Top Banner
ገጽ 1 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPRIT | ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ የእሑድ እትም ኅዳር 2 ቀን 2005 ትኩስና ተጨማሪ መረጃዎችን በድረ ገጻችን ያገኛሉ www.ethiopianreporter.com ቅፅ 18 ቁጥር 10/1308 ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ ዋጋው ብር 10.00 2 ወደ ክፍል 1 ገጽ 68 ዞሯል መንግሥት የፋይናንስ ተቋማቱን ይፈትሽ! ይለውጥ! ያጠናክር! ወደ ክፍል 1 ገጽ 68 ዞሯል በዳዊት ታዬ ሦስቱን መንግሥታዊ ተቋማት በማጣመር የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ኢንተርፕራይዝ በመባል የተቋቋመው ግዙፉ መንግሥታዊ ኩባንያ ውስጥ ሹም ሽር ሊደረግ መሆኑ ታወቀ:: የኢንተርፕራይዙ አንዳንድ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በአዲሱ መዋቅር ውስጥ እንደማይካተቱ ምንጮች ገልጸዋል:: የሪፖርተር ምንጮች እንደሚሉት፣ ኢንተርፕራይዙ አዲስ መዋቅርና የሥራ ድልድል ያካሄደው በተደጋጋሚ ትችት ሲቀርብበት የቆየውን የመልቲ ሞዳል ሥርዓት በአግባቡ ለማስፈጸም ባለመቻሉ ነው:: ከዋና ሥራ አስፈጻሚው ቀጥሎ የኢንተርፕራይዙን ሦስቱን ዘርፎች (ደረቅ ወደብ፣ ንግድ መርከብና ባህር ትራንዚት) ይመሩ ከነበሩት ኃላፊዎች አንዱ ብቻ ኃላፊነታቸውን ይዘው ሊቀጥሉ እንደሚችሉ ምንጮች ገልጸዋል:: የሁለቱ ዘርፎች ኃላፊዎች ግን በአዲሱ ምደባ ውስጥ እንደማይካተቱ እየተነገረ ሲሆን፣ በተለይ የኢትዮጵያ ባህር ትራንዚት አገልግሎት ድርጅትን ከ18 ዓመታት በላይ በሥራ አስኪያጅነት ሲመሩ የቆዩት አቶ አህመድ ያሲን የሥራ መልቀቂያ በማስገባታቸው ምክንያት በአዲሱ የሥራ ድልድል ውስጥ እንደማይካተቱ ተጠቁሟል:: እሳቸውን ለማነጋገር ሙከራ ቢደረግም ስልካቸው ዝግ በመሆኑ ማግኘት አልተቻለም:: የኢንተርፕራይዙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አህመድ ቱሳ ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ፣ አቶ አህመድ ያሲን የሥራ መልቀቂያ ማስገባታቸውንም ሆነ አለማስገባታቸውን በተመለከተ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል:: ነገር ግን የሠራተኞች ምደባና ድልድል እንደሚኖርና በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል:: በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከወደብ ዕቃዎችን በወቅቱ ያለመንሳት ችግር የተፈጠረው በአመራር ብቃት ማነስ ነው እንጂ የመልቲ ሞዳል ሥርዓቱ በራሱ ችግር አይደለም ብለው ነበር:: ከአንድ ሳምንት በፊትም የንግድ ሚኒስትሩ አቶ ከበደ ጫኔ በወደብ የተከማቹ ገቢ ዕቃዎችን በፍጥነት በግዙፉ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ሹም ሽር ሊደረግ ነው በየማነ ናግሽ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ)፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሕልፈት በኋላ የተደረገው የኃላፊነት ምደባ ሽግሽግ እንጂ የሥልጣን ሽግግርም ሆነ የመተካካት ይዘትና ቅርፅ የለውም አለ:: ኢሕአዴግ ቀደም ሲል ሲፈጽማቸው የቆየው ሕገወጥና የአፈና ተግባራት በአዲሱ አመራርም ተባብሰው ቀጥለዋል ሲል አስታውቋል:: ‹‹ኢሕአዴግ የኃላፊነት ቦታ ሽግሽግ እንጂ የሥልጣን ሽግግር አላካሄደም›› መድረክ በአዲስ አበባ ምርጫ ለመሳተፍ አልወሰነም የዘንድሮ ምርጫ ተቃዋሚ ፓርቲዎችንና ምርጫ ቦርድን ማወዛገብ ጀመረ በታምሩ ጽጌ በሚያዝያ ወር 2005 ዓ.ም. የሚደረገው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤትና የአካባቢ ምርጫ ከወዲሁ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድንና የፖለቲካ ፓርቲዎችን ማወዛገብ ጀመረ:: ቦርዱ ጥቅምት 15 ቀን 2005 ዓ.ም. “የምርጫ ሰሌዳ የምክክር መድረክ” በሚል በአዳማ ከተማ በተደረገው ውይይት፣ በወቅቱ ከተሳተፉት 66 የፖለቲካ ፓርቲዎች ከግማሽ በላይ የሚሆኑት፣ ቦርዱ ካዘጋጀው የመወያያ ርዕሰ ጉዳይ ውጭ የተለያዩ ጥያቄዎችን ወደ ክፍል 1 ገጽ 68 ዞሯል የኢንተርፕራይዙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አህመድ ቱሳ የመድረክ አመራር አባላት ጋዜጣዊ መግለጫውን ሲሰጡ ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰሎሞን
96
Welcome message from author
This document is posted to help you gain knowledge. Please leave a comment to let me know what you think about it! Share it to your friends and learn new things together.
Transcript
Page 1: 123

ገጽ 1 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005

FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPRIT | ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ

የእሑድ እትም

ኅዳር 2 ቀን 2005 ትኩስና ተጨማሪ መረጃዎችን በድረ ገጻችን ያገኛሉ www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 18 ቁጥር 10/1308 ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ ዋጋው ብር 10.00

2

ወደ ክፍል 1 ገጽ 68 ዞሯል

መንግሥት የፋይናንስ ተቋማቱን ይፈትሽ! ይለውጥ! ያጠናክር!

ወደ ክፍል 1 ገጽ 68 ዞሯል

በዳዊት ታዬ

ሦስቱን መንግሥታዊ ተቋማት በማጣመር የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ኢንተርፕራይዝ በመባል የተቋቋመው ግዙፉ መንግሥታዊ ኩባንያ ውስጥ ሹም ሽር ሊደረግ መሆኑ ታወቀ:: የኢንተርፕራይዙ አንዳንድ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በአዲሱ መዋቅር ውስጥ እንደማይካተቱ ምንጮች ገልጸዋል::

የሪፖርተር ምንጮች እንደሚሉት፣ ኢንተርፕራይዙ አዲስ መዋቅርና የሥራ ድልድል ያካሄደው በተደጋጋሚ ትችት ሲቀርብበት የቆየውን የመልቲ ሞዳል ሥርዓት በአግባቡ ለማስፈጸም ባለመቻሉ ነው:: ከዋና ሥራ

አስፈጻሚው ቀጥሎ የኢንተርፕራይዙን ሦስቱን ዘርፎች (ደረቅ ወደብ፣ ንግድ መርከብና ባህር ትራንዚት) ይመሩ ከነበሩት ኃላፊዎች አንዱ ብቻ ኃላፊነታቸውን ይዘው ሊቀጥሉ እንደሚችሉ ምንጮች ገልጸዋል::

የሁለቱ ዘርፎች ኃላፊዎች ግን በአዲሱ ምደባ ውስጥ እንደማይካተቱ እየተነገረ ሲሆን፣ በተለይ የኢትዮጵያ ባህር ትራንዚት አገልግሎት ድርጅትን ከ18 ዓመታት በላይ በሥራ አስኪያጅነት ሲመሩ የቆዩት አቶ አህመድ ያሲን የሥራ መልቀቂያ በማስገባታቸው ምክንያት በአዲሱ የሥራ ድልድል ውስጥ እንደማይካተቱ ተጠቁሟል:: እሳቸውን ለማነጋገር ሙከራ ቢደረግም ስልካቸው ዝግ በመሆኑ ማግኘት አልተቻለም::

የኢንተርፕራይዙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ

አህመድ ቱሳ ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ፣ አቶ አህመድ ያሲን የሥራ መልቀቂያ ማስገባታቸውንም ሆነ አለማስገባታቸውን በተመለከተ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል:: ነገር ግን የሠራተኞች ምደባና ድልድል እንደሚኖርና በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል::

በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከወደብ ዕቃዎችን በወቅቱ ያለመንሳት ችግር የተፈጠረው በአመራር ብቃት ማነስ ነው እንጂ የመልቲ ሞዳል ሥርዓቱ በራሱ ችግር አይደለም ብለው ነበር::

ከአንድ ሳምንት በፊትም የንግድ ሚኒስትሩ አቶ ከበደ ጫኔ በወደብ የተከማቹ ገቢ ዕቃዎችን በፍጥነት

በግዙፉ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ሹም ሽር ሊደረግ ነው

በየማነ ናግሽ

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ)፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ

ዜናዊ ሕልፈት በኋላ የተደረገው የኃላፊነት ምደባ ሽግሽግ እንጂ የሥልጣን ሽግግርም ሆነ የመተካካት ይዘትና ቅርፅ የለውም አለ:: ኢሕአዴግ ቀደም ሲል ሲፈጽማቸው የቆየው

ሕገወጥና የአፈና ተግባራት በአዲሱ አመራርም ተባብሰው ቀጥለዋል ሲል አስታውቋል::

‹‹ኢሕአዴግ የኃላፊነት ቦታ ሽግሽግ እንጂ የሥልጣን ሽግግር አላካሄደም›› መድረክ

በአዲስ አበባ ምርጫ ለመሳተፍ አልወሰነም

የዘንድሮ ምርጫ ተቃዋሚ ፓርቲዎችንና ምርጫ ቦርድን ማወዛገብ ጀመረበታምሩ ጽጌ

በሚያዝያ ወር 2005 ዓ.ም. የሚደረገው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤትና የአካባቢ ምርጫ ከወዲሁ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድንና የፖለቲካ ፓርቲዎችን ማወዛገብ ጀመረ::

ቦርዱ ጥቅምት 15 ቀን 2005 ዓ.ም. “የምርጫ ሰሌዳ የምክክር መድረክ” በሚል በአዳማ ከተማ በተደረገው ውይይት፣ በወቅቱ ከተሳተፉት 66 የፖለቲካ ፓርቲዎች ከግማሽ በላይ የሚሆኑት፣ ቦርዱ ካዘጋጀው የመወያያ ርዕሰ ጉዳይ ውጭ የተለያዩ ጥያቄዎችን

ወደ ክፍል 1 ገጽ 68 ዞሯል

የኢንተርፕራይዙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አህመድ ቱሳ

የመድረክ አመራር አባላት ጋዜጣዊ መግለጫውን ሲሰጡ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

Page 2: 123

ገጽ 2 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005

በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አድራሻ፡- ከቦሌ መድኃኒዓለም ወደ ብራስ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ከቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብ ስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87/011-8614339 ፋክስ: 011-661 61 89

አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 የቤት ቁጥር 2347 ፖስታ 7023 አ.አ ኢትዮጵያ

ማስታወቂያ ሽያጭና ስርጭት 0910 885206/ 011 6 61 61 79/ 85

[email protected] E-mail: [email protected]

Website: www.ethiopianreporter.com

ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ አማረ አረጋዊዋና አዘጋጅ፡ መላኩ ደምሴአራዳ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 13/14 የቤት ቁ. 481ምክትል ዋና አዘጋጅ፡ ዘካሪያስ ስንታየሁከፍተኛ አዘጋጅ፡ ዳዊት ታዬ አዘጋጆች፡ ሔኖክ ያሬድ ጌታቸው ንጋቱ

ምሕረት ሞገስ ኃይሌ ሙሉ

ረዳት አዘጋጆች፡ ታደሰ ገ/ማርያም ምሕረት አስቻለው ታምሩ ጽጌ የማነ ናግሽ

ዋና ግራፊክ ዲዛይነር፡ ይበቃል ጌታሁንከፍተኛ ግራፊክ ዲዛይነር፡ ቴዎድሮስ ክብካብግራፊክ ዲዛይነሮች፡ ፀሐይ ታደሰ ፋሲካ ባልቻ እንዳለ ሰሎሞን ስሜነህ ሲሳይ ቢኒያም ግርማ ነፃነት ያዕቆብ ቤዛዬ ቴዎድሮስ

ዋና ፎቶ ግራፈር ናሆም ተሰፋዬፎቶ ግራፈሮች፡ ታምራት ጌታቸው መስፍን ሰሎሞን

ካርቱኒስት፡ ኤልያስ አረዳ

በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር (ኤም.ሲ.ሲ) ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር

እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ

ከፍተኛ ሪፖርተሮች፡ ደረጀ ጠገናው ብርሃኑ ፈቃደ ውድነህ ዘነበ፣ ሰለሞን ጎሹሪፖርተር፡ ምዕራፍ ብርሃኔማርኬቲንግ ማናጀር፡ እንዳልካቸው ይማምሴልስ፡ ቤዛዊት ፀጋዬ' Hና Ó`T' w\¡ S<K<Ñ@�' IK=ና ከuደ፣ ብሩክ ቸርነትማስታወቂያ ፕሩፍሪደር፡መሳይ ሰይፉ፤ ኤፍሬም ገ/መስቀል፤ ዳዊት ወርቁኮምፒውተር ጽሑፍ፡ ብርቱካን አባተ፣ ሄለን ይታየው፣ ፍሬሕይወት ተሰማ፣ ማስታወቂያ ፅሁፍ እስከዳር ደጀኔ፣ መሠረት ወንድሙ፣ ራሔል ሻወልሕትመት ክትትል፡ ተስፋዬ መንገሻ፣ የየሱስወርቅ ማሞ፣ ገዛኸኝ ማንደፍሮዌብ ሳይት፡ ቤዛዊት ተስፋዬ፣ ቢኒያም ሐይሉ

ርእሰ አንቀጽ

እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005

ማስታ

ወቂያ

መንግሥት የፋይናንስ ተቋማቱን ይፈትሽ! ይለውጥ! ያጠናክር!

መንግሥት በአምስት ዓመት ውስጥ ከፍተኛ ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን በኢትዮጵያ እውን አደርጋለሁ ብሎ አቅዷል:: ሥራም ጀምሯል::

ዕቅዱን ለማስፈጸም ብቻ ሳይሆን የሥራ ዕድል ለመፍጠር፣ የኑሮ ውድነትን ለመቋቋም፣ በምግብ ራስን ለመቻል፣ ትምህርት ቤቶች፣ የጤና ተቋማት፣ መንገዶችን ለማስፋፋት፣ ወዘተ ትልቁ ኃላፊነት የመንግሥት መሆን አለበት::

ይህን ሁሉ ለማድረግ በርካታ ገንዘብ ያስፈልጋል:: ስለሚያስፈልግም ነው መንግሥት ሕዝቡ ቦንድ አንዲገዛ፣ ማበደር የሚችሉም እንዲያበድሩ፣ የመንግሥት ገቢም እንዲያድግ ብዙ ጥረት እያደረገ ያለው::

ይህ እንዳለ ሆኖ ግን ገንዘብ በሚያስፈልግበት ወቅት ገንዘብ የሚባክንበትና የሚጠፋበት ሁኔታ ግልጽና ግልጽ በሆነ መንገድ እየታየ ነው:: በሚያስደነግጥና በሚያሳፍር፣ እጅግ በሚያሳስብ ሁኔታ::

እስቲ ለማሳያ ያህል አንዳንድ ነጥቦችን እንጠቃቅስ::

1. ገንዘብ ከአገር የማሸሽ ጉዳይ

በቅርቡ ከአሥር ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ከኢትዮጵያ አሥራ አምስት ቢሊዮን ዶላር ወደ ውጭ መሸሹ ተነግሯል:: ካቻምና ብቻ ኢትዮጵያ 3.5 ቢሊዮን ዶላር አጥታለች:: በአሁኑ ወቅት ብሔራዊ ባንክ ከሁለት ወር ያልበለጠ ማለትም ሦስት ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ መጠባበቂያ ብቻ ነው ያለው::

የሚገባውና የሚወጣው ተመጣጣኝ አይደለም:: ከፍተኛ የኢኮኖሚ አደጋ ነው:: ገንዘብ ለምን ይሸሻል ቢባል አንዱና ዋነኛው ምክንያት በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ የግሉ ዘርፍ ያለው ዕምነት በመቀነሱ ነው:: ዜጎች፣ ኢንቨስተሮች፣ ነጋዴዎች መተማመን ባጡ ቁጥር ገንዘባቸውን ወደ ውጭ ያሸሻሉ::

መንግሥት ገንዘብ በሕገወጥ መንገድ እንዳይወጣና እንዳይገባ ለመቆጣጠር መንግሥታዊ ተቋም አቋቁሟል:: ነገር ግን የግሉ ዘርፍና ኢንቨስተሮች መተማመን እንዲኖራቸው የሚያደርገው ጥረት ግን አናሳ ነው:: ልዩ ትኩረት ይሰጥ እንላለን::

2. የውጭ ምንዛሪ ጉዳይ

የውጭ ምንዛሪ እጥረት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ አዲስ አይደለም:: እ.ኤ.አ ከ2009 ጀምሮ አብሮን የኖረ ነው:: የሚገርመው ችግሩ ብቅ ያለው ብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ ክምችት ይዣለሁ ካለ ዓመት እንኳን ሳይሞላው ነው::

የምንዛሪ መጠን በመጨመሩም በአገሪቱ የዋጋ ግሽበት ላይ ተፅዕኖ እያደረገ ነው ብሎን ነበር:: መንግሥት አሁን ግን እጥረት አለ እያለን ነው:: ችግሩ የተፈጠረው ነጋዴው አላስፈላጊ የምንዛሪ ጥያቄ በመጠየቁ ነው ሲልም ተሰምቷል:: ይህ አካሄድ ይቅርና ፍላጎቶች ሳይሟሉ እንዴት በቂ ምንዛሪ አለ ሊባል ቻለ ብሎ መንግሥት መጠየቅ፣ መፈተሽና መመርመር አለበት::

ችግሩ የምንዛሪ መጠኑን በሚገባ የማስተዳደር ችግር ነው:: መንግሥት ይህን ችግር ለመፍታት ልዩ ትኩረት ይስጥ እንላለን::

3. የባንኮች ጉዳይ

የግል ባንኮች ከሚሰጡት ብድር 27 ከመቶ ለቦንድ ግዥ በማዋላቸው ለግል ዘርፉ የሚሰጠው ብድር አቅርቦት እንዲቀንስ ካደረገ፣ የግሉ ዘርፍ በኢኮኖሚው ላይ ሙሉ እምነት እንዳይኖረው የሚያደርግ ነው::

በሌላ በኩልም ንግድ ባንክ ያለቅጥ መለጠጥ በመጀመሩ ራሱ በሚሰጣቸው ብድሮች ላይ ጥያቄዎችንም እያስከተለ ነው:: የሚሰጠው ብድርም ጥራት እያጣ ነው::

የፋይናንስ ዘርፉ በጥቅሉ ለአገሪቱ የዋጋ ግሽበት መጠን ወሳኝ የሆነ አስተዋጽኦ ይኖረዋል:: የገንዘብ ፍሰት ግሽበትን ያባብሳል:: የፋይናንስ ዘርፉ እንቅስቃሴም በገንዘብ ፍሰቱ ላይ ቀጥተኛ ተፅዕኖ አለው::

ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት ያለበት ኢኮኖሚ ውስጥ ኢንቨስት ማድረግ የሚፈልግ የግል ዘርፍ አይኖርም:: ከዋጋ ግሽበቱ ጋር ተደማምረው ከላይ የተጠቀሱት ጉዳዮች ለግል ዘርፉ ልበ ሙሉነት መቀነስና እንዲሁም ገንዘብ ለማሸሽ ምክንያቶች ናቸው::

መንግሥት ለእነዚህ ጉዳዮች ልዩ ትኩረት በመስጠት ልዩ መፍትሔ ማምጣት አለበት:: የሚቀርበውን እንደወረደ ሪፖርት በመቀበል ‹‹አበረታች፣ አስደናቂ፣ የተሞገሰ፣ የተደነቀ›› በማለት ከማስተጋባት ይልቅ ችግሩን ለመፍታት ልዩ ጥረት ማድረጉ ይበጃል:: ጊዜም የለም::

ከሁሉም በፊት እንደ ተቋም ከፍተኛና ጠንካራ የፋይናንስ ተቋማት እንዲሆኑ ማድረግ ያስፈልጋል:: ይህም ከመንግሥት የሚጠበቅ ዕርምጃ ነው:: ተቋማቱ ጠንካራ ሊሆኑ የሚችሉት ደግሞ ጠንካራ አመራርና ባለሙያ ሲኖራቸው ነው:: መንግሥት ለዚህም ልዩ ትኩረት ይስጥ::

በተቀጠሩ ሠራተኞችና በተመደቡ ሹመኞች የሚንቀሳቀሱ ብቻ ሳይሆኑ፣ የፋይናንስ ዘርፉን የሚያማክሩ ባለሙያዎች ያሉበት የቲንክ ታንክ አካልም ማቋቋም የግድ ይላል:: ዕውቀት ያላቸው፣ ለአገር ዕድገት የሚቆሙና የዓለም ኢኮኖሚ ችግር የሚገባቸው ባለሙያዎችን መንግሥት በኩራዝ ሳይቀር ሊፈልግ ይገባዋል::

ከዚህ በተጨማሪም የክትትልና የቁጥጥር ሥርዓት ሊኖር ይገባል:: ዓመታዊ ሪፖርት የማቀናበርና የማዳመጥ ጉዳይ አይደለም:: ዕለታዊ ክትትል ያስፈልጋል:: ብቃትና ዕውቀት ያለው ክትትል መሆን አለበት::

መንግሥት በግሉ ዘርፍ ላይ ክትትልና ቁጥጥር ሲያደርግ ይታያል:: ጥሩ ነው:: መከታተል ይልመድበት እንላለን:: ነገር ግን የራሱን የገንዘብ ተቋማት ሳይከታተልና ሳይቆጣጠር፣ የእነትዬ በቀለችንና የእነትዬ ስርጉትን የሽንኩርት ሽያጭና ግብር እቆጣጠራለሁ ካለ ትርፉ ትዝብት ነው ተብሎ የሚታለፍ ሳይሆን፣ አደገኛ የኢኮኖሚ ችግርም ያስከትላል:: ዕቅዶች አይሳኩም ብቻ ሳይሆን ዕለታዊ ኑሮም አይገፋም::

ስለሆነም መንግሥት የፋይናንስ ተቋማቱን ይፈትሽ! ይለውጥ! ያጠናክር!

Page 3: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 3 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

በውድነህ ዘነበ

የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በሚመለከት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በቅርቡ በተካሄደው ስብሰባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አባዱላ ገመዳ፣ ችግሮቹን እንዲያርም ተነግሮት ማስተካከል ያልቻለ ኃላፊ ከሥልጣኑ እንዲነሳ ፓርላማው ግፊት እንደሚያደርግ አስታወቁ::

“አስተካክል ተብሎ ማስተካከል ያልቻለ ኃላፊ በመጀመርያ የሥራው ስህተት ለሕዝብ ይፋ ይደረጋል፤ ቀጥሎም በጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካይነት ከሥልጣኑ እንዲነሳ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግፊት ያደርጋል፤” ብለዋል አፈ ጉባዔው::

አክለውም “ከዚህ በኋላ ይህንን አሠራር ለመጀመርያ ጊዜ ተግባራዊ እናደርጋለን፤” ሲሉ አቶ አባዱላ አስታውቀዋል::

“የዴሞክራሲ ተቋማት ሚናና የአስፈጻሚ ተቋማት ኃላፊነት” በሚል ርዕስ በተካሄደው በዚህ ስብሰባ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ ሚኒስትሮችና ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ዓሊ ሱሌይማን፣ የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋምና ዳይሬክተር ወይዘሮ ፎዚያ አሚን፣ ዋና ኦዲተሩ አቶ ገመቹ ዱቢሶ፣ የአዲስ አበባ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አባተ ስጦታውና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 16ቱም ቋሚ ኮሚቴዎች ተገኝተዋል::

ስብሰባው ከወትሮው በተለየ ግልጽነት የታየበት ሲሆን፣ ሥራቸውን በአግባብ መሥራት ያልቻሉ መሥርያ ቤቶችም ያሉባቸውን ችግሮች ገልጸዋል::

ባልተለመደ ሁኔታ ስብሰባው ጠንከር ያለና ግልጽ መሆኑ አብዛኛውን የኅብረተሰብ ክፍል እያነጋገረ ይገኛል:: “በግልጽ እንደተናገሩት

ኃላፊነቱን የማይወጣ ባለሥልጣን እንዲወገድ ፓርላማው ግፊት አደርጋለሁ አለ

ወደ ክፍል-1 ገጽ 64 ዞሯል

በዮሐንስ አንበርብር

ሕንፃ በማከራየት በዓመት ከአምስት መቶ ሺሕ ብር በላይ ገቢ የሚያገኙ ግለሰቦች የካሽ ሬጅስተር ማሽን አስገቡ መባላቸውን ተቃወሙ::

ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ በሕንፃ ማከራየት ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ሕንፃ በማከራየት ከአምስት መቶ ሺሕ ብር በላይ የሚያገኙ በየዓመቱ የገቢ ታክስ

በመክፈልና በየወሩም ቫት በመሰብሰብ ለገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ያስገባሉ::

ሕንፃ በማከራየት ንግድ ላይ የተሰማሩ በአብዛኛው ክፍያ የሚቀበሉት በዓመት አንዴ ቢሆንም በየወሩ ቫት እንደሚያስገቡ ገልጸው፣ በዓመት አንድ ጊዜ ለሚቀበሉት ክፍያ ካሽ ሬጅስተር ማሽን አስገቡ መባላቸው ተገቢ እንዳልሆነ ይገልጻሉ::

ሕንፃዎችን ከሚከራዩ ድርጅቶች ጋር

ያላቸው ግንኙነት በዓመት አንድ ጊዜ መሆኑን የሚናገሩት እነዚሁ ቅሬታ አቅራቢዎች፣ ሕንፃው ሙሉ ለሙሉ የተከራዮቹ ንብረት በመሆኑ ካሽ ሬጅስተር ማሽኑን የት ጋ ማስቀመጥ እንደሚቻል እንኳን ከግንዛቤ ያላስገባ ውሳኔ ነው ይላሉ::

እስካሁን ባለው ሁኔታም አከራዮቹ በአከራይ ተከራይ ውል ለባለሥልጣኑ ታክስ እየከፈሉ መሆናቸውን ይህም ማለት ንግድ ፈቃድ

ሕንፃ አከራዮች ካሽ ሬጅስተር አስገቡ መባላቸውን ተቃወሙ‹‹በዓመት አንዴ ለምንቀበለው የኪራይ ገቢ ካሽ ሬጅስተር አያስፈልግም›› ሕንፃ አከራዮች

ወደ ክፍል-1 ገጽ 64 ዞሯልወደ ክፍል-1 ገጽ 64 ዞሯል

መንግሥት ተግባራዊ ዕርምጃ እንዲወስድ እየተጠየቀ ነው

የውኃና ፍሳሽና የመንገዶች ባለሥልጣን አለመግባባት ነዋሪዎችን ውኃ አሳጣበታምሩ ጽጌ

የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣንና የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን በመካከላቸው በተፈጠረው አለመግባባት ምክንያት ነዋሪዎች ለውኃ እጦት ተዳርገዋል::

በተለይ በአስኮ፣ በዓለም ባንክ፣ በፈረንሳይ ሌጋሲዮን፣ በፒያሳ፣ በአዲሱ ገበያ፣ በመርካቶ፣ በገርጂ፣ በቦሌና በቃሊቲ አካባቢ ያሉ ነዋሪዎች እንደገለጹት፣ የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ለወትሮው ውኃ የማይኖርባቸውን ቀናት ይነግራቸው ነበር:: በቅርቡ ግን በድንገት ውኃ ተቋርጦባቸዋል:: በአካባቢያቸው ወደሚገኘው ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤት ቢሄዱም ተገቢ የሆነ ምላሽ የሚሰጣቸው አጥተዋል:: በመሆኑም በአገሪቱ ዋና ከተማ ውስጥ እየኖሩ እስከ አምስት ኪሎ ሜትር ድረስ ውኃ ፍለጋ እንደሚጓዙ ገልጸዋል::

የውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣንን ሲጠየቅ ‹‹መስመሩን ያቋረጠባችሁ የመንገዶች ባለሥልጣን በመሆኑ እሱን ጠይቁ፤›› ማለቱንና ምላሽ ማጣታቸውን እየገለጹ ነው:: ‹‹የውኃ ጥም ጊዜ ስለማይሰጥ የሚመለከተው አካል አፋጣኝ መፍትሔ ይስጠን፤›› ብለዋል::

ያለ ምንም ማስጠንቀቂያ የመንገድ ግንባታዎች በመጀመራቸው ምክንያት፣ የውኃ መስመሮች እየተሰበሩ ነዋሪዎች ውኃ እያጡ መሆኑን በሚመለከት ያነጋገርናቸው

አቶ አባዱላ ገመዳ

Page 4: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 4 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

በታምሩ ጽጌ

በደቡብ ክልል የሐዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአንድ ወጣት ላይ በተፈጸመ የግድያ ወንጀል በቀረቡለት የተለያዩ ክሶች ላይ የተለያዩ የቅጣት ውሳኔዎችን መስጠቱ እያነጋገረ ነው::

ድ ር ጊ ቱ የተፈጸመው አማረ ሙሉጌታ በተባለ የ23 ዓመት ወጣት ላይ በሐዋሳ ከተማ ሚያዝያ 5 ቀን 2003 ዓ.ም. ምሽት ላይ መሆኑን፣ ሁለቱም የክልሉ የከፍተኛ መርማሪ ከሳሾች ክሶች ያስረዳሉ::

የ ከ ተ ማ ው ከፍተኛ መርማሪ ከሳሽ መጀመርያ

ለሐዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ግንቦት 29 ቀን 2003 ዓ.ም. ክሱን ያቀረበ ሲሆን፣ ለክሱ መነሻ የሆነው ፍሬ ጉዳይ አማረ ሙሉጌታ በተባለ የ23 ዓመት ወጣት ላይ በሁለት ጓደኞቹ የተፈጸመን የግፍ አገዳደል ወንጀል የሚያስረዳ ነው::

ከሳሽ በክሱ ላይ እንዳብራራው፣ ሟች አማረ ሚያዝያ 5 ቀን 2003 ዓ.ም. እስከ ሌሊቱ አጋማሽ ድረስ አፈወርቅ ሌሊሳና ውብሸት ደሞል ከሚባሉ ጓደኞቹ ጋር በተለያዩ ሬስቶራንቶችና ሆቴሎች ሲዝናኑ ያመሻሉ:: ጓደኞቹ አስቀድመው በነበራቸው የመግደል ሐሳብ፣ ወጣቱን በተለያዩ መጠጥ ቤቶች በማዞርና በማጠጣት በስካር ራሱን እንዲስት ካደረጉት በኋላ፣ ወደ ሰዋራ ሥፍራ በመውሰድ ውብሸት የተባለው ጓደኛው ሲይዘው፣ ጌታሁን የተባለው ሌላኛው ጓደኛው በስለት የግራ ደረቱን እንደወጋው ክሱ ያብራራል::

ጓደኞቹ ድርጊቱን ሌላ ሰው የፈጸመው ለማስመሰል ለመሞት በማጣጣር ላይ የነበረውን አማረ ሙሉጌታን በመሸከም አሴር ወደሚባል ሆስፒታል ቢወስዱትም፣ ሕክምና ሳይደረግለት ሕይወቱ ማለፉን የቅጣት ውሳኔው ሰነድ ያስረዳል::

ጓደኞቹ በጥርጣሬ ተይዘው ከታሰሩ በኋላ

የሐዋሳ ፍርድ ቤት በአንድ የወንጀል ድርጊት ሁለት የተለያዩ ቅጣቶችን መወሰኑ እያነጋገረ ነው

በታምሩ ጽጌ

ከንጉሡ ዘመን ጀምሮ የነዋሪዎችና የትራንስፖርት አቅርቦቱ ተጣጥሞ እንደማያውቅ የሚነገርላት የአዲስ አበባ ከተማ፣ በተለይ በአሁኑ ጊዜ የከተማዋን መስፋትና የነዋሪዎችን ብዛት ተከትሎ የተከሰተውን እጥረት ለመፍታት 2000 አውቶብሶች እንደሚያስፈልጉት፣ የአዲስ አበባ መንገድና ትራንስፖርት ባለሥልጣን አስታወቀ::

በፌዴራልና በክልሎች የመንገድ ትራንስፖርት

ዘርፍ ላይ ጥቅምት 28 ቀን 2005 ዓ.ም. በፌዴራል ትራንስፖርት ባለሥልጣን መሰብሰቢያ አዳራሽ በተደረገ አገር አቀፍ የምክክር መድረክ ላይ ተገኝተው የነበሩት የባለሥልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ ትብለፅ አስገዶም እንደገለጹት፣ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ችግር ከንጉሡ ዘመን ጀምሮ ችግር ነበረበት:: በደርግ ጊዜ ብሶበት የቆየ ቢሆንም በኢሕአዴግም የሕዝቡ ፍላጎትና የትራንስፖርቱ አቅርቦት ተመጣጥኖ አያውቅም ብለዋል:: በመሆኑም ችግሩን ለመፍታት

ቢሞከርም አለመቻሉንና ተጣጣኝ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት በአሁኑ ጊዜ 2000 አውቶብሶች የሚያስፈልጉ መሆኑን ባለሥልጣኑ ባደረገው ጥናት ማረጋገጡን አስታውቀዋል::

በተለይ አዲስ አበባ ከተማ የአፍሪካ ዋና ከተማና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች የሚቀመጡባት ከተማ እንደማትመስል የገለጹት አንድ ተሳታፊ፣ ጠዋትና ማታ ኅብረተሰቡ ትራንስፖርት ፍለጋ ተሰልፎ መመልከት የሚያሳዝን፣ የሚያሳፍርና

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ችግርን ለመቅረፍ 2000 አውቶብሶች እንደሚያስፈልጉ ተገለጸ

ኅብረተሰቡ በከፍተኛ የትራንስፖርት እጥረት እየተንገላታ ነው

በዮሐንስ አንበርብር

በጀርመን ልማት ባንክ ውስጥ የታዳጊ አገሮችን የግል ዘርፍ የሚደግፈው ዲኢጂ (ዴግ)፣ የኢትዮጵያን የግል ዘርፍ ለማበረታታት በውጭ ኩባንያዎች በተቋቋመው ሹልዝ ግሎባል ኢትዮጵያ ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ፈንድ ውስጥ 10 ሚሊዮን ዶላር በማፍሰስ አባል ሆነ::

ሹልዝ ግሎባል ኢንቨስትመንት የአሜሪካ ኢንቨስትመንት ኩባንያ ሲሆን፣ በተለያዩ አገሮች ውስጥ አነስተኛና መካከለኛ የግል ኢንተርፕራይዞችን በማበደርና በእነዚህ ተቋማት

የጀርመን አበዳሪ ድርጅት ለኢትዮጵያ የግል ዘርፍ ድጋፍ የሚሰጥ ፈንድ አባል ሆነ

ውስጥ መጠነኛ ድርሻ በመግዛት የገንዘብና የማኔጅመንት ድጋፍ የሚያደርግ ተቋም ነው::

ይኼው ኩባንያ እ.ኤ.አ. በ2008 ኢትዮጵያ ውስጥ ቢሮውን በመክፈት በአገሪቱ ውስጥ ለሚገኙ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ መስጠቱን ጀምሯል:: ለዚህ ተግባር ይረዳው ዘንድም ሹልዝ ግሎባል ኢትዮጵያ ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን የተባለ ፈንድ አቋቁሟል::

ፈንዱ 100 ሚሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ የግል ዘርፍ የማበደር ዕቅድ ሲይዝ፣ አሥር የሚሆኑ

ከ300 በላይ ዜጎች ከሶማሊያ እስር ቤቶች ያልተሻለ ሕይወት እየመራን ነው አሉበታደሰ ገብረማርያም

በ1969 ዓ.ም. በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል በተደረገው ጦርነት በሶማሊያ ወታደሮች ተማርከው ከተወሰዱ በኋላ፣ በሶማሊያ እስር ቤቶች ለ11 ዓመታት ያህል የስቃይና የግፍ ኑሮ ገፍተው ወደ አገራቸው የተመለሱ ከ300 በላይ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን፣ አሁንም ከሶማሊያ እስር ቤት ያልተሻለ ሕይወት እንደሚመሩ አስታወቁ:: እነዚህ ወገኖች በችግርና ድህነት አረንቋ ውስጥ ተዘፍቀው የጨለማ ኑሮ በመምራት ላይ መሆናቸውን፣ የ1969 የኢትዮ-ሶማሊያ ጦርነት ሰለባ ኢትዮጵያውያን ማኅበር ቦርድ ፕሬዚዳንት አረጋግጠዋል::

ማኅበሩ ከዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ጄኔቫ ጋር በመተባበር ጥቅምት 28 ቀን 2005 ዓ.ም. ባካሄደው ሲምፖዝየም ላይ ፕሬዚዳንቱ ሻለቃ ገብረ ሊባኖስ ወልደ አረጋይ እንደተናገሩት፣ የአገራቸውን ዳር ድንበር ለማስከበር ከሶማሊያ ወራሪ ጦር ጋር ሲፋለሙ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ለምርኮ ተዳርገው የነበሩት እነዚህ ተጎጂዎች፣ ከዛሬ 25 ዓመት በፊት ወደአገራቸው

ሲመለሱ ቤተሰባዊ ሕይወታቸው ሙሉ በሙሉ ፈርሶ ነው ያገኙት::

በዚህም የተነሳ መተዳደሪያ በማጣት ብዙዎቹ በፕላስቲክ መጠለያዎች በየመንገዱ ዳርቻ ኑሯቸውን መሥርተው እንደሚኖሩ ጠቅሰው፣ ከእስር ቤቶቹ የተለየ ነገር ቢኖር ዛሬ በአጥር ተከልለው በዘብ እየተጠበቁ አለመሆናቸውና በአገራቸው ጎዳና ላይ መዘዋወር መቻላቸው ብቻ መሆኑን ገልጸዋል:: ምፅዋት የሚጠይቁና ሲለምኑ ውለው የሰው ቤት ታዛ ተጠግተው የሚተኙ እንዳሉ ነው ያስረዱት::

አረጋውያን እንክብካቤ በሚፈልጉበት ዕድሜያቸው ከአቅማቸው በላይ የሆነ የጉልበት ሥራ እንደሚሠሩ፣ ወላጆች ልጆቻቸውን መመገብ እንደተሳናቸው፣ ልጆቻቸውም የመማር ዕድል ተነፍጓቸው ሸክም እየተሸከሙ ከእጅ ወደ አፍ የሆነ ኑሮ የሚኖሩ ከስደት ተመላሽ ልጆች በርካታ መሆናቸውንም ጠቁመዋል::

“ተመላሾቹ በተለያዩ የሶማሊያ እስር ቤቶች ለ11 ዓመታት ያህል ሲታሰሩ ለተለያዩ ሕመሞች ተዳርገዋል፤ ተደብድበዋል፤ ሴቶች ተገደው ተደፍረዋል፤ ብዙዎቹ ተሰቃይተው

ለሞት ተዳርገዋል፤” ያሉት ፕሬዚዳንቱ፣ ከእንዲህ ዓይነቱ ስቃይ ተርፈው ወደአገራቸው የተመለሱትን ባለውለታዎች ቀጣዩ ትውልድ ትኩረት በመስጠትና ድጋፍ በማድረግ የአገሩን አደራ እንዲወጣ ማሳሰብና ማስገንዘብ እንደሚያስፈልግ አስረድተዋል::

እነዚህ ወገኖች ወደአገራቸው በተመለሱበት ወቅት በተደረገው የአቀባበል ሥነ ሥርዓት ላይ ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለ ማርያም “አብዮታዊት ኢትዮጵያ ትክሳችኋለች:: በሥራ ላይ የነበራችሁ ሰዎች ወደ ሥራችሁ ትመለሳላችሁ:: የ11 ዓመት እርከናችሁና የደመወዝ ዕድገታችሁ ይጠበቃል:: መቋቋሚያ ታገኛላችሁ:: ትምህርት የሚያስፈልጋችሁ ትምህርት፣ ሥራ የሚያስፈልጋችሁ ሥራ፣ አቅመ ደካማ የሆናችሁ መቋቋሚያና ቋሚ ድጋፍ ይደረግላችኋል:: መሥራት ለማትችሉ የጡረታ መብታችሁ ይከበርላችኋል፤” ሲሉ ቃል መግባታቸውን ሻለቃ ገብረ ሊባኖስ አስታውሰዋል:: “መፅደቁ ቀርቶብኝ በቅጡ በኮነነኝ እንዲሉ፣ እንኳንስ የተገባው አብዮታዊ ቃል ተግባራዊ ሊሆን ከሶማሊያ እስር ቤቶች ያልተሻለ ሕይወትን እየመሩ ይገኛሉ፤” ብለዋል::

የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የከለላ መስጠትና የተጠፋፉ ቤተሰቦችን ማፈላለግ የሥራ ክፍል ኃላፊ ሚስተር እንድርያስ ዊገር አስቸጋሪ የእስር ዘመን ያሳለፉት እነዚህ ወገኖች፣ በቀጣይ ዕውቅናና ተቀባይነት የሚያገኙበትና የሚረዱበትን ሁኔታ በማቀናጀት ረገድ፣ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በተቻለ መጠን ዕርዳታና ድጋፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል::

በኢትዮጵያ የዓለም ቀይ መስቀል ኮሚቴ የልዑካን ኃላፊ ሚስተር ፒተር ጂስቶኮር “ለ11 ዓመታት በሶማሊያ እስር ቤቶች በኢትዮጵያውያን ላይ የደረሰውን በደል እ.ኤ.አ. በ1988 ዓ.ም. ለመመርመር ኃላፊነት ስለነበረኝ ወደ ሶማሊያ ሄጄ መዛግብትን አገላብጫለሁ:: መዛግብቱ እንደሚያስረዱት የዓለም ቀይ መስቀል ኮሚቴ በዓመት ሁለት ጊዜ ከጄኔቫ ልዑካን እየላከ የሶማሊያ መንግሥት ለእስረኞች ዕርዳታ ለመስጠት በሩን እንዲከፍት ለመደራደር ይጠይቅ ነበር:: ይሁን እንጂ የሶማሊያ መንግሥት በሩን ዘጋው፤” ብለዋል::

ዳሸን ባንክ የአንድ ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

ወደ ክፍል-1 ገጽ 63 ዞሯልወደ ክፍል-1 ገጽ 63 ዞሯል

በጋዜጣው ሪፖርተር

በሸራተን አዲስ ባለፈው ሐሙስ ምሽት በተካሄደ ዝግጅት ላይ የዳሸን ባንክ ለሦስት ድርጅቶች የአንድ ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ:: ዳሸን ባንክ በዋነኝነት ከሚሰጠው የባንክ አገልግሎት በተጨማሪ ሁለንተናዊ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ለሦስቱ ድርጅቶች ልገሳ ማድረጉን ለማወቅ ተችሏል::

የገንዘብ ድጋፍ ካደረገላቸው መካከል አንዱ የኢትዮጵያ የሕክምና ባለሙያዎች ማኅበር ሲሆን፣ የ500 ሺሕ ብርድ ድጋፍ እንደተደረገለት የማኅበሩ ፕሬዚዳንትና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የውስጥ ደዌ፣ የስኳርና የሆርሞን በሽታዎች ሐኪም፣ መምህርና ከፍተኛ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር የወይንሐረግ ፈለቀ ለሪፖርተር ጋዜጣ ገልጸዋል::

የኢትዮጵያ የሕክምና ባለሙያዎች ማኅበር ከተቋቋመ ሃምሳ ዓመት ያስቆጠረ አንጋፋ ማኅበር መሆኑን የገለጹት ፕሮፌሰር የወይንሐረግ፣ ማኅበሩ በጤናው ዘርፍ መላውን ኅብረተሰብ ያማከለ፣ ሰፊ ሽፋንና ጥራት ያለው የሕክምና አገልግሎት ለሁሉም የኅበረተሰብ ክፍል ለማዳረስ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ባስቀመጠው ዕቅድ መሠረት የበኩሉን ድርሻ ለመወጣት እየተንቀሳቀሰና እየሠራ ያለ ማኅበር መሆኑን አስረድተዋል::፡

የሕክምና ማኅበሩ መንግሥት በሰጠው መሬት ላይ ሊሠራ ላቀደው ሁለገብ የሆነ ትልቅና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የሕክምና ማዕከል ለመገንባት ለያዙት ዕቅድ፣ የዳሸን ባንክ

ወደ ክፍል-1 ገጽ 63 ዞሯል

ወደ ክፍል-1 ገጽ 66 ዞሯል

በአንደኛው ቅጣት 10 ዓመት በሌላኛው ደግሞ ዕድሜ ልክ እስራት ወስኗል

አማረ ሙሉጌታ

Page 5: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 5 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

በዳዊት ታዬ

የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ ይገለገልባቸው የነበሩና ከአገልግሎት ውጪ ያደረጋቸውን ሁለት መርከቦች፣ የኢትዮጵያ ብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን እንደገዛቸው ተገለጸ::

አብዮትና ዓባይ ወንዝ የሚል ስያሜ ያላቸው ሁለቱን መርከቦች የኢትዮጵያ ንግድ መርከብን ጨምሮ ሦስት የመንግሥት ድርጅቶችን አጣምሮ የተቋቋመው የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ እንደሚሸጣቸው አሳውቆ እንደነበር ይታወሳል::

የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት፣ ኢንተርፕራይዙ ከዚህ ቀደም ከአገልግሎት ውጪ እንዲሆኑ የሚያደርጋቸውን መርከቦች ለውጭ ኩባንያዎች ይሸጥ እንደነበር አስታውሰው፣ በዚሁ መሠረት አብዮትና ዓባይ ወንዝን ሊገዙ ከሚችሉ የውጭ ኩባንያዎች ጋር ድርድር ላይ እንደነበር ጠቁመዋል:: ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ ብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን መርከቦቹን

ብረታ ብረት ኮርፖሬሽን አብዮትና ዓባይ ወንዝ መርከቦችን ገዛ

ወደ ክፍል-1 ገጽ 64 ዞሯል

በዳዊት ታዬ

በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ እየተንቀሳቀሱ ከሚገኙ የግል ባንኮች መካከል አንዱ የሆነው ዳሸን ባንክ፣ ዘንድሮም ከሌሎች የግል ባንኮች ብልጫ ያለው ከፍተኛ የሆነ ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ሰሞኑን ባካሄደው ጠቅላላ ጉባዔው እንዳስታወቀው፣ በ2004 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 893 ሚሊዮን ብር

ማትረፉንና ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ42 በመቶ ብልጫ እንዳለው አስታውቋል፡፡

በ2004 በጀት ዓመት የ15ቱ የግል ባንኮች ዓመታዊ የትርፍ መጠንን የሚያሳዩ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት፣ ከዳሸን ቀጥሎ በሁለተኛ ደረጃ የትርፍ መጠን ያስመዘገበው አዋሽ ባንክ ነው፡፡

በዳሸንና በአዋሽ መካከል ያለው የትርፍ መጠን ልዩነት ከ360 ሚሊዮን ብር በላይ በመሆኑ ዳሸን ባንክ ከተከታይ ባንኮች ጋር ያለውን የትርፍ

መጠን ልዩነት እያሰፋ መሄዱን የሚጠቁም ነው፡፡ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀ መንበር

አቶ ተክሉ ኃይሌ ሪፖርት እንደሚያስረዳው፣ አገሪቱ መጠነ ሰፊ የልማት ፈተናዎች የተጋረጠባት ቢሆንም፣ ዳሸን ባንክ በኢኮኖሚው በተለይ ደግሞ በባንክ ዘርፍ ላይ የተጋረጠውን መሰናክል በመወጣት በ2004 በጀት ዓመት 1.7 ቢሊዮን ብር ገቢ አግኝቷል፡፡ ባንኩ ካገኘው ትርፍ

ዳሸን ባንክ ከታክስ በፊት 893 ሚሊዮን ብር አተረፍኩ አለከሌሎች ባንኮች ጋር ሲነፃፀር የትርፍ መጠኑ እየሰፋ መጥቷል

ወደ ክፍል-1 ገጽ 64 ዞሯልወደ ክፍል-1 ገጽ 68 ዞሯል

ያለፈው ዓመት የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀረበበውድነህ ዘነበ

የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ያለፈውን የበጀት ዓመት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም ገምግሞ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት አቀረበ:: ማኒስቴሩ በፌዴራል መንግሥት ሥር የሚገኙ የዘርፍ መሥርያ ቤቶችንና በክልል መንግሥታት የተካሄዱ የ2004 ዓ.ም. የዕቅድ አፈጻጸም ገምግሟል::

ሚኒስቴሩ ባቀረበው የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ሰነድ ላይ በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የሚመራው የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚቀጥሉት ሳምንታት ተወያይቶ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል::

አንድ የገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለሥልጣን ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደካማ አፈጻጸም የታየባቸው ዘርፎች ማሻሻያ እንዲደረግባቸው መመርያ ይሰጣል:: ጥሩ የሚባል አፈጻጸም ያሳዩ ዘርፎችንም እንዲሁ ተጠናክረው የሚቀጥሉበትን መንገድ ይቀይሳል ብለዋል::

የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ በ2003 ዓ.ም. ነው ተግባራዊ መደረግ የጀመረው:: በወቅቱ የተካሄደው የመጀመርያ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በአብዛኛው የፋይናንስ እጥረት እንዳለ የሚያመለክት ነበር:: ይህንንም ችግር ለመቅረፍ በርካታ

ዓባይ ወንዝ

Page 6: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 6 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታ

ወቂያ

ፖ ለ ቲ ካ

በሰለሞን ጎሹ

በኢትዮጵያ የተለያዩ እምነቶችና ሃይማኖቶች ተከታዮች ለዘመናት ኖረዋል፤ እየኖሩ ነው፤ ወደፊትም ይኖራሉ:: ይሁንና የመንግሥት ሃይማኖት ከተወገደና ይህንኑም በተግባር ለማረጋገጥ የሚደረገው ጥረት በደካማ ፍጥነት መጓዝ ከጀመረ የተቆጠረው ጊዜ በጥቂት ዓመታት የሚለካ ነው:: ለዚህ ዋነኛው ተጠያቂ መንግሥት ቢሆንም፣ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝን የእምነት አስተያየቶች ተመርኩዘው እየተሰነዘሩ ያሉ ትችቶችና ምላሾች አቅጣጫ፣ ከመንግሥት ባሻገር ሌሎች ባለድርሻ አካላትን እንድንመለከት ያስገድዳሉ::

በአሜሪካ የመገበያያ ዶላር ላይ ‹‹በፈጣሪ እንታመናለን›› የሚል ጽሑፍ በግልጽ ይነበባል:: በእንግሊዝ ብሔራዊ መዝሙር ላይ ‹‹ፈጣሪ ንግሥታችንን አድን›› የሚል በጉልህ ይሰማል:: በሁለቱ አገሮች የሃይማኖት ነፃነት የተረጋገጠ ቢሆንም የፕሮቴስታንትና የአንግሊካል ቤተ ክርስቲያን አባል መሆን ለመሪነት ያልተጻፈ ሕግ ሆኖ ይቆጠራል:: በኢትዮጵያ እስከ 1966 ዓ.ም. የደርግ ወደ ሥልጣን መምጣት ድረስ መሪዎቹ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አባል መሆን እንዳለባቸው በሕገ መንግሥት ጭምር የተደነገገ ነበር:: በአሜሪካ ባራክ ኦባማን ለማሸነፍ ‹‹ሙስሊም ነው!›› በሚል የቀረበባቸውን ክስ አስተባብለው የተወጡት ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ልጅ እያሱ የቀረበባቸውን ክስ ማስተባበል ባለመቻላቸው ከሥልጣን እስከ መውረድ ደርሰዋል::

የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ለሁሉም ሃይማኖቶች ክፍት ናት:: መንግሥትና ሃይማኖትም የተለያዩ ናቸው:: አንዳቸው በአንዳቸው ጉዳይ ውስጥ ጣልቃ አይገቡም:: ይህ ሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌን ወደ ተግባር ለመተርጎም የሕግ ማውጣት፣ አመለካከቶችን ወደ መሀል የማምጣትና የመተርጎም ፈቃደኝነትን ማምጣት ገና የሚቀረው ቢሆንም፣ የሃይማኖት ነፃነትን የተቀበለች አገር ግን አለች::

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለ ሃይማኖታቸው ምን አሉ?ጠቅላይ ማኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ

ከሁለት ዓመት በፊት ‹‹ምዕራፍ›› ከተሰኘ የሃይማኖት መጽሔት ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ‹‹እናቴ አልዳነችም›› በማለታቸው ነው ለበርካታ ትችት የዳረጋቸው:: ለደረሱበት ደረጃ ያበቃቸው ፈጣሪ መሆኑን መናገራቸውም ብዙ ተብሎበታል:: በቅርቡ ‹‹ሰጡት›› በተባለ ሌላ ቃለ ምልልስ ደግሞ ሌሎች የመንግሥት ባለሥልጣናት ስለ እሳቸው ሃይማኖት ለማወቅ ጥያቄ ቢያቀርቡ እንደሚያስተናግዱ መናገራቸውም ብዙ ምላሽ አስተናግዷል:: ‹‹ዘለዓለማዊ ክብር ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ›› በማለት መመኘታቸውም ስህተት መሆኑን መገንዘባቸውን ‹‹ገልጸዋል›› መባሉም ሌላው የአስተያየትና የትችት ምንጭ ሆኖ ነበር:: እነዚህን ሐሳቦች በመመንዘር ነው ‹‹ሃይማኖታቸውን እያስፋፉ ነው››፣ ‹‹የሌሎች ሃይማኖት ተከታዮችን ‹አለመዳን› እየገለጹ ነው››፣ ‹‹ሕገ መንግሥታዊ መርሆዎችን እያፈረሱ ነው››፣ ‹‹አገርንና ፈጣሪን አንድ ላይ ማገልገል አይችሉም››፣ ‹‹ሌሎች ሃይማኖቶችን ዝቅ አድርገው ያያሉ››፣ ‹‹የፖለቲካ ብስለት የላቸውም››፣ ወዘተ የሚሉ መደምደሚያዎች ላይ አስተያየት ሰጪዎቹ የደረሱት:: በእነዚህ የሐሳብ ልውውጦች ውስጥ ታዋቂ ምሁራን፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን፣ የሌሎች ሃይማኖት ተከታዮችን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ተሳትፈዋል:: በእርግጥ ግን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ‹‹ብለውታል›› የተባለው ከሃይማኖት ነፃነት የዘለለ ነውን?

የሃይማኖት ነፃነትሃይማኖቶች ሁሉ ከሞላ ጎደል ስለ ፍቅር፣

ደግነት፣ ቸርነትና ሰላም ይሰብካሉ:: ይሁንና ሁሉም ሃይማኖታዊ ‹‹እውነቶች›› በራሳቸው ሙሉ በመሆናቸው የሌላውን ‹‹እውነት›› ለማስተናገድ ብዙም ፈቃደኛ አይደሉም:: በዚህም የተነሳ ብዙ ጦርነቶችና ደም መፋሰሶች በሃይማኖት ምክንያቶች ዓለምን ከጫፍ ጫፍ አመሳቅለዋል:: በመጨረሻም አንዱ ሃይማኖት ሌላውን ሃይማኖት ከማጥፋት፣ የሃይማኖት ተከታዮች ላይ መከራ ከማብዛት፣ አስገድዶ ሃይማኖትን ከማስፋፋትና መንግሥትም በሃይማኖት ጉዳይ

ላይ እንዳይገቡ በማድረግ የአንድን ዜጋ የማመን፣ ያለማመንና እምነት የመቀየር ነፃነት ለመጎናፀፍ፣ እንዲሁም አንዱ ሃይማኖት ለሌላው ሃይማኖት ዕውቅና የመስጠት ሒደት ላይ ስምምነቶች የተደረጉት በሃይማኖት ተቋማት ጥረት ሳይሆን በፖለቲከኞች ጥረት ነበር::

በዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለሃይማኖትና ለሃይማኖት ነፃነት የሚሰጠው ቦታ ወሳኝ ነው:: ሃይማኖት ዜጎች ማንነታቸውን የሚገልጹበትና የሕይወትን ትርጉም የሚያሳዩበት ዋነኛው መሣሪያ ነው:: የሃይማኖት ነፃነት በዋነኛነት በሁለት ነገሮች ይገለጻል:: አንደኛ አንድ ዜጋ የመረጠውን ሃይማኖት የመቀበል ነፃነት አለው:: ይህም ለሃይማኖቱ ዕውቅና በመስጠት፣ በመጠበቅ፣ በመቀየርና የራስ በማድረግ ይገልጻል:: ሁለተኛ አንድ ዜጋ የሚያምነውን እምነትና ሃይማኖት ለሌሎች የመግለጽና የመተግበር መብትና ነፃነቱ አለው:: ይህም በአምልኮ፣ በማስተማርና ሃይማኖቱ የሚጠይቃቸውን ተግባራት በመፈጸም የሚገለጽ ነው::

በዓለም አቀፍ ደረጃ የሃይማኖት ነፃነትን ለመተርጎምና የአፈጻጸም አድማስ/ወሰኑን እንዲሁም ገደቡን ለማስቀመጥ የተደረገው ጥረት በመንግሥታትና በሃይማኖት ተቋማቱ አማካይነት በተደጋጋሚ የተደረገ ቢሆንም ብዙም ውጤታማ መሆን አልቻለም::

የ1940ው ሁሉን አቀፍ የሰብዓዊ መብት ቃል ኪዳንና የ1973ቱ ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ነፃነት ቃል ኪዳን ስለ ሃይማኖት ነፃነት የሚዘረዝሯቸው ድንጋጌዎች ቢኖሩም ተፈፃሚነታቸው አስገዳጅ አይደለም:: ስለዚህ ስለ ሃይማኖት ነፃነት የሚያስረዳው አስገዳጅ ዓለም አቀፍ ሰነድ የ1958ቱ ዓለም አቀፉ የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ስምምነት ብቻ ነው:: ስምምነቱ በአንቀጽ 18 ላይ ማንኛውም ሰው የመረጠውን ሃይማኖት የመከተል፣ በተናጠልም ሆነ ከሌሎች የእምነቱ ተከታዮች ጋር በአደባባይ ወይም በግል ሃይማኖቱን በአምልኮ፣ በተግባርና በትምህርት የመግለጽ፣ በሃይማኖት ጉዳይ ያለመገደድ መብት እንዳለውና እነዚህ መብቶች ላይ ገደብ የሚቀመጠው በሕግ በተቀመጠ ልዩ ሁኔታ ብቻ መሆኑን ይገልጻል::

የቤተ መንግሥቱ ፈጣሪ‹‹ጉዞአችን ረጅም፣ ተስፋችን ሩቅ፣ ችግራችን ብዙ ነው››

በዓሉ ግርማ፣ ኦሮማይ፣ 1975 ዓ.ም.

Page 7: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 7 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

ፖ ለ ቲ ካኢትዮጵያ ከላይ የተገለጹት ዓለም አቀፍ

ስምምነቶች ፈራሚ አካል ስትሆን በሕገ መንግሥቱ አንቀጾች 3፣ 11፣ 25፣ እና 90 ላይ የሃይማኖት ነፃነትንና መገለጫዎቹን አካታለች:: እነዚህ ሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌዎች በዝርዝር ሕጎች ያልተብራሩ ሲሆን የወንጀል ሕጉ፣ የበጎ አድራጎትና ማኅበራት አዋጅና ሌሎች የበታች ሕጎች አፈጻጸሙን በማሳለጥ አዎንታዊ ሚና ቢኖራቸውም፣ የ1952ቱ የፍትሕ ብሔር ሕግና የ1958ቱ የማኅበራት ምዝገባ ደንብ ቁጥር 221 ግን በአሉታዊ መልኩ ተፈጻሚነቱን ማንጓተታቸውና መንግሥት አሁንም በምዝገባ ረገድ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እያዳላ ነው በሚል ሌሎች የሃይማኖት ተቋማት ለዓመታት ቅሬታ እንዲያቀርቡ መጋበዙን ጥናቶች ይጠቁማሉ::

በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 11 ላይ መንግሥት በሃይማኖት ጉዳይ፣ ሃይማኖትም በመንግሥት ጉዳይ ጣልቃ እንደማይገባ ቢገለጽም በተግባር የ‹‹ሃይማኖት ጉዳይ›› የት እንደሚያበቃና የ‹‹መንግሥት ጉዳይ›› የት እንደሚጀምር ስምምነት ላይ ባለመደረሱ፣ በሃይማኖት ተቋማትና በመንግሥት መካከል በተከታታይ አለመግባባት መነሳቱን የተለያዩ የምርምር ሥራዎች ያስረዳሉ:: አጥኝዎቹ መንግሥት እነዚህን ጉዳዮች በብቃት የሚመራ ነፃ ተቋም አለመፍጠሩም ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ያስገነዝባሉ::የመሪዎች የሃይማኖት ነፃነት

የዜጎች ነፃነት የፈለጉትን ሃይማኖት የመከተል፣ የሃይማኖቱን መገለጫዎች የመፈጸምና የሚያምኑበትን ሃይማኖት ለሌሎች የማስተማር መብትን ካጎናፀፋቸው እንደ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ያሉ የአገር መሪዎች የሃይማኖት ነፃነታቸውን መጠቀም እንዳይችሉ የተቀመጠ ገደብ አለን? የሃይማኖትና የመንግሥት መለያየት ማለት መሪዎቹ አገር ሲመሩ ፈጣሪያቸውን ቤተ መንግሥት በር ላይ አስቀምጠው የመንግሥት አገልግሎቴን ስጨርስ እንገናኛለን ብለው በቀጠሮ እንዲለያዩ ማድረግ ማለት ነውን?

ለመንግሥት ድምፅ ስንሰጥ ሃይማኖትና እምነት አልባ እንድንሆን አንገደድም:: መሪዎቻችንን የመረጥነውም ሃይማኖት አልባ ስለሆኑ አይደለም:: የመረጥነውን ሃይማኖት መከተልና በመረጥነው መሪ የመመራት መብታችን

አብረው ለመሄድ የሚያስቸግሩ አይደሉም:: ጀርገን ሃበርማስ ‹‹ብዙኅነትና ለሃይማኖት መቻቻል የተደረገው ትግል ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መፈጠር የለውጥ መሣርያ መሆን ብቻ ሳይሆን ለውጡ ቀጣይነት እንዲኖረው ለማድረግ አነቃቂ ጭምር ናቸው፤›› ይላሉ::

የተለያዩ ሃይማኖቶች የተለያዩ ‹‹እውነቶች›› አሏቸው:: እነዚህን ‹‹እውነቶች›› ለመለዋወጥ ሲሞክሩ ግጭቶች ይኖራሉ:: ለሌሎች ‹‹እውነቶች›› ክብር መስጠት ማለት ለራሳችን ‹‹እውነት›› ቦታ መንፈግና ቁርጠኝነት ማጣት ተደርጎ መወሰድ የለበትም:: ቄሳርንና ፈጣሪን አቻችሎ ለመኖር ተግዳሮቶች ይኖራሉ:: ይህ ግን አብረው መኖር አይችሉም ወደሚል ድምዳሜ አያደርስም::

የሃይማኖት ተቋማት ከመንግሥት የሚፈልጓቸው አገልግሎቶች አሉ:: መንግሥትም ከሃይማኖት ተቋማት የሚፈልጋቸው በርካታ ነገሮች አሉ:: አንዳቸው ከአንዳቸው መቶ በመቶ ተለያይተው መኖር አይችሉም:: ጣልቃ ገብነትን ማስወገድና አድልኦን ማስወገድ ማለት ፍፁም መለያየት ማለት አይደለም::

ይህ ማለት ግን መሪዎች ያላቸውን ተሰሚነት በመጠቀም በሌሎች ላይ የሃይማኖት ትምህርትን ያለ ፍላጎት መጫን ይችላሉ ማለት አይደለም:: ወይም ደግሞ መሪዎች ሃይማኖትን የፖለቲካ ግባቸውን ለማሳካት መጠቀም ይችላሉ ማለትም አይደለም:: መንግሥት በሚሰጠው የሲቪል፣ የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊና የባህል አገልግሎት ዜጎች በሚከተሉት ሃይማኖት ምክንያት ጫና እንዲደረግባቸው ማድረግ ይችላል ማለትም አይደለም::

እያንዳንዱ አገር ለሃይማኖት ያለውን ቦታ የመወሰን ሥልጣን አለው:: ኢትዮጵያም አሁን ወዳለችበት ቦታ ለመምጣት ባህል፣ ታሪክ፣ ኢኮኖሚ፣ ፖለቲካን የመሳሰሉ አላባዊያን በጣም በተወሳሰበው ሒደት ውስጥ የራሳቸውን አሻራ ጥለው አልፈዋል:: የሃይማኖት ነፃነትን ለመወሰን ከምክንያት ይልቅ ስሜትና ፍላጎት የተሻለ ቦታ አላቸው:: የመሪዎች የሃይማኖት ነፃነት ላይ ያለው ገደብ

ማንኛውም ዜጋ የሃይማኖት ነፃነቱ ፍፁም አይደለም:: አንድ ዜጋ ሃይማኖቱን ሲገልጽ ወይም ተግባራዊ ሲያደርግ የሕዝብን ደኅንነት፣ ሰላም፣ ጤና፣ ሞራል እንዲሁም የሌሎችን መሠረታዊ ነፃነቶችና መብቶች ሳይገፉ መሆን አለበት:: በተጨማሪም መድልኦ ያለማድረግ

ግዴታ ይኖራል:: እነዚህ ገደቦች ለአገር መሪዎች ይሠራሉ::

የአገር መሪዎች ኃላፊነቱ የሚሰጣቸው በሁሉም ሃይማኖቶችና እምነቶች ተከታዮች እንዲሁም ሃይማኖት አልባ በሆኑ ዜጎች ጭምር ስለሚሆን በተቻለ መጠን የማቻቻል ሚና ሊጫወቱ ይገባል:: ስለዚህ መብታቸውን ከነገደቡ ተግባራዊ ሲያደርጉ ከነፃነታቸውና ከሕጎች መንፈስ ውጪ ፖለቲካዊ ኪሳራ እንዳይመጣባቸው ጥንቃቄ ቢያደርጉ ይመከራል::

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ሲዳኙከላይ ከተገለጹት መርሆዎችና ሕጎች

አንፃር የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ቃለ ምልልሶች ሲታዩ በእርግጥ አድልኦ የተፈጸመባቸው፣ ሕገ መንግሥቱን የሚፃረሩና ሥልጣንን ያለአግባብ የመጠቀም ተግባራት ነበሩን?

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ‹‹እናቴ አልዳነችም›› በማለታቸው ከእሳቸው ውጪ የሆነ ሃይማኖት ያላቸውን ዜጎች ‹‹አልዳኑም›› እያሉ እንዴት አገር ይመራሉ በማለት የተቃዋሚ አመራሮች ጭምር ከሰዋቸዋል:: አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎችም ይህ አነጋገር ለሌሎች እምነቶችና ሃይማኖቶች ንቀት ማሳየት እንደሆነ ሁሉ ተርጉመውታል:: ነገር ግን ይህ ቃለ መጠይቅ የተሰጠው ከሁለት ዓመት በፊት መሆኑን እንኳን ወደ ጎን ብንተወው የተሰጠው ለሃይማኖት መጽሔት ከመሆኑ አኳያ በግለሰባዊ አቋማቸው የቀረበ እንጂ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ደረጃቸው የተሰጠ አይደለም:: በተጨማሪም ሁሉም የሃይማኖት ተቋማት ከእነሱ ውጪ ያለውን ሰው ‹‹አልዳነም›› ማለታቸው የሃይማኖት ነፃነቱ ዋነኛ መገለጫ ከመሆኑ አኳያ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አባባል ከኦርቶዶክስ ተዋህዶና ከእስልምና በምን ይለያል?

ከሌሎች ሰዎች ጋር ስለሃይማኖታቸው ጥያቄ ቀርቦላቸው መወያየታቸው እንዴት ነው ሥልጣንን ያለ አግባብ መጠቀም፣ ሃይማኖታቸውን ለማስፋፋት የመንግሥት ሥራቸውን ከመተው የሚቆጠረው? እርግጥ በኢትዮጵያ አግባብነት ያለው ሃይማኖትን የማስፋፋትና የማስተማር ሥራ አግባብነት ከሌለው ጋር እንዴት መለያየት እንደሚቻል የሚደነግግ መመርያ የለም:: ነገር ግን በነፃ ፈቃድና በተዘዋዋሪ ተፅዕኖ እስካልተጋረደ ድረስ ከመንግሥት የሥራ ቦታና ሰዓት ውጪ አንድ መሪ ከሌሎች ጋር በሃይማኖት ጉዳይ እንዳይመክር የሚከለክለው ነገር የለም::

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ለጠቅላይ ማኒስትሩ ዘላለማዊ ክብር መመኘታቸው እንደፀፀታቸው መግለጻቸው የተረጋገጠ ቢሆን እንኳ፣ በአንድ በኩል ስህተቱን በአደባባይ የሚያምን መሪ በመሆን አዲስ ነገር መፍጠራቸው ጥሩ ቢሆንም፣ የፖለቲካ ኪሳራ እንዳያስከትልባቸው ግን ያሰጋል:: የፖለቲካ ኪሳራ የሚመጣው ስህተት ሲሠራ ወይም ደግሞ ሕገወጥ ሥራ ሲሠራ ብቻ አይደለም:: ዜጎች በተሳሳተ ሁኔታም ቢሆን ይህን ካመኑ የሚከተለው ኪሳራ ከባድ ይሆናል:: እንዳለመታደል ሆኖ ይህች አገር ከላይ በመግቢያው ላይ በዓሉ ግርማ እንዳለው ችግራችንን የሚያበዙ፣ ተስፋችንን የሚያርቁ፣ ጉዞአችንን የሚያራዝሙ ሰዎች ተሠለፍው የሚሠሩት ደግሞ ይህንኑ የጥላቻ ፖለቲካ ነው::

ፈረንጆቹ ‹‹ስሊፐሪ ስሎፕ ፋላሲ›› በማለት የሚጠሩት ሐሳብን የማፋለስ ዘዴ አንድ ትንሽ ችግርን በመጠቆም ይጀምርና ያለ ምንም ማስረጃና ምክንያት ሌሎች በርካታ ነገሮች ተከትለው እንደሚከሰቱ ያቀርባል:: በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ላይ እየቀረበ ያለው የተቀነባበረ ትችትና አስተያትም ምንጩን ከላይ በተገለጹት ሦስት ዓረፍተ ነገሮች ላይ ያደርግና የፖለቲካ ብስለት ማጣትን፣ አድልኦ ማድረግን፣ የመንግሥትንና የሃይማኖት ተግባራትን የመቀላቀል ነገር፣ ሥልጣንን ያለ አግባብ መጠቀም፣ የሃይማኖት ማስፋፋት ሥራ፣ ሕገ መንግሥት የመጣስ ተግባር መፈጸማቸውን ያቀርባል:: ‹‹ለዚህ ያደረሰኝ እግዚአብሔር ነው›› ማለታቸው ለሕዝቡ ውክልና ቦታ የለኝም ማለት እንደሆነም ይተረጉማሉ:: ፈጣሪ አንድን ግለሰብ የሕዝብ ውክልና እንዲያገኝ ሊረዳ ስለመቻሉ በአንድ ወይም በሌላ መልኩ እጅግ አብዛኛው ኢትዮጵያዊ እንደሚያምን ግን ጥናቶች (ለምሳሌ የኢንተር አፍሪካ ግሩፕ ጥናት) ይጠቁማሉ::

‹‹የምትመኘውን ነገር በጥንቃቄ መርምር:: ምክንያቱም ሊደርስብህ ይችላልና፤›› የሚል አባባል አለ:: ፖለቲከኞቹ እስከ ዛሬ ድረስ መሠረታዊ ነፃነቶችና መብቶች እንዲከበሩ በደመቀ ድምፅ ሲያቀርቡ ነው የሚታወቁት:: ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትህትና ከአንድ ጋዜጠኛ ጋር ቁጭ ብለው በሃይማኖታቸው ዙሪያ እንዲሁም ስለሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ለምን አወሩ ብለን ስንከስ ‹‹ነፃነት ይገደብ››፣ ‹‹ምስጢራዊነት ይበረታታ›› እያልን መሆኑ ከግምት ሊገባ ይገባል::

Page 8: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 8 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Page 9: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 9 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

ACCA intensive revision for December 2012 exams

St. Mary’s University College (SMUC) is offering intensive revision for the ACCA December 2012 exams. SMUC is collaborating with the Arusha School of Business and Finance (ASBF) and ACCA Ethiopia to offer this valuable opportunity to ACCA students. Details are as follows.

Venue St. Mary’s University College (SMUC), adjacent to Wabe Shebele Hotel

When 15–20 November 2012 (both days inclusive)

Time 9am – 4.30pm

RegisTRATion Ongoing on a ‘first-come, first-served‘ basis.

ChARges F5 – 2 days – 400 Birr F7 – 1.5 days – 300 Birr F6 – 2 days – 400 Birr F9 – 0.5 day – 100 Birr

A mock exam will be offered on saturday 10 november at smuC at 9am at no extra cost to students who register for this revision.

The schedule is as follows:

FuRTheR inFoRmATion Please contact Ato Fekadu Begna on: tel 0115510991, email [email protected] or [email protected] or call the ACCA Ethiopia office on tel 0115159533 or email [email protected]

DAY session suBJeCTThursday 15 November All day F7

Friday 16 November Morning F7

Friday 16 November Afternoon F9 – Mock exam feedback; Q&A

Saturday 17 November All day F6

Sunday 18 November All day F6

Monday 19 November All day F5

Tuesday 20 November All day F5

INVITATION FOR BID FOR EXTERNAL AUDIT SERVICES

(RE-TENDER)Organization for social services for AIDS (OSSA) is an Ethiopia resident’s charity organization working on HIV/ AIDS. OSSA want to invite eligible audit firms of category A to compete for the bid to audit its book of accounts for the budget year ended December 31,2012.

Therefore, interested audit firms are invited to submit their financial and technical proposals by fulfilling at least the following minimum requirements.

1. Renewed trade license, certificate of professional competency, VAT registration certificate and TIN.2. Number and qualification of auditors to be deployed in this particular audit.3. Date of commencement and completion of the audit 4. The Audit firm must be belongs to category A according to Federal Audit General.5. Price quotation6. Readiness to commence the auditing task as early as possible.7. Other related issues that the organization could benefit from

Audit firms fulfilling the above requirements can submit their bid documents in the sealed envelope within 10 days from the first date of this announcement to the following address.

Organization for social services for AIDS (OSSA) Haile G/Silassie roadTel. +251-011-62-26-98Tel. + 251- 011-62-27-10/12/15Fax +251 -011-62-27-39P.O.Box 2385Addis Ababa, EthiopiaOSSA reserve the right to reject any or all bids.

Page 10: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 10 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

በውድነህ ዘነበ

የአምስት ዓመቱን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ለማሳካት ማነቆ ሆነዋል ተብለው እንዲስተካከሉ ከተወሰነባቸው አዋጆች መካከል የገቢ ግብር አዋጅ አንዱ ነው:: የገቢ ግብር አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ1994 ዓ.ም. ፀድቆና በነጋሪት ጋዜጣ በቁጥር 786 ታትሞ ሥራ ላይ ውሏል::

የዚህ አዋጅ ዋነኛ አመንጭ የሆነው የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴርን ይህንን አዋጅ የአምስት ዓመቱን ዕቅድ ማሳካት በሚያስችል ደረጃ ለማሻሻል እንቅስቃሴ ጀምሯል::

ሚኒስቴር መሥርያ ቤቱ የዩናይትድ ኪንግደም ኩባንያ የሆነውን አዳም ስሚዝ ኢንተርናሽናል ሊሜትድ ጥናቱን እንዲያካሂድ የቀጠረ ሲሆን፣ ከኩባንያው ጋር የሚኒስቴሩ ሕግ ዳይሬክቶሬትና የአዋጁ ፈጻሚ የሆነው የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ባሙያዎች በጥናቱ እንዲሳተፉ ተደርጓል::

ጥናቱን የሚያስተባብረው የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ሕግ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዋሲሁን አባተ ለሥራ ጉዳይ ቻይና በመጓዛቸው ጥናቱ በምን ደረጃ እንደሚገኝ ለማወቅ ያደረግነው ጥረት አልተሳካም:: ነገር ግን የዛሬው ጽሑፋችን ኅብረተሰቡ በገቢ ግብር አዋጁ እንዲካተቱ አምርሮ የሚፈልጋቸውን ጉዳዮች ይዳስሳል::

የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 786፣ 39 ገጾች ያሉት ሲሆን፣ በ11 ምዕራፎች የተከፋፈለ ነው:: በአዋጁ እንደተጠቀሰው ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ፣ ከቤት ኪራይ የሚገኝ ገቢ፣ የፈጠራ መብትን በማከራየት የሚገኝ ገቢ፣ በዕድል (ሎተሪ) መኩራ የሚገኝ ገቢ፣ ቋሚ ባልሆነ ሁኔታ ከንብረት ኪራይ የሚገኝ ገቢ፣ ከንግድ ሥራ ጋር ካልተያያዘ የካፒታል ዋጋ ዕድገት ጥቅም የሚገኝ ገቢ ተካትተው ይገኙበታል::

የሪፖርተር ዘጋቢ በዚህ ጉዳይ ላይ ዳሰሳ ያደረገባቸው ነጥቦች እንደሚያመለክቱት በመቀጠር ከሚገኝ ገቢ ላይ የሚከፈለው ግብር ለረጅም ጊዜ ከቆየው የዋጋ ግሽበት አኳያም ሆነ ከግብር ነፃ የተደረገው ምጣኔ መጠን አነስተኛነት ተዳምረው በቋሚ ቅጥር የሚተዳደረውን ደመወዝተኛ ሲያስጨንቁት ይታያል:: ማንኛውም ሰው በመቀጠር ምክንያት በሚያገኘው ማናቸውም ገቢ የገቢ ግብር ሲከፍል፣ ቀጣሪም ሆነ ተቀጣሪው ከሚከፍለው ከእያንዳንዱ ክፍያ ላይ ግብሩን ቀንሶ በየወሩ ለገቢዎች ባለሥልጣን የማስገባት ግዴታ ተጥሎበታል:: ግብር የማስከፈያ ምጣኔው ከዚህ በታች በሰፈረው በሰንጠረዥ እንደቀረበው ከግብር ነፃ የተደረገው መጠን 150 ብር ብቻ መሆኑን ያሳያል::

የግብር ማስከፈያ ምጣኔ

ከመቀጠር የሚገኝ የወር ደመወዝ

የሚከፈለው ግብር በመቶኛከብር እስከ ብር

0 150 ከግብር ነፃ

151 650 10

651 1400 15

1401 2350 20

2351 3550 25

3551 5000 30

ከ5000 በላይ 35

ሆኖም በ1954 ዓ.ም. የግብር አዋጁ ሲወጣ ከግብር ነፃ የነበረው የገቢ መጠን 120 ብር እንደነበር ያሳያል:: ከዚያ ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ድረስ ባለው ሒደት ከመቀጠር በሚገኝ ገቢ ላይ ከግብር ነፃ የተደረገው የገቢ መጠን 150 ብር ብቻ ነው::

አዋጁ የገቢ ግብር የሚከፈልባቸው በዓይነት የሚሰጡ ጥቅሞችና እነዚህ ጥቅሞች የሚሰሉበት ሁኔታ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚወጣ ደንብ ይወሰናል ይላል:: ከቤት ኪራይ የሚገኝ ገቢም እንዲሁ ስሌት ተሠርቶለታል:: በአዋጁ እንደተጠቀሰው በማናቸውም ሁኔታ ከተከራይ ቤት በሚገኝ ገቢ ላይ ግብር ይከፍላል:: በሕግ የሰውነት መብት የተሰጣቸው ድርጅቶች 30 በመቶ፣ ግለሰቦች በሚያከራዩት ቤት በሚከተለው ሰንጠረዥ ተሰልቶ ቀርቧል::

ግብር የሚከፈልበት የዓመት የኪራይ ገቢ

የሚከፈለው የገቢ ግብር በመቶኛከብር እስከ ብር

0 1,800 ከግብር ነፃ

1,801 7,800 10

7,801 16,800 15

16,801 28,200 20

28,201 42,600 25

42,601 60,000 30

ከ60,000 በላይ 35

ግብር የሚከፈልበት የንግድ ሥራ ገቢ ተቀባይነት ያገኘው የሒሳብ አያያዝ መርህ በመከተል የሚዘጋጀውን የትርፉና ኪሳራ ሒሳብ ወይም የገቢ መግለጫና ይህንን አዋጅና የገቢ አስገቢው ባለሥልጣን የሚያወጣውን

የግብር ማሻሻያው ዝቅተኛውን የገቢ መጠን ይመለከተው ይሆን?መመርያ መሠረት በማድረግ በእያንዳንዱ የግብር ዘመን ይወሰናል::

በሕግ የሰውነት መብት የተሰጣቸው ድርጅቶችና ግብር ከሚከፈልባቸው ገቢያቸው 30 በመቶ ግብር ይከፍላሉ:: በንግድ ሥራ ላይ የተሰማሩ ሌሎች ግብር ከፋዮች በሚያገኙት ግብር የሚከፈልበት የንግድ ሥራ ገቢ ላይ ቀጥሎ በሰንጠረዥ የተሰላውን ግብር ይከፍላሉ::

ግብር የሚከፈልበት የዓመት የንግድ ሥራ ገቢ

የሚከፈለው የገቢ ግብር በመቶኛከብር እስከ ብር

0 1,800 ከግብር ነፃ

1,801 7,800 10

7,801 16,800 15

16,801 28,200 20

28,201 42,600 25

42,601 60,000 30

ከ60,000 በላይ 35

በኢትዮጵያ ውስጥ ግብር የሚከፈልበትና ከንግድ ሥራ የሚገኘውን ገቢ በሚመለከት በአዋጅ የተጠቀሱት ገደቦች እንደተጠበቁ ሆነው ግብር ከፋዩ ወጪዎችን በማስረጃ ማረጋገጥ እስከቻለ ድረስ ለንግድ ሥራው ገቢ ለማግኘት፣ ለንግድ ሥራው ዋስትና ለመስጠትና እንቅስቃሴውን ለማስቀጠል የተደረጉ ወጪዎች ተቀናሽ ይደረጋሉ ይላል::

ገንዘብ ሚኒስቴር ይህ አዋጅ እንደሚሻሻል ከገለጸ በኋላም ሆነ ከመግለጹ በፊት የአዋጁ ስሌት የሚከነክናቸው

በርካታ ሰዎች አሉ:: ከእነዚህ ሰዎች መካከል የዕድሜ ባለፀጋ የሆኑት አቶ ይመር ካሊድና የሕግ ባለሙያው አቶ አያሌው ተካልኝ ይገኙበታል::

አቶ ይመር አዲስ አበባ ውስጥ በሚገኝ የኮንስትራክሽን ተቋም ውስጥ በጥበቃ ሥራ ተሰማርተው በወር 850 ብር እየተከፈላቸው ኑሯቸውን ይገፋሉ:: አቶ ይመር በወር በሚያገኟት ገንዘብ ሁለት የልጅ ልጆችና ባለቤታቸውን ያስተዳድራሉ:: አቶ ይመር ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ከ850 ብር ደመወዛቸው ላይ ተቆራርጦ እጃቸው ላይ የሚደርሰው 734 ብር ብቻ ነው:: ይህ ከሚከፍሉት ግብር እንዲሁም ከጡረታ ተቀናሽ ጋር ተዳምሮ የሚሰላላቸው ሲሆን፣ በተለያየ ጊዜ ለመዋጮ፣ ለዓባይ ግድብ ወዘተ በገቢ ግብር

ስሌቱ መሠረት ከአቶ ይመር ወርሐዊ ደመወዝ ውስጥ ግብር የማይከፈልበት 150 ብር ብቻ ነው:: በተቀረው 700 ብር ላይ 15 በመቶ ግብር ሲከፈል 73 ብር የሚቀነስ ሲሆን፣ የጡረታ መዋጮ አምስት በመቶ ተቆርጦ እጃቸው ላይ የሚደርሰው 734 ብር ሆኗል::

አቶ ይመር እንደገለጹት፣ ከአንድ ዓመት በፊት ደመወዛቸው 660 ብር ነበር:: መሥርያ ቤቱ የደመወዝ

ጭማሪ አድርጎላቸው የ850 ብር ተከፋይ ሆነዋል:: ነገር ግን የተጨመረው ገንዘብም ግብር እየወሰደው በመገኘቱ ተጨመረልኝ ማለቱ ይከብዳቸዋል::

የአቶ አያሌውም ከዚህ የተለየ አይደለም:: በአንድ መንግሥታዊ ተቋም በሕግ ሙያ መስክ ተቀጥረው ይሠራሉ:: በሥራው ላይ አምስት ዓመት ቆይተዋል:: ከጀማሪ እስከ ከፍተኛ የሕግ አዋቂነት ደረጃ ሲሸጋገሩ የደመወዝ ጭማሪም ተደርጎላቸዋል:: ነገር ግን ከሚያገኙት ገቢ የሚቆረጥባቸው ግብር እንዳስመረራቸው ይገልጻሉ:: በዚያ ላይ የዋጋው ነገር እጅግ ያስጨንቃቸዋል::

በ2000 እና በ2001 ዓ.ም. የዋጋ ግሽበቱ ወደ 2.8 በመቶ (ነጠላ አሃዝ) ወርዶ ነበር:: ነገር ግን ይህ አሃዝ ዘላቂ ሊሆን ሳይችል ቀረና በ2003 ዓ.ም. እንደገና ወደ 18.1 በመቶ ማሻቀቡን የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ መረጃ ያመለክታል:: በተመሳሳይ ምግብ ነክ የሆኑና ያልሆኑ ዕቃዎች ዓመታዊ የዋጋ ዕድገት እንደየቅደም ተከተላቸው 15.7 በመቶ 21.8 በመቶ ተመዝግቧል::

ለዋጋ ንረቱ በምግብ ዋጋ ላይ የታየው የዋጋ ዕድገት ዋነኛ ቢሆንም፣ ከምግብ ውጭ ላሉት እንደቤት ኪራይ፣ የኮንስትራክሽን ዕቃዎች እንዲሁም የትራንስፖርት ዋጋዎች ግፊት ማድረጋቸው ይታወቃል:: በመስኩ የተካሄዱ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት ከአገሪቱ ዓመታዊ ዕድገት ጋር ተያይዞ የተፈጠረው የፍላጐት መጨመር ብሎም የዓለም የሸቀጦች ዋጋ መጨመር ለዋጋ ንረቱ መንስዔ የሆኑ ምክንያቶች ናቸው::

መንግሥት ለዚህ የዋጋ ንረት መባባስ ዘመናዊ ያልሆነና በውድድር ላይ ያልተመሠረተ የንግድ ሥርዓት መንሰራፋቱ ሌላኛው ምክንያት እንደሆነ ያስቀምጣል:: ‹‹መንግሥት የሚወስዳቸው የተለያዩ ዕርምጃዎች ቢቀጥሉም በእነዚህና ሌሎች ምክንያቶች የተነሳ የዋጋ ዕድገቱን በ2002 ዓ.ም. በተገኘው ውጤት መሠረት ማስቀጠል አልተቻለም:: ይህም በ2005 ዓ.ም. ለዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ተግባራዊነት ዋነኛ ችግር ነው፤›› ሲል የገንዘብ ሚኒስቴር የ2005 የበጀት መግለጫው ላይ አስፍሯል::

እነዚህ ሁሉ ፈታኝ ሁኔታዎች በተለይ ለተቀጣሪ ሠራተኛው አንገብጋቢ ጉዳዮች እንደሆኑ ይገልጻል:: ምክንያቱም የመንግሥት የገቢ ግብር ሥርዓት በዋነኛነት ትኩረት ያደረገው በቀላሉ ሊሰበሰብ በሚችለው የተቀጣሪ ሠራተኛ ገቢ ላይ ነው::

መንግሥት የታክስ መሠረቱን አስፍቶ፣ ለተቀጣሪ ሠራተኛው እፎይታ የሚሰጥ የታክስ አሠራር ተግባራዊ እንዲያደርግ በየጊዜው ቢጠየቅም፣ ጆሮ ዳባ ልበስ እንዳለ ቀጥሏል ይላሉ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው አካላት::

የኑሮ ውድነቱ ባየለበት ባለፈው ዓመት መጀመርያ ላይ ደመወዝ ጭማሪ አድርጓል:: ነገር ግን ከግብር ነፃ ቢሆንም አነስተኛ የገቢ መጠን ላይ ምንም ማሻሻያ ባለማድረጉ በደመወዝ ላይ የታከለውን ጭማሪ መልሶ በግብር ከመውሰዱም በላይ የደመወዝ ጭማሪ ሲደረግ የሸቀጥ ዋጋም ተያይዞ የሚንር በመሆኑ ተቀጣሪ ሠራተኛው ለችግር እየተዳረገ መሆኑ በተደጋጋሚ ይገለጻል:: በርካታ የሠራተኛ ተሟጋቾችና የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ደመወዝ ከመጨመር ይልቅ የገቢ ግብርን ማሻሻል ይገባል የሚሉ ሐሳቦችን ሲሰነዘሩ ይደመጣል:: ይኼውም የገቢ ግብር ከወቅታዊ የዋጋ ግሽበት፣ ከኑሮ ውድነት ጋር ተዛምዶ ነፃ የሚደረገው የገቢ መጠን ከፍ ቢደረግ የደመወዝተኛውን የመግዛት አቅም እንደሚያሻሽለው ባለሙያዎቹ ይመክራሉ:: ከዚህ በፊትም እንደታየው በድፍኑ የደመወዝ ጭማሪ ማድረጉ ሸማቹን በዋጋ ንረትና በታክስ እንዲጐዳ ከማድረግ በቀር የረባ ፋይዳ አላመጡም:: ነገር ግን ባለፉት 50 ዓመታት ጊዜ

ውስጥ የ30 ብር ብቻ ማሻሻያ የተደረገበት ከግብር ነፃ የገቢ መጠን አስገራሚም አጠያያቂም ሆኖ ተገኝቷል::

በኢትዮጵያ ዝቅተኛ የደመወዝ መጠንን የሚደነግግ ሕግ ባለመኖሩ ሳቢያ መንግሥት የገቢ መጠንን መነሻ ከማድረግ ይልቅ፣ የዝቅተኛ ደመወዝ ክፍያ ጣርያን በኢኮኖሚው ንዑሳን ክፍሎች አኳያ አስቀምጦታል:: መነሻ ደመወዝ ግን ዝቅተኛው የደመወዝ ልኬት እንዳልሆነም ልብ ይሏል:: በዚህ መሠረት በመንግሥትና በግሉ ኢኮኖሚ መካከል ለሠራተኛው በሚከፈለው አነስተኛ የደመወዝ መጠን ላይ ልዩነት ይስተዋላል::

መንግሥት ዝቅተኛ ወይም ከግብር ነፃ የሚሆነውን የገቢ መጠን ማስቀመጡ አነስተኛ ገቢ ያላቸው ተቀጣሪዎች ከታክስ ጫና ለመታደግ በማሰብ ያስቀመጠው ቢሆንም፣ ዋናው ተግባሩ ግን ሠራተኞች በቀጣሪዎቻቸው የጉልበት ብዝበዛ እንዳይደርስባቸው ለመከላከል ነው:: ከኢኮኖሚ ባለሙያዎች አንዳንዶች ደግሞ ዝቅተኛው የደመወዝ መጠን ከግብር ነፃ መደረጉ ሰዎች ቢያንስ መሠረታዊ ለሆኑ ፍጆታዎች ማሟያነት እንዲያውሉት የሚያስችል መሆኑን ይናገራሉ::

በኢትዮጵያ እንደሚሠራበት ከ150 ብር በላይ ያለው ገቢ ግብር የሚከፈልበት ሲሆን፣ ከንግድ ሥራ ከሚገኝ ገቢ አኳያ ሊመዘን ይገባው እንደነበር ባለሙያዎቹ ያስረዳሉ:: አንድ ነጋዴ ለንግዱ የሚያስፈልጉ ወጪዎችን ካወጣ በኋላ ገቢው ከወጪው ተቀንሶ በሚያገኘው መጠን ላይ የትርፍ ግብር እንደሚከፍል ሁሉ ደመወዝተኛውም ቢያንስ ለመሠረታዊ ፍጆታው የሚገባውን መጠን ቀንሶ በተረፈው ላይ ግብር ማስላት ተገቢ ሆኖ ይገኛል:: በአሁኑ ወቅት እያነጋገረ ያለው ደግሞ ከግብር ነፃ የሆነው የገቢ መጠን፣ የወቅቱን የአገሪቱ ሁኔታ አለማገናዘቡ ነው::

መንግሥት በአንድ አቅጣጫ ያገኘው ግብር ከፋይ ላይ ጫና ማብዛቱ ማሳያ ከሆነባቸው መስኮች ደግሞ ከአንድ በላይ ሥራ ያላቸው ግለሰቦች የሚከፍሉት መጠንና በአንድ የሥራ መስክ ተወስነው ገቢ የሚያገኙት የግብር መጠን አለመናበቡ ነው::

ይኼውም በአንድ የሥራ መስክ ቋሚ ሆኖ እየሠራ ያለ ግለሰብ በሌሎች የትርፍ ሰዓት ገቢ ማስገኛ መስኮች የሚያገኘው ገቢ በጥቅል ተዳምሮ እንዲከፍል ከማድረግ ይልቅ እንደየተሰማራበት የሥራ መስክ እየታሰበበት ይከፍላል:: ይህ አካሄድ መንግሥት ሊያገኝ ይገባው የነበረውን የግብር መጠን ሲቀንሰው፣ አግባብ ያልሆነ የግብር ጫና የተሸከመውን የሙሉ ጊዜ ሠራተኛ ወይም በአንድ የሥራ መስክ ብቻ በሚያገኘው ገቢ የሚተዳደረውን ሠራተኛ እፎይታ እንዳያገኝ አድርጐታል:: የገቢ ግብር ጫናው ወደ ላይ ከፍ ባለቁጥር እየበረታበት ይሄዳልና:: ስለዚህም ይመስላል በርካቶች የሚሻሻለውን የግብር አዋጅ እንዲህ ያሉ እውነታዎችን ያካትታል በሚል ተስፋ የሚጠባበቁት::

አቶ ይመርና አቶ አያሌውን ጨምሮ በርካታ ተቀጣሪዎች የገቢ ግብር ማሻሻያ እንደሚደረግ ሲሰሙ፣ ጉዳዩን የሰሙት መነጋገሪያ አድርገውታል:: ከ5,000 ብር በላይና ከአንድ መሥርያ ቤት በላይ የሚሠሩ ሠራተኞች ከዚህ የተለየ ሥጋት አላቸው:: በአሁኑ ወቅት እንደዚህ ዓይነት ሥራ የሚሠሩ ሠራተኞች እንደየደመወዛቸው ብዛት ደመወዙን የሚያገኙበት ድርጅት ግብር ይቆርጥባቸዋል::

መንግሥት በተለያዩ አጋጣሚዎች እየገለጸ ያለው ጉዳይ ግን አሳስቧቸዋል:: ሥጋት የሆነባቸው ጉዳይ ተቀጣሪ ሠራተኞች በወር ከተለያዩ ቦታዎች የሚያገኙትን ገቢ በመደመር ገቢ ግብር የሚቀነስበት አሠራር እንደሚጀመር እየተገለጸ ነው::

እንደነዚህ ዓይነት ሠራተኞች ሥራዎቹን ለመሥራት ያወጡትን ወጭ የሚያስብ በመሆኑ ወደ መንግሥት ከፍተኛ ገንዘብ እንዲሄድ ሊያደርግ ይችላል የሚል ሥጋት አላቸው::

በገንዘብ ሚኒስቴር የበላይነት እየተዘጋጀ ያለው የገቢ ግብር አዋጅ ማሻሻያ ጥናት በቅርብ ይጠናቀቃል ተብሎ ይታሰባል:: ምንጮች እንደሚገልጹት፣ ማሻሻያው የሚያተኩረው የተቀላጠፈ አሠራር ከማምጣት አንፃር አንድ የስሌት ለውጥ አይደለም ቢሉም ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ የገንዘብ ሚኒስቴር ባለሙያዎች የስሌት ለውጥም እንደሚደረግ ያብራራሉ::

Page 11: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 11 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

በናታን ዳዊት

በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ መካከል የሚካሄዱ የጋራ የምክክር መድረኮች በግሉ ዘርፍ እንቅስቃሴዎች ውስጥ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለመፍታት ጠቃሚ መሆናቸው ይታመናል:: በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በአገር ደረጃ ሊገጥሙ የሚችሉ ኢኮኖሚያዊ ቀውሶችን ለመታደግም ጠቃሚ ሊሆኑም ይችላሉ:: በመተማመንና በመደማመጥ ለችግሮች መፍትሔ የመስጠት ባህልን በማዳበሩ ረገድ የሚኖረውም ሚና ከፍተኛ ነው::

በዚህም መነሻነት የመንግሥትና የግሉ ዘርፍ የምክክር መድረክ ተፈጥሮ በቋሚ ፕሮግራሞች ውይይት እየተካሄደ ነው:: ይህ የምክክር መድረክ በቋሚነት እንዲካሄድ በኢትዮጵያ ንግድ ዘርፍ ማኅበራትና በቀድሞ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒቴር መካከል ውል ከታሰረ በኋላ ለሦስተኛ ጊዜ ተካሂዷል::

በሦስቱ መድረኮች የተለያዩ ወቅታዊ የተባሉ አጀንዳዎች እየተመረጡ ውይይት ተካሂዶባቸዋል:: እንደችግር የተነሱ ጉዳዮች ተፈጻሚ የሚሆኑበት አሠራር ላይ ስምምነት ተደርጎ መፍትሔ እንዲፈለግላቸው ተመክሮባቸዋል:: መግባባት የተደረሰባቸው ጉዳዮች በጋራ መግለጫዎች ተዘጋጅተው ይፋ እንዲሆኑ ይደረጋል::

በየመድረኮቹ ለመወያያ ከሚመረጠው ዋነኛ አጀንዳ ባሻገር የመንግሥትም ሆነ የግሉ ዘርፍ ተወካዮች በአጀንዳ ያልተያዙ ነገር ግን ሊነሱ ይገባቸዋል ያሏቸውን ሌሎች ጉዳዮችንም እያነሱ ለመነጋገር ተችሏል::

በተለይ ቀደም ባሉ የውይይት መድረኮች በሁለቱም ወገኖች ስምምነት የተደረሰባቸውና አሉ የተባሉትን ችግሮች ለመፍታት ይተገበራሉ ተብለው ያልተተገበሩ ጉዳዮችን

ማንሳት የተለመደ ነው:: ሆኖም በየውይይት መድረኮቹ ይስተካከላሉ

ወይም እንዲስተካከሉ ዕርምጃ ይወሰድባቸዋል የተባሉ ጉዳዮች በተባለው ወይም ቃል እንደተገባው ሥራ ላይ ያለመዋላቸው ደግሞ ችግሮች እንደነበሩ እንዲቀጥሉ መንገድ ከፍቷል:: እንደውም ብዙ የተደከመበት ውይይትና ስምምነት እንደተባለው በተጨባጭ ያለመስተካከሉ፤ መድረኩ የተቋቋመበትን ዋነኛ ግብ እየሳተ ነው ወደሚል መደምደሚያ እንዳይወሰድ የሚሰጉም አሉ::

በቅርቡ በተካሄደው በሦስተኛው የውይይት መድረክ ላይ ከተለያዩ የንግዱ ኅብረተሰብ አባላት የተሰነዘሩ አስተያየቶች ያመለከቱትም፣ ቀደምባሉ ስምምነቶች ይሻሻላሉ የተባሉ አንዳንድ ጉዳዮች አለመሻሻላቸውን ነው:: እንደውም የባሰባቸው የአገልግሎት አሰጣጦች መኖራቸውንም የጠቆሙ አሉ::

ብዙውን ጊዜ ከንግዱ ኅብረተሰብ የሚቀርቡ ሮሮዎች በመንግሥት ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ቀርፋፋ መሆን ጋር ሲያያዙ፣ በተለያዩ የመንግሥት ተቋማት በቢሮክራሲ የተተበተበ አሠራር በሰፊው መታየቱም ይነሳል::

ፈጣን አገልግሎት ለማግኘት እየተቸገርን ነው ከሚለው ተደጋጋሚ አቤቱታ ባሻገር በቀላሉ ሊስተናገዱ የሚችሉ ጉዳዮችን ለመፈጸም የተለያዩ ቢሮዎችን ከመዟዟር የሚያድን አሠራር ለመዘርጋት ያልተቻለበት ምክንያት ሁሌም ይጠየቃል::

እንዲህ ዓይነቱ ችግር የምክክር መድረኩ ከመፈጠሩም በፊት በንግድ ምክር ቤቶች፣ በተለያዩ ተቋማትና በግለሰብ ነጋዴዎች ጭምር የሚቀርብ አቤቱታ ቢሆንም፣ አወንታዊ እልባት ሳይሰጠው ዘወትር የንግዱ ኅብረተሰብ ጥያቄ ሆኖ መቅረቡ ለጉዳዩ ትኩረት ካለመስጠት ጋር ሊያያዝ

ይችላል:: በዚያውም ላይ የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት የአንድ መስኮት ጊዜ ቆጣቢ መስተንግዶ መጀመራቸውን በሚለፍፉበት ዘመን ይህ እየሆነ ይገኛል::

አንድ ጉዳይ ለመጨረስ ወይም ለአንድ ሰነድ ማረጋገጫ ለመስጠት የምንሄድባቸው መሥሪያ ቤቶችና ቢሮዎች ቁጥር መብዛት ለምን እንዳስፈለገ ግልጽ ባይሆንም፣ ሁሉንም በአንድ መስኮት ለማስተናገድ የሚያስችል አሠራር ለመዘርጋት ለምን የዚህን ያህል ዓመታት እንደፈጀ ግራ ያጋባል::

እንዲህ ዓይነት አቤቱታዎች የሚቀርቡባቸው የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ችግሩን ለመቅረፍ እንቅስቃሴዎች መጀመራቸውን መናገር ከጀመሩ ዓመታት የተቆጠሩ ቢሆንም፣ አሁንም “እየሠራን ነው” የሚለው መልሳቸው ታዲያ የታለ? የሚለውን ወሳኝ ጥያቄ የመለሰ አይደለም::

በየትኛውም መስክ ለተሰማራ አካል ጊዜ ወሳኝ መሆኑ ባያጠራጥርም፣ የተንዛዙ አሠራሮችን ለመቅረፍና መፍትሔ ለመፈለግ ረዥም ጊዜ እየባከነ መሆኑን ያሳያል:: ጊዜ ቆጣቢ አገልግሎት አለማግኘት ከሚባክነው የሥራ ጊዜ ባሻገር ሌሎች ችግሮችንም እያስከተለ ነው:: መንግሥት ራሱ እንደሚያምነው የተንዛዙና በአንድ መስኮት የሚያልቁ ጉዳዮችን በተለያዩ ቦታዎች እንዲሰጡ ማድረጉ ለሙስና ወይም ለኪራይ ሰብሳቢነት እየዳረገ ነው:: ይህ እውነት ከሆነ የመንግሥት መሥርያ ቤቶች አደረጃጀታቸውን በማስተካከል መፍትሔ ይሆናሉ ተብለው ስምምነት የተደረገባቸውን ጉዳዮች ጊዜ ሳያባክኑ ፈጣን ዕርምጃ አለመውሰዳቸው ችግሩ እንዲባባስ ወይም የንግዱ ኅብረተሰብ በየመድረኩ ይህንኑ ጉዳይ መልሶ መላልሶ እንዲያነሳ ምክንያት ሆኗል::

መንግሥት እንዲህ ዓይነት ችግሮችን ለመፍታት

ያሳየው ፍላጎት በራሱ ትልቅ ዕርምጃ ቢሆንም፣ በገባው ቃል መሠረት እንደችግር የሚታዩትን የንግዱ ኅብረተሰብ ጥያቄዎች ወዲያው መልስ የመስጠት ባህሉን ማዳበር አለመቻሉ እያስተቸው ነው::

ስለዚህ የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት የተቀላጠፈ ውሳኔና ዕርምጃ ያስፈልጋል:: በተለይ እንዲስተካከሉ የሚፈለጉና አገልግሎትን ለማቀላጠፍ መወሰድ ይገባቸዋል የተባሉ ዘዴዎችን በትክክል ለመፈጸም ከታሰበ፣ ሥራዎችን በጊዜ ገደብ ማከናወን ተመራጭ ይሆናል:: እስከዛሬ ለችግሮች መፍትሔ ይሆናሉ የተባሉ አሠራሮችን ለመተግበር ስምምነት እንጂ የጊዜ ገደብ አለመቀመጡ የራሱ የሆነ አስተዋጽኦ እንዳለው ይታመናል::

ዕርምጃዎችን ለመውሰድ የጊዜ ገደብ ተቀምጦ ቢሆን ኖሮ በጊዜ ገደቡ ለምን እንዳልተሠራ እውነታውን ማወቅ ይቻል ነበር:: ይሠራል የተባለው ሥራ በማን ምክንያትና እንዴት ሊተገበር እንዳልቻለ ከታወቀ፣ ተጠያቂነት ስለሚከተል ችግሩን በቀላሉ መፍታት ይቻል እንደነበር ማስታወሱ ተገቢ ነው:: ምንም እንኳ የመንግሥት መሥርያ ቤት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ የሚደረግባቸው፣ እስከላይኛው አካል (ፓርላማው) ድረስ ቢሆንም ተፈጽመዋል፣ ተሳክተዋል የሚባሉት ተግባራት እንደወረቀቱ መሬቱም ላይ የሚታዩ መሆናቸውን ማረጋገጥ ተገቢ ይሆናል::

የተባለው ሥራ ላለመሳካቱ ምክንያት የሚሆኑ ጉዳዮችን መለየት ደግሞ በቀጣይ የማስተካከያ ዕርምጃ ያስገኛል:: የተቀላጠፈና ጊዜ ቆጣቢ አገልግሎት ለመስጠት ይደረጋሉ የሚባሉ ዕርምጃዎችን ጊዜ ሳይወስዱ የማስተካከል ባህል ይኑር::

ጊዜ ለመቆጠብም ጊዜ መፍጀት?

Page 12: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 12 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Page 13: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 13 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 14: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 14 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

በጋዜጣው ሪፖርተር

አሥረኛ ዓመቱን ያከበረው ንብ ኢንሹራንስ በመድን ሽፋን መስክ ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች ያገኘው የአረቦን ገቢ 350 ሚሊዮን ብር መድረሱን ሲያስታውቅ፣ ባለፉት አሥር ዓመታት ውስጥ ሕይወት ነክ ካልሆነው የመድን አገልግሎት ዘርፍ ያስመዘገበው አጠቃላይ የአረቦን ገቢ 1.1 ቢሊዮን ብር እንደሆነ ገለጸ::

ኩባንያው የተመሠረተበትን አሥረኛ ዓመት በሚሊኒየም አዳራሽ ባለፈው ቅዳሜ ያከበረ ሲሆን፣ እ.ኤ.አ. ጁን 30 2012 በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ኩባንያው ለደምበኞቹ የካሳ ጥያቄ 136.5 ሚሊዮን ብር ሕይወት ነክ ላልሆነ ዘርፍ የካሳ ክፍያ መፈጸሙን ሲያስታውቅ፣ በሕይወት መድን ሽፋን መስክ ከከፈለው 7.1 ሚሊዮን ጋር ተዳምሮ የ143.6 ሚሊዮን ብር ክፍያ እንዲፈጽም ግድ ብሎታል::

የአገሪቱ መድን ድርጅቶችን ህልውና የሚፈታተነው የተሽከርካሪ አደጋ 70 ከመቶ የሚሸፍነውን የካሳ ክፍያ ወጪ ያስተናገደ ሆኖ ተገኝቷል:: ይህም ሕይወት ነክ ባልሆነው መስክ ላይ የተፈጸመውን የካሳ ክፍያ መጠን ከፍተኛ ሲያደርገው፣ ለሕይወት ነክ መድን ሽፋን ከተከፈለው 7.1 ሚሊዮን ብር ውስጥ ደግሞ ለሕክምና የወጣው ወጪ የ82 በመቶ ድርሻ በመያዝ የተሽከርካሪ አደጋ ላይ የሚውለውን የካሳ ክፍያ ጫና ከፍተኛ እንዳደረገበት አስታውቋል::

ንብ ኢንሹራንስ ምንም እንኳ የካሳ ክፍያ ወጪው ከፍተኛ ሆኖ እንደተመዘገበ ሲያስታውቅ፣ ባለፉት አሥር ዓመታት ውስጥ ለቀረቡለት ሕይወት ነክ ላልሆኑ የካሳ ጥያቄዎች ከ455 ሚሊዮን ብር በላይ ክፍያ መጽሟል::

በኩባንያው የበጀት ዓመት አቆጣጠር እ.ኤ.አ. በ2011/12 ከታክስ በፊት ያስመዘገበው ትርፍ 42 ሚሊዮን ብር መድረሱን ለባለድርሻዎች ያስታወቀ ሲሆን፣ ከዚህ በጀት ዓመት ቀድሞ በነበረው ዓመት ካገኘው 28 ሚሊዮን ብር ገደማ ሲታይ የ53 በመቶ ያህል ብልጫ እንዳስመዘገበ አስታውቋል::

ኩባንያው አክሎ እንዳስታወቀው የኩባንያው ባለድርሻዎች በእያንዳንዱ የአክሲዮን ድርሻቸው ያገኙት የትርፍ ድርሻ መጠን 243 ብር ደርሷል:: ከበጀት ዓመቱ በፊት በነበረው ዓመት ለባለድርሻዎች ያከፋፍለው የድርሻ በእያንዳንዱ የአክሲዮን መጠን 180 ብር ነበር::

ንብ ኢንሹራንስ ያካበተው የተጣራ ሀብት መጠን 266 ሚሊዮን ብር መድረሱንና የተከፈለ ካፒታሉም 65 ሚሊዮን ብር መድረሱን አስታቀውቋል:: በአሁኑ ወቅት 866 ባለአክሲዮኖችን ያቀፈው ንብ ኢንሹራንስ፣ ባለፉት አሥር ዓመታት ባካሄደው እንቅስቃሴ ሳቢያ ኢንዱስትሪውን ከሚመሩ የመድን ድርጅቶች ከቀዳሚዎቹ ተርታ ሊያሰልፈው እንደቻለ መረጃዎች ይጠቁማሉ:: በአሁኑ ወቅት አሥራ አምስት ያህል የመድን ድርጅቶች በኢትዮጵያ የመድን ኢንዱስትሪ ላይ እየሠሩ የሚገኙ ሲሆን፣ በግዙፍነቱ ገበያውን የሚመራው መንግሥታዊው የኢትዮጵያ መድን ደርጅት ነው::

ንብ ኢንሹራንስ በአሥረኛ ዓመቱ ገቢው 350 ሚሊዮን ብር እንደደረሰ አስታወቀ

በዳዊት ታዬ

በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ የሚንቀሳቀሱትን ሁሉንም የመንግሥትና የግል ባንኮች በአባልነት የያዘው የኢትዮጵያ ባንኮች ማኅበር አቶ ብርሃኑ ጌታነህንና አቶ በቃሉ ዘለቀን ለሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ማኅበሩን በፕሬዚዳንትነትና በምክትል ፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ በድጋሚ መረጠ::

የማኅበሩ ጽሕፈት ቤት ሴክረታሪ ጄኔራል አቶ ደረጀ ደገፋ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የኅብረት ባንክ ፕሬዚዳንቱን አቶ ብርሃኑ ጌታነህን በድጋሚ የማኅበሩ ፕሬዚዳንት ሆነው እንዲያገለግሉ የመረጣቸው በሙሉ ድምፅ ነው::

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ በቀሉ ዘለቀንም በተመሳሳይ መንገድ የዳይሬክተሮች ቦርዱ አባላት በሙሉ ድምፅ የማኅበሩ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ለሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት እንዲያገለግሉ የመረጣቸው መሆኑንም አስታውሷል::

የማኅበሩ ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንት ምርጫ ከመደረጉ ቀደም ብሎ ጠቅላላ ጉባዔው 12 የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን ምርጫ አካሂዷል::

ማኅበሩን በፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ የተመረጡት አቶ ብርሃኑ ከሦስት ዓመት በፊት በፕሬዚዳንትነት ከመመረጣቸው ቀደም ብሎ የማኅበሩ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነውም አገልግለዋል:: አቶ በቃሉ ዘለቀ ደግሞ ለረዥም ዓመታት ማኅበሩን በፕሬዚዳንትነትና በምክትል ፕሬዚዳንትነት ሲያገለግሉ የቆዩትን የቀድሞ የአዋሽ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ለይኩን ብርሃኑን ተክተው እንዲሠሩ ከሁለት ዓመት በፊት እንደተመረጡ ይታወሳል::

አቶ ብርሃኑ ከባንኮች ማኅበር ፕሬዚዳንትነታቸው በተጨማሪ በሌሎች ከባንክ ኢንዱስትሪው ጋር በተያያዘ የተቋቋሙ ማኅበራት ውስጥም በኃላፊነት እየሠሩ መሆኑ ይታወቃል::

ከዚህ ውስጥ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክንና ሁሉንም ባንኮች በአክሲዮን አባልነት ያቀፈው ኢ-ስዊች አክሲዮን ማኅበር ቦርድ ሊቀመንበር፣ ንብ ሕብረትና አዋሽ ባንክ በጋራ የመሠረቱት ፕሪሚየር ስዊች ሶልዊሽን አክሲዮን

ማኅበር ቦርድ ሊቀመንበርም ሆነው እየሠሩ ነው::ኢ-ስዊች የኤሌክትሮኒክ ባንኪንግ አገልግሎት

ለመስጠት የሚያስችል መሠረተ ልማት ለማቅረብ የሚያስችል ኩባንያ ነው:: ፕሪሚየም ስዊች ደግሞ ሦስቱን ባንኮች የኤሌክትሮኒክ ባንክ አገልግሎትን በጋራ ለመስጠት የተቋቋመ ኩባንያ ነው::

በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የባንክ አገልግሎት ውስጥ የሚንቀሳቀሱት ሦስት የመንግሥትና 15 የግል ባንኮችን በአባልነት የያዘው የኢትዮጵያ ባንኮች ማኅበር በ1994 ዓ.ም. የተቋቋመ ነው:: ከጽሕፈት ቤቱ የተገኘው ተጨማሪ መረጃ እንደሚያመላክተው፣ የማኅበሩን እንቅስቃሴ ለማሳደግ የራሱን ሕንፃ ለመገንባት በመንቀሳቀስ ላይ ነው::

እንደመረጃው ከሆነ ማኅበሩ የራሱ የሆነ የሕንፃ መገንቢያ የሚሆነውን ቦታ በሊዝ ለማግኘት በሊዝ ጨረታዎች ላይ በመሳተፍና ቦታው ከተገኘ ሕንፃውን ወደመገንባት የሚገባ መሆኑንም ለማወቅ ተችሏል:: ከዚህም ሌላ ማኅበሩ ከተቋቋመባቸው ዓላማዎች መካከል አንዱ በባንክ አገልግሎትና ተያያዥ ጉዳዮች ለኅብረተሰቡ የግንዛቤ ማስጨበጥና ማስተማር በመሆኑ፣ ይህንኑ ለመተግበር በቅርቡ በሬዲዮ ትምህርታዊ ስርጭት እንደሚጀምር ዋና ጸሐፊው ገልጸዋል::

በባንክ አገልግሎት ዙሪያ ትምህርታዊ ፕሮግራም የሚጀምረው ከሬዲዮ ፋና ጋር የአየር ሰዓት ግዥ ውል በመዋዋል እንደሆነም ታውቋል:: በሌሎች የመገናኛ ዘዴዎችም ተመሳሳይ የሆነ ትምህርታዊ ዝግጅቶችን ለማስተላለፍ ዕቅድ ያለው መሆኑንም ለማወቅ ተችሏል::

የኢትዮጵያ ባንኮች ማኅበር ፈጣንና ቀልጣፋ የሆነ ዘመናዊ የባንክ አሠራርን በአገሪቱ ለማስፈንና በሌሎችም ጉዳዮች ባንኮች የመተባበር መንፈስ እንዲሠሩ ማስቻልን እንደ አንድ ዋነኛ ተግባሩ አድርጐ በመሥራት ላይ ነው::

ከዚህም ሌላ የመረጃና የእውቀት ሽግግር ለማመቻቸት፣ ለባንክ ኢንዱስትሪው አመቺ የሆኑ ሁኔታዎች እንዲኖሩ ሊረዱ የሚችሉ ሕጐች፣ ፖሊሲዎችና ደንቦች እንዲወጡ ግፊት ማድረግም በማኅበሩ እየተንቀሳቀሰባቸው ካሉ ዓላማዎች ውስጥ የሚካተቱ ተግባራቱ እንደሆኑ የጽሕፈት ቤቱ መረጃ ያስረዳል::

የባንኮች ማኅበር ቦርድ ፕሬዚዳንቱንና ምክትል

ፕሬዚዳንቱን በድጋሚ መረጠየባንክ ኢንዱስትሪውን የሚመለከት የሬዲዮ ፕሮግራም ሊጀመር ነው

አቶ ብርሃኑ ጌታነህአቶ በቃሉ ዘለቀ

በዳዊት ታዬ

የነጭ ቦሎቄ ወጪ ንግድ ግብይት በኢትዮጵያ የምርት ገበያ በኩል እንዲፈጸም ውሳኔ ከተላለፈ ከዘጠኝ ወራት በላይ ሆኖታል::

ከመንግሥት በተሰጠ ውሳኔ ማንኛውም የቦሎቄ ምርት ወደ ውጭ ሊላክ የሚችለው የኢትዮጵያ ምርት ገበያ አሠራርን ተከትሎ ቢሆንም፣ እንደ ድሬዳዋ ካሉ አካባቢዎች ያሉ የነጭ ቦሎቄ ላኪዎች በተለየ መንገድ ምርቶቻቸውን እንዲልኩ ተደርጓል::

በድሬዳዋ በር ወደ ውጭ የሚላከው ነጭ ቦሎቄ በኢትዮጵያ ምርት ገበያ የሚያስገድደውን አሠራር ሳይከተል የጥራጥሬ ንግድ ፈቃድ ያላቸው ነጋዴዎች በቀጥታ ምርታቸውን ለውጭ ገበያ እንዲያቀርቡ በጊዜያዊነት የተፈቀደላቸው በንግድ ሚኒስቴር በኩል ነው::

በአካባቢው ያሉት በነጭ ቦሎቄ የወጪ ንግድ የተሰማሩ ነጋዴዎች እንደሚገልጹትም፣ የምርት ገበያው ምርት መረከቢያ መጋዘን ባልከፈተባቸው አካባቢዎች የምርት ገበያው አሠራር ለማስፈጸም አለመቻሉን ተከትሎ፣ ወደ ጅቡቲ የሚላክ የነጭ ቦሎቄ የወጪ ንግድ ችግር ውስጥ እንዲገባ ምክንያት እስከመሆን ደርሷል::

በምርት ገበያ መገበያየት ባለመቻሉና በተለመደው የአላላክ ዘዴ መላክ ከቆመ ደግሞ ሕገወጥ ንግድ እንዳይስፋፋ ምክንያት ሊሆን እንደሚችል በመታመኑ፣ የከተማው አስተዳደር ጭምር ከድሬዳዋ የሚላክ ነጭ ቦሎቄ ከምርት ገበያው አሠራር ውጪ እንዲሆን እስከመጠየቅ ደርሰዋል:: በዚህም ጥያቄ ከአካባቢው ወደ ውጭ የሚላክ ነጭ ቦሎቄ ምርት መጠን የምርት መረከቢያ መጋዘን የሚያስከፍት አለመሆኑን በማረጋገጥ በተለየ መንገድ እንዲስተናገዱ ተደርጓል:: በምርት ገበያ በኩል የሚደረገውን ግብይት ለማሟላት የሚያስችል ገበያ እስኪፈጠር ፈቃድ ላላቸው የጥራጥሬ ላኪዎች በራሳቸው ወይም ቀድሞ በሚልኩበት መንገድ እንዲልኩ ንግድ ሚኒስቴር የፈቀደላቸው መጋቢት 2004 ዓ.ም. እንደነበርም ታውቋል::

ይሁን እንጂ ጥቅምት 10 ቀን 2005 ዓ.ም. የድሬዳዋ ወጪ ንግድ ጽሕፈት ቤት ለጻፈው ደብዳቤ የንግድ ሚኒስቴር አስተላልፎት የነበረውን ውሳኔ በሚጥስ መልኩ በድሬዳዋ በኩል ወደ ውጪ የሚላክ ነጭ ቦሎቄ፣ ከኢትዮጵያ ምርት ገበያ መገዛቱን የሚያረጋግጥ መረጃ ካልቀረበበት በስተቀር መላክ እንደማይችል በማስታወቁ ላኪዎች ለወጪ ንግድ ያዘጋጁትን ምርት እንዲይዙት አድርጓቸዋል::

በተለይ ሁኔታዎች እስኪመቻቹ ነጭ ቦሎቄን ከምርት ገበያው ግብይት ውጭ እንዲልኩ የተፈቀደላቸው የድሬዳዋ ጥራጥሬ ላኪዎች ማኅበር፣ አባላት የድሬዳዋ የወጪ ንግድ ጽሕፈት ቤት የጻፈላቸው ደብዳቤ እንቅፋት በመፍጠሩ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ችግሩን አስመልክተው ለንግድ ሚኒስቴር አቤቱታ አቅርበዋል::

ጉዳዩን አስመልክቶ ያነጋገርናቸው የድሬዳዋ የጥራጥሬ ላኪዎች ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ሐሰን ጣሂር፣ የድሬዳዋ የወጪ ንግድ ጽሕፈት ቤት የወሰደው ያልተጠበቀ ዕርምጃ የነጭ ቦሎቄ የወጪ ንግድ እንዲስተጓጐል ምክንያት ሆኗል ይላሉ::

የድሬዳዋ የወጪ ንግድ ጽሕፈት ቤት እንደገለጸው ደግሞ፣ ለነጭ ቦሎቄ ምርት መጠን መረከቢያ መጋዘን የሚያስከፍት ባይሆንም ለወደፊቱ የምርቱ አቅርቦት እየታየ ይወሰናል:: ለጊዜው ግን ምርቱ በእጃቸው ላይ ሆኖ በኤክስፖርት ሒደት ላይ ያሉ ላኪዎች በጽሕፈት ቤቱ ተጣርቶ በወቅቱ እንዲስተናገዱ ንግድ ሚኒስቴር መፍቀዱ ትክክል መሆኑን ጽሕፈት ቤቱ ቢያምንም፣ በጊዜያዊነት የተሰጠው መመርያ ላይ የንግድ ሚኒስቴር ድጋሚ ውሳኔ መስጠት ይኖርበታል የሚል አቋም ይዟል::

የድሬዳዋ የወጪ ንግድ ጽሕፈት ቤት ደብዳቤ ውስጥ እንደተጠቀሰውም፣ ከጥቅምት 10 በኋላ የነጭ ቦሎቄ ላኪዎች በኢትዮጵያ ምርት ገበያ መግባታቸው በማረጋገጥ ብቻ እንዲልኩና ከዚህ ውጭ በሕገወጥ መንገድ የሚንቀሳቀሱትን ላይ ቁጥጥር እንዲደረግባቸው አሳስቧል::

የጽሕፈት ቤቱን ደብዳቤ ተከትሎም ቦሎቄው ይመጣባቸዋል የተባሉ ኬላዎች በየአድራሻቸው መረጃ የሌላቸውን ምርቶች እንዲይዙም በማሳሰቡ ላኪዎች ችግር ውስጥ እንደገቡ ይናገራሉ::

እንደላኪዎቹ ገለጻ፣ የድሬዳዋ የወጪ ንግድ ጽሕፈት አሁን ለወሰደው ዕርምጃ መስተካከል አለበት ይላሉ:: እንዲሁም የምርት ገበያው መጋዘን ባልከፈተበት ሁኔታ እንዲህ ዓይነቱን ዕርምጃ መውሰዱ እንዳስገረማቸው ገልጸው፣ ዕርምጃው በአገሪቱ የወጪ ንግድ ገቢ ላይ ተፅዕኖ ከማሳረፍም በላይ ላኪዎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ሠራተኞቻቸውን በትነው ከሥራ ውጪ ማድረጋቸው ነው በማለት ውሳኔውን ያልተገባ ነው ብለውታል::

የድሬዳዋ የወጪ ንግድ ጽሕፈት የወሰደውን ዕርምጃ የተቃወሙት ላኪዎችም ለንግድ ሚኒስቴር አቤቱታ አቅርበው መፍትሔ እየተጠባበቁ ቢሆንም፣ ፍላጎታቸው ዘላቂ መፍትሔ መሆኑን ይገልጻሉ::

በድሬዳዋ የነጭ ቦሎቄ ላኪዎች ላይ እየተፈጠረ ነው የተባለውን ችግር አስመልክቶ የድሬዳዋ አስተዳደር ጣልቃ በመግባት በደብዳቤ ጭምር ንግድ ሚኒስቴርን እስከመጠየቅ ደርሶ እንደነበርም ታውቋል::

ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ ችግር ባጋጠመበት ወቅት የድሬዳዋ ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ላኪዎቹ በምርት ገበያው ባለሥልጣን እውቅና እስኪሰጣቸውና መመርያውን ለማስፈጸም አስፈላጊ የሆነው የግብይት ማዕከል ድሬዳዋ ላይ እስኪከፈት ድረስ ወደ ጅቡቲ የሚላከው የነጭ ቦሎቄ ግብይት ሲሠራበት በቆየው ሒደት እንዲፈጸም እስከመጠየቅ መድረሳቸው ለችግሩ ዘላቂ የሆነ መፍትሔ ያለመሰጠቱን ያመላክታል::

አቶ ሐሰን በበኩላቸው ወደ ውጭ የሚልኩትን ነጭ ቦሎቄ እንደተባለው በአዋጁ መሠረት ከኢትዮጵያ ምርት ገበያ በመገበያየት ለመላክ ችግር የለብንም ይላሉ:: ትልቁ ችግር የምርት ገበያው በድሬዳዋ ለነጭ ቦሎቄን የሚያገበያይበት ማዕከል ያለመኖር ነው::

ይህ ባልሆነበት ሁኔታ ለ20 እና 30 ዓመታት የፈጠርነውን ገበያ ከምርት ገበያ ያልተገበያያችሁበት ከሆነ አትልኩም በመባላችን አግባብ አይደለም ይላሉ:: ማዕከሉ ተከፍቶ ግብይቱን በዚሁ ገበያ እንዲደረግ የጠየቀን ቢሆንም፣ እስካሁን ሊከፈት አለመቻሉ ለችግሩ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል:: ስለሆነም የንግድ ሚኒስቴር በጊዜያዊነት እንድንሠራበት በፈቀደልን መንገድ ምርቱን መላካችን አግባብ ነው ይላሉ::

የድሬዳዋ የወጪ ንግድ ጽሕፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ አቶ ተስፋዬ ሃድጎ፣ ንግድ ሚኒስቴር ለእነዚህ ላኪዎች ከምርት ገበያው ውጭ ምርቱን እንዲልኩ መመርያ ያስተላለፈው ንግድ ሚኒስቴር እንደሆነ አስታውሰው፣ ሆኖም አሠራሩ ከአዋጅ ውጪ በመሆኑ በድሬዳዋ ቅርንጫፍ በኩል በምርት ገበያው ያልተገበያዩትን ምርት እንዳይልኩ አድርገናል ይላሉ::

ሆኖም የወሰድነው ዕርምጃ እንደተጠበቀ ሆኖ ንግድ ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ውሳኔ እንዲሰጥበት ጥያቄ አቅርበን እየጠበቅን ነው ብለዋል:: በሌላ በኩል ላኪዎቹም እጃቸው ላይ ያለውን ምርት እንዲልኩ ሁኔታዎችን እያመቻቸን ነው ይላሉ::

ከድሬዳዋ ነጭ ቦሎቄ ላኪዎች በጊዜያዊነት የሚሰጠው መፍትሔ ዘላቂ አይሆንም ይላሉ:: የምርት ገበያ ማዕከል በሌለበት በምርት ገበያ ካልተገበያያችሁ የሚለው አሠራር ነገም ሌላ ችግር እንዳይመጣ መንግሥት ዘላቂ መፍትሔ መውሰድ ይኖርበታል ብለዋል::

ይህ ካልሆነ ከአባባቢው ለወጪ ገበያ ከሚቀርብ የነጭ ቦሎቄ የሚገኘው የውጭ ምንዛሪ ችግር ውስጥ ሊገባ ከመቻሉም በላይ ለሕገወጥ ንግድ መስፋፋት ምክንያት ይሆናል የሚልም ሥጋት አላቸው::

የኢትዮጵያ የምርት ገበያ በድሬዳዋ መገበያያ ማዕከል ያልከፈተበትን ምክንያት ማዕከል ሊያስከፍት የሚችል የምርት መጠን የለም በሚል መሆኑን አቶ ተስፋዬ ያስታውሳሉ::

በአሁኑ ወቅት በድሬዳዋ በር በእነዚህ ላኪዎች በሕጋዊ መንገድ የሚላከው የነጭ ቦሎቄ መጠን ከ2,000 እስከ 3,000 ቶን ይደርሳል:: ከዚህም በላይ የሚላክበት ጊዜ እንዳለም ተጠቁሟል::

በድሬዳዋ የቦሎቄ የወጪ ንግድ አላላክ እያወዛገበ ነው

Page 15: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 15 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1

Re-Invitation to Bid for: - “Rental of Long term Vehicle “

The International Training and Education Center for Health (I-TECH) is a center in the University of Washington’s Department of Global Health and has offices throughout Africa, Asia, and the Caribbean. I-TECH’s 600 worldwide staff work in partnership with local ministries of health, universities, non-governmental organizations (NGOs), medical facilities, and other organizations to support the development of a skilled health work force and well-organized national health delivery systems. I-TECH Ethiopia has the largest operations working in three regions of Ethiopia – Afar, Amhara, and Tigray. I-TECH Ethiopia’s primary activities are health system strengthening, Operations research, evaluation and Prevention, care, and treatment of infectious diseases.

I-TECH ETHIOPIA country office would like to enter in to a contractual agreement for the coming One Year and Four Months but with possibility of renewal on beginning of April 2012 with a company who can provide the following category of services.

1. Long term Vehicle rent

Therefore, all interested bidders are invited to participate in these bids and detailed bid documents for each category of service are available and can be collected from I-TECH ETHIOPIA Addis Ababa country Office, office no 107 located at the address mentioned below during working days.

Bidders should attach the following documents with their offers and also shall agree to work under the conditions listed below. And the documents are requirements for preliminary examination/ verification of bid compliance.

• Renewed or valid business licences • VAT registration certificate• Certificate of tax identification number• CPO amounting Birr 20,000.00• Letter of Recommendation from NGOs or other humanitarian organizations • To accept a 30 days credit payment condition• List and type of owned rental vehicles meeting our specifications • Price offer without fuel for all vehicles with year of manufacture 2002G.C and after.

I-TECH EthiopiaIn front of Harmony hotel, next to ABC car Rent

Bole S/C k. 03/05Tel. 25116639718/19/21/22

Fax: 25116639800P.O. Box 2695/1250

Addis Ababa, Ethiopia,Bid must be put in wax – sealed envelope, clearly specifying for “ Long term Vehicle Rental” quotation is submitted to the office located in the address stated above and put it in the bid box provided for this purpose, from November12 but before 5:00PM, November 26, 2012.

I-TECH reserve the right to accept or reject the whole or part of any or all bids

Lay Volunteers International AssociationINVITATION FOR BID FOR THE PROVISION OF

EXTERNAL AUDITSLay Volunteers International Association (LVIA) is an Italian based NGO founded in 1966. Since then LVIA has been undertaking initiatives to help and empower the poor and needy people in different countries. LVIA Ethiopia has started its operation since 1972 and works humanitarian activities in order to improve the livelihood of the people.LVIA Ethiopia office would like to invite external Auditors of Grade A or B to undertake the Audit of the consolidated accounts of the year ended 31 December 2012 in Addis Ababa .

1. Therefore, eligible audit firms are encouraged to participate by submitting the following:

1.1 The firm’s profile 1.2 Trade license ( Renewed for current year)1.3 Certificate of competence from the office of Federal Auditor General

Grade A or B1.4 Audit fee to be charged, clearly by indicating with or without VAT.1.5 VAT and TIN certificate.1.6 Time of commencement and completion period of the Audit.1.7 List of the staff members who will be deployed in the audit and their

profiles.2. Bidders can access to relevant information by either calling through

-Telephone +251-11-6290575 or approach Administration and/ or Finance department.

3. Bids shall be submitted in sealed envelope to the Addis Ababa office until 25th November 2012.

4. Bid opening shall be held in the presence of bidders or their representatives who wish to attend on 26nd November 2012 at 11: 00 AM.

5. LVIA reserves all rights to accept or reject all bids. LVIA

Bole Sub city, Kebele N0. 10, House No. 0126Nearby Imperial Hotel

Addis AbabaEthiopia

ማስታወቂያ

Page 16: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 16 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

የዓለም የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ፈታኝ በሆነ ወቅት ላይ ይገኛል:: የዓረቡ ዓለም አብዮትን ተከትሎ ሰማይ የነካው የነዳጅ ዋጋ የአየር መንገዳችን ህልውና እየተፈታተነ ነው:: ስመ ገናና የሆኑት አየር መንገዶች ሳይቀሩ ለኪሣራ ተዳርገዋል:: በርካታ አየር መንገዶች ሠራተኛ በመቀነስ ላይ ይገኛሉ:: ከስረው የተዘጉም በርካታ ናቸው:: በአውሮፓ የተከሰተው የኢኮኖሚ ቀውስ ለአየር መንገዶች በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ሆኖባቸዋል:: የኢትዮጵያ አየር መንገድም በታሪኩ ባልታየ ሁኔታ ከባድ ፈተና ገጥሞታል:: አየር መንገዱ የገጠሙትን ችግሮች ተቋቁሞ አትራፊ እንደሆነና በፈጣን ዕድገት ላይ እንደሚገኝ የኩባንያው ኃላፊዎች ይገልጻሉ:: አየር መንገዱ ስለገጠሙት ፈተናዎች፣ ስለሚያካሂዳቸው አዲስ ፕሮጀክቶችና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ የድርጅቱን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረ ማርያምን ቃለየሱስ በቀለ አነጋግሯቸዋል::

‹‹በግዙፍ አየር መንገዶች ላለመዋጥ በፍጥነት እያደግን ነው››

አቶ ተወልደ ገብረ ማርያም፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚሪፖርተር፡- አየር መንገዱ ራዕይ 2025 የዕድገት

መርሐ ግብር ቀርፆ መንቀሳቀስ ከጀመረ ሁለት ዓመት አልፎታል:: መርሐ ግብሩን ምን ያህል ተግባራዊ እያደረገ ነው?

አቶ ተወልደ፡- በበጀት ዓመት ካየኸው ሦስተኛ ዓመት ላይ እንገኛለን:: ቪዥን 2025 የተቀረፀው በቪዥን 2010 ላይ በመመርኮዝ ነው:: በቪዥን 2010 የተገኘውን ዕድገት ጠንከር አድርጐ ለማስቀጠል ነው:: ከቪዥን 2010 ተነስተን ቪዥን 2025 ስንነድፍ የዓለም ኢኮኖሚ ዕድገት ይቀጥላል የሚል ትንበያ ነው የነበረን:: የሁለት እግር ዕድገት (ቱ ሌግ ግሮዝ) የሚባል አለ:: በዓለም ላይ በፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ላይ የሚገኝ ክፍል አለ:: ሌላው ደግሞ አድጐ አድጐ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ስለሚገኝ ብዙም ዕድገት የማያስመዘግብ ነው:: በከፍተኛ ፍጥነት በማደግ ላይ የሚገኙት እነቻይና፣ ህንድ፣ እስያና በአጠቃላይ መካከለኛው ምሥራቅ፣ አፍሪካና ደቡብ አሜሪካ ናቸው:: በተለይ ብራዚል በጥሩ ዕድገት ላይ ትገኛለች:: ከደቡብ አሜሪካ አገሮች ይልቅ አሜሪካና አውሮፓ ዕድገታቸው ቀንሷል:: በተለይ አውሮፓ የኢኮኖሚ ድቀት ላይ ነው የሚገኘው::

የነበረን ትንበያ አውሮፓና አሜሪካ ከተፈጠረው የኢኮኖሚ ቀውስ እንደ እ.ኤ.አ. 2008 ቶሎ ይወጣሉ (ያገግማሉ) የሚል ነበር:: የዓለም ባንክና የአይኤምኤፍ ትንበያ የሚያሳየው ይኼንኑ ነበር:: ግን እንደታሰበው ሳይሆን ቀርቷል:: የአሜሪካ ኢኮኖሚ ቀስ በቀስ ቢሆንም እያገገመ ነው:: አውሮፓ ግን በዕዳ ምክንያት የበለጠ ቀውስ ውስጥ ነው የገቡት:: የአውሮፓ ኢኮኖሚ መዳከምና የአሜሪካ ኢኮኖሚ እንደታሰበው በፍጥነት አለማገገሙ ትኩረታችንን በአብዛኛው ያደረግነው ወደ እስያና መካከለኛው ምሥራቅ ነው:: ይህን በማድረግ ዕቅዶቻችንን ከሞላ ጐደል በማሳካት ላይ ነው ያለነው:: በአጠቃላይ ስናየው በጣም ጥሩ ክንውን ነው ያለው::

ቪዥን 2010 ስናቅድ አየር መንገዱን የአንድ ቢሊዮን ዶላር ገቢ እንዲኖረው እናደርጋለን ነበር ያልነው:: ነገር ግን በ2010 በጀት ዓመት ስንዘጋ 1.3 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ነው ያገኘነው:: አንዳንድ ሰዎች ይህን ማድረግ ይቻላል ወይ? አቅሙስ አለ ወይ? የሚሉ ጥያቄዎች (ጥርጣሬዎች) ነበሯቸው:: ቪዥን 2025 ስናቅድ እንዲሁ እውን ማድረግ ይቻላል ወይ? የሚል ተመሳሳይ ጥርጣሬዎች ነበሩ:: ይህን ሁሉ አውሮፕላን ለመግዛት ገንዘቡ ከየት ነው የሚመጣው? ኤርፖርቱስ ይህን ሁሉ አውሮፕላን ማስተናገድ ይችላል ወይ? የሰው ኃይሉስ በቂ ነው ወይ? የሚሉ ጥያቄዎች ተነስተዋል:: ባለሙያዎች ወደ መካከለኛው ምሥራቅ የተሻለ ክፍያ ፍለጋ እየተሰደዱ ባለበት ወቅት የታለመውን ዕድገት ለማሳካት ይቻላል ወይ? የሚሉ ጥያቄዎች ተነስተዋል:: ሥጋቱ ተገቢ ነው:: ውስጥ ያለነው የማኔጅመንት ሰዎች እነዚህን ጉዳዮች እንደፈተና (ቻሌንጅ) ነው ያየነው:: ከውጭ ያሉ ሰዎች ዕቅዱ እውን አይሆንም የሚል ግምት ነበራቸው:: ነገር ግን አሁን ሦስተኛ ዓመት ላይ እንገኛለን:: ክንውኑን ስንመለከት በጣም ጥሩ የሚባል እንዲያውም በአንዳንድ ቦታዎች ላይ ከዕቅድ በላይ ተገኝቷል::

ሪፖርተር፡- አንዳንድ ማሳያዎች ቢጠቅሱልን?አቶ ተወልደ፡- ወደዝርዝሩ ስንገባ

በመጀመሪያው ዓመት የመንገደኛ ቁጥራችን በ28 በመቶ ያድጋል ብለን ነበር:: ነገር ግን በተጨባጭ ከዚያ በላይ ነው ያደገው:: ዓመታዊ ገቢያችንን 24.3 ቢሊዮን ብር ነበር ያቀድነው:: በ35 በመቶ እንዲያድግ ነበር የታቀደው፤ በተጨባጭ ግን 43 በመቶ አድጓል:: በሁለተኛ ዓመት የመንገደኛ ቁጥር በ16 በመቶ ያድጋል ተብሎ ነበር ነገር ግን በ25 በመቶ አድጓል:: የዓመት ገቢ 32.7 ቢሊዮን ነበር

ያቀድነው:: በተጨባጭ ያገኘነው 33.8 ቢሊዮን ብር ነው:: በዕድገት ደረጃ በ31 በመቶ ለማሳደግ አቅደን 37 በመቶ ይደርሰናል:: ከዚህ መረዳት የምንችለው ከዕቅዳችን በላይ እያሳካን እንደሆነ ነው:: አሁን ሦስተኛ ዓመታችንን ይዘናል በጥሩ ሁኔታ ላይ እንገኛለን:: የአውሮፓ ኢኮኖሚ በጣም የተጐዳ በመሆኑ በያዝነው ሩብ ዓመት አውሮፓ ላይ ለማደግ ያሰብነውን ያህል ላናድግ እንችላለን::

ወደትርፍ ስንመጣ ከዓረብ አብዮት ጋር ተያይዞ የነዳጅ ዋጋ አሻቅቧል:: የዕድል ጉዳይ ሆኖ የአንድ በርሜል ነዳጅ ዋጋ 120 እና 125 ዶላር ነበር:: የነዳጅ ዋጋ ማሻቀብ ብቻ ሳይሆን እላይ ተሰቅሎ ለረዥም ጊዜ ቆይቷል:: አሁንም 110 እና 115 ዶላር አካባቢ ነው በዚህ ምክንያት ከአጠቃላይ ወጪያችን 50 በመቶ የነዳጅ ወጪ ሆኗል:: በርካታ አየር መንገዶች ኪሣራ ውስጥ ገብተዋል:: ብዙ የአውሮፓ አየር መንገዶች ተዘግተዋል:: ትላልቅና ስመ ገናና የሆኑ አየር መንገዶች ለኪሣራ ተደርገዋል:: ሠራተኛም በመቀነስ ላይ ናቸው:: ሉፍታንዛ፣ ኤርፍራንስ-ኬኤልኤም፣ ብሪቲሽ ኤርዌይስ ትልቅ ኪሣራ ውስጥ በመግባታቸው ሠራተኞቻቸውን ቀንሰዋል:: ኤርፍራንስ ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ ከስሯል:: የአሜሪካ አየር መንገዶችም ኪሣራ ውስጥ ነው ያሉት:: እነርሱ በመንግሥት ድጎማ እየተረዱ ይገኛሉ:: የአፍሪካ አየር መንገዶችም ከፍተኛ ቀውስ ውስጥ ይገኛሉ:: ጐረቤታችን ኬንያ ኤርዌይስ ወደ 600 ሠራተኞች ቀንሷል:: የሞሮኮ አየር መንገድ ወደ 1,500 ሠራተኞች ቀንሷል:: የተዘጉም አሉ:: እኛ ያሰብነውን ያህል ትርፍ ባገናኝም አትራፊ ሆነን ቀጥለናል:: ባለፈው ሰኔ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት አንድ ቢሊዮን ብር ከታክስ በፊት አግኝተናል:: የተጣራ ትርፍ 732 ሚሊዮን ብር አግኝተናል::

የአውሮፕላን ግዥን በተመለከተ እ.ኤ.አ. በ2011/2012 እና በ2012/2013 በጀት ዓመት በርካታ አውሮፕላኖች አስገብተናል:: እነዚህ ሁለት

ዓመታት ለኢትዮጵያ አየር መንገድ በጣም ፈታኝ ወቅት ናቸው:: ፈታኝ ዓመታት የምልበት ምክንያት ሁለት ናቸው:: በወጪ በኩል የነዳጅ ዋጋ ሰማይ የደረሰበት ወቅት ነው:: ይህን ለመቆጣጠር ከፍተኛ የሆነ የወጪ ቅነሳ ሥራ መሠራት ነበረበት:: ያሰብነውን የዕድገት መጠን ለማሳካት በርካታ አውሮፕላኖች ማስገባት ነበረብን:: ባለፈው ዓመት 13 አዳዲስ አውሮፕላኖች አስገብተናል:: በዚህ ዓመት 14 አውሮፕላኖች በማስገባት ላይ ነን:: ከነሐሴ ጀምሮ ሦስት ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች በእጃችን ገብተዋል:: አራተኛውን በቅርቡ እንረከባለን:: ቦይንግ 737-800 ስካይ ኢንቲሪየር አውሮፕላኖች በመግባት ላይ ናቸው:: ቦይንግ 777 ካርጐ አውሮፕላኖችንም በመረከብ ላይ ነን:: ቦምባርዲየር ‹‹ኪው›› 400 አውሮፕላኖችም እየተረከብን ነው:: በአጠቃላይ ስታየው በጥቅምት ወር ብቻ ስድስት አዳዲሰ አውሮፕላኖች ተረክበናል:: ይህን ያህል ብዛት ያላቸው አውሮፕላኖችን የሚገዙ አየር መንገዶች የሉም:: በዚህ ፈታኝ ወቅት ካሉም ጥቂት ናቸው:: እንደሚታወቀው አዳዲስ አውሮፕላኖች ስትገዛ ወጪዎች አሉ:: የጥገና ማዕከልህን ማስፋፋትና ማብቃት ያስፈልጋል:: ይህ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ ነው:: የሰው ኃይል ሥልጠና አለ፤ ለአውሮፕላኖቹ የሚከፈል ክፍያ አለ፤ ይህም በፋይናንስ በኩል ጭንቅንቅ ይፈጥራል:: የጥገና መሣሪያዎች ግዥ አለ::

በኢንዱስትሪው በአጠቃላይ አዲስ አውሮፕላኖች ስትገዛ የአገልግሎት ዝግጁነት (ሰርቪስ ሬዲነስ) እንለዋለን:: ከፍተኛ ወጪ ያስወጣል:: በተለይ የድሪምላይነር ዝግጅት ከፍተኛ ወጪ አስወጥቶናል:: አውሮፕላኑ እጅግ ዘመናዊ እንደመሆኑ መጠን ሁሉ ነገር በኮምፒውተርና በኢንተርኔት የታገዘ ነው:: መሬት ላይ ያለው የጥገና ማዕከል ከአውሮፕላኑ ጋር በኢንተርኔት የቀጥታ ግንኙነት ያደርጋል:: እነዚህን ሁሉ መሠረተ ልማቶች ለማሟላት ከፍተኛ ወጪ አውጥተናል:: ያለፉት ሁለት ዓመታት የኢትዮጵያ አየር መንገድ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ናሆ

ም ተ

ስፋዬ

Page 17: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 17 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

በታሪኩ ከገጠሙት ፈታኝ ወቅቶች ሁሉ የበለጠ ፈታኝ ወቅት ናቸው:: አሁን ያለው የነዳጅ ዋጋ ትንበያ ወደ 110 ዶላር አካባቢ ነው:: የመቀነስ አዝማሚያ አይታይም:: የነዳጅ ዋጋ ጨመረ ብለን በቀጥታ ጭማሪውን ወደ መንገደኛ ማስተላለፍ አንችልም:: ምክንያቱም የምንወዳደረው ከፍተኛ የመንግሥት ድጐማ ከሚያገኙ አየር መንገዶች ጋር ነው::

ሪፖርተር፡- እርስዎ እንዳሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በታሪኩ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በርካታ ቁጥር ያላቸው አዳዲስ አውሮፕላኖች እየገዛ ነው:: እነዚህን አውሮፕላኖች ለመግዛት ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ ይጠይቃል:: አውሮፕላኖቹ በአብዛኛው የሚገዙት በብድር ቢሆንም በየጊዜው የሚከፈሉ ክፍያዎች አሉ:: ይህ ሁሉ ገንዘብ ከየት ነው የሚመጣው? ብዙ አውሮፕላኖች ሲገዙ የሚያበሩዋቸውና የሚጠግኑዋቸው በርካታ አብራሪዎችና ቴክኒሻኖች ያስፈልጋሉ:: አየር መንገዱ በየጊዜው አዳዲስ የበረራ መስመሮች እየከፈተ ነው:: ለእነዚህ ሁሉ የሚያስፈልግ የሠለጠነ የሰው ኃይል አለ? አንዳንድ ወገኖች አየር መንገዱ ከአቅሙ በላይ ለማደግ ሞክሮ ችግር ውስጥ እንዳይገባ ሥጋት አላቸው:: በዚህ ላይ እርስዎ ምን ይላሉ?

አቶ ተወልደ፡- ሥጋቱ ተገቢ ነው:: ከአቅም በላይ እንዳናድግ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል:: ዕድገት ሲኖር ውጥረት ይኖራል:: ከአቅም በላይ መወጠር አደጋ አለው:: ያ እንዳይሆን ጥንቃቄ እናደርጋለን:: ቪዥን 2025 ሲታቀድ ምን ያህል አቅም አለን? ያሰብነውን ያህል ለማደግ ምን ያህል ሀብት (ሪሶርስ) በገንዘብም በሰው ኃይልም ያስፈልገናል ብለን አጥንተናል:: ቪዥን 2025 የ15 ዓመት ዕቅድ ነው:: እያንዳንዱ አምስት ዓመት የያዘ ሦስት ክፍሎች አሉት:: በየዓመቱ ዕቅድ አፈጻጸማችንን እንገመግማለን:: አንዳንድ ጊዜያዊ ችግሮች የረዥም ጊዜ ትልቁ ግባችንን ሊያሰናክሉ አይገባም:: ፈተናዎች ሲገጥሙን እንዴት እንደምንወጣቸው እንወያያለን:: የአንድ ዓመት ዕቅድ ለማውጣት የአንድ ወር ሒደት ያስፈልጋል:: እያንዳንዱ ዲፓርትመንት ዕቅዱን ያስቀምጣል:: ፍሊት (የአውሮፕላን ቁጥር) በእዚህ ያህል ይጨምራል፣ መንገደኛ በዚህ ያህል በመቶ

ይጨምራል፣ ይህን ያህል መስመር ይከፈታል፣ ገቢ ይኼን ያህል ይጨምራል ተብሎ ከላይ ከማኔጅመንት አመራር ወደታች ይተላለፋል:: ከታች ወደ ላይ ደግሞ አቅም፣ ይህን ያህል አውሮፕላን ልናስተናግድ እንችላለን፣ የምንችለው ይህን ያህል ነው፣ ይህን ያህል አንችልም፣ ያለን የሰው ኃይል ከእኛ አጠቃላይ አቅም ይህን ያህል ነው ተብሎ ሪፖርት ይቀርባል:: በዚህ ላይ ከፍተኛ ውይይትና ክርክር ይደረጋል:: የማይቻል ነገር ሲገጥም እንዴት ማሟላት እንችላለን? ከውጭ ምን እንግዛ? ብለን እንመካከራለን እንሟገታለን:: ከዚያ አጠቃላይ ዕቅዱ ለቦርድ ቀርቦ ይፀድቃል:: የተባለው ሥጋት ትክክል ነው::

ነገር ግን የማንችለው ውስጥ አንገባም:: ታዲያ ፈተና አይጠፋም:: የኩባንያው ትልቁ ሀብት ሠራተኞች በመሆናቸው በውይይት እናሳትፋቸዋለን፤ ያለውን ፈተና እንነግራቸዋለን:: ለማደግ ስትሞክር ፈተና ይገጥምሀል:: ፈተናውን በብልኃት ማለፍ ይኖርብሃል:: ፈተና ተፈርቶ ዕድገትን መገደብ አግባብ አይደለም:: ትንሽ አየር መንገድ ሆኖ መቀጠል የማይቻልበት ጊዜ ላይ ደርሰናል:: ትንሽ ከሆንክ ትዋጣለህ:: ላለመዋጥ ማደግ አለብህ:: የምንወዳደረው ከግዙፍ አየር መንገዶች ጋር ነው:: የመካከለኛው ምሥራቅ አየር መንገዶች አፍሪካ ውስጥ ገበያውን ለመቆጣጠር ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ነው:: የሚከተሉት ስትራቴጂ አፍሪካዊ መሆን ነው:: ለዚህ ደግሞ በተለያዩ የአፍሪካ አየር መንገዶች ላይ የባለቤትነት ድርሻ እየገዙ ነው:: የሲሼልስና የሞሮኮው አል ዓረቢያ አየር መንገዶች የመካከለኛው ምሥራቅ አየር መንገዶች በከፊል ገዝተዋቸዋል:: እኛ ትንሽ ሆነን እንቀጥል ብንል በእነዚህ ግዙፍ አየር መንገዶች እንዋጣለን:: እንደ ኩባንያ እንደ አገርም ይህ እንዲሆን አንፈልግም:: ስለዚህ የሚከፈለውን መስዋዕትነት ከፍለን በፍጥነት ማደግ አለብን:: ያልከው ሥጋት ከኩባንያው ውጪም ውስጥም ባሉ ሰዎች ይነሳል::

ሪፖርተር፡- አሁን እየገዛችሁ ያላችሁዋቸው ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው አውሮፕላኖችና በየጊዜው የሚከፈቱ አዳዲስ የበረራ መስመሮች የሚጠይቁት የሰው ኃይል መጠን አላችሁ?

አቶ ተወልደ፡- አስፈላጊው የሰው ኃይል አለን:: በከፍተኛ መጠን በማሠልጠን ላይ ነን:: የአቪዬሽን አካዳሚው (የፓይለቶችና ቴክኒሺያኖች ማሠልጠኛ ተቋም) በ42 ሚሊዮን ዶላር ወጪ አስፋፍተነዋል:: በአሁኑ ወቅት በአንድ ጊዜ 300 ቴክኒሺያኖች በማሠልጠን ላይ ነን:: ፓይለቶችንም በብዛት

በማሠልጠን ላይ ነን:: የአቪዬሽን አካዳሚውን በጣም ያሳደግነው ቢሆንም ከአየር መንገዱ ፈጣን ዕድገት አንፃር ላይበቃን ይችላል በማለት ከኢትዮጵያ አየር ኃይልና ከመከላከያ ኮሌጅ ጋር ስምምነት አድርገን ቴክኒሺያኖች በራሳችን ካሪኩለም እንዲያሠለጥኑልን አድርገናል:: አብራሪዎች በደብረ ዘይትና በድሬዳዋ አየር ኃይል እየሠለጠኑ ነው:: ቴክኒሺያኖችም በደብረ ዘይት አየር ኃይልና በመከላከያ ኮሌጅ በመሠልጠን ላይ ናቸው:: ባለፈው ሳምንት በደብረ ዘይት 87 ቴክኒሺያኖችን አስመርቀናል:: የሠልጣኝ ፓይለቶችንና ቴክኒሺያኖችን የሥልጠና ሁኔታ ተዘዋውረን ተመልክተናል:: ሠልጣኞቹንም አነጋግረናል:: የተረዳነው ነገር ሥልጠናው በጥሩ ሁኔታ በመሰጠት ላይ መሆኑን ነው:: የበረራ አስተናጋጆችንና የማርኬቲንግ ባለሙያዎችንም በብዛት እያሠለጠንን ነው::

በ2004 ዓ.ም. አየር መንገዱ 14 አውሮፕላኖች ብቻ ነበሩት ዛሬ 53 አውሮፕላኖች አሉን:: አየር መንገዱ 60 ዓመት ተጉዞ 14 አውሮፕላኖች ብቻ ነበሩት:: ባለፉት ጥቂት ዓመታት በአምስት እጥፍ አድጐ 53 አውሮፕላኖች አሉን:: የሰው ኃይል ፍልሰትና እጥረት ፈተና ነው:: በቪዥን 2025 ለሰው ኃይል ልማት ትልቅ ቦታ ነው የተሰጠው:: ባለሙያዎችን በብዛት በማፍራት ላይ ነን:: ማፍራት ብቻ ሳይሆን ከድርጅቱ ጋር እንዲቆዩ ለማድረግ የደመወዝ ክፍያ በየጊዜው በማሻሻል ላይ ነን:: የመኖሪያ ቤት የሌላቸው የድርጅቱ ሠራተኞች የቤት ባለቤት እንዲሆኑ የሠራተኞች መኖሪያ ቤቶች ግንባታ በማካሄድ ላይ እንገኛለን:: ሌሎችንም ጥቅማ ጥቅሞች ሠራተኞች የሚያገኙበትን መንገድ በመቀየስ ላይ ነን::

በቪዥን 2010 በሰው ኃይል ልማት ላይ በቂ አልሠራንም ብለን በቪዥን 2025 ላይ ሰፊ የሰው ኃይል ልማት ስትራቴጂ (Human Capital Development and Management Strategy) ነድፈን በመንቀሳቀስ ላይ ነን:: ዋናው ሥራ የባለሙያ ማሠልጠን አቅማችንን ማስፋት ሲሆን፣ ለአየር መንገዱ ከሚያስፈልገው ባለሙያ በላይ በማሠልጠን በውጭ አገር በሌሎች አየር መንገዶች ሥራ በማፈላለግ ሄደው የሚሠሩበትን ሁኔታ መፍጠር ነው ዕቅዳችን:: ሌላ ያደረግነው የሥራ ላይ ሥልጠና መስጠት ነው:: እኛ ‹‹ኮቺንግ›› የምንለው አሠራር ነው:: ቴክኒሺያኖች በሥራ ላይ ሆነው ሥልጠና የሚያገኙበት አሠራር ነው:: ከብዙ ጥናት በኋላ ለዚህ ሥራ ሉፍታንዛን መርጠናል:: ከሉፍታንዛ ጋር ስምምነት ተፈራርመን ባለሙያዎቻቸው እዚህ እኛ ዘንድ የኮቺንግ ሥራ

Page 18: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 18 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

በመሥራት ላይ ናቸው:: ፕሮጀክቱ አንድ ዓመት ሊሞላው ነው:: ጥሩ ውጤት አይተንበታል:: ቴክኒሽያኖቻችንም ወደውታል::

በአብራሪዎች በኩል ቁጥር በጣም ጨምረናል:: የማስተማሪያ አውሮፕላኖችና ሲሙሌተር ገዝተናል:: የምናስተምራቸው አብራሪዎች ቁጥር በመጨመሩ እንዲሁም የበረራ ቁጥራችን በጣም በመጨመሩ ምክንያት በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ አካባቢ የማሠልጠኛ አየር ክልል (Training Air

Space) ጥበት ስለገጠመን የተወሰኑ የመማሪያ አውሮፕላኖችን ወደ ድሬዳዋ በመውሰድ ሠልጣኝ አብራሪዎች በድሬዳዋ እንዲሠለጥኑ አድርገናል:: የተወሰኑ ሠልጣኞች በደብረ ዘይት አየር ኃይል አሉን:: በአሁኑ ወቅት በደብረ ዘይት 26 በድሬዳዋ ከዚያ በላይ የሆኑ ሠልጣኝ አብራሪዎች አሉን:: የምድር ትምህርቱን አዲስ አበባ ይወስዱና ለበረራ ሥልጠናው ወደ ደብረ ዘይትና ድሬዳዋ ይላካሉ:: ሥልጠናው በራሳችን አውሮፕላንና አስተማሪዎች ነው የሚሰጠው:: በአዲስ አበባ ከሚሰጠው ሥልጠና ምንም ዓይነት ልዩነት የለውም::

ሪፖርተር፡- ቀደም ሲል በአየር መንገዱ 50 ያህል የውጭ ዜጐች የሆኑ አብራሪዎች ነበሩ:: አሁን ቁጥራቸው ጨምሯል?

አቶ ተወልደ፡- አዎ ጨምሯል:: በአሁኑ ወቅት ወደ 70 የሚሆኑ የውጭ አብራሪዎች አሉ::

ሪፖርተር፡- በርካታ አውሮፕላኖች እየገቡ ነው:: አውሮፕላኖቹ የሚገዙት በአብዛኛው በብድር ቢሆንም አየር መንገዱም ከራሱ ካዝና የሚከፍለው ገንዘብ አለ:: ይህ ሁሉ ገንዘብ የሚመጣው ከየት ነው?

አቶ ተወልደ፡- እንደምታውቀው ድርጅቱ ሙሉ በሙሉ ራሱን ነው ፋይናንስ የሚያደርገው:: ብዙ አየር መንገዶች እንደሚደረግላቸው ከመንግሥት የሚደረግለት ኢንቨስትመንት የለም:: መንግሥት ትብብር ነው የሚያደርግልን እንጂ ኢንቨስት አያደርግም:: በአብዛኛው አውሮፕላኖችን የምንገዛው በብድር ነው:: ለቦይንግ አውሮፕላኖች ብድር ዋስትና የምናገኘው ከአሜሪካው ኤግዚም ባንክ ነው:: ለቦምባርዲየር አውሮፕላኖች ኤክስፖርት ዲቨሎፕመንት ኮርፖሬሽን ‹‹ኢዲሲ›› የሚባል ተመሳሳይ የካናዳ ድርጅት አለ:: ይህ ድርጅት ዋስትና ብቻ ሳይሆን ብድሩንም ይሰጣል:: ለቦይንግ አውሮፕላኖች የብድር ዋስትና ካገኘን በኋላ አበዳሪዎች ኮሜርሺያል ብድር እንዲያቀርቡ እንጋብዛለን:: እስካሁን የምንሠራው በዚህ መልክ ነው:: አንዳንዴ ፈተና ይገጥምሃል:: ግን እስካሁን በጥሩ ሁኔታ ብድራችንን እየከፈልን ነው:: 85 በመቶ ኤግዚም ጋራንትድ ነው:: 12.5 በመቶ ገበያ ላይ ነው የምናወጣው:: 2.5 በመቶ ከኪሳችን ነው የምናወጣው ግዥው ሲፈጸም:: ከዚያ በየጊዜው ብድሩን ትከፍላለህ:: ዛሬ የወለድ መጠናችን በሩብ ዓመት 150 ሚሊዮን ብር ነው::

ሪፖርተር፡- የአውሮፕላን ግዥ ብድራችሁ መጠን ሰባት ቢሊዮን ብር ነበር:: አሁን ምን ያህል ደርሷል?

አቶ ተወልደ፡- በአጠቃላይ የድርጅቱ ብድር 18 ቢሊዮን ብር ደርሷል::

ሪፖርተር፡- ተጨማሪ የድሪምላይነር አውሮፕላኖች ለመግዛት አቅዳችሁ ቦይንግ ባለበት የትዕዛዝ ወረፋ ምክንያት በቅርቡ ማቅረብ ባለመቻሉ ከቦይንግ ኃላፊዎች ጋር እየተነጋገራችሁ ነበር:: ምን መፍትሔ ተገኘ?

አቶ ተወልደ፡- እንዳልከው ቦይንግ ብዙ ወረፋ

ስላለበት በቅርቡ ሊያቀርብልን አይችልም:: ስለዚህ በኪራይ ተጨማሪ ድሪምላይነር እናስመጣለን:: በ2015 በኪራይ ሦስት ድሪምላይነሮችን እናስገባለን:: ‹‹አይኤልኤፍሲ›› ከተባለ አውሮፕላን አከራይ ድርጅት ነው የምንከራየው::

ሪፖርተር፡- የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ድሪምላይነር አንዱ ሞተር እክል ገጥሞት መቀየሩ ተዘግቧል:: እስቲ ስለዚህ ቢያስረዱን?

አቶ ተወልደ፡- ምንድነው የሆነው የመጀመሪየው

ድሪምላይነር ኦገስት 14 ቀን 2012 ነው የተረከብነው:: አዲስ ቴክኖሎጂ ሁልጊዜም አንዳንድ ችግሮች ይኖሩታል:: በሒደት ነው እየተስተካከለ የሚሄደው:: ማንኛውም አዲስ አውሮፕላን ቦይንግ 767፣ 777 ሌሎቹም ቢሆኑ መጀመሪያ ላይ አንዳንድ ችግሮች ይገጥማሉ:: በሒደት እየታየ፣ እየተፈተነና እየተስተካከለ ይሄዳል:: ከእኛ በፊት የጃፓኖቹ ኦል ኒፖን ኤርዌይስና ጃፓን ኤርላይንስ ለዘጠኝ ወር ያህል ተጠቅመውበታል:: እነርሱ ብዙ ችግሮች ገጥመዋቸው ተስተካክሎላቸዋል:: ከእነርሱ አንፃር ሲታይ ትንሽ ችግር ነው የገጠመን:: እኛ ያገኘነው በአንደኛው ሞተር ላይ የዘይት መፍሰስ ነው:: ሞተሩ የጄኔራል ኤሌክትሪክ ምርት ነው:: እዚህ እኛ ጋ የጄኔራል ኤሌክትሪክና የቦይንግ ባለሙያዎች አሉ:: የክትትል ሥራ ይሠራሉ:: የዘይት ፍሰቱን ባየን ጊዜ ሪፖርት አደረግን:: የተወሰኑ ዕቃዎች ቢለወጡም ፍሰቱ ቀነሰ እንጂ ሊቆም ግን አልቻለም:: አውሮፕላኑ ሥራውን አላቆመም:: ነገር ግን በየጊዜው ፍሰት ለመቆጣጠር ከምንቸገር ለውጡልን አልናቸው:: ሞተሩን አውርደው ሌላ አዲስ ሞተር ገጥመው በአሁኑ ጊዜ አውሮፕላኑ ያለምንም ችግር በሚገባ እየሠራ ነው:: እዚህ ከጄኔራል ኤሌክትሪክና ከቦይንግ የመጡ በአጠቃላይ 43 ባለሙያዎች አሉ:: ቢሮ ሰጥተናቸዋል:: የጄኔሪል ኤሌክትሪክ ሰዎች ከአውሮፕላኑ ጋር አብረው እየበረሩ የአውሮፕላኑን ብቃት ይከታተላሉ:: ለጥንቃቄ ብለን ነው ሞተሩ እንዲቀየር ያደረግነው::

ሪፖርተር፡- የአውሮፕላኑ ብቃት በአዲስ አበባ አልቲትዩድ ምን ይመስላል? እንደጠበቃችሁት ነው?

አቶ ተወልደ፡- ቀደም ሲል ለመግለጽ እንደሞከርኩት አዲስ ቴክኖሎጂ እንደመሆኑ ከሚገጥሙ ትናንሽ ችግሮች ውጪ የአውሮፕላኑ ብቃት በጣም ጥሩ ነው:: በተለይ ነዳጅ ቆጣቢነቱ እጅግ በጣም ጥሩ ነው:: መንገደኞቻችንም ወደውታል:: የነዳጅ ቁጠባው ከጠበቅነው በላይ ነው::

ሪፖርተር፡- የሠራተኞች ቤት ግንባታ ችግር እንደገጠመው ይነገራል::

አቶ ተወልደ፡- ከቅድመ ታሪኩ ልጀምር:: የሠራተኞች ቤት ግንባታ ፕሮጀክት ሠራተኞቻችንን ከኩባንያው ጋር ለማቆየት (Staff Retention) ከምናደርገው ጥረቶች መካከል አንዱ ነው:: የደመወዝ ጭማሪ በየጊዜው እያደረግን ነው:: የሠራተኞች ዋና ችግር ምንድነው ብለን ስንመለከት አንደኛውና ዋናው ቤት ነው:: ወጣት የተወሰነ ጊዜ ሠርቶ ቤት ይፈልጋል:: ቤት በጣም ወሳኝ ነገር ነው:: ከዚህ ተነስተን ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰፊ መሬት ወስደን ኮንትራክተር ቀጥረን ሥራውን አስጀምረናል:: ኮንትራክተሩ የቻይና ኩባንያ ነው:: ሥራው ጥሩ እየሄደ ነው:: ከግንባታ ዕቃዎች ዋጋ ንረት ጋር በተያያዘ ችግሮች አሉ:: ኮንትራቱ የተፈረመው እ.ኤ.አ በ2009 ነው:: ከዚያ በኋላ

ሁላችንም እንደምናውቀው የሲሚንቶ፣ የብረትና የመሳሰሉ ግብዓቶች ዋጋ ንሯል:: ይህ ከፍተኛ ሥጋት ፈጥሮባቸዋል:: በዚህ ላይ እየተነጋገርን ነው:: ሌላው የታሰበው የቤቱን ግንባታ ወጪ 30 በመቶ ሠራተኞች በየጊዜው እያዋጡ እንዲሸፍኑ፣ 70 በመቶ ደግሞ በብድር እንዲሸፈንና ሠራተኞች በረዥም ጊዜ እንዲከፍሉ ነበር:: ብድሩን ከአገር ውስጥ ባንኮች ለመበደር ነበር መጀመሪያ የታቀደው:: አሁን ግን በተግባር ሲታይ የአገር ውስጥ ባንኮች

እንደ ህዳሴ ግድብ በመሳሰሉ ወሳኝ የልማት ፕሮጀክቶች ተጠምደዋል:: ስለዚህ ከውጭ ባንኮች ጋር እየተነጋገርን ነው፣ በቅርቡ እንጨርሳለን:: የቤቶች ግንባታ በተመለከተ በመጀመሪያው ክፍል 67 ብሎኮች ነው የሚሠሩት፤ 57 ብሎኮች በጥሩ ደረጃ ላይ ይገኛሉ:: በአፈጻጸሙ 25 በመቶ ሥራው ተሠርቷል፤ ኮንትራክተሩ 30 በመቶ ይላል:: ፕሮጀክቱ ዘግይቷል ሥራውን የሚከታተል ካውንስል አለን:: አባላቱ ከሠራተኛ ማኅበርና ከሰው ኃይል ክፍል የተውጣጡ ናቸው:: የመዘግየት ሥጋት ስላለ እንዲፋጠን ማድረግ አለብን::

ሪፖርተር፡- የውጭ ብድር ብታገኙም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አይፈቅድላችሁም የሚል ዘገባ ተመልክቻለሁ::

አቶ ተወልደ፡- እኔም እንዳንተ እንደዚያ የሚል ዘገባ አንብቤያለሁ፤ ነገር ግን ትክክል አይመስለኘም:: ምክንያቱም ብድሩን የሚበደረው ኩባንያው ነው እንጂ ሠራተኛው አይደለም:: ሃንጋርና ካርጐ ተርሚናል በብድር ገንብተናል:: አሁንም ሆቴል፣ ሃንጋርና ካርጐ ተርሚናል ለመገንባት በዝግጅት ላይ ነን:: ለእነዚህ ፕሮጀክቶች የውጭ ብድር እንበደራለን:: የሠራተኞች ቤት ግንባታ ብድር መታየት ያለበት እንደሌሎቹ ፕሮጀክቶች ነው:: ለመንግሥት አሳውቀን የምንሠራው ፕሮጀክት ነው::

ሪፖርተር፡- የሆቴል ፕሮጀክቱ ምን ደረሰ? ቀደም ሲል ከሃይናንኤርና ቻይና አፍሪካ ዴቨሎፕመንት ፈንድ ጋር በሽርክና ለመሥራት ሞክራችሁ ቻይኖቹ ሐሳባቸውን በመቀየራቸው ምክንያት ቀርቷል:: አሁን በምን ደረጃ ላይ ይገኛል? የካርጐ ተርሚናልና የሃንጋር ግንባታውስ ምን ደረጃ ላይ ይገኛል?

አቶ ተወልደ፡- አየር መንገዱን ለማሳደግ ስናቅድ የአውሮፕላን ግዥ ብቻ ሳይሆን የሰው ኃይል ልማትና የመሠረተ ልማት ግንባታ አብሮ የታቀደ ጉዳይ ነው:: ከዚያ ውስጥ በእኛ የሚገነቡ አሉ፣ በአጋዥ ድርጅቶች የሚሠሩ አሉ:: ለምሳሌ የኤርፖርት ግንባታ በኤርፖርቶች ድርጅት የሚሠራ ነው:: የአዲስ አበባ ኤርፖርት ክፍል አንድና ሁለት የማስፋፊያ ሥራዎች ተሠርተዋል:: ባለፈው ዓመት የ24 አውሮፕላኖች ማቆሚያ ተሠርቷል:: በአሁኑ ወቅት ተጨማሪ የ14 አውሮፕላኖች ማቆሚያ እየተሠራ ይገኛል:: ከአየር መንገዱ ዕድገት አንፃር ኤርፖርቱ ላይ ጫና በዝቷል:: ባለፈው ዓመት 4.8 ሚሊዮን መንገደኞች አጓጉዘናል:: አሁን በክፍል ሦስት ማስፋፊያ ትልቁን ተርሚናል ለማስፋት ዕቅድ ተነድፎ የዲዛይን ሥራ በመሠራት ላይ ነው:: ከዚህ አልፎ በሞጆ አካባቢ ሌላ ትልቅ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለመሥራት ታስቧል::

በራሳችን በኩል ከምንሠራቸው ደግሞ ካርጐ ተርሚናል አንዱ ነው:: አሁን ያለው የካርጐ

ተርሚናል እ.ኤ.አ በ2006 ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሲመርቁት ዘመናዊና ትልቅ ተብሎ ተደንቆ ነበር:: 350,000 ቶን ካርጐ ያስተናግዳል ተብሎ በጣም ትልቅ ተደርጐ ተነግሮለት ነበር:: ዛሬ ግን ከአገሪቱ ኢኮኖሚ ዕድገትና ከአየር መንገዱ ፈጣን ዕድገት ጋር ተያይዞ ካርጐ ተርሚናሉ ጠቦናል:: ያኔ በዓመት 43,000 ቶን ካርጐ እናመላልስ ነበር:: ዛሬ 182,000 ቶን እናመላልሳለን:: ካርጐ የመንገደኛ አገልግሎትን ያህል አራት እጥፍ ያህል አድጓል:: ስለዚህ አዲስ ካርጐ ተርሚናል መገንባት አለብን ብለን ተነስተናል:: መጀመሪያ 300,000 ቶን ማስተናገድ የሚችል ነው ለመሥራት ያሰብነው:: በኋላ ግን ከቪዥን 2025 ጋር የሚሄድ መሆን አለበት ብለን 1.2 ሚሊዮን ቶን ማስተናገድ የሚችል መሆን እንዳለበት ተስማምተናል:: በሁለት ክፍል እያንዳንዱ 600,000 ቶን የማስተናገድ አቅም ያለው እንዲሆን ነው የታቀደው:: አሁን ካለው ካርጐ ተርሚናል በስተምዕራብ ሰፊ መሬት አለ እዚያ ላይ ለመሥራት ዕቅዱን አጠናቀን ጨረታ አውጥተናል:: በጨረታው የጀርመንና ቻይና ኩባንያዎች ተወዳድረው አይሲኤም የተባለው የጀርመን ኩባንያ አሸናፊ ሆኗል:: አይሲኤም ከቫርኔሮ ጋር ነው የሚሠራው:: የግንባታውን ገንዘብ ኮንትራክተሩ እንዲያመጣ ‹‹ቬንደር ፋይናንሲንግ›› ጨረታ ነው ያወጣነው:: ኩባንያው የደቡብ አፍሪካ ባንክ አምጥቶ ድርድር በመካሄድ ላይ ነው:: በቅርቡ ድርድሩ ተጠናቆ ወደ ሥራ ይገባል:: ለጥገና ሃንጋር እንደዚሁ ጨረታ ወጥቶ አንድ የፈረንሳይና የቻይና ኩባንያ ተወዳድረው አቪክ የተባለው የቻይና ኩባንያ አሸንፏል:: በጣም ትልቅ የጥገና ሃንጋር ነው የሚሠራው፣ ወደ 95 ሚሊዮን ዶላር ይፈጃል:: ኮንትራት ተፈራርመናል:: የአፈር ምርመራ ሥራ ተሠርቷል:: ለብድሩ ከኤግዚም ባንክ ጋር የመጨረሻ ደረጃ ድርድር እየተካሄደ ነው ያለው:: ሥራው ግን ተጀምሯል::

ሪፖርተር፡- የካርጐ ተርሚናል ግንባታው ወጪ ምን ያህል ነው?

አቶ ተወልደ፡- ግንባታው ሁለት ክፍል ይኖረዋል:: የመጀመሪያው ክፍል ወጪ 110 ሚሊዮን ዩሮ ነው:: የሚበላሹ ዕቃዎች ካርጎ ተርሚናል ደግሞ በ65 ሚሊየን ብር በመገንባት ላይ ነን::

ሪፖርተር፡- የሆቴሉ ግንባታስ?አቶ ተወልደ፡- መጀመሪያ በሽርክና ለመሥራት

ነው ያሰብነው:: በዚህ አገር ሕግ ፒኤልሲ ለማቋቋም ነበር ያሰብነው:: አንዱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ካድ ፈንድ (ቻይና አፍሪካ ዴቨሎፕመንት ፈንድ) እና ሃይናን ግሩፕ ሦስት ሆነን ለመሥራት ነበር:: ፒኤልሲ ለመሆን አምስት መሆን አለባችሁ ተብሎ የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅትንና የኢትዮጵያ መድን ድርጅትን አስገብተን ነበር:: በዚህ ላይ ብዙ ከሠራን በኋላ ካድ ፈንድ የፖሊሲ ለውጥ አለን አቆይሉኝ አለ:: እንዳለው አቆየን:: የራሳቸውን ሆቴል ለመሥራትም አስበው ሊሆን ይችላል:: በጣም ሲያዘገዩብን መሬቱን መጠቀም ስላለብን አቋረጥነው:: ከዚያ አማራጮች አይተን ፕሮጀክቱን ‹‹ተርንኪ›› አድርገን በራሳችን ለመሥራት ወስነን ከነፋይናንሲንጉ ጨረታ አወጣን:: ሁለት ኩባንያዎች ተመርጠው ነበር:: ነገር ግን ዲዛይን ላይ አልተስማማንም:: ስለዚህ ጨረታውን ሰርዘን ድጋሚ ጨረታ ልናወጣ እንችላለን::

ሪፖርተር፡- ብዙ የአፍሪካ አየር መንገዶች ማለትም ናይጄሪያ ኤርዌይስ፣ ጋና ኤርዌይስ፣ ኤር አፍሪክ (11 የአፍሪካ አገሮች በጋራ ያቋቋሙት) ያሉ አየር መንገዶች ከስረው ተዘግተዋል:: የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፈጣን የዕድገት ጐዳና ላይ ይገኛል:: የስኬቱ ሚስጥር ምንድነው?

አቶ ተወልደ፡- ምክንያቶቹ ብዙ ናቸው:: ከጊዜ አንፃር ሁለቱን ልጥቀስ:: ትልቁ ነገር የሠራተኞች አስተዋጽኦ ነው:: ኩባንያውን በጣም የሚወዱ ከራሳቸው በፊት የድርጅቱን ጥቅም የሚያስቀድሙ ታታሪ ሠራተኞች ናቸው ያሉን:: በተለያዩ ጊዜያት የገጠሙንን ክፉ ጊዜዎች ሠራተኞች ጠንክረው በመሥራታቸው ልናልፋቸው ችለናል:: ደርግ ወድቆ ኢሕአዴግ አዲስ አበባ ሲገባ ለአየር መንገዱ ፈታኝ ወቅት ነበር:: መናኸሪያችንን ወደ ኬንያ ወስደን ሠርተናል:: የዚያን ጊዜ እኔን ጨምሮ ናይሮቢ ለአንድ ወር ያህል የመንገደኛ ሻንጣ ተሸክመናል:: በኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ሌላው የፈተና ወቅት ነበር:: ቱሪስት አይመጣም ነበር፣ በአጠቃላይ ፈታኝ ወቅት ነበር:: በዚያን ጊዜ ሠራተኞች ጠንክረው በመሥራታቸው አልፈነዋል:: ሌላው የመንግሥት ፖሊሲ ነው:: መንግሥት አየር መንገዱ ሠርቶ የሚያገኘውን ገንዘብ ራሱ ላይ ኢንቨስት በማድረግ እንዲያድግ ፈቅዷል:: አስፈላጊውን እገዛ ያደርጋል:: ትልቁ ነገር ደግሞ መንግሥት በሥራችን ውስጥ ጣልቃ አይገባብንም:: የበሰለ አመራር የሚሰጥ ቦርድ አለን:: በትራንስፖርት ሚኒስቴር የአቪዬሽን ስትራቴጂ በግልጽ መታወቁም ጠቅሞናል::

Page 19: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 19 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 20: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 20 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Page 21: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 21 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 22: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 22 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታ

ወቂያ

ተ ሟ ገ ት

ከሕዝብ በላይ ማን ይዳኘን?በሃይማኖት ተረፈ አቢ

እጅግ ከባድ የሆነ ትንቅንቅ የተደረገበት የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አሸናፊነት ሲጠናቀቅ፣ አሜሪካ ምን ያህል በዲሞክራሲና በሰብዓዊ መብት ጥበቃ የተጠናከረች አገር መሆኗን እንደገና ለዓለም አሳየች:: ለበርካታ ወራት የዘለቀው የምርጫ ዘመቻ ከፍተኛ ፉክክር የታየበት፣ ከ2.4 ቢሊዮን ዶላር በላይ የፈሰሰበት፣ ከፍተኛ የሆነ ክርክርና ሙግት የተከናወነበት፣ ከአገር ውስጥ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች እስከ ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ድረስ ዝርዝር ጉዳዮች የተዳሰሱበት፣ ወዘተ ነበር:: ባለፈው ረቡዕ ማለዳ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ማሸነፋቸው በታላላቅ የዓለም ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ሲበሰር የተለመደው የአሜሪካ ዲሞክራሲያዊ ባህል መገለጫ ተከትሎ መጣ::

የቀድሞው የማሳቹሴትስ ግዛት አገረ ገዢ ሚት ሮምኒ ይህንን ታሪካዊ ምርጫ ያሸንፋሉ ተብለው ከፍተኛ ግምት ተሰጥቷቸው ነበር:: ነገር ግን ዕድሜ ለዲሞክራሲ የአብላጫዎቹን መራጮች ድምፅ ባለማግኘታቸው መሸነፋቸውን ሲያውቁ ቦስተን ውስጥ ለድላቸው ማድመቂያ ታስቦ በተዘጋጀው መድረክ ላይ ብቅ ብለው ደጋፊዎቻቸውን እያጽናኑ አሸናፊውን ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማን እንኳን ደስ ያለዎት ብለዋል:: ሮምኒ ይህን ምርጫ አሸንፈው አሜሪካን በተለየ አቅጣጫ ለመምራት ተዘጋጅተው እንደነበር ካወሱ በኋላ፣ ‹‹ይኼ ወቅት ለአሜሪካ እጅግ ፈታኝ ነው:: በመሆኑም ፕሬዚዳንቱ በስኬታማነት አገራችንን እንዲመሩ እፀልይላቸዋለሁ፤›› አሉ:: የአሜሪካ ኢኮኖሚ መጎዳት ለሕዝቡ ከባድ በመሆኑ፣ በዚህ ወሳኝ ወቅት የአገሪቱ ፖለቲከኞች ልዩነታቸውን አስወግደው ሕዝቡን መታደግ አለባቸው ብለዋል:: ‹‹በየትኛውም የመንግሥት ኃላፊነት ውስጥ ያሉ ዲሞክራቶችና ሪፐብሊካኖች ከፖለቲካቸው በፊት ሕዝቡን ማስቀደም ይኖርባቸዋል፤›› በማለት ለፕሬዚዳንቱ መልካም የሥራ ጊዜ ተመኝተዋል:: መሸነፋቸው ሳይሆን ያሳሰባቸው የአገራቸው

መፃኢ ዕድል እንደሆነም በአፅንኦት ተናግረዋል::አሸናፊው ባራክ ኦባማ በሚቺጋን

በተዘጋጀላቸው የድል ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ለሚት ሮምኒ ምሥጋና አቅርበዋል:: ከፍተኛ ትንቅንቅ የታየበት ምርጫ እንዲካሄድ ላደረጉት አስተዋጽኦ እሳቸውንና የምርጫ ዘመቻ ጓዶቻቸውን አመስግነው በግልም እንዳነጋገሯቸው ተናግረዋል:: ‹‹ይህ ዓይነቱ እልህ አስጨራሽ የምርጫ ትንቅንቅ የተካሄደው ሁላችንም አገራችንን ስለምንወዳት ነው፤›› ብለዋል:: አገራቸው አሜሪካን ከልብ የሚወዱትም ስለ መፃኢ ዕድሏ በጣም ስለሚያስቡ እንደሆነ በመናገር፣ በተለይ መራጮች ኦባማን ወይም ሮምኒን ቢመርጡም ዋናው ቁምነገር ግን ድምፃቸው መሰማቱና በድምፃቸው ልዩነት መፍጠራቸው መሆኑን አስረግጠው ተናግረዋል:: ኦባማ ልክ እንደ ሮምኒ ሁሉ ልዩነቶች ወደ ጎን ተብለው ለአሜሪካ የወደፊት ዕጣ ፈንታ ተስፋዎችን መጋራት እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል:: አሜሪካ በዓለም ላይ የተወደደች፣ ጠንካራ፣ ለዓለም ሰላም የምትሠራ፣ ለሰብዓዊ ፍጡራን ክብርና መብት የምትታገል፣ ለጋስና አዛኝ፣ የስደተኞችን ሕልም እውን የምታደርግ፣ የበለፀገች፣ ወዘተ እንድትሆን ሁላችንም በጋራ መሥራት አለብን ብለዋል:: ከተሸናፊው ሮምኒ ጋር በበርካታ ጉዳዮች ላይ ለመመካከር ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል::

የምርጫው አሸናፊና ተሸናፊ ስለድላቸውና ስለውድቀታቸው ሳይሆን የደሰኮሩት ስለ እናት አገራቸው ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ነው:: ሁለቱም የምርጫ ተቀናቃኞች በውስጣቸው ያለውን ስሜት አምቀው በመያዝ የመራጩን ሕዝብ ውሳኔ በፀጋ ተቀብለዋል:: የሰፊው ሕዝብ ብይን ዲሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ በመሰጠቱ ያለምንም ማጉረምረምና ኮሽታ ውሳኔውን መቀበላቸውን ለዓለም አሳውቀዋል:: ኦባማ እንዴት ሊያሸንፉ ቻሉ? ሮምኒ ሲጠበቁ ለምን ሳይቀናቸው ቀረ? የሚለው ትንተና የመስኩ ባለሙያዎች መነጋገሪያ ቢሆንም፣ የአሜሪካ

ዲሞክራሲ በመጣበት የጉዞ ፍጥነት መንገዱን ቀጥሏል:: በምርጫ ዘመቻው ወቅት የመራጩን ሕዝብ ልብ ለማግኘት በአግቦና በአሽሙር ሳይቀር አንዱ ከአንዱ ለመብለጥ ከፍተኛ ጥረት ቢያደርጉም፣ የአሜሪካ ዲሞክራሲ ፍፁም ከአድልኦ፣ ከአሻጥር፣ ከማጭበርበር፣ ከተንኮል፣ ከጉልበትና ከሌብነት የፀዳ በመሆኑ የሕዝብ ድምፅ ሁሌም የበላይ ነው::

ብዙ ጊዜ ለአፍሪካ ወይም ለኢትዮጵያ ዲሞክራሲ አሜሪካ ምሳሌ መሆን የለባትም የሚሉ ክርክሮች ይሰማሉ:: አሜሪካ የተለያዩ ሕዝቦች፣ ባህሎች፣ ዕምነቶችና አመለካከቶች ያሉባት ትልቅ አገር ስትሆን በበርካታ ምክንያቶች ከአፍሪካ ወይም ደግሞ ከኢትዮጵያ ትለያለች የሚል መከራከሪያ አለ:: አፍሪካ አኅጉራችንን ለጊዜው እንተዋትና ኢትዮጵያ ላይ በማተኮር ይኼንን መከራከሪያ እንሞግት:: ኢትዮጵያ በርካታ ብሔር ብሔረሰቦች፣ ቋንቋዎች፣ ዕምነቶች፣ ባህሎችና ልማዳዊ ድርጊቶች ያሉባት አገር ብትሆንም ለዓለም ምሳሌ መሆን የሚችል መቻቻል ያለባት አገር መሆኗን ማስታወስ የግድ ይለናል:: እንደ አሜሪካ ከተለያዩ አገሮችና አኅጉራት የፈለሱ ሕዝቦች ባይኖሯትም፣ የራሳቸው ማንነት ያላቸው ነገር ግን ለዘመናት በኢትዮጵያዊነታቸው ታውቀው የሚኖሩ የተለያዩ ሕዝቦች አሏት:: እንደ አሜሪካ የተለያዩ አመለካከት፣ ፍላጎት፣ ዕምነትና የመሳሰሉት መለያዎች ያሉዋቸው ብሔር ብሔረሰቦቻችን በሰላምና በመቻቻል መኖርን ለረጅም ዓመታት ካዳበሩ እንደምን ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን ማራመድ ያቅታቸዋል?

ሁሌም ዲሞክራሲን ተለማማጅ እንደሆንን ይነገራል:: ‹‹አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም›› የሚለው አባባል ተፅዕኖ ካልፈጠረብን በስተቀር ዲሞክራሲን መለማመድ ምን ማለት ነው? በማኅበረሰባችን ውስጥ ዕድር፣ ዕቁብና ሌሎች የመረዳጃ ድርጅቶችን መሥርተው ለዓመታት የዘለቁ ወገኖቻችን ችግሮቻቸውን በመተባበር ሲፈቱ ኖረዋል:: ለሚያቋቁሟቸው

1. Bruh Tesfa Irrigation & Water Technology Plc invites interested

bidders for the supply of raw materials presented below type.

S.No Description

1 HDPE PE-100 for HDPE pipe

2 Tabular Film (LDPE/LLDPE) for poly populne tube

2. Bidders shall collect bid documents by paying non-returnable Br. 50 from our office at working hours from 8:30AM-5:30PM

3. Bidders must present legal Trade license renewed and VAT registration certificate with precise company profile

4. All Bids must be accompanied by bid security 2% of the total bid price in the from of CPO or Bank Guarantee

5. All Bids must be accompanied in the Tender Box prepared for this purpose before Nov. 23,2012 3:00 pm at Addis Ababa branch office Bole road in front SABIT Building.

6. Bid Opening shall be held in the presence of Bidders and/or their representatives who wish to attend in the above mentioned address on November 23,2012 3:30pm

7. Bidders shall fill the grade, type and specifications of the raw material offer for bid

8. Bidders shall deliver the raw material within 10 working days starting from result announcement.

9. Payment will be made upon delivery of the raw materials & after checked the specification & quantity of supplied raw material

10. Interested eligible bidders may obtain for their infromation from the company by Te. No.

• 015-15-76-53/22 Addis Ababa office• 0344-40-00-72/ 0344-40-85-44 Mekelle Head Office

11. Our company reserves the right to accept or reject the bid fully or partially.

Commercial Bank of EthiopiaInvitation for Expression of interested Bid

Bid No. 01/2012/2013/OMO1. The Commercial Bank of Ethiopia intends to outsource services listed below. The Bank

invites interested eligible bidders to be registered for service they would like to render. The service that would be outsourced are:

1.1. Promotion and Audio-visual Service 1.2. External Human Resource Recruitment an Selection Service 1.3. Mail and Courier Service 1.4. Building Construction Service 1.5. Building Design, Supervision and Contract Administration Consultancy Services

Interested Bidders: 2. Shall present copy of their professional certificate (if the service requires same), renewed

trade license, taxpayer certificate, VAT registration certificate and supplier registration certificate from Ministry of Finance and Economic Development during registration.

3. Are recommended to present document that show their capacity to render the service efficiently (such as good performance testimonials, Management profile, Resource base (human and material), financial status and other related Documents. This helps the Bank to undertake the preliminary screening of bidders.

4. Shall give their full address i.e. Telephone (Fixed and mobile), Fax, postal address, website address (if any), e-mail address and name of the responsible contact person during registration.

5. Can be registered at CBE’s Outsourcing Management Office located at Nefas Silk Branch Building, 2nd floor, room no 201, during office hours Monday to Friday (8:00 AM-12:00 AM, 1:00 PM-4:00 PM) and Saturday (8:00 AM-12:00 AM), and the registration stays from November 12 to December 11, 2012.

6. Bidders outside Addis Ababa shall be registered at CBE’s district offices near to their location by presenting the above mentioned documents.

Further information may be obtained fromThe Office of Outsourcing Management,

P.O.Box 255, Addis Ababa, Ethiopia,Tel: 0114430980, 0114430890, or 0114430662, Fax: 0114430936.

Page 23: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 23 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1

ወደ ክፍል-1 ገጽ 24 ዞሯል

ማስታ

ወቂያ

NoticeNotice is hereby given that the Ordinary General Meeting of the Shareholders of the Company will be held at the company Head Office on the 26th of November 2012 (Hidar 17, 2005 E.C.) at 2:00 PM in order to deal with the following points.

Agenda1. To receive the report of the Board of Directors on the Activities of the

Company for the year ended June 30, 2012,2. To receive the report of the External Auditor on the Account of the

Company as at June 30, 2012.3. To discuss and approve the above reports and decide on the financial result,4. To consider the appointment of the Auditor for financial year 2012-2013 and

fix the remuneration fee,5. Other business matters relating to the General Assembly.

• In order to be entitled to attend the meeting; Shareholders must deposit their shares at the Company Head Office no later than 2:00 pm on the 26th of November 2012 (Hidar 17, 2005 E.C),

• Proxies of Shareholders must deposit their power of attorney at the Company Head Office no latter than 2:00 pm on the 26th of November 2012 (Hidar 17, 2005 E.C) ,

• The Shareholders must collect their meeting invitation letter from the Company Head Office no latter than 2:00 p.m on the 26th of November 2012 (Hidar 17, 2005 E.C.).

The Board of DirectorsEthiopian Spring M.B. Share Company

Tel. 011 440 22 54P.O.Box 5682

Addis Ababa, Ethiopia

British Council Invites interested bidders to submit offers for office and UK appointed staff accommodations security services.

1. The British Council, a body operating in Ethiopia under a bilateral treaty between the governments of the United Kingdom and the Federal Democratic Republic of Ethiopia whose office is at PO Box 1043, Comoros Street, Kebele 05/8, Yeka Sub City, Addis Ababa invites bids from interested and qualified bidders to provide security services for its premises and compound. The documents can be purchased against a cash payment of ETB200 (non refundable) form 12 November 2012 to 19 November 2012.

2. Bid offers must be submitted for both services under Section I and Section II at the latest by 20 November 2012 at 4:00pm in a sealed envelope marked BID OFFER addressed to

Resources ManagerBritish Council

1. Bids must be accompanied by a bid bond of ETB3, 000 in cash. The bid bond will be refunded at the end of the bid process.

2. The bid will be opened on 22 November 2012 at 9:30am in the presence of bidders and short listed companies will be announced immediately. The winner will be announced after technical and financial evaluations on 28 November 2012

3. The successful bidder will be required to sign a one year contract by 29 November 2012

4. British Council reserves the right to reject any and all bids, for any reason.

For further information please contact Resources Manager T +251 (11) 662 0388 ext 112.

ተ ሟ ገ ት

መረዳጃዎች ሊቀመንበር፣ ጸሐፊና ገንዘብ ያዥ እየመረጡ ተዳድረዋል:: በእነዚህ ማኅበረሰባዊ ተቋማት ምክንያት የተፈጠሩ ግጭቶች ወይም አላስፈላጊ ድርጊቶች ጎልተው አይሰሙም:: በዝቅተኛ ደረጃ ሆነው በርካታ ገንዘብና የሰው ኃይል መምራት የቻሉ ተቋማትን ማኅበረሰባችን ማስተዳደር ከቻለ በየደረጃው አገርን የሚመሩ ሰዎችን መምረጥ እንዴት ያቅተዋል? ለዘመናት በመተማመን መንፈስ እየሠሩ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡት እነዚህ ተቋማት የረሃብና የድርቅ አደጋ ሲደርስ፣ አገር ስትወረርና በተለያዩ ጉዳዮች የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ እናውቀዋለን::

በመኖሪያ አካባቢዎች፣ በሥራ ቦታዎች፣ በትምህርት ቤቶችና በተለያዩ እንቅስቃሴዎች ውስጥ አለመግባባቶች ሲኖሩ የሚወገዱበት የሽምግልና ሥርዓቶች በአገራችን ውስጥ በሰፊው ይታያሉ:: ከዕለት ድንገተኛ ጠብ ጀምሮ በእርሻ መሬት፣ በግጦሽ ቦታ፣ በንግድ ተወዳዳሪነት፣ በገንዘብ መካካድና በመሳሰሉት ምክንያቶች የሚፈጠሩ ግጭቶች ፍርድ ቤት ከመሄዳቸው በፊት ‹‹አንተም ተው….›› እየተባለ በሽምግልና ሥርዓት መፈታታቸው በማኅበረሰቡ ውስጥ ትልቅ ሥፍራ ይሰጠዋል:: የሕግ ባለሙያዎች ሳይቀሩ ይህንን ዓይነቱን ባህላዊ ሥርዓት የበለጠ ማጠናከር ያስፈልጋል ይላሉ:: ከዚህ በተረፈ ከበድ ያሉ ጉዳዮች በመደበኛ ፍርድ ቤቶች እንዲዳኙ ስለሚደረግ ማኅበረሰባችን ለሕግ የበላይነት ትልቅ አክብሮት አለው:: ‹‹በሕግ አምላክ›› ከተባለ ብዙኅኑ ሕዝብ ለሕግ ልዕልና ትልቅ ክብደት ይሰጣል:: አገሪቱ በሕግ የበላይነት ሥር በመተዳደሯም ሰላሙና ደኅንነቱ አስተማማኝ መሆኑን ይረዳል:: የዲሞክራሲ አንዱ ትልቁ ዋስትናም የሕግ የበላይነት ነው:: ዜጎች በሕግ ፊት እኩል መሆናቸው በተግባር ከተረጋገጠ የሕግ የበላይነት ከቃላት በላይ ተግባሩ የገዘፈ ነው::

ከላይ በመጠኑ ያነሳሁዋቸው ምሳሌዎች በምንም ዓይነት ሁኔታ ለዲሞክራሲያዊ ባህል እንግዳ ወይም ባይተዋር አለመሆናችንን ይጠቁማሉ:: ትልቁ ችግር የሚታየውም በሕዝቡ ውስጥ ሳይሆን በፖለቲከኞቻችን አካባቢ ነው:: የኢትዮጵያ ሕዝብ መልካም መሪ ካገኘ አገሪቱን ከወራሪ ለመታደግ ሕይወቱን ይገብራል::

ተገዶ ሳይሆን በሙሉ ፈቃደኝነት:: በተለይ በዓድዋ ጦርነትና በፋሺስት ኢጣሊያ ወረራ ወቅት በአርበኝነት ተሰልፎ ደሙን ያፈሰሰው አገሩን ስለሚወድ ብቻ ነው:: አገሩን የሚወድ ይሞትላታል:: ያበለፅጋታል:: ምንጊዜም ለእርሷ ህልውና ማንኛውንም መስዋዕትነት ይከፍላል:: ባራክ ኦባማም ሆኑ ሚት ሮምኒ እንዳሉት በአገር ጉዳይ ላይ የፖለቲካ ልዩነት ወይም ተቀናቃኝነት ቦታ አይኖረውም:: በተለይ አገር ወሳኝ የሆነ ፈታኝ ወቅት ላይ ስትገኝ ከፖለቲካው በላይ የሚያስተሳስረው የተጋረጠው ችግር ነው:: ልዩነትን ወደ ጎን በማለት ለአገር አንድነትና ዕድገት በመቆም የችግር ጊዜን ማሳለፍ የእያንዳንዱ ዜጋ ግዴታ ነው::

አሜሪካውያን በዚህ ምርጫ ምክንያት ለሁለት ተከፍለዋል የሚሉ በርካታ ትንታኔዎች ተደምጠዋል:: ‹‹ኤሌክቶራል ቮት›› ወይም በግዛቶች ውክልና በሚባለው ድምፅ ኦባማ 303 ድምፅ፣ ሮምኒ 206 ድምፅ ቢያገኙም፣ በሕዝቡ በቀጥታ በተሰጠው ድምፅ በመቶኛ በጠባብ ልዩነት ነው የተሸናነፉት:: ኦባማ 50 በመቶ፣ ሮምኒ 48 በመቶ:: በዚህም ምክንያት ይህ ምርጫ የአሜሪካ ሕዝብ ፍላጎት በሁለት ጽንፎች እንደተከፈለ ማሳያ ይሆናል ነው የተባለው:: ባራክ ኦባማ ይህን የጠበበ ልዩነት እንደ ፀጋ ነው ያዩት:: በዳበረ ዲሞክራሲ ውስጥ ያለ ሕዝብ ሀብታም ወይም ደሃ፣ ነጭ ወይም ጥቁር፣ ሒስፓኒክ ወይም እስያዊ ወይም ነባር ሕዝብ፣ ወጣት ወይም አዛውንት፣ አካለ ሙሉ ወይም አካል ጉዳተኛ፣ ዲሞክራት ወይም ሪፐብሊካን፣ ወዘተ በድምፃቸው ልዩነት መፍጠራቸው ነው የተወሳው:: ‹‹እንደ ፖለቲካችን የተከፋፈልን ሳንሆን የጋራ ራዕይ ያለንና የወደፊቱን የምናልም ነን፤›› ነበር ያሉት ኦባማ:: ከግለሰባዊ ፍላጎታችን ይልቅ አሜሪካዊነታችን ይቀድማል በማለት ነው የገለጹት:: ለነገሩ የዲሞክራሲ ትልቁ መገለጫ ልዩነት አይደል? የተለያዩ አመለካከቶች መኖራቸው የተሻለውን ለመምረጥ ስለሚያግዝ ሁሌም ‹‹ልዩነት ለዘለዓለም ይኑር›› የሚለውን የፈረንሳዮች አባባል መቀበል የግድ ነው::

የእኛ ፖለቲከኞች ልዩነትን እንዴት ያስተናግዳሉ? በተለይ ባለፉት 40 ዓመታት ውስጥ የምናውቃቸው ፖለቲከኞቻችን ለልዩነት

ያላቸው አመለካከት እንዴት ነው? በልዩነት ውስጥ አንድነትን ለማስተናገድ ያላቸው ፈቃደኝነትስ እንዴት ይገለጻል? እነዚህ ቀለል ያሉ ጥያቄዎች ሲነሱ ደስ የማይላቸው ወገኖች አሉ:: ከኢሕአዴግ ጀምሮ እስከ ዳያስፖራው ድረስ ያሉ ፖለቲከኞቻችን ስለ ዲሞክራሲ ሲደሰኩሩ እንሰማለን:: በመካከላቸው የተሰነቀረውን ልዩነት ለመፍታትና ለመነጋገር ያላቸው ዝግጁነት ግን የሚያሳዝን ነው:: የፖለቲካ ተቀናቃኝነት ከአባት ገዳይ በላይ ጠላትነት የሚታይበት ነው:: በአገር ጉዳይ ላይ ተቀራርቦ ለመመካከር አይደለም በሩቅ እንኳን ተሁኖ ሐሳብ ለመለዋወጥ ሲሞከር አይታይም:: ሁሌም አፍራሽ ቃላትን በመጠቀም፣ ‹‹ጎጠኛ፣ ጠባብ፣ ትምክህተኛ፣ ገንጣይ አስገንጣይ፣ ኪራይ ሰብሳቢ፣ ሽብርተኛ፣ ወዘተ›› በመባባል ለአገር ሊውል የሚችለው ወርቃማ ጊዜና ዕድል ይበላሻል:: አገሪቱ አራት ጊዜ ምርጫ ብታካሂድም ውጤቱን ሁላችንም እንዳየነው ነው:: ከአሜሪካ ጋር አይደለም ከቢጤዎቻችን ጋር እንኳ ሊወዳደር አልቻለም:: በዲሞክራሲ ስም እየተማለ የአምባገነንነት አባዜ ነው የሚታየው:: ገዥው ፓርቲ ተቀናቃኞቹን በሙሉ ለሕዝብ የማይበጁ ብሎ ሲፈርጅ ተቃዋሚዎቹ የአገር ጠላት ነው ይሉታል:: በእንዲህ ዓይነቱ ጽንፈኛ አቋም ምክንያት ዲሞክራሲን ማሰብ ቅንጦት ሆኗል::

የዳያስፖራው ፖለቲካ መሪዎች በሩቅ ርቀት መቆጣጠሪያቸው አማካይነት የአገር ቤቱን ፖለቲካዊ ሒደት እየበጠበጡ ናቸው:: የሚኖሩበትን ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት በቅጡ ያልተረዱት እነዚህ ወገኖቻችን የጥላቻ መርዝ እየረጩ ወገንን ከወገን እያራኮቱ ናቸው:: የተለየ አስተሳሰብ ያለውን ወገናቸውን በጠላትነት እየመረዙ ያሸማቅቃሉ:: የእነሱን አመለካከት የሚቃወም ወይም ማራመድ የማይፈልግ ዜጋን ማንነቱን ጭምር እያራከሱ ሰብዕናውን ይነካሉ:: እነሱ የማይውሉበትን የጦር ሜዳ መሥርተው ኢትዮጵያውያንን ለማጨፋጨፍ የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም:: ትናንት ስለ ሰላማዊ ትግል ሲሰብኩ የነበሩት ሳይቀሩ የዚህ ዓላማ አቀናባሪ መሆናቸው እጅግ በጣም ያሳፍራል:: የሚኖሩባት አሜሪካ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት

Page 24: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 24 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታ

ወቂያ

ተ ሟ ገ ት

የላንጋኖ ቫኬሽን ክለብ ማኔጅመንት የቦርድ አባላት አጠቃላይ የአባላት ስብሰባ ቅዳሜ ኅዳር 8 ቀን 2005 ዓ.ም. /November 17, 2012/ ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት እስከ 6፡00 ሰዓት በጁቬንቱስ ክለብ ስለሚያደርግ በዚሁ ቀንና ሰዓት በስብሰባው ላይ እንድትገኙ በማክበር እንጠይቃለን፡፡

በዕለቱ የሚቀርቡ አጀንዳዎች፡-

1ኛ/ የማኔጅመንት ቦርድ አባላት ሪፖርትን መስማት፣ 2ኛ/ በአባላት የሚነሱ ልዩ ልዩ ጥያቄዎች ላይ መወያየት ናቸው፡፡በስብሰባው ዕለት ክለቡን የሚመለከቱ መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት የሚደረግ እና ውሳኔዎች የሚተላለፉ በመሆኑ አባላት በስብሰባው እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡የክለቡ አባላት የክለብ አባልነት መታወቂያ (Club Membership Certificate) ይዘው እንዲቀርቡ እያሳሰብን፣ በዕለቱ በስብሰባው በተገኙ አባላት የሚተላለፉ ውሳኔዎች በሁሉም የክለቡ አባላት ላይ ተፈጻሚ እንደሚሆኑ በተጨማሪ እንገልጻለን፡፡

ማሳሰቢያ፡-

በስብሰባው ላይ ለመገኘት ካልቻሉ ከስብሰባው ቀን በፊት ባሉ የሥራ ቀናት በአፍሪካ ቫኬሽን ክለብ ቢሮ ቁጥር 803 በመገኘት ከክለቡ አባላት አንዱን በጽሁፍ መወከል እንዲችሉ የውክልና ፎርም የተዘጋጀ መሆኑን አስቀድመን እናሳውቃለን፡፡

የስብሰባው ቦታ አድራሻ፡- መስቀል አደባባይ ከቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት ጀርባ ሲሆን፣ በአማራጭ ከኤግዚቢሽን ማዕከል ጀርባ ባለው መንገድ ይጠቀሙ፡፡

ላንጋኖ ቫኬሽን ክለብ ማኔጅመንት የቦርድ አባላት

የአባላት የስብሰባ ጥሪ

ለላንጋኖ ቫኬሽን ክለብ አባላት በሙሉ!!ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ.

BUNNA INTERNATIONAL BANK S.C.

በድጋሚ የወጣ የግዥ ጨረታ ማስታወቂያቁጥር፡- BIB-009/2012

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. ለሠራተኞቹ የክበብ አገልግሎት ማቅረብ የሚችል አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት በጨረታው ለመሳተፍ ፍላጎትና ችሎታ ያላቸው ተወዳዳሪዎች በጨረታው እንዲሳተፉ እየጋበዘ የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡

1. የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ሰርተፊኬት /TIN/ ያላቸውና ከጨረታ ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ፣

2. ተጫራቾች እስከ ህዳር 13 ቀን 2005 ዓ.ም. ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት ለጨረታው የተዘጋጀውን ሰነድ ብር 30.00 /ሰላሳ ብር/ በመክፈል ከባንኩ ዋና መስሪያ ቤት አራት ኪሎ ከብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት አጠገብ ዳብር ህንፃ 1ኛ ፎቅ ከሰው ኃይልና ንብረት አስተዳደር መምሪያ መውሰድ ይችላሉ፣

3. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የቴክኒክ፣ የጨረታ ማስከበሪያ እና የፋይናንሺያል ሰነዳቸውን ለየብቻ በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ለጨረታው በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ዘወትር በሥራ ሰዓት ማስገባት ይችላሉ፣

4. ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 1,000.00 /አንድ ሺህ ብር/ በካሽ ወይም በሲፒኦ በተናጥል በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣

5. ጨረታው ህዳር 14 ቀን 2005 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚህ ዕለት ከጠዋቱ 4፡20 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዋናው መስሪያ ቤት ይከፈታል፣

6. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ስልክ ቁጥር 011-158-08-61/62

ልዩነትን የሚያስተናግድ፣ ከፀብና ከዱላ ይልቅ ውይይትን የሚያስቀድም፣ ለሰብዓዊ መብት ክብር የሚጨነቅ ሆኖ ሳለ እነዚህ ወገኖች ምን አድርጉ እንደሚሉን ግራ ይገባናል:: ዳያስፖራው ዕውቀት፣ ሀብትና ቴክኖሎጂን ከዲሞክራሲ ጋር ማስተላለፍ ሲገባው የዘረኝነት አረንቋ ውስጥ ገብቶ ይዳክራል::

እዚህ ደግሞ ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ የሚመራውን መንግሥት ሙሉ አቅም በመጠቀም ሕዝቡን በሙሉ የራሱ ደጋፊ ለማድረግ ዘመቻ ይዟል:: የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎችን እያሸማቀቀና በተለያዩ ሕጎች እያስፈራራ ዜጎች በነፃነት እንዳይቀርቡዋቸው እያደረገ ነው:: በተለይ የፀረ ሽብርተኝነት ሕጉ ከወጣ ወዲህ እየታየ ያለው ሁኔታ ይኼንን በሚገባ ይገልጸዋል:: ሥራ ለማግኘት፣ ሹመት ለማግኘት፣ የትምህርት ዕድል ለማግኘት እየተባለ ሲቪል ሰርቪሱ ለኢሕአዴግ እንዲሰግድ እየተደረገ ነው:: ከገበሬ ማኅበራት እስከ ወጣት ማኅበራት ድረስ ኢሕአዴግን ካልተለጠፉ መንቀሳቀስ አዋጪ አይደለም:: ሲቪል ማኅበረሰቡ ሽባ በመደረጉ ዲሞክራሲያዊ ውይይቶችን ማካሄድ አልተቻለም:: በሕጋዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሆቴል አዳራሽ ተከራይተው ስብሰባ ማካሄድ ያልቻሉበት ደረጃ ላይ ይገኛሉ:: ነጋዴዎች ሳይቀሩ በፎረም ተደራጅተው ኢሕአዴግን በገንዘብ ይደግፋሉ:: ሌሎቹ ፓርቲዎች ይኼንን ለማድረግ ቢሞክሩ በፍራቻ የሚጠጋቸው የለም:: በእንዲህ ዓይነቱ የተወጠረ ድባብ ውስጥ ዲሞክራሲ አለ ተብሎ ይለፈፋል:: የፓርላማው መቀመጫ በኢሕአዴግና በአጋሮቹ ተሞልቶ መድበለ ፓርቲ ሥርዓት ስለመኖሩ ይደሰኮራል::

ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዘንድ ስንመጣ ችግሩ የዚያኑ ያህል ነው:: ብዙዎቹ ፓርቲዎች ምን ያህል አባላትና ደጋፊዎች እንዳሉዋቸው አይታወቅም:: የረባ ቢሮ የላቸውም:: ጊዜውን የጠበቀ ጉባዔ አያካሂዱም:: የገንዘብ አቅማቸው ያሳዝናል:: ብዙዎቹ የሚመሩት ዕድሜያቸው በገፋ አዛውንቶች ነው:: እንደ ኢሕአዴግ እነዚህም የተለየ አመለካከትና አስተያየት መስማት አይወዱም:: የትግል ስትራቴጂያቸውና አማራጫቸውን ሕዝቡ አያውቀውም:: በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚያማክሩዋቸው የኢኮኖሚ፣

የፋይናንስ፣ የግብርና፣ የማዕድን፣ የአካባቢ ጥበቃ፣ ወዘተ ባለሙያዎች የሉዋቸውም:: ብዙዎቹ እርስ በርስ በተቀናቃኝነት ይተያያሉ:: በርዕዮተ ዓለምና በመስመር ተመሳሳይ አቋም ኖሮአቸው በግለሰቦች መካከል በተፈጠረ ልዩነት ምክንያት በጠላትነት ይተያያሉ:: በቃላት ጦርነት ይተጋተጋሉ:: ኢሕአዴግ ከሚያደርስባቸው ጫና ባልተናነሰ በራሳቸው አቅም ውሱንነትና ተቀናቃኝነት ይዳከማሉ:: ትግሉ ለሚጠይቀው መስዋዕትነት በሚገባ ባለመዘጋጀታቸው በትንሽ በትልቁ ሲያለቅሱ ይታያሉ:: ፖለቲካ ማንኛውም መስዋዕትነት የሚከፈልበት መሆኑን ዘንግተው የትርፍ ሰዓት ሥራ ያደረጉትና የሚጦሩበትም አሉ:: ከሁሉ በላይ የሚያሳስበው ደግሞ እነዚህም ከልዩነት በላይ ስላለው አገራዊ አጀንዳ ራዕይ አልባ መሆናቸው ነው::

ገዥው ፓርቲና መድረክ የሚባለው ስብስብ የሚነታረኩበትን ተራ ጉዳይ ለሚረዳ ዜጋ ራዕይ አልባነት አገሪቱን ምን ያህል እየጎዳት እንዳለ ያንገበግባል:: ሁለቱ ወገኖች አገሪቱን ዲሞክራሲያዊትና የበለፀገች ለማድረግ እንፈልጋለን ይሉና በዓይን ለመተያየት ፈቃደኞች አይደሉም:: ውጥረት ውስጥ ያለው ፖለቲካ ረግቦ ዲሞክራሲያዊ ሒደትን ለማስቀጠል የሁለቱ ወገኖች ውይይትና ድርድር የግድ ነው:: አንዱ የምርጫውን ሥነ ምግባር ደንብ ካልፈረምክ የራስህ ጉዳይ ሲል፣ ሌላኛው ደግሞ በርካታ የሚወራረዱ ጉዳዮች ስላሉ አልፈርምም ይላል:: በመጀመሪያ ደረጃ አስፈራሚውም ፈራሚውም የሚጨቃጨቁት ሕግ በሆነ ጉዳይ ላይ ነው:: ሕግ ከሆነ በኋላ ቢፈረምም ባይፈረምም ማንም ይገዛበታል:: ስለዚህ ማስገደድን ምን አመጣው? በሌላ በከል ደግሞ ሕግ ሆኖ ከወጣ በኋላ አልፈርምም ከማለት ይልቅ ፈርሞ ወደ ድርድር ቢገባ ምን ይጎዳል? ሁለት ግትሮች በፈጠሩት የአልሸነፍም ባይነት ጀብደኝነት ምክንያት ፖለቲካው ተወጥሮ ዜጎች ይሸማቀቃሉ:: እንዲህ እንደተወጣጠሩ ምርጫ ይመጣና የተለመደው ‹‹ጠብ ያለሽ በዳቦ›› ይጀመራል:: ለአገራችን ስንል ሸብረክ ብንል ክብር ያስገኛል እንጂ አይጎዳንም ነበር:: በሴራ የተጠላለፈው ፖለቲካችን ግን እንደ ጠላት እያስተያየን እስከ መቼ እንደምንዘልቅ ግራ ያጋባል::

ባራክ ኦባማ አሜሪካ ‹‹ከማንኛውም አገር በላይ ሀብት ያላት አገር ናት:: ነገር ግን ይህ ሀብት አይደለም እኛን ሀብታም ያደረገን:: አሜሪካ በዓለም ላይ ትልቁ ወታደራዊ ኃይል አላት:: ነገር ግን ይህ አይደለም ጠንካራ ያደረገን:: ዩኒቨርሲቲዎቻችን፣ ባህሎቻችን ዓለምን ይማርካሉ:: ነገር ግን ዓለም ወደ እኛ እንዲጎርፍ ያደረጉት እነዚህ አይደሉም:: አሜሪካን በዓለም ላይ ልዩ የሚያደርጋት በከፍተኛ ሁኔታ በሕዝቦቿ ስብጥርነት የተያያዘች በመሆኗ ብቻ ሳይሆን የእኛን ዕምነትና ዕጣ ፈንታ ሌሎችም የሚጋሩት በመሆኑ ነው፤›› አሉ:: የአሜሪካ ፍቅር፣ ለጋሽነት፣ አርበኝነትና ኃላፊነት አሜሪካን ታላቅ ያደርጋታል ብለው፣ እኛ ለአሜሪካ የምናበረክተው እንጂ ከአሜሪካ የምንፈልገው አይደለም የሚያሳስበን በማለት የጆን ኦፍ ኬኔዲን ታሪካዊ ንግግር አሜሪካውያን እንዲያስታውሱ አድርገዋል:: የእኛ ፖለቲከኞች ሌላው ቀርቶ በጠላትነት ከመተያየትና ጠልፎ ከመጣል አባዜ በመውጣት ልባቸውን ለስለስ ቢያደርጉ የማይለወጥ ነገር ይኖር ይሆን? ካላስፈላጊ ፍረጃ ተላቀው አገርንና ሕዝብን ማዕከል ማድረግ ከቻሉ ሌላው ዕዳው ገብስ ይመስለኛል::

ፖለቲከኞቻችን ሕዝብን በማስቀደም በሕዝቡ ማዕከልነት አገርን ቢያስቡ ኖሮ ቅጽል እየተለጣጠፉ ባልተራኮቱና መሳቂያ ባልሆኑ ነበር:: ለፖለቲካ ሥልጣን በሚያደርጉት ሽኩቻ ናላቸው ዞሮ የወረደ ተግባር ውስጥ ባይገቡ ኖሮ የሚያሳስባቸው የአገር ጉዳይ በሆነ ነበር:: ራስ ወዳድነት፣ ትዕቢት፣ ክፋት፣ ጥላቻና ሰፋ አድርጎ አለማሰብ የፖለቲካችን መገለጫ ሆኗል:: ሁሌም አንዱ ሌላውን ጠልፎ ለመጣል እንጂ በአገር አንገብጋቢ አጀንዳዎች ለመነጋገር ያለው ፍላጎት የከሰመ ነው:: በእንዲህ ዓይነቱ ድባብ ውስጥ ሆነን መልካም አስተዳደር፣ የሕግ የበላይነት፣ ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብት ችግር ውስጥ ሲገቡ እንዴት መነጋገር ይቻላል? አገሪቱን ከድኅነት ለማውጣትና የተሻለ ደረጃ ላይ ለማድረስ በሁሉም መስክ የተሰማሩ ዜጎች ተሳትፎ ካላደረጉ ምን ዓይነት ተዓምር እንዲፈጠር እንፈልጋለን? ለሕዝብ ድምፅ የሚገዙት ልዩነቶቻቸውን ወደጎን አድርገው አሜሪካን ከፈተና ለመታደግ ሲስማሙ እኛ እስከ መቼ እየተናጀስን እንኖራለን? የጀመርነው ጉዞ አያዋጣምና ሰከን ብለን ራሳችንን እንመርምር::

Page 25: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 25 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ከግልጽ ጨረታ ውጭ ለሚያሂዳቸው የተለያዩ የዕቃዎች እና የአገልግሎት ግዥዎች በየዘርፉ ከተሰማሩ ሕጋዊ አቅራቢዎች/አገልግሎት ሰጭዎች በብዛት እና በጥራት ማቅረብ የሚችሉ አቅራዎችን በአቅራዎች መዝገብ (Suppliers List) በመያዝ በአንድ ዓመት ውስጥ የሚካሄዱትን ግዥዎች ለማከናወን ይፈልጋል፡፡በዚሁ መሠረት የአገልግሎት እና ዕቃዎች ዓይነት፡- 1. ማሽነሪዎች እና መለዋወጫዎች

Toyota Spare parts Air Cleaner & FiltersFord & Mitsubishi Spare Partsየመኪና ጎማዎችና ቱቦዎች( Tyres & Tubes)የ94 C እስካኒያ እና የቮልቮ ተሽከርካሪዎች መለዋወጫ ዕቃዎችየክሬሽርና የኃይል ማመንጫNorth Benth, Dewoo, Hyundai Damp trucksN3 /ፊያት/፣ አይቪኮ፣ ኤሮትራክ እና ከባድ የጭነት ተሸክርካሪ

2. ብረት እና የብረት ውጤቶችEga Sheets /Corr. Iron. SheetsNails, Gabion, Barbed Wires and Others related materialsReinforcing Steel Bar/ RHS Sheet metal, LTZ, angle iron, flat iron, Wire Road and Others related materialsPanels, Quartiz

3. Sanitary MaterialsGal, Pies & Fitting PVC+ UPVC with fittings and others related materialsHDPE/Pvc with accessoriesToilets, Hands wash basin, Proclain floor files Towel Hangs, Soap Dish paper holder and any others related materials with sanitary work

4. የኤሌክትሪክ ዕቃዎች (Electrical Materials)5. የሕንጻ መሣሪያዎች (Building Materials)6. Supply and Fix

Aluminum Doors/windowsCylinder Locks, Diamond locks, comedian Hinges

7. Finishing MaterialsAdhesive Glue/ Building Materials/

8. Fire Extinguisher9. Water heater10. All Machineries11. Asphalt (Bitumen)12. Tools (Construction tools)13. አለት ማፈንዳት /ደማሚት/14. Ceramics, Terrazzo tiles, PVC Tiles and Others related materials15. Electrodes16. Water proofing17. Paints18. Safety shoes19. Timber/ply wood20. Cement21. Transport Company22. Fiber Glass Water Tanker23. Glass for Windows & Doors24. የጽሕፈት ዕቃዎች (Stationery Materials)25. የተለያዩ ማህተሞች ቀረጻ (Format Printing)26. የሕትመትና የማስታወቂያ ሥራዎች (Publishing and advertising)27. ኮምፒዩተሮችና ተዛማጅ ዕቃዎች፣ የኮምፒውተር መለዋወጫዎች፣ የኔትወርክ ዕቃዎች እና አገልግሎቶች (Computer and related goods, Computer Accessories, Network Materials and services)28. ፕሪንተር፣ ፎቶ ኮፒ ማሽን፣ ፋክስ እና መጠረዣ ማሽን (Printers, photocopy machines, fax machines, Binding machines and laminating machines 29. ፕሪንተር፣ ፎቶ ኮፒ ማሽን፣ ፋክስ እና መጠረዣ ማሽን እና መጠረዣ ማሽን እና የመሳሰሉት የጥገና አገልግሎት30. የፕሪንተር ቀለም (Toner)31. ዲጂታል ካሜራና መለዋወጫዎች (Digital Camera and accessories)32. የስልክ እና የተለያዩ የመገናኛ ቀፎዎች (Telephone & Various communication Devices/Apparatus)33. የአጭርና የረጅም ርቀት የሬዲዮ መገናኛ34. የደረቅ ጭነት አገልግሎት35. የታፕሴሪ ሥራ የሚሠሩ ድርጅቶች36. ኦሜጋ የሚያጥፉ ድርጅቶች37. የሰርቪስ መኪኖች የኪራይ አገልግሎት የሚሰጡ

ከላይ ከገለጽናቸው ዝርዝሮች በተጨማሪ ከድርጅታችን ሥራ ጋር በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ግንኙነት ባላቸው ምርቶች እና አገልግቶች የተሠማራችሁ አምራቾች፣ አስመጪዎችና አከፋፋዮች እንዲሁም አገልግሎት አቅራቢዎች በድርጅታችን የአቅራቢዎች መዝገብ (Suppliers List) ለመመዝገብ ጥሪውን ያቀርባል፡፡አቅራቢዎች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ፣ ዘወትር በሥራ ሰዓት የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ወሎ ሰፈር የቀድሞ ኖሬላ ግቢ ቢሮ ቁጥር 14 ጠዋት ከ3፡00 -6፡00 ከሰዓት ከ8፡00-11፡30 የአቅራቢዎች መመዝገቢያ ሰርተፍኬት፣ በተሰማራችሁበት ሥራ ላይ Proven Performance የሚያሳይ፣ የፋይናንሻል አቅም የሚያሳይ Audit Report እና በዘርፉ ስለመሰማራታችሁ የሚያረጋግጥ ንግድ ፈቃድ፣ … ወዘተ ኦርጂናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝና በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን ብሮሸር እና ካምፓኒ ፕሮፋይል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

Page 26: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 26 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አ/ማ

የጉባዔ ጥሪበኢትዮጵያ ንግድ ሕግ አንቀጽ 392፣418፣419 እና 423 መሠረት የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. የባለአክሲዮኖች አሥራ ሰባተኛ ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እና አስራ ሁለተኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ቅዳሜ ሕዳር 8 ቀን 2005 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በአዲስ አበባ ሒልተን ሆቴል በተከታታይ ይካሄዳሉ፡፡ ስለሆነም፣ ባለአክሲዮኖች፣ በአካል ወይም በሕጋዊ ተወካዮቻችሁ አማካኝነት፣ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት እንድትገኙ ባንኩ በአክብሮት ይጋብዛል፡፡

የአስራ ሰባተኛ ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ አጀንዳ1. የዲሬክተሮችን ዓመታዊ ሪፖርት መስማት፣2. የውጭ ኦዲተሮችን ዓመታዊ የሂሳብ ሪፖርት መስማት3. ከላይ በተራ ቁጥር 1 እና 2 የቀረቡትን ሪፖርቶች መርምሮ መወሰን፣4. እ.ኤ.አ. ጁን 30 ቀን 2012 ዓ.ም. ስለተጠናቀቀው የሂሳብ ዓመት ትርፍ አደላደል የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ

መርምሮ መወሰን፣5. እስከአሁን የተከናወኑትን የአዳዲስ አክሲዮኖች ግዢ ዝውውር እና የባለአክሲዮኖችን ቁጥር ማሳወቅ፣6. የውጭ ኦዲተሮችን መሾም፤7. የውጭ ኦዲተሮችን እ.ኤ.አ. ከ2012/2013 እስከ 2014/2015 የሥራ ዘመን ክፍያ መወሰን፤8. የቦርድ ዲሬክተሮችን እ.ኤ.አ. የ2012/2013 የሂሳብ ዓመት ወርሃዊ አበልና የ2011/2012 ዓመታዊ ክፍያ

መወሰን፤ 9. በተጓደሉ የዲሬክተሮች ቦርድ አባሎች ምትክ የተመረጡትን አዳዲስ ዲሬክተሮች ሹመት ማጽደቅ፤10. የተጠቃለሉ የባለአክሲዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤዎች ቃለጉባዔዎችን ማፅደቅ፤11. የዕለቱን ጉባዔ ቃለ ጉባዔ ማጽደቅ፡፡

የአስራ ሁለተኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባዔአጀንዳ

1. የተጠቃለሉ የባለአክሲዮኖች ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባዔዎች ቃለጉባዔዎችን ማፅደቅ፤2. የባንኩን ካፒታል ስለማሳደግ በዲሬክተሮች ቦርድ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ መወሰን፤3. አዳዲስ ባለአክሲዮኖች የሚገዙትን አነስተኛ የአክሲዮኖች ብዛት መወሰን፤4. የባንኩን የመመሥረቻ ጽሑፍና የመተዳደሪያ ደንብ ማሻሻል፤5. የዕለቱን ጉባዔ ቃለ ጉባዔ ማጽደቅ፤

ማሳሰቢያበጉባዔው ላይ በግንባር መገኘት የማይችሉ ባለአክሲዮኖች በንግድ ህጉ ቁጥር 402 በተፈቀደው መሠረት

በወኪል አማካኝነት መሳተፍ ይችላሉ፡፡ውክልናን በተመለከተ

• ጉባዔው ከሚካሄድበት ሶስት የሥራ ቀናት በፊት በዋናው መ/ቤት 7ኛ ፎቅ በመገኘት ለዚሁ ዓላማ የተዘጋጀውን የውክልና ቅጽ መሙላት፣ወይንም

• ውል ለማዋዋል ሥልጣን በተሰጠው አካል የተረጋገጠ የውክልና ሠነድ ዋናውንና አንድ ቅጂ በማቅረብ በጉባዔው መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አ/ማ

Page 27: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 27 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Invitation to Tender for Transportation of Food & non food Commodities to Different Destinations

Save the Children International (SCI) is leading independent non-profit organization for children to inspire breakthroughs in the way the world treats children, and to achieve immediate and lasting change in their lives.

Save the Children International (SCI) Ethiopia Country Office would like to invites interested cargo transport companies to provide price quotations for transportation of food commodities from Kombolch/Nazreth to various woredas in North Wollo, South Wollo, North Gondar and Wag-Himara zones of Amhara National Regional State, Filtu, Dolo Ado, Dolo Bay and Bare in Somali National Regional state Arero, Dhas, Dugda Dawa and Yabello in Oromia National Regional State. Successful winners will sign one year contract agreement with Save the children international with possible extension. Hence, all interested bidders are invited to participate in this bid and submit their offer which will lasts for a minimum period of one year.

Bid documents will be readily available for sale at SCI Addis Ababa reception commencing from November 12th - 29th ,2012 between 8:30 – 11:40 Am and 1:00 – 4:00 Pm hours from the following addresses:

Save the Children InternationalEthiopia Country Office

Near Bisrate Gabriel ChurchP.O Box 387

Tel 011 3 72 84 55-61 or 011 6 53 51 74Addis Ababa

Interested bidders can buy bid documents against payment of a non-refundable Birr 50.00 (Fifty Birr only) and are required to fill and deliver their quotations in a sealed envelope.

Requirements to be fulfilled by the interested bidder1) A valid registration certificate from MOFED (copy to be attached

with the quotation)2) A valid tax certificate with TIN number (copy to be attached with

the quotation)3) Category:-

A. Category A: Ownership certificate at least for 5 or more trucks with 5-10MTs loading capacity each and above (copies to be attached with the quotation)

B. Category B: Ownership certificate at least for 10 or more trucks with 20-40MTs loading capacity each and above (copies to be attached with the quotation)

4) Bidder should offer quotations for all sites listed in the bid documents with the attached formats.

5) Company profile showing past performance record on similar works and other relevant credentials like truck maintenance work shops, etc.

6) Recommended to have an interrupted trucking service to transport food commodities from Nazereth/Kombelecha to the remote locations

7) Will help to address food gaps in a timely manner for the acute & chronic food insecure population of Ethiopia without disruption

8) Annual tonnage of food commodity to be distributed under DFAP,JEOP and RFM as appropriate to more than 44,000MT

9) Bids must be put in wax sealed envelopes, clearly marked by “bidders name, address, legal Stamp and name particular categories and submit their technical and financial document in one (1) original and One (1) copy (four different envelops wax sealed for each categories.) To Save the Children International to the address stated above in Addis Ababa office before November 30th, 2012. 2:00 P.M in a box which will be ready at SCI reception.

Bids will be opened on the same date Friday November 30th, 2012 at 2:30 P.M. in the presence of bidders or bidder’s representatives who wish to attend.

SCI reserves the right to accept or reject the entire or partial of this bid.

DCA-ETH/TOR/001/2012Dan Church Aid (DCA) is a Danish international NGO, providing development and humanitarian assistance to poor and disadvantaged people across the world. DCA has been operational in Ethiopia since 2004 and has been working with faith based and secular partners in three program thematic areas: Livelihood Security, HIV/AIDS, and Gender and Capacity Building, in the remote rural areas of East Amhara and Southern Oromia.

Dan Church Aid Ethiopia is seeking to engage a consulting firm/team with professionals of sound background and experience to carryout program baseline study for the second (new) phases of its two programs namely – Gender and Capacity building (PT1) and HIV/AIDS (PT4) that will be implemented from 2012 to 2016.

The program baseline studies are carried out with the aim to set benchmark during the onset of the program period for systematically tracking changes and measuring results brought about through the contribution of the two programs. The baseline studies will collect, analyze and document result related data regarding the status on key indicators and processes specified in the two programs, so as to track changes attributable to the program interventions. This enables DCA and its partners measure program outcomes and impacts and use this information to make sound strategic decisions during programme implementation and for future programme development.

Gender and Capacity Building Program (PT1):

Minimum profile of the consultancy team/firm for undertaking the baseline study

The consultant/team/ undertaking the baseline analysis for PT1 should have the following minimum competencies, qualification and experience:

o Graduate degree in Gender Studies, Development Studies, Sociology, Social An-thropology or relevant social science field.

o Proven experience of work or consultancy in a development oriented NGO environment

o Proven track record in undertaking baseline survey in the area of gender and civil society program/ projects

o Proven project cycle management skills such as indicator development, sampling, participatory evaluation methodology, appreciative enquiry methods etc

o Knowledge of gender issues and specific experience with gender and development work in Ethiopia;

o Good understanding of the relevant NGO laws in the country o Strong facilitation skills;o Strong applied research skills an use of statistical packages;o Demonstrated capacity for data processing, analysis and report writing.o Strong verbal and written communication skills in Amharic and English;o Strong computer abilities (Microsoft Office applications);o Availability to travel to the program areas of intervention.

HIV/AIDS Program (PT4):

Minimum profile of the consultancy team/firm for undertaking the baseline study

The consultant/team undertaking the baseline study for PT4 should have the following minimum competencies, qualification and experience:

o Graduate degree in Public health and related fields or Sociology, Social Anthro-pology, Gender or Development Studies with health background.

o Proven experience of work in a development oriented environment preferably on HIV/AIDS and/or sexual and reproductive health.

o Proven track record in undertaking surveys including baseline studies in the area of HIV/AIDS as well as health issues preferably in NGO programs/ projects.

o Proven project cycle management skills such as indicator development, sampling, participatory evaluation methodology, appreciative enquiry methods etc

o Updated knowledge on the country’s HIV & health situation and related policies, strategies and plans

o Knowledge of gender and HIV/AIDS issues and specific experience with rural development work in Ethiopia; preferably with knowledge of the DCA geographic focus areas.

o Good understanding of the relevant NGO laws in Ethiopia. o Strong facilitation skills;o Strong computer skills (Microsoft Office applications) and use of statistical analy-

sis tools (SPSS etc.)o Demonstrated capacity for data processing, analysis and report writing.o Strong verbal and written communication skills in Amharic and English;o Availability to travel to the program areas of intervention.

The consultant/firm shall submit copy of certificate of registration, valid business license for the Ethiopian FY 2005 or 2004 and VAT or TOT registration. Individual consultants with appropriate TIN registration and who fully meet the above requirements may submit proposals. DCA will deduct all appropriate taxes and pay to the relevant government authority in case of engaging an individual consultant.

Detailed information on the consultancy work can be obtained in the Terms of references for conducting baseline surveys for the two programs available at DCA Ethiopia Country Office.

• Consultants/team/interested in undertaking the baseline analysis for the PT1 (Gender and Capacity Building Program) can obtain the “Terms of Reference for Undertaking Baseline Study of DanChurchAid Ethiopia’s Gender and Capacity Building Program ” and

• Those consultants or team interested in undertaking the baseline analysis for the PT4 (HIV/AIDS program) can obtain the “Terms of Reference for Undertaking Baseline Study for the Second Phase DCA Ethiopia HIV/AIDS Program.”

The Terms of Reference /TORs/ can be collected during working hours from 12th to 20th November, 2012 from the Administrator, DCA Ethiopia Office, located at the Ethio-China Friendship Avenue, Welo Sefer, Norwegian Church Aid Compound, House No. 174, , Kirkos Sub-City, Addis Ababa; Telephone 0115-514047 Note that these are two independent programs and the consultancy work for each program is done separately. Therefore, qualified consultants should submit their technical and financial proposals with clear indication on which consultancy they are seeking to apply for.

The deadline for the submission of technical as well as financial proposals by the consultants is 23rd November 2012. The consultants are also required to submit their detailed work plan together with their proposals. DCA Ethiopia reserves the right to cancel part of or the entire consultancy.

Call for Consultants to Undertake Baseline Study for HIV/AIDS and Gender and Capacity Building Programs of DCA Ethiopia.

Page 28: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 28 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1 ማስታወቂያ

Page 29: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 29 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 30: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 30 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1 ማስታወቂያ

Page 31: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 31 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Nations UniesUnited Nations

(Economic Commission for Africa)(Addis Ababa, Ethiopia)

REQUEST FOR EXPRESSION OF INTEREST (EOI)

Title of the EOI: Supply, Installation and Commissioning of Five Elevators - Rebid

The UNECA is planning to upgrade four of its existing passenger elevators and one cargo elevator. This is, therefore, to request interested and eligible vendors to express their interest in order to supply, install and commission five elevators. The successful contractor shall furnish all labor, material and equipment necessary for the proper execution of the above-mentioned requirement according to the UNECA’s specification. Detailed specification of the requirement will be provided with the solicitiation document.

Please note that the UNECA is precluded from entering into a contract with a firm that is not fully registered with UNECA. Those interested in responding to this invitation but not currently fully registered as vendors with UNECA, are encouraged to register. Registration could be done online using our website www.uneca.org/procurement or could be collected from the UNECA, General Services Section, 2nd floor, Room no. 2N11. In order to be eligible for UN Registration, please make sure to declare in writing the Prerequisite for Eligibility criteria itemized from A-E as contained in EOI instruction that can be downloaded from the above-mentioned website.

Those interested should write to the above-mentioned e-mail address or fax number to submit their “expression of interest” on or before the deadline of 04 November 2012. Interested firms will be invited to participate in the above tender in a form of a Request for Proposal (RFP).

DESCRIPTION OF REQUIREMENTS

Date of this EOI: 05 November 2012 Closing Date for Receipt of EOI : 04 December 2012

EOI Number: E-mail Address: [email protected]

Address EOI response by fax for the Attention of: The Bid Officer

Fax Number: +251 115 511874, Tel. No. 0115445466

UNCCS Code: 435500

ያገለገሉ የኮንስትራክሽን መሣሪያዎችና ማሽነሪዎች እንዲሁም ፣የቢሮ ዕቃዎች

ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማኀበር.1ኛ/ ያገለገሉ የኮንስትራክሽን መሣሪያዎችና ማሽነሪዎች፡-

� ሮለሮች፣ዶዘሮች፣ኮምፓክተሮች፣ከባድ ተሽከርካሪዎች፣ሎደር፣ክረሸር 2ኛ/ ያገለገሉ የኮንስትራክሽን መገልገያ መሣሪያዎች፡-

� ጀነሬተሮች፣ቫይብሬተሮች፣የውሃ መሳቢያዎች፣ ኮምፖክተሮች ፣መበየጃዎች፣ ሚክሰሮች፣ የብሎኬት ማምረቻና ፎርክሊፍት

3ኛ/ ያገለገሉ የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች፡- � ኮምፒዩተሮች፣ኘሪንተሮች፣ ታይኘ ራይተሮች፣ የፋክስ ማሽን፣ ማሳቢያዎች፣ ወንበሮች፣ ጠረጰዛዎች እና የተለያዩ የቢሮ መጠቀሚያዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ከላይ የተጠቀሱትን ያገለገሉ የኮንስትራክሽን መሣሪያዎችና ማሽነሪዎች፣ የኮንስትራክሽን መገልገያ መሣሪያዎች እንዲሁም የቢሮ መጠቀሚያ ዕቃዎችን የሚፈልግ ማንኛውም ህጋዊ ተጫራች ገላን ከተማ አስተዳደር /ዱከም መንገድ/ ላይ በሚገኘው የድርጅታችን ተርሚናል ቅጥር ግቢ ውስጥ ተገኝቶ ማሽነሪዎቹንም ሆነ ዕቃዎቹን ብር 1ዐዐ/አንድ መቶ/ ከፍሎ የጨረታ ሰነድ በመግዛት መመልከት ይችላል፡፡ የጨረታ ሰነዱን ፍላሚንጐ አካባቢ ከሚገኘው የድርጅታችን ዋና መ/ቤት ወይም ከገላን ተርሚናል ከኀዳር 5 ቀን ጀምሮ እስከ ኀዳር 15 ቀን 2ዐዐ5 ዓ/ም ዘወትር በሥራ ሰዓት በመግዛት ዋጋቸውን በዋናው መ/ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

ጨረታው ኀዳር 15 ቀን 2ዐዐ5 ከቀኑ 4፡ዐዐ ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት ከቀኑ 4፡3ዐ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዋናው መ/ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡

ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ፡- ዐ11 5 52 62 75 ዐ11 4 45 ዐዐ 54/53 ዐ11 5 51 32 89

የሪነሰነስ ኢንተርናሽናል ት/ቤት አክሲዮን የባለአክሲዮኖች

1ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ስብሰባና የባለአክሲዮኖች 5ኛ ጠቅላላ

መደበኛ ስብሰባ ቃለ ጉባኤ፣ በውልና ሰነዶች ምዝገባና

ማረጋገጫ ጽ/ቤት ቀርቦ፣ ተቀባይነትን ያገኘ ስለሆነ፣

ይኸው ሰነድ ከጽ/ቤቱ ፀድቆ ይወጣ ዘንድ የውልና

ሰነዶች ምዘገባና ማረጋገጫ ጽ/ቤት ወኪል በተገኙበት

መፈረም ይኖርበታል ስለዚህ፣ ህዳር 15/2005 ዓ.ም.

እና ህዳር 16/2005 ዓ.ም. ከጠዋቱ 3 ሰዓት እስከ

11 ሰዓት በሪነስነስ ኢንተርናሽናል ት/ቤት ቅጥር ግቢ

የባለሥልጣን ወኪል ስለሚገኙ በተጠቀሰው ቦታና ሰዓት

ተገኝታችሁ በሰነዱ እንድትፈርሙ ጥሪውን ያቀርባል፡፡

የሪነስነስ ኢንተርናሽናል ት/ቤት አክሲዮን ማኅበርየዳይሬክተሮች ቦርድ

ለሪነስነስ ኢንተርሽናል ት/ቤት አክሲዮን ማኅበር የባለአክሲዮኖች የጥሪ ማስታወቂያ

Page 32: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 32 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

የውክልና ሰነድ ሽያጭ ጨረታ

አምባሳደር ልብስ ስፌት እና ንግድ ኃ/የተ/የግል ማህበር

የህዝብ ብዛታቸው ከ30000 በላይ በሆኑ በሁሉም የኢትዮጵያ

ክልሎች ወኪሎችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ

ተወዳዳሪያዎች ይህ የውክልና ጨረታ በማስታወቂያ ከወጣበት

ከህዳር 2/2005 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ህዳር 30 ድረስ በድርጅቱ

የሰቴድየም አካባቢ ሽያጭ ቅርንጫፍ ቢሮ በመቅረብ የጨረታውን

ሰነድ በመግዛት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ይገልፃል፡፡

የውክልና መስፈርቶች

አንድ ወኪል የድርጅታችን ወኪል ለመሆን የሚከተሉትን

የመጀመሪያ ደረጃ መስፈርቶች ማሟላት ይገባዋል፡፡

አስፈላጊውን የንግድ ፈቃድ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ

ምዝገባ የሚያካሒድ፣

በአካባቢው ወይም ቀደም ሲል የንግድ ድርጅቶች ውስጥ

ተዛማጅ በሆነ የሃላፊነት የሥራ መደብ ላይ የሠራ፣

ለስራው አስፈላጊ የሆነ መነሻ ገንዘብ ካፒታል መመደብ

የሚችል ለዚህም በቂ ማስረጃ ከባንክ ማምጣት የሚችል፤

በአካባቢው ነዋሪ የሆነ ወይም የንግድ እንቅስቃሴውን

በቅርበት መቆጣጠር የሚችል፤

በአካባቢው ስላለው የገበያ እንቅስቃሴ በቂ እውቀት

ያለው ወይም በገበያ ውስጥ ስለሚገኘው እና ወደፊት

ስለሚኖረው ፍላጎት የሚያሳይ መረጃ ማቅረብ የሚችል፤

ድርጅቱ ከሚያመርታቸው እና ከሚያስመጣቸው

ምርቶች በስተቀር በሱቁ ውስጥ የሌሎች ድርጅቶችን

ምርት ላለመሸጥ ግዴታ የሚገባ፡፡

ሌሎች በጨረታ ሰነዱ ላይ የተጠቀሱትን ግዴታዎች

ለማሟላት ፈቃደኛ የሆነ፤

ለበለጠ መረጃ በ011 6 46 14 42/011 6 46 42 74 ይደውሉ

ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

John Snow, Inc. (JSI) has been working in Ethiopia for over 13 years to contribute to the improvement of the health system of Ethiopia, and the FMOH’s effort to meeting MDG goals and achieving HSDP targets. With over 30 years of international experience, JSI brings practical approaches to address public health problems by building partnerships with the ministry of health at various levels, non-governmental organizations, and communities.

The John Snow Inc. implemented USAID supported Urban Health Extension Program ( USAID/UHEP) is seeking a consultancy firm or a team of consultants to conduct an assessment and provide recommendations regarding the implementation of the urban health extension program (UHEP) in schools in the urban settings of Ethiopia. JSI anticipates recommendations to plan, implement, monitor and evaluate UHEP implementation in schools.

The specific objectives of the assessment are:-

• To identify and map UHEP implementation in schools. The mapping exercise will include but not limited to describing the objective, content, target group, implementation approach and best practices that can be scaled up.

• To explore and identify health programming approaches in schools, models, tools and guidelines in Ethiopia that can be used to plan, implement, monitor and evaluate UHEP implementation in schools. The scope of this objective includes identifying, annotating and presenting resources such as guidelines, job aids, manuals, trainings materials and toolkits.

• To formulate feasible interventions to implement UHEP in schools.

We are seeking technical and financial proposals from experienced team of consultants or firm with a team of experts composed of public health experts in the field of school health programming, operational research and program development. Minimum qualifications of successful applicants will include:

A. Advanced level of education (PhD, MPH, and/or MSC) in public health and related disciplines with demonstrated experience in operational research methods and program development;

B. At least five years’ prior experience in services related to situational assessments, operational research, project identification and development;

C. Excellent writing and presentation skills;D. A working knowledge of school health and adolescents

health programming and the Ethiopian health and education systems;

E. Excellent interpersonal relationship skills, supported by references/evidence from previous employers or assignments successfully conducted.

F. A copy of license, tax identification number and other supporting documents that verify eligibility to work in Ethiopia.

Interested candidates should collect the Terms of reference on Wednesday, November 14, 2012. Proposals need to be submitted to the JSI USAID/UHEP office by November 26, 2012 at 5:00PM. Technical and financial proposals must be submitted separately in sealed envelopes.

Address: Tel: +251 11 663 03 09 Fax: +251 11 663 03 10 P. O. Box 19749, Addis Ababa – Ethiopia

Phone Number: 251 11 663 03 09Contact Person: Mekdim Yigzaw, 0911 45 17 13

The offer shall be opened and selection finalized by November 30th, 2012. JSI reserves the right to reject any or all offers.

Invitation for Consultancy Service

Page 33: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 33 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1

( 552 81 95/96 ፋክስ 552 81 93 * 285

የጨረታ ማስታወቂያ

ኩባንያችን የካሣ ክፍያ ፈጽሞ የተረከባቸውን ተሽከርካሪዎች፣ የተሽከርካሪ አካላት እና ሌሎችን ባሉበት ሁኔታ በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ተሽከርካሪዎቹንና የተሽከርካሪ አካላትን መግዛት የሚፈልጉ ሁሉ ቃሊቲ ኢትዮ ኒፖን ጋራዥ ፊት ለፊትና ቃሊቲ ቆርኪ ፋብሪካ ጀርባ በሚገኘው የኩባንያችን ሪከቨሪዎች በመገኘትና በማየት የሚገዙበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ህዳር 14 ቀን 2005 ዓ.ም. ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ ደንበል ህንፃ 2ኛ ፎቅ በሚገኘው የካሣ መምሪያ ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ገቢ በማድረግ መጫረት ይችላሉ፡፡

ጨረታው ህዳር 15 ቀን 2005 ዓ.ም. ከቀኑ 4፡00 ሰዓት በኩባንያው ዋና መስሪያ ቤት ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ይከፈታል፡፡

ሌሎች ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት የተከለከለ ነው፡፡

ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዕቃ የመነሻ ዋጋውን 10% (አስር በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ሆኖም የጨረታ ማስከበሪያው ከብር 5,000.00 (አምስት ሺህ) ማነስ የለበትም፡፡

ከቀረጥ ነፃ ከሆኑት ተሽከርካሪዎች በስተቀር በሌሎች ተሽከርካሪዎችና አካላት ከጨረታው በፊት ዕዳዎች ቢኖሩ በኩባንያው ይሸፈናል፡፡ በጨረታው ለተካተቱ ንብረቶች ከጨረታው በኋላ ያሉትን ማናቸውም ወጪዎች ገዥው ሙሉ በሙሉ ይሸፍናል፡፡

የጨረታ አሸናፊዎች ያሸነፉበት ዋጋ ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) 15% (አስራ አምስት በመቶ) በተጨማሪነት ይከፍላሉ፡፡

አሸናፊዎች የጨረታው ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ እስከ ህዳር 28 ቀን 2005 ዓ.ም. ድረስ ክፍያ ፈጽመው ንብረቶቹን ካልተረከቡ የጨረታው ውጤት የሚሰረዝ ሆኖ ከላይ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ገንዘብ ለኩባንያው ገቢ ይደረጋል፡፡

ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ. ማ.)

የጨረታ ማስታወቂያ

ማስታወቂያ

ለመጀመሪያ ¾N^Ï Teታ¨mÁ

Qw[ƒ v”¡ ›.T. uSdKT>Á p`”Ýñ በኩል KcÖ¨< wÉ` uSÁ¹’ƒ ¾Á²¨<” Ÿ²=I uታ‹ uW”Ö[ÿ ¾}SKŸ}¨<” ›¨<„Vu=M መኪና u›ªÏ lØ` 97/90 ወይም 98/90 u}cÖ¨< YM×” SW[ƒ uÓMê N^Ï (Ú[ታ) ›¨ÇÉa Ãg×M::

አበዳሪ ቅርንጫፍ

የተበዳሪ ስም

የአስያዥ ስም

¾V}` lØ`

¾h”c= lØ` ¾cK?Ç lØ`

መነሻ ዋጋ ሐራጁ የሚካሄድበት

ቀንና ሰዓት

መሳለሚያ ¨/a S<”ተሀ እÉሪe

›„ õp[cLU

ÆL

2 N Z -3600023

J TDBW23E033015160 2-95345 ›.›. w` 320,000.00 IÇ` 20 k” 2005 ¯.UŸÖª~ 4.00 - 5.30

c¯ƒ U´Ñv& Ÿ 5:30- 6:00 c¯ƒ Ú[ታ

የሐራጅ ደንቦች1. }Ý^Œ‹ ¾N^Ì” S’h ªÒ ›”É አራተኛ uv”¡ ¡õÁ T²¹ (c=.ú.*.) w‰ uTeÁ´ SÝ[ƒ ËLK<:: ›g“ò ¾J’¨< }Ý^‹

Ág’ðuƒ” k] Ñ”²w u›Y^ ›Ueƒ (15) k“ƒ ¨<eØ ›ÖnMKA ካMŸðK ÁeÁ²¨< Ñ”²w Kv”Ÿ< Ñu= J• N^Ì ÃW[³M:: በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል፡፡

2. በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪዎችና አስያዦች ብቻ ናቸው::3. ¾N^Ï iÁÛ ¾T>ካH@Ũ< የመያዣው ንብረት uT>јuƒ xታ (c”Ò}^ ›ካvu=) ’¨<:: 4. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሰዓት ሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ

አይካሄድም፡፡5. ለሐራጅ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልጉ ከአበዳሪው ቅርንጫፍ ወይም ከሕግ አገልግሎት ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ መጎብኘት

ይችላሉ፡፡ 6. ¾ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ¾Ú[ታ¨< አሸናፊ/ ገዢው ይከፍላል፡፡7. K}ÚT] S[Í ueM¡ lØር 011-465-52-22 ¾¨<eØ SYS` 220 ¨ÃU 011-466-65-93 Ũ<K¨< SÖ¾p ËLK<::

እርማትናይል ኢንሹራንስ ኩባንያ፣ እሑድ፣ ጥቅምት 25፣ 2005፣ ቅጽ 18/ቁ/1306፣ ገጽ 38 እትም ላይ ባወጣው የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 52/2005፣

‹‹…የጨረታ መነሻ ዋጋ 15 ቫት ‹‹ያካተተ›› የሚለው የተሰመረበት ቃል ‹‹ያላካተተ›› ተብሎ እንዲነበብ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

Page 34: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 34 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

1. Commercial Bank of Ethiopia invites interested bidders for the supply of the following items.

ItemNo

Description of Goods or Related Services

Quantity and Unit of Measure

Lot-I1 400 KVA Standby Generating Set 1 pc

2 250 KVA Standby Generating Set 1 pc

Lot-II3 30 KVA Standby Generating Sets 125 Pcs4 45 KVA Standby Generating Sets 142 Pcs

Lot-III5 Air Conditioners 32 Pcs

6 Movable Air Conditioner 1 Pc

7 Air Conditioner Kit Various

N.B. Partial bid within a LOT is acceptable.

2. The bid document shall be obtained commencing from November 14, 2012 from Procurement Sub-Process cited at Commercial Bank of Ethiopia, Facilities Management Building opposite to Vatican Embassy, Next to Gibson Youth Academy, 1st Floor Room No. 101 against payment of a non-refundable fee of Birr 200.00 (Two Hundred) during office hours (Monday to Friday 8:00 – 12:00 a.m.; 1:00 – 4:15P.M. and Saturday 8:00 – 11:45 a.m.) Presentation copy of renewed trade license, TIN Certificate, and VAT Registration Certificate is a must.

3. Bid proposal shall be accompanied by the bid bond in the amount of Birr:-�

�55,000.00 (Fifty Five Thousand) for Lot I;�500,000.00 (Five Hundred Thousand) for Lot II; and�35,000.00 (Thirty Five Thousand) for Lot III.

in the form of Unconditional Bank Guarantee or Cash Payment Order (C.P.O.). Bid bond in any other form is not acceptable.

4. Bids shall be submitted in tender box prepared for this purpose before December 13, 2012; 10:00 A.M. in the above mentioned address.

5. Bid opening shall be held in the presence of bidders and/or their representatives who wish to attend, on December 13, 2012; at 10:30 A.M.

6. Interested eligible bidders may obtain further information from Procurement Sub-Process, P.O. Box 255, Addis Ababa, Ethiopia, Tel. 0113 72 28 58/72 28 26, Fax 0113 72 28 89.

7. Failure to comply any of the conditions from (2) to (4) above shall result in automatic rejection.

8. The Bank reserves the right to accept or reject any or all bids.

REQUEST FOR EXPRESSION OF INTEREST TO PARTICIPATE IN THE CONTRACT NEGOTIATION FOR THE SUBCONTRACT OF CONSTRUCTION OF BRIDGES IN AGULA. BERAHLE AND BERAHLE DALOL ROAD PROJECTS.

Defense Construction Enterprise (DCE) is currently engaged in the construction of Agula-Berahle and Berahle Dalol Road Design and Bluild Projects, and wants to handle the construction of some or all of the 17 bridges in smai labour-based subcontracts (the sub contractor uses their own damp trucks to transport sand, aggregate and stone from the specific place of the bridge site). To this effect DCE now invites local construction firms of Category BC-5 or GC/RC-6 and above valid for 2004 EC. To submit their expression of interest for the execution of the sub-contract works on fixed unit prices. The bridges have spans varying form 15 meters to 30meters and are either RC Girder or Rc Box-girder types. The sub contract works consists of, among other few, construction of RC footings, masonry or RC abutments, Rc piers and RC superstructures etc, with materials obtained from DCE. The number of spans of bridge in one location varies from one up to ten. A maximum number of sub-contractors of 6 will be selected with the evaluation criteria shown below, and a successful sub-contractors of 6 will be selected with the evaluation criteria shown below, and a successful sub-contractor will be given a project in a draw DCE will provide housing for two key personnel of the subcontractor in camps, while accommodation and food for all others staff and skilled and unskilled labor of the subcontractor is expected to be handled by the subcontractor it self. Competent Project Manager, Superintendant and foeman are required to be deployed by the subcontractor in addition to the other skilled and semi skilled labor force.Interested Contractors must provide information indicating that are qualified to perform the construction activities (brochures, description of experience on similar assignments, company establishment, etc). Furthermore reference (name, tel. no fax P.O.Box etc) to clients of previous works is needed and its is strongly recommended that contractors attach relevant testimonials form clients.Interested contractors may obtain further information in office hours.Expression of interest must be delivered in two copies on or before November 21,2012.Evaluation criteria

DescriptionTotal Allotted

pointPoint breakdown Remarks

Experience in Drainage Structure Projects:

50%

1 Bridge (Structures with span ≥ 6m: 50% (full mark)

Pipe culverts and slab/box culvers less than 2m span are not considered. Point will be given for either of the two, and not both, Experience of firm owner or shareholder is considered as fully meeting the criteria if the has BSC in relevant field and has more than 3 years experience (or completed two bridges) Managing construction of bridge constructions (Project Manager, Construction Engineer, Structural Engineer etc.)

3 slab/box culverts of 2-6m span: 25% (half mar)

Annual Turnover

20

Sum of annual turnovers in the past 5 years > ETB 10 million: (10%) and Minimum annual turnover in the past 5 years > ETB 1 million : (10%)And Minimum annual turnover in the past 5 years > ETB 1 million: (10%)

The points on the two criteria will be summed up. This has to be audited financial statements for the fiscal year 2000 EC through 2004 EC.

Grade of contractor

10%

BC-3, GC/RC-4 or above: 10%

A candidate will be given any one of the three based on his license grade.

BC-4, GC/RC-5 6%

BC-5 GC/RC-6:2%

M a c h i n e r y Status

20% 2 Dump trucks:20%

Only ownership is considered. Rental or lease agreement is NOT considered.

Up to six candidates with the highest score will be invited for negotiation.AddressDefense Construction EnterpriseEhtio-China Friendship (Wello Sefer- Gotera) RoadAddis AbabaEthiopiaTle.+251-11-4422260/70/7172Fax: +251 442- 0746

Page 35: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 35 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

1. Commercial Bank of Ethiopia invites interested bidders for the supply of the following various IT Equipment, Accessories and Spare Parts.

LOT IS.N Description Unit of Measurement Qty

1 Dual Processor Server for Application pcs 2

2 Dual Processor Server for Database pcs 2

3 HP laser Jet Color Printer 3500 or Equivalent pcs 1

4 Epson Thermal Printer Pcs 400

5 Dot matrix Pin Printer pcs 1

LOT IIS.N Description Unit of Measurement Qty1 Counter Display pcs 10 2 Dell optiplex 760 computer power supply pcs 50 3 Fuser assemble HP 3005 for Laser Jet Printer pcs 30 4 Fuser film HP Jet 3005 for Laser Jet Printer pcs

110 5 Hard disk 146GB for servers models 2900 pcs 50

6 Hard disk 146GB for servers models HP 350G pcs 50

7 Hard disk 300GB for servers models DELL R710 pcs 20

8 HP Compac DC 5800 Computer mother board pcs 10

9 HP Compac DC 5800 computer power supply pcs 15

10 HP Compac DC 6000 Computer mother board pcs 50

11 HP Compac DC 6000 Computer power supply pcs 60

12 HP Compac DC 8000 Computer mother board pcs 100

13 HP Compac DC 8000 Computer power supply pcs 50 14 HP scanner power adapter for 8270 pcs 10 15 Internal Hard Disk 146GB pcs 22 16 Internal Hard Disk for HP L 350/370 servers pcs 5 17 Labler pcs 15 18 Mother Board for DELLGX 745 computer pcs 6 19 Mother Board for DELLGX 755 Computer pcs 12 20 Network card PCI pcs 20 21 Patch Panel 48 Port pcs 63 22 Power module APS 20KVA to scale it up to 40KVA pcs 4 23 Power module fans 16KVA pcs 50 24 Power supply for servers models 2900 pcs 10 25 Power supply for servers models DELL R710 pcs 10 26 Power supply for servers models HP 350G pcs 15 27 Power supply PC for DELLGX 745 computer pcs 10 28 Power supply PC for DELLGX 755 computer pcs 16 29 Power switch pcs 70 30 Power SWITCH 12V Adapter pcs 5 31 Printer Head for EPSON LQ 2190 pcs 14 32 Printer Head for EPSON LQ 590 pcs 38 33 Printer mother board for EPSON LQ 590 pcs 3 34 Printer power supply for EPSON LQ 590 pcs 8 35 Processor Fan pcs 30 36 QMS cutter pcs 10 37 VGA Splitter for QMS pcs 5 38 RAM 1GB for servers models 2900 pcs 10 39 RAM 1GB for servers models HP 350G pcs 10 40 RAM 2GB for server models DELL R710 pcs 16 41 RJ 45 connector pcs 10,000 42 Sealed battery for 2200 VA UPS pcs 3 43 Tape HP UNIX server pcs 40 44 Ticket machine mother board pcs 5 45 Touch Screen pcs 10 46 UPS Battery 1000VA pcs 274 47 UPS battery 12V 7AH for 750VA pcs 14148 UPS sealed Battery for 10KVA APC UPS pcs

11 49 UPS Static Power Module pcs 1 50 UTP Cable Cat 6 Full Copper 1roll Roll 151

N.B. Partial Bid within a LOT is acceptable.

2. The bid document shall be obtained commencing November 14, 2012 from Procurement Sub-Process cited at Commercial Bank of Ethiopia, Facilities Management Building opposite to Vatican Embassy, next to Gibson Youth Academy 1st Floor Room No. 101 against payment of a non-refundable fee of Birr 200.00 (Two Hundred) during office hours (Monday to Friday 8:00 – 12:00 A.M.; 1:00 – 4:00 P.M. and Saturday 8:00 – 11:45 A.M.) Presentation copy of renewed trade license, TIN Certificate, and VAT Registration Certificate is a must.

3. Bid proposal shall be accompanied by the bid bond in the amount of Birr: 50,000.- (Fifty Thousand for LOT I; 75,000.- (Seventy Five Thousand ) for LOT II, in the form of Unconditional Bank

Guarantee or Cash Payment Order (C.P.O.). Bid bond in any other form is not acceptable.

4. Bids shall be submitted in tender box prepared for this purpose before December 04, 2012; 10:00 A.M. in the above mentioned address.

5. Bid opening shall be held in the presence of bidders and/or their representatives who wish to attend, on December 04, 2012; at 10:30 A.M.

6. Interested eligible bidders may obtain further information from Procurement Sub-Process, P.O. Box 255, Addis Ababa, Ethiopia, Tel. 011 8 96 44 93/011 3 72 28 58, Fax 011 3 72 28 89.

7. Failure to comply any of the conditions from (2) to (4) above shall result in automatic rejection. 8. The Bank reserves the right to accept or reject any or all bids.

1. Commercial Bank of Ethiopia invites interested bidders for the supply of the following materials.

Lot I

S.N Description Unit of Measurement Qty

1 Weyra Plywood 4mm pcs 500

2 Kerero Plywood 3mm pcs 500

3 Chip wood 8mm pcs 250

N.B. Partial Bid within a LOT is acceptable. Lot II

S. No. Description Unit of

Measurement Qty

1 CBE logo 100X80X4cm pcs 600

Lot III

S. No. Description Unit of

Measurement Qty

1 Marble 100cmX60X3cm pcs 900

2. The bid document shall be obtained from Procurement Sub-Process cited at Commercial Bank of Ethiopia Facilities Management Building opposite to Vatican Embassy next to Gibson Youth Academy First Floor Room No. 101 against payment of a non-refundable fee of Birr 100.00 (One Hundred Birr) during office hours (Monday to Friday 8:00 – 12:00 A.M.; 1:00 – 4:00 P.M. and Saturday 8:00 – 11:45 A.M.) Presentation copy of renewed trade license, TIN Certificate, and VAT Registration Certificate is a must.

3. Interested eligible bidders may obtain further information from Procurement Sub-Process, P.O. Box 255, Addis Ababa, Ethiopia, Tel. 011 8 96 44 93/011 3 72 28 58, Fax 011 3 72 28 89.

4. Bid proposal shall be accompanied by the bid bond in the amount of Birr: 4,000.00 (Four Thousand) for Lot I;16,000.00 (Sixteen Thousand) for Lot II;16,000.00 (Sixteen Thousand) for Lot III;

in the form of Unconditional Bank Guarantee or Cash Payment Order (C.P.O.). Bid bond in any other form is not acceptable.

5. Evaluation shall be made based on the bidders sample provision and other criterion’s stipulated in the bid document.

6. Bids shall be submitted in tender box prepared for this purpose before December 4, 2012; 10:00 A.M. in the above mentioned address.

7. Bid opening shall be held in the presence of bidders and/or their representatives who wish to attend, on December 4, 2012; at 10:30 A.M.

8. Failure to comply any of the conditions from (2) to (5) above shall result in automatic rejection.

9. The Bank reserves the right to accept or reject any or all bids.

Page 36: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 36 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Page 37: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 37 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 38: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 38 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

ለፈጠራስራፈንድውድድርአመልካቾችየወጣማስታወቂያለሩዝ ማምረቻና መሰብሰቢያ የሚያገለግሉ የተሻሻሉቴክኖሎጂዎች፤ አቅርቦትና ስርጭት ሜኖናይትኢኮኖሚክደቨሎፕመንትአሶሴትስ- ሚዳ

ከ2003 ዓ.ምጀምሮሚዳበአምራቾችናበአቀናባሪዎችመካከልያለውንትስስርለማጠናከርናእንዲሁምየሩዝጥራትን፣ የማምረትደረጃንበማሻሻልየአምራቾችንበእሴትሰንሰለትተሳታፊነትናተጠቃሚነትእንዲጨምርየአቀናባሪ-መሪገበሬሞዴልበማስተዋወቅላይይገኛል። ሞዴሉመሰረትየሚያደርገውሁሉንምየሩዝእሴትሰንሰለትተሳታፊዎችንየእድሉናየውጤቱእኩልተጠቃሚእንደሚሆኑታሳቢበማድረግነው:: ይህምአርሶአደሩን፣ መሪአርሶአደሩን፣ አቀናባሪውንእናነጋዴውንይጨምራል:: ሆኖምበሩዝየእሴትሰንሰለትውስጥበተለይምበሩዝማምረትናመሰብሰብጋርበተያያዘየተለያዩችግሮችእንዳሉየተደረገውጥናትያሳያል:: ከነዚህምችግሮችመካከልውስጥየሚከተሉትዋናዋናዎቹናቸው፤• አዳዲስና የተሻሻሉ የሩዝ ማምረቻ ቴክኖሎጂዎች አቅርቦትና ስርጭትበበቂ ሁኔታ አለመኖርአነስተኛገቢያላቸውንየሩዝአምራችአርሶአደሮችንምርትንበማሻሻልተጠቃሚሊያደርጉየሚችሉተመጣጣኝዋጋያላቸውየሩዝማምረቻመሳርያዎችአቅርቦትናስርጭትበበቂ ሁኔታ አለመኖርአንዱናዋነኛውየዘርፉችግርነው. ይህምየአነስተኛተንቀሳቃሽ ትራክተሮችን /Walking tractors/፤በመስመር መዝሪያና/row planters/፤የተለያዩ የሩዝ አረም ማረሚያ/weeding technologies/መሳርያዎች አለመኖርን ያጠቃልላል:: • የተሻሻለየሩዝ መሰብሰቢያ ቴክኖሎጂዎች አቅርቦትና ስርጭት አለመኖር፡ ይህም የተሻየሩዝ ምርትመሰብሰቢያ /harvester/& ማድረቅያ/drier/፤መውቂያ/thresher/ እናምርት ማከማቻ/Storage/ቴክኖሎጂዎችለአርሶአደሩበበቂሁኔታአለመድረሳቸውንያጠቃልላል፡:

የፈጠራሃሳብፕሮፖዛልጥሪከላይየተጠቀሱትችገሮችንለመፍታትሚዳከዚህበታችለተዘረዘሩትየሩዝማምረቻናመሰብሰቢያቴክኖሎጂዎችበተሻለአቅርቦትናስርጭትላይየፈጠራሃሳቦች፣ ቴክኖሎጂዎችናእናሞዴሎችካላቸውኣመልካቾችፕሮፖዛልይፈልጋል።

1. ለተሻሻለ ምርትናታማርታማነትየሚያስፈልጉቴክኖሎጂዎችየአርሶአደሩን ምርትና ምርታማነትንለማረጋገጥየተሻሻሉና ዘመናዊ የሩዝ ማምረቻ ቴክኖሎጂዎችን መጠቀምአማራጭ የሌለውመፍትሄ ነው:: በዚህ መሰረትእሚዳ የአርሶሰደሩን ምርትና የማምረት ልምድን ሊያሻሽሉ የሚችሉ የተለያዩ የሩዝ ማምረቻ ቴክኖሎጂዎችንበተመጣጠነዋጋአምራቾችለማቅረብእናአገልግሎትለመስጠትፍላጎትካላቸውየሃገር ውስጥቴክኖሎጂ አምራቾች፣አስመጪዎች፣አቅራቢዎችእናሌሎችኢንተርፕራይዞችፕሮፖዛሎችንይፈልጋል::የማረሻናመዝርያመሳርያዎች፤ እንዲሁምሌሎችየማምረቻመሳርያዎችንበማበከራየትአገልግሎትመስጠትየሚፈልጉኢንተርፕራይዞችምፕሮፖዛላቸውንማቅረብይችላሉ::

2. የተሻሻሉየሩዝ መሰብሰቢያና ማከማቻ ቴክኖሎጂዎች፤የተሻሻሉና ዘመናዊ የምርት መሰብሰብያና ማከማቻቴክኖሎጂዎችንበመጠቀም ትክክለኛ ባልሆነ የድህረ-ምርት አያያዝ እየተከሰቱያሉየምርት ብክነቶችና የጥራት ጉድለቶችን መቀነስ ይቻላል:: ስለሆነምሚዳለነዚህችግሮችመፍትሄሊሰጡየሚችሉ፤ የአርሶአደሩንጉልበትናየምርትብክነትንሊቀንሱናምርታማነትንሊያሳድጉየሚችሉቴክኖሎጂዎችበተመጣጣኝዋጋለሩዝአርሶአደሮችለማቅርብናአገልግሎትለመስጠትከሚፈልጉበሀገርውስጥከሚገኙቴክኖሎጂኣምራቾች፤ቴክኖሎጂአስመጪዎችናአቅራቢዎችፕሮፖዛሎችንይፈልጋል:: በፕሮፖዛሉሊያካተቱከሚገባቸውየድህረ-ምርትቴክኖሎጂመካከልየምርት መሰብሰብያ /harvester/፤ ማድረቅያ/drier/፤መውቂያ/thresher/ እናየምርት ማስቀመጫን/ Storage/የመሳሰሉትን ያጠቃልላል::የምርት መሰብሰብያ /harvester/፤ ማድረቅያ/drier/፤መውቂያ/thresher/፤የምርት ማስቀመጫን/ Storage/፤እንዲሁምሌሎችየድህረ-ምርትጥራትመጠበቂያትክኖሎጂዎችንበማበከራየትአገልግሎትመስጠትየሚፈልጉኢንተርፕራይዞችፕሮፖዛላቸውንማቅረብይችላሉ:: ቴክኖሎጂአቅራቢዎችናአገልግሎትአጪዎችየሚሸጡትንየሩዝማምረቻናመሰብሰብያመሳርያዎችንለማስተዋወቅ፤ ስልጠናናየድህረሽያጭአገልጎሎትለመስጠትየሚያስችልእቅድማቅረብይኖርባቸዋል::በዚህየስራዘርፍፕሮፖዛልለማቅረብየሚፈልጉአመልካቾችየማመልከቻቅፅእናተጨማሪማብራሪያየሚሰጥሙሉዶክመንትከድርጅቱመውሰድአለባቸው::

ሚዳየሚያደርገውአስተዋጽኦ፡ • የሚዳየፈጠራስራፈንድለአንድየፈጠራሃሳብየተነደፈፕሮፖዛልለታቀደውየገንዘብመጠንእስከ 50% ሊሰጥተዘጋጅቷል:: ይህምበውድድሩአሸናፊለሆኑአመልካቾችእስከብር 360,000.00 /ሶስትመቶስልሳሺህ/ ሊደርስይችላል። ሁሉምአመልካቾችየገንዘቡጣሪያመሰረትበማድረግፕሮፖዛላቸውንማቅረብ ይኖርባቸዋል:: • በተጨማሪም የተጠየቀው ብር ለታሰበው ፕሮጀክት እንዴት እንደሚውልና አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ ጥልቅማብራሪያመስጠትአለባቸው• ማንኛቸውምየቢዝነስእቅድከተቀመጠውየገንዘብጣራበላይየሚጠየቅከሆነከጠንካራናበቂማሳመኛሃሳብጋርአብሮመቅረብይኖርበታል።ለዚህስራፕሮፖዛልለማቅረብየሚፈልጉአመልካቾችየማመልከቻቅፅእናተጨማሪማብራሪያየሚሰጥሙሉዶክመንትከድርጅቱመውሰድአለባቸው::

ለዚህውድድርብቁየሚሆኑአመልካቾች የግልድርጅቶች/ በግብርናቴክኖሎጂማምረትየተሰማሩ/ አነስተኛእናመካከለኛኢንተርፕራይዞች የሩዝአቀናባሪዎች መሪገበሬዎች የአምራቾችቡድን/የህብትስራማህበራት ማናቸውምፈቃድየተሰጣቸውየፈጠራስራባለሞያዎች

ከአመልካቾችሊያሟሏቸውየሚገባዋናዋናመስፈርቶች፡ አመልካቾችቢያንስየጠቅላላውንፕሮጀክትወጪ 50%መሸፈንአለባቸው:: ሁሉምአመልካቾችየሚከተሉትንማስረጃዎችናሰነዶችማቅረብይኖርባቸዋል፡ የማመልከቻቅጹንበሚገባሞልተውከመሸኛደብዳቤጋርበተጠቀሰውየጊዝገደብማቅረብይኖርባቸዋል:: አግባብነትያላቸውሰነዶች (የታደሱየንግድፈቃዶች፤ ግብርምዝገባቁጥርወዘተ)አያይዘውማቅረብየኖርባቸዋል:: የስራልምድናአግባብነትካለውድርጅትየሚቀርብበዘርፉያለውንየስራልምድናየድጋፍደብዳቤማቅረብጠቀሜታይኖረዋል።

የማመልከቻውየመጨረሻቀን• አመልካቾችማስታወቂያከወጣበትጀምሮእስከህዳር 30፣ 2005 (ከቀኑ 10 ሰዓት) ማመልከትይችላሉ:: • ያልተሟሉወይንምዘግይተውየሚቀረቡማመልከቻዎችተቀባይበነትአይኖራቸውም።ለመወዳደርናፕሮፖዛልለማቅረብፈላጎትያላችሁአመልካቾችየማመልከቻቅፅእናየማመልከቻውንሙሉመረጃበአዲስአበባከሚገኘውየሚዳዋናመስሪያቤትወይምከባህርዳርናሚዛን ጽ/ቤቶቻችንመውሰድይችላሉ። በተጨማሪምበኢሜልአማካኝነት[email protected] ወይም በመጠየቅማግኘትይችላሉ:: ሚዳወድድሩንበከፊልምሆነበሙሉየመሰረዝመብትአለው::የሚቀርበውየንግድሃሳብየፋይናንስእናቴክኒካልአፈፃፀሞችንድርጅቱባዘጋጀውየመሙያቅጽአካትቶበታሸገፖስታእናሲዲቅጂ /ሲዲ copy/ ለሰውሃይልአስተዳደርበሚከተለውአድራሻማቅረብይኖርባቸዋል።ወ/ሮ ሩትሳህለሜኖናይትኢኮኖሚክደቨሎፕመንትአሶሴትስ -ሚዳቂርቆስ ክ/ከተማቀበሌ08/09ስልክ 251 11 37200122ፋክስ 251 11 3720170መ.ሳ.ቁ. 42502 አዲስአበባሜኖናይትኢኮኖሚክዲቨሎፕመንትአሶሴትስ -ሚዳባህርዳርቅርንጫፍ ሚዛንቅርጫፍስልክ 251911807044 ስልክ 251 911110692

ለፈጠራስራፈንድውድድርአመልካቾችየወጣማስታወቂያየሩዝማቀናበርያቴክኖሎጂዎች፡ (አቅርቦት,ትግበራናባለቤትነት)ሜኖናይትኢኮኖሚክደቨሎፕመንትአሶሴትስ- ሚዳ

ከ2003 ዓ.ምጀምሮሚዳበአምራቾችናበአቀናባሪዎችመካከልያለውንትስስርለማጠናከርናእንዲሁምየሩዝጥራትን፣ የማምረትደረጃንበማሻሻልየአምራቾችንበእሴትሰንሰለትተሳታፊነትናተጠቃሚነትእንዲጨምርየአቀናባሪ-መሪገበሬሞዴልበማስተዋወቅላይይገኛል። ሞዴሉመሰረትየሚያደርገውሁሉንምየሩዝእሴትሰንሰለትተሳታፊዎችንየእድሉናየውጤቱእኩልተጠቃሚእንደሚሆኑታሳቢበማድረግነው:: ይህምአርሶአደሩን፣ መሪአርሶአደሩን፣ አቀናባሪውንእናነጋዴውንይጨምራል:: ሆኖምበሩዝየእሴትሰንሰለትውስጥየተለያዩችግሮችእንዳሉየተደረገውጥናትያሳያል:: ሩዝንበጥራትአቀነባብሮለገበያከማቅረብኣንፃርከታዩችግሮችመካከልየሚከተሉትበዋናነትየጠቀሳሉ፡-- የተሻሻሉየሩዝየማቀናበርያቴክኖሎጂዎችናቴክኒኮችእንዲሁምአቅርቦትናተደራሽነትአለመኖርነው። ይህምየተለያዩስራዎችን (ለምሳሌ፡ የተለያዩቆሻሻዎችንናድንጋዮችንየሚያጠራ/Pre-cleaner/፣ መፈልፈል/de-husking/፣ መወልወል/Polishing/፣ ማቀናበር/processing/፡ ሩዝንበተለያየየጥራትደረጃየሚያወጣ/grading/ ፣ ወዘተ) ሊያከናውኑየሚችሉቴክኖሎጂዎችንናቴክኒኮችአለመኖርያካትታል::- በተጨማሪምሌሎችአስፈላጊየሆኑቴክኖሎጂዎችንናአሰራሮችአለመኖራቸውያካትታል::ለምሳሌ፡ ሩዝንበከፊልከቀቀሉበኋላማቀነባበር /ፓራቦይሊንግ/፣ የማሸጊያ /packaging/ወዘተበስፋትአለመኖራቸውንይጨምራል::

ለአመልካቾችየቀረበየፕሮፖዛልጥሪከላይየተጠቀሱትችገሮችንለመፍታትሚዳከዚህበታችለተዘረዘሩትየሩዝማቀነባበርያቴክኖሎጂዎችናቴክኒኮችንበአዳዲስየፈጠራሃሳቦችላይመሰረትባደረገመልኩማቅረብናማድረስየሚችሉአመልካቾችንየፈጠራሃሳብንናሚዴሎቻቸውንየሚያሳይፕሮፖዛልበማቅረብእንዲወዳደሩየጋብዛል።

የተሻሻሉየማቀናበርያቴክኖሎጂዎችእናቴክኒኮችየተሻሻሉየሩዝየማቀናበርያቴክኖሎጂዎችበመጠቀምየሩዝጥራትንሊቀንሱየሚችሉቆሻሻዎችንማፅዳትናየሩዝመሰባበርንእንዲቀንስማድረግይቻላል:: እንዲሁምበእነዚህቴክኖሎጂበመጠቀምየሩዙንየጥራትደረጃመለየትናደረጃመስጠትእንደሚቻልያምናል::ስለሆነምሚዳጥራትያለውሩዝለማምረትየሚያስችሉቴክኖሎጂዎችንናየፈጠራሃሳቦችንለማስረፅይፈልጋል::እነዚህምየፈጠራቴክኖሎጂዎችሁሉንምስራዎችበተቀናጀመልኩማለትምየተለያዩቆሻሻዎችንናድንጋዮችንማፅዳት/Pre-cleaner/፣ መፈልፈል/de-husking/፣ መወልወል/Polishing/፣ ማቀናበርን/processing/፡ ሩዝንበተለያየየጥራትደረጃማውጣት/grading/ ፣ ወዘተበአንድላይማከናወንየሚችሉአዳዲስማቀናበርያቴክኖሎጂዎችንለመግዛት፤ ለማሻሻልናለማቅረብፍላጎትካላቸውየሩዝአቀናባሪዎችናሌሎችበዚሁየንግድዘርፍከተሰማሩአካላትፕሮፖዛሎችንይፈልጋል::በተጨማሪምበሌሎችየተሻሻሉአሰራሮችማለትምበፓራቦይሊንግ፤ በማሸግና/packaging/ እናየሩዝየንግድምልክትመፍጠር/branding/) የሩዝንጥራትናተፈላጊነትንበማሻሻልለገበያለማቅረብፍላጎትካላቸውየንግድድርጅቶችከአቀናባሪዎች፤ከጅምላአከፋፋችናነጋዴዎች፤ ፕሮፖዛሎችንይፈልጋል.

ሚዳየሚያደርገውአስተዋጽኦ፡ • የሚዳየፈጠራስራፈንድለአንድየፈጠራሃሳብየተነደፈፕሮፖዛልለታቀደውየገንዘብመጠንእስከ 50% ሊሰጥተዘጋጅቷል:: ይህምበውድድሩአሸናፊለሆኑአመልካቾችእስከብር 360,000.00 /ሶስትመቶስልሳሺህ/ ሊደርስይችላል። ሁሉምአመልካቾችየገንዘቡጣሪያመሰረትበማድረግፕሮፖዛላቸውንማቅረብይኖርባቸዋል:: • በተጨማሪምየተጠየቀውብርለታሰበውፕሮጀክትእንዴትእንደሚውልናአስተዋጽኦእንደሚያደርግጥልቅማብራሪያመስጠትአለባቸው• ማንኛቸውምየቢዝነስእቅድከተቀመጠውየገንዘብጣራበላይየሚጠየቅከሆነከጠንካራናበቂማሳመኛሃሳብጋርአብሮመቅረብይኖርበታል።

ለዚህስራፕሮፖዛልለማቅረብየሚፈልጉአመልካቾችየማመልከቻቅፅእናተጨማሪማብራሪያየሚሰጥሙሉዶክመንትከድርጅቱመውሰድአለባቸው::

ለዚህውድድረብቁየሚሆኑአመልካቾች አቀናባሪዎች አነስተኛእናመካከለኛኢንተርፕራይዞች የግል የንግድ ድረጅቶች/ አቅራቢዎች ነጋዴዎች፤ የጅምላ አከፋፋዮች፤አስመጪዎች መሪ አርሶአደሮች አምራቾች/የህብረት ስራ ማህበራት ማናቸውምፈቃድየተሰጣቸውየፈጠራስራባለሞያዎች

ከአመልካቾችሊያሟሏቸውየሚገባዋናዋናመስፈርቶች፡ አመልካቾችቢያንስየጠቅላላውንፕሮጀክትወጪ 50%መሸፈንአለባቸው::

መግቢያየሚዳእድገትፕሮጀክት የ10ሺህ (8000ሺህ በሩዝእና 2000ሺህ በ ሸማምርት) አነስተኛገቢያላቸውየሩዝእናየሸማአምራቾችንገቢለማሳደግእናኑሮአቸውንለማሻሻልየተቋቋመነው፡፡ የሚዳተልእኮአነስተኛየመሬትይዞታያላቸውንየሩዝአርሶአደሮች፤አነስተኛገቢያላቸውንየሸማአምራቾችናሌሎችኢንተርፕራይዞችንበእሴትሰንሰለትተሳትፎአቸውንበማሳደግየተሻለአሰራርንናገቢንየሚያሻሽልየቢዝነስመፍትሄዎችንመፍጠርነው። ሚዳየሩዝንናየሸማምርትን፣ ምርታማነትን፣ የተሻሻለቴክኖሎጂተደራሽነትን፤ ግብአትን፣ የፋይናንስተደራሽነትን፣ የገበያትስስርንእናጥራትንበማሻሻልበሩዝእናበሸማየእሴትሰንሰለትያሉትንየተለያዩየገበያተዋንያኖችንአሰራርማሻሻልይፈልጋል። ሚዳበአሁኑጊዜ በ ሩዝየእሴትሰንሰለትበአማራክልል (ፎገራ፣ ሊቦከምከምእናበባህርዳርዙሪያ)፤ በደቡብብሄርብሄረሰብህዝቦችክልላዊመንግስት (በጉረፈርዳወረዳ) እየሰራሲሆንበጨርቃጨርቅየእሴትሰንሰለትደግሞበአርባምንጭዞን በ ጨንቻወረዳአ

ናበአዲስአበባሽሮሜዳአከባቢእየሰራይገኛል።

Page 39: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 39 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

ሁሉምአመልካቾችየሚከተሉትንማስረጃዎችናሰነዶችማቅረብይኖርባቸዋል፡ የማመልከቻቅጹንበሚገባሞልተውከመሸኛደብዳቤጋርበተጠቀሰውየጊዝገደብማቅረብይኖርባቸዋል:: አግባብነትያላቸውሰነዶች (የታደሱየንግድፈቃዶች፤ ግብርምዝገባቁጥርወዘተ) አያይዘውማቅረብየኖርባቸዋል:: የስራልምድናአግባብነትካለውድርጅትየሚቀርብበዘርፉያለውንየስራልምድናየድጋፍደብዳቤማቅረብጠቀሜታ ይኖረዋል።የማመልከቻውየመጨረሻቀን• አመልካቾችማስታወቂያከወጣበትጀምሮእስከህዳር 30, 2005 (ከቀኑ 10 ሰዓት) ማመልከትይችላሉ:: • ያልተሟሉወይንምዘግይተውየሚቀረቡማመልከቻዎችተቀባይበነትአይኖራቸውም።ለመወዳደርናፕሮፖዛልለማቅረብፈላጎትያላችሁአመልካቾችየማመልከቻቅፅእናየማመልከቻውንሙሉመረጃበአዲስአበባከሚገኘው የሚዳዋናመስሪያቤትወይምከባህርዳርናሚዛን ጽ/ቤቶቻችንመውሰድይችላሉ። በተጨማሪምበኢሜልአማካኝነት[email protected]ወይም በመጠየቅማግኘትይችላሉ:: ሚዳወድድሩንበከፊልምሆነበሙሉየመሰረዝመብትአለው::የሚቀርበውየንግድሃሳብየፋይናንስእናቴክኒካልአፈፃፀሞችንድርጅቱባዘጋጀውየመሙያቅጽአካትቶበታሸገፖስታእናበሶፍትቅጂ /soft copy/ ለሰውሃይልአስተዳደርበሚከተለውአድራሻማቅረብይኖርባቸዋል።ወ/ሮ ሩትሳህለሜኖናይትኢኮኖሚክደቨሎፕመንትአሶሴትስ -ሚዳቂርቆስ ክ/ከተማቀበሌ 08/09ስልክ 251 11 37200122ፋክስ 251 11 3720170መ.ሳ.ቁ. 42502 አዲስአበባ

ሜኖናይትኢኮኖሚክዲቨሎፕመንትአሶሴትስ -ሚዳባህርዳርቅርንጫፍ ሚዛንቅርጫፍስልክ 251911807044 ስልክ 251 911110692

ለፈጠራስራፈንድውድድርአመልካቾችየወጣማስታወቂያየሩዝምርትግብአትአቅርቦትእናማከፋፋያዘዴዎች፤ (የሩዝዘርማባዛትእናሌሎችአስፈላጊግብአቶች)

ሜኖናይትኢኮኖሚክደቨሎፕመንትአሶሴትስ- ሚዳ

ከ2003 ዓ.ምጀምሮሚዳበአምራቾችናበአቀናባሪዎችመካከልያለውንትስስርለማጠናከርናእንዲሁምየሩዝጥራትን፣ የማምረትደረጃንበማሻሻልየአምራቾችንበእሴትሰንሰለትተሳታፊነትናተጠቃሚነትእንዲጨምርየአቀናባሪ-መሪገበሬሞዴልበማስተዋወቅላይይገኛል። ሞዴሉመሰረትየሚያደርገውሁሉንምየሩዝእሴትሰንሰለትተሳታፊዎችንየእድሉናየውጤቱእኩልተጠቃሚእንደሚሆኑታሳቢበማድረግነው:: ይህምአርሶአደሩን፣መሪአርሶአደሩን፣ አቀናባሪውንእናነጋዴውንይጨምራል::

ሆኖምበሩዝየእሴትሰንሰለትውስጥየተለያዩችግሮችእንዳሉየተደረ ገውጥናትያሳያል : : ከነዚህምውስጥየሚከተሉትዋናዋናዎቹናቸው፤- ጥራትያለውየዘርአቅርቦትናእናስርጭት፡-አስተማማኝናዘላቂየሩዝዘርማባዣእናማሰራጫዘዴአለመኖር የግብአትአቅርቦትናእናስርጭት፡- የተፈጥሮማዳበሪያዎችንእናየተቀናጀየተባይመቆጣጠሪያ (ለምሳሌጸረ-አረም፣ ጸረ-ተባይእናሌሎችዘዴዎች) ጨምሮአስፈላጊግብአቶችናየማዳረሻዘዴዎችአለመኖር

የፈጠራሃሳብፕሮፖዛልጥሪከላይየተጠቀሱትችግሮችንለመፍታትሚዳከዚህበታችባሉትሁለትየግብኣትአቅርቦትናስርጭትላይየተሻለየፈጠራሃሳቦችእናሞዴሎችካላቸውኣመልካቾችፕሮፖዛልይፈልጋል።1. አስተማማኝናዘላቂየሩዝዘርማባዣእናማከፋፈያዘዴመንደፍናመተግበርበተለያዩሃገራትአስተማማኝናዘላቂየዘርማባዣእናማከፋፈያዘዴበሚገባእያከናወኑያሉትየግልሴክተሮችእንደሆኑያሳያል::ስለሆነምሚዳሩዝአምራችአርሶአደሮችጥራትያላቸውየተለያዩየሩዝዘርዝርያዎችንበዘላቂነትናአስተማማኝበሆነመልኩለማምረትናለማቅረብየሚያስችሉስልቶችንእናሞዴሎችንበመንደፍመተግበርከሚፈልጉፈቃድካላቸውዘርአባዢዎች፣ መሪ-ገበሬዎች፣ አምራቾችናሌሎችኢንተርፕራይዞችፕሮፖዛሎችንይፈልጋል።2. የሩዝምርትአስፈላጊግብአቶችንአቅርቦትናማሰራጫአውታሮችንመንደፍናመተግበር፡-የሩዝሴክተርምርትእናምርታማነትየሚያድገውየተፈጥሮማዳበሪያዎችንናየተቀናጀየተባይመቆጣጠሪያ (ለምሳሌጸረአረሞችን፣ ጸረተባዮችንእናሌሎችየግብርናግብአቶችን)ስራላይበማዋልነው። ሚዳእነዚህግብአቶችበአስተማማኝናዘላቂበሆነመልኩለአምራቾችተደራሽየሚሆኑበትየአቅርቦትሰንሰለትእውንየሚያደርግዘዴንመንደፍናመተግበርከሚፈልጉግብአትአቅራቢዎችፕሮፖዛሎችንይፈልጋል።ሚዳየሚያደርገውአስተዋጽኦ፡• የሚዳየፈጠራስራፈንድለአንድየፈጠራሃሳብየተነደፈፕሮፖዛልለታቀደውየገንዘብመጠንእስከ50% ሊሰጥተዘጋጅቷል:: ይህምበውድድሩአሸናፊለሆኑአመልካቾችእስከብር 360,000.00 /ሶስትመቶስልሳሺህ/ ሊደርስይችላል። ሁሉምአመልካቾችየገንዘቡጣሪያመሰረትበማድረግፕሮፖዛላቸውንማቅረብይኖርባቸዋል:: • በተጨማሪምየተጠየቀውብርለታሰበውፕሮጀክትእንዴትእንደሚውልናአስተዋጽኦእንደሚያደርግጥልቅማብራሪያመስጠትአለባቸው• ማንኛቸውምየቢዝነስእቅድከተቀመጠውየገንዘብጣራበላይየሚጠየቅከሆነከጠንካራናበቂማሳመኛሃሳብጋርአብሮመቅረብይኖርበታል።

ለዚህስራፕሮፖዛልለማቅረብየሚፈልጉአመልካቾችየማመልከቻቅፅእናተጨማሪማብራሪያየሚሰጥሙሉዶክመንትከድርጅቱመውሰድአለባቸው::

ለዚህውድድርብቁየሚሆኑአመልካቾች የግልድርጅቶች/ግብአትአቅራቢዎች/ዘርአባዢዎች አነስተኛእናመካከለኛኢንተርፕራይዞች የሩዝአቀናባሪዎች መሪገበሬዎች የአምራቾችቡድን/የህብትስራማህበራት ማናቸውምፈቃድየተሰጣቸውየፈጠራስራባለሞያዎች

ከአመልካቾችሊያሟሏቸውየሚገባዋናዋናመስፈርቶች፡ አመልካቾችቢያንስየጠቅላላውንፕሮጀክትወጪ 50%መሸፈንአለባቸው:: ሁሉምአመልካቾችየሚከተሉትንማስረጃዎችናሰነዶችማቅረብይኖርባቸዋል፡ የማመልከቻቅጹንበሚገባሞልተውከመሸኛደብዳቤጋርበተጠቀሰውየጊዝገደብማቅረብይኖርባቸዋል:: አግባብነት ያላቸው ሰነዶች (የታደሱ የንግድ ፈቃዶች፤ ግብር ምዝገባ ቁጥር ወዘተ)አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: የስራልምድናአግባብነትካለውድርጅትየሚቀርብበዘርፉያለውንየስራልምድናየድጋፍደብዳቤማቅረብጠቀሜታይኖረዋል።

የማመልከቻውየመጨረሻቀን• አመልካቾችማስታወቂያከወጣበትጀምሮእስከህዳር 30, 2005 (ከቀኑ 10 ሰዓት) ማመልከትይችላሉ:: • ያልተሟሉወይንምዘግይተውየሚቀረቡማመልከቻዎችተቀባይበነትአይኖራቸውም።ለመወዳደርናፕሮፖዛልለማቅረብፈላጎትያላችሁአመልካቾችየማመልከቻቅፅእናየማመልከቻውንሙሉመረጃበአዲስአበባከሚገኘውየሚዳዋናመስሪያቤትወይምከባህርዳርናሚዛንጽ/ቤቶቻችንመውሰድይችላሉ። በተጨማሪምበኢሜልአማካኝነት[email protected] ወይም በመጠየቅማግኘትይችላሉ:: ሚዳወድድሩንበከፊልምሆነበሙሉየመሰረዝመብትአለው::የሚቀርበውየንግድሃሳብየፋይናንስእናቴክኒካልአፈፃፀሞችንድርጅቱባዘጋጀውየመሙያቅጽአካትቶበታሸ

ገፖስታእናበሲዲቅጂ /soft copy/ለሰውሃይልአስተዳደርበሚከተለውአድራሻማቅረብይኖርባቸዋል።ወ/ሮ ሩትሳህለሜኖናይትኢኮኖሚክደቨሎፕመንትአሶሴትስ-ሚዳቂርቆስ ክ/ከተማቀበሌ 08/09ስልክ 251 11 37200122ፋክስ 251113720170መ.ሳ.ቁ. 42502 አዲስአበባሜኖናይትኢኮኖሚክዲቨሎፕመንትአሶሴትስ-ሚዳባህርዳርቅርንጫፍ ሚዛንቅርጫፍስልክ 251911807044 ስልክ251 911110692

የንግድ ማመልከቻ ለማድረግ የተደረገ ጥሪከፍተኛጥራት ያላቸውየሸማ ምርትእና አልባሳትመሸጫ ማዕከል ለማቋቋምሜኖናይት ኢኮኖሚክ ዴቨሎፕመንት አሶሴትስ- ሚዳ

የሚዳእዕድገትፕሮጀክትዓላማ2000 ሸማኔዎችውጤታT የገበያ ትስስር በመፍጠር በእÏ የሚሰሩ አልባሳትን በመስራት ተሳትፎአቸዉንእበማሳደግገቢያቸውንእእ”ዲጨምሩ ለማድረግ ነው:: ሚዳገበያውእእ”ዲያድግ፣ የምርት ቴክኒክ እእንዲጨምር፣ የምርት ጥራትእ“ የግብአት አቅርቦትእእንዲሻሻል ያመቻቻል:: ሸማኔዎችን በማስተሳሰር ከፍተኛ ጥራት ያላቸውበሽመና የተሰሩ አልባሳትቀጣይነት ያለውገበያእእንዲኖራቸው ማድረግ የዕድገትፕሮጀክትዋንኛ አላማ ነው:: ከፍተኛ የሆኑ ዲዛይነሮች በስራ ላይ ሆነው በተለያየ አቅጣጫ የፈጠራ ዲዛይኖቻቸውን በግልበማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ:: የተለያዩ ዲዛይነሮችም በጋራ በአንድ ላይ በመሆን የሰሩትን የፈጠራ ስራዎች የማስፋፊያሙከራ ባለመኖሩ የተነሳእጥራት ያላቸውየሽመና ምርቶችእዕውቅናቸው ሊገደብ ችሏል:: በተመሳሳይ ሁኔታ በሌሎች የአፍሪካ አገሮች ጥራት ያላቸው የፈጠራ ስራዎችና በእጅ የሚሰሩ ምርቶች ገበያቸውን ከማሳደጋቸውም በላይ ሃገራቸውንም የማስተዋወቅ ደረጃ ላይ ደርሰዋል:: ይህንን የበለፀገና ልዩ የሆነ የሽመና ምርትንና አልባሳትማጎልበት፣ ምርቶቹን አንድ ቦታ የሚሸጥበት ማዕከል ማቋቋምእእ“ በተለይ ዲዛይነሮችበጋራየፈጠራ ስራዎቻቸውን የሚያስተዋዉቁበትሁኔታማመቻቸት የምርቶቹን ተፈላጊነትታእየጨመረእእንዲሄድ ያደርጋል:: ስለዚህ በከፍተኛ ጥራት የተሸመኑምርትና አልባሳትበጋራ የመሸጫቦታማቋቋምበጣም ወሳኝ ነው::ከዚህ የተነሳአነስተኛ አቅምያላቸውን ሸማኔዎች ጨምሮሁሉም በዘርፉ የተሰማሩተዋንያን ምርትሽያጫቸውይጨምራል::ጥራት ያላቸውን በእÏ የሚሰሩ የሽመና ስራ ውጤቶችን ገበያለማሳደግድጋፍለመስጠትና ለማመቻቸት ሚዳቅድሚያ የሰጠውከተለያዩ ዲዛይነሮች የፈጠራ ስራ በተውጣጡ ምርቶች አንድ የመሸጫ ማዕከልበማቋቋምበኢትዮጵያ ውስጥእእውቅና እእንዲኖራቸውና ገበያቸውእንዲጨምርለማስቻል ነው:: በዚህ መሰረት ይህ የመሸጫ ማዕከል የሚያገለግለውከፍተኛና ጥራት ያላቸውን የሸማ ምርትዲዛይኖች ለማሳየትና እእነዚህን ምርቶችለመሸጥአመቺናብቃትያለውየገበያቦታታመፍጠርን በመደገፍምቹ ሁኔታንበመፍጠርእለገበያእእእንዲቀርቡና የተለያዩ ተጠቃሚዎች፣ ቱሪስቶችና አለም አቀፍ ገዥዎች እንዲገዙት ለማድረግ ታልሞነው:: ሚዳ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚመረቱከፍተኛ ጥራት ያላቸውየሽመና ምርቶችና አልባሳትበአንድቦታ የሚሸጡበትን ማዕከል ለማቋቋም ወይም በዚህ ተቋም ላይ ኢንቨስት ለማድረግ የሚፈልጉብቃትና ፍላጎት ያላቸውን አመልካቾችን በዚህ ትርፋማ የሆነ የንግድ ሃሳብላይ ፕሮፖዛላቸውንእበማቅረብ እንዲሳተፉ ይጋብዛል::

አጠቃላይ አላማ፡-አጠቃላይ አላማውምርትን ማሳደግ፣ የምርት ፈጠራማጎልበትና በሽያጭ ሂደቱ ላይ ሁሉም በሸማ ስራ የሚሳተፉበአነስተኛ ሽመና ላይ የተሰማሩትን ጨምሮሁሉንም የገበያ ተዋንያንገቢያቸውንለማሳደግ ነው::

ዝርዝር አላማው፡- በኢትዮጵያ ውስጥበጥራትየተመረቱ የሽመና አልባሳትንና ምርቶች እውቅናቸውእእ”ዲያድግ ማድረግ ለሁሉም ከፍተኛ የሆኑ ዲዛይነሮች ጥሩ የሆነ የገበያ አጋጣሚመፍጠር ለሃገር ውስጥከፍተኛ ተጠቃሚዎች፣ የፋሽን ልብስ ለሚገዙእእ“ ለቱሪስቶች ቋሚ የሆነ ገበያመፍጠር በሃገር ውስጥላሉበእጅለሚሰሩ የሽመና ምርትናአልባሳትፈጠራ እእንዲያድግ ማድረግ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትንና ብዙ አመትን ያስቆጠሩ ባህላዊ የእÏ ሽመና ስራ ውጤቶችን ባህላቸውንና ትውፊታቸውን እእንደያዙእእንዲቆዩ ማድረግ (ገበያበማስፋፋት) ከፍተኛ የሆኑየሸማምርትናአልባሳት ዲዛይነሮችን ገበያማሻሻል

የሚዳ አስተዋጽኦ የሚያካትታቸውነገሮች፡የሚዳ የፈጠራ ስራ ፈንዱእከአጠቃላይ የማዕከሉ ወጪ ውስጥእስከ 50 ከመቶ ድረስ ለድርጅቶች አስተዋጽዖ ያደርጋል::የድጋፉ መጠንጣሪያ እስከብር 350000.00(ሶስትመቶሃምሳሺህብር)ሲሆን የሚከተሉትን ወጪዎች ብቻ ይሸፍናል::ሀ. የሽያጭ ማዕከሉን በተመለከተ ቀጣይነትእእንዲኖረውና አመራሩን ለማጎልበት የቴክኒክ ድጋፍለመስጠት፤ለ. ወደ ገበያለመግባት የሚያስችሉ ምርቶቹን ለማስተዋወቅ ድጋፍማድረግ፤ለምሳሌ ድህረገፅበመፍጠር እና የምርትማሳያ ካታሎግለማዘጋጀት&ሐ. ይህ ማዕከል ሲከፈት/ሲጀመር ለሚኖሩት ወጪዎችመጋራት፤መ. ለዲዛይነሮችእናሌሎችለማዕከሉምርትአቅራቢዎችበጥራትብቁለማድረግየሚያስችሉየስልጠናወጪዎችሠ. በዲዛይነሮችና በሸማኔዎች መካከል ጠንካራ የገበያ ትስስር እእንዲኖር ለማድረግ እናእእንዲሁም ለአነስተኛ አምራቾች በተለይምበገጠርለሚገኙልዩ እእውቅናና ምስክርነት እንዲኖርለማመቻቸትየሚውሉመጪዎችንይጨምራል::

ከአመልካቹ የሚጠበቀው ኢንቨስትመንት ምንድነው? ሀ. የማዕከሉቦታግንባታ ወይንም የኪራዩ ወጪ መሸፈንለ. ለአስተዳደራዊና ለስራውእእንቅስቃሴ የሚደረጉወጪዎች ማለትምለሰውኃሃይል፤ ለቢሮ እዕቃዎች እና ለሌሎችንብረቶች መግዣሐ. ስራውን ለመጀመር የሚያስፈልጉ ወጪዎች ማለትምንብረት ለመግዛት ወይንም ከዲዛይነሮች ጋር በኮሚሽን ለመፈራረም፤አመልካቾች የግል የንግድ ቦታባለቤትመሆን፣ በሽመና ስራእእናበዕደ-ጥበባትውጤቶች የነበረ ልምድ ካላቸውየበለጠ ተመራጭይሆናሉ:: ነገር ግንይህ እእንደቅድመመስፈርትአይቆጠርም፡:

አመልካቾች ለስራው ከሚያስፈልጋቸውየገንዘብመጠን ውስጥ ድርጅቱ ሊሰጥባሰበው የገንዘብ ጣሪያ መሰረት በማድረግ ይኖርባቸዋል:: በተጨማሪምበሚያቀርቡት የማመልከቻ ቅፅ ላይ ገንዘቡበምን፤እእንዴት፤እእንደሚያውሉትና በዚህ ፕሮጀክት ላይ የሚኖራቸው አስተዋፅኦ ምን እእንደሆነ በዝርዝር መግለፅይኖርባቸዋል:: አመልከቾች ፍላጎትእእንዳላቸውበመግለፅለማመልከትየሚያስፈልጉቅፆችን ከድርጅቱ ከታ‹ በተጠቀሰውአድራሻበአካልበመገኘትበመውሰድ አስፈላጊውን መረጃ በማማላትማመልከት ይችላሉ::

የሚዳአስተዋፅኦየማያካትታቸው ነገሮች፤ሚዳ የአስተዳደራዊ ወጪዎች አይሸፍንም (ለምሳሌ የሰውኃሃይልወጪዎችን፣ የቢሮ ዕቃዎችንለመግዛትእእ“ ሌሎችቋሚንብረቶችን):: ነገር ግንበሚቀርበውአጠቃላይየንግድወጪዎች ላይእነዚህዝርዝሮች ሊካተቱ ይችላሉ::

አስፈላጊሰነዶች፡-ሁሉም አመልካቾች ከዚህበታችየተዘረዘሩነገሮችአሟልተውማቅረብ ይኖርባቸዋል::• የንግድ ፕሮፖዛላቸውን ድርጅቱባዘጋጀላቸውየማመልከቻፎርም ሞልተውከሸኚደብዳቤ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: • አስፈላጊ የሆኑሰነዶችን (ለምሳሌ የታደሰ የንግድፈቃድ፤

Page 40: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 40 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

የተመዘገቡበትመለያቁጥርየመሳሰሉህጋዊሰነዶች)ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: • የስራ ልምድ/የድጋፍ ደብዳቤ ከሚመለከተው ክፍል ካቀረቡ የበለጠ ጥቅም አለው::

ለማመልከትብቃት ያላቸው እነማንናቸው? ከፍተኛ የሆኑየሸማ ምርትና አልባሳት ዲዛይነሮች የሸማ ምርትና አልባሳትነጋዴዎች የሸማ ምርትና አልባሳትቸርቻሪዎች ሆቴሌች ሎጆች (የማረፊያ ሆቴሎች) ከፍተኛ በሆኑ ዲዛይነሮች የተመሰረቱ ኢንተርፕራይዞች (ድርጅቶች) የኢትዮጵያየሽመናውጤቶችናአልባሳትንለማስተዋወቅ የሚፈልጉግለሰቦችማስታወሻ፡- የሽመናአልባሳትንበመስራት ልምድያላቸውየንግድድርጅቶችየበለጠ ተፈላጊናተወዳዳሪ ያደርጋቸውል::ማመልከቻ የመቀበያ የመጨረሻው ጊዜ፡ሁሉም ማመልከቻዎች በታሸገፓስታበታተመወረቀትተባዝቶእናበሲዲኮፒተደርጉከታችበተጠቀሰውአድራሻመላክአለበት::እበተጨማሪም ማመልከቻውንከአስፈላጊውሰነድጋር በኢ-ሜይል መላክይቻላል:: ማመልከቻዎቹናሰነዶችንሳርቤትበሚገኝው የሚዳ ቢሮ የማስረከቢያውየመጨረሻቀን ህዳር 30/2005 ዓ.ም ነው::

ማመልከቻውን ለመስጠት ቢያስፈልግ አድራሻ የሚከተለው ነው፡-ሩት ሳህሌሜኖናይት ኢኮኖሚክ ዴቨሎፕመንት አሶሴትስአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያስልክ፡ (251) 113 720 122ሞባይል፡ (251) 911 825 528ፋክስ፡ (251) 113 720 170ፖ.ሳ.ቁ፡42502E-mail: /[email protected] site: www.meda.org

ለፈጠራስራፈንድውድድርአመልካቾችየወጣማስታወቂያበሸማምርትእሴትሰንሰለት የሚሳተፉየገበያ ተዋንያን ውጤትማሻሻያልሜኖናይት ኢኮኖማክ ዴቨሎፕመንት አሶሴትስ- ሚዳ

ሚዳ የተለያዩ በሸማምርት ላይ የሚሳተፉትን የገበያ ተዋንያንእእእንቅስቃሴ በማሻሻልገቢያቸውን ማሳደግይፈልጋል:: ይህም የሚሆነውበተለይ ሸማ አምራቾችንበእሴትሰንሰለትያላቸውን ተሳትፎየተሻለበማድረግ፣የተሸለ የገበያ ትስስርበማመቻቸት፣ አዳዲስ የሆኑየስራ ዘዴዎች፤ቴክኒኮችንናቴክኖሎጂዎችን በማስተዋወቅ፣ ተጨማሪ ገበያዎችን በማፈላለግናግብአቶችንበማቅረብ ነው:: ከ2003ጀምሮሚዳሸማኔዎችን በገበያው ላይ ካሉት ዲዛይነሮች ጋር የንግድ ትስስርእእንዲፈጥሩ አድርጓል:: የዚህም አላማ የገበያ ትስስርለመፍጠርና ለማጠናከር እንዲሁም የሽመና ውጤቶችን የቴክኒክ ዲዛይንና ጥራትለማሻሻል ሲባል ነው:: በተጨማሪም ፕሮጀክቱ የገበያውን ተሳታፊዎችንናሸማ አምራቾችየስራ ልምዳቸውንእንዲያሻሽሉና፤የባህሪይለውጥ እንዲያመጡ፣ የቴክኒክ ድጋፍበማመቻቸት ወደ ገበያለመግባትያሉባቸውን ችግሮች እንዲቀርፉ አስችሏል:: ከዚህም በላይበንግዱ ላይ አርአያ የሚሆኑሸማኔዎችን እእንዲፈጠሩ አስችሏል:: የግብይት ትስስሩ ዋነኛ መነሻ ሁሉም የገበያ ተዋናያን ተጠቃሚነታቸውን/የጋራ ጥቅማቸውን በማረጋገጥ ውጤታTእእንዲሆኑማድረግ ነው::ምንም እእእንኳንመሻሻሎች ቢኖሩም በሸማምርትእሴትሰንሰለት ላይ ያሉዋና ዋና ችግሮችከዚህ በታ‹ ተለይተውተዘርዝረዋል::

1.ጥራታቸውከፍተኛ ለሆኑየሸማ ምርቶችና አልባሳቶች ያለውገበያበጣም ውስን መሆን፤በዚህም ምክንያትበቁጥር አነስተኛ የሆኑሸማኔዎች ብቻ ጥራቱን በጠበቀገበያሊሳተፉ ችለዋል::ይህም ከፍተኛ ከሆኑት ዲዛይነሮች የሚቀርበው የገበያትስስርጥያቄበጣምውስንና ጥቂትሸማ አማራቾችን ያሳተፈበመሆኑ ነው:: ለዚህምሶስት ምክንያቶችአሉ፡ ኣብዛኛዎቹ በሸማ ስራ ላይ የተሰማሩ ዲዛይነሮች ትኩረታቸውንየሚያደርጉት ጥቂትባህላዊ በሆኑበእጅየተፈተሉ ምርቶችናአልባሳት ላይብቻ በመሆኑየሸማኔዎችንየተሳትፎቁጥርበእጅጉገድቦታል:: የሽመና ውጤቶች ገበያ ወቅታዊና የተወሰኑ የህብረተሰብክፍሎችን ያማከለ በመሆኑየሸማኔዎችንገቢበበቂ ሁኔታሊያድግአልቻለም::አዳዲስ ገበያዎችን ለማግኘት በዘርፉ የተሰማሩ አካላት በፈጠራ የታገዘ ምርት ማሻሻያ ጥረት አነስተኛ መሆን:: በእጅየተፈተሉየአልባሳት ምርቶችለገበያየሚቀርቡትበጣምጥቂትእና በተወሰኑአካባቢዎች ላይነው:: ምንም እንኳንበብዙቱሪስቶችእና በውጪ አገር ዜጎች ሊጎበኙ የሚችሉና ሰፊገበያ ሊኖራቸው የሚችሉክልል ከተማዎችቢኖሩም አብዛኛዎቹዲዛይነሮችየሚንቀሳቀሱትአዲስ አበባነው:: እ

2. የሸማ አምራቾችየባህርይ፣የስራ ተነሳሽነትናየቴክኒክ ችሎታማነስ፡ የሸማኔዎችየባህርይ ችግር፣ የስራ ፈጠራ ተነሳሽነትመንፈስማጣት፣ የዘመናዊ ዲዛይን፣ የቴክኒክ ክህሎትማነስናገበያው የሚጠይቀው የጥራት መስፈርትያለሟሟላት ዋና ዋና እንቅፋቶች ናቸው::

3. ጥራት ያለውቸውለሸማምርትየሚያገለግሎግብዓቶች በቀላሉና በተመጣጣኝ ዋጋ አለመገኘታቸው፡ለሸማምርትየሚያገለግሉግብዓቶችተመጣጣኝ በሆነ ዋጋ ለሸማኔዎች አይቀርቡም:: ይህም የሆነበት ምክንያት የግብዓትየአቅርቦት ሰንሰለት ረጅም በመሆኑ ነው::በተጨማሪም ከውጭ የሚመጡትም ሆነ በሃገር ውስጥ የሚመረቱግብአቶች ጥራትማነስ (ለምሳሌ ቀለማቸውመልቀቅ) እናእንዲሁም በተወሰኑትየግብአት ዓይነቶች እጥረትመኖር ሌሎች ተጨማሪ ችግሮች ናቸው::በአሁኑወቅትአስተማማኝና ዘላቂ የሆነ የሸማ ግብአቶችንበጥራት፡በበቂና ተመጣጣኝ በሆነ መልኩለሸማኔዎች የሚያቀርብስልት/ዘዴ የለም::

የፈጠራሃሳብፕሮፖዛልጥሪ

ከላይየተጠቀሱትችግሮችንለመፍታትሚዳከዚህበታችየተዘረዘሩትንአራትዋናዋናክፍሎችላይአዳዲስሀሳቦችንናአሰራሮችንበመሞከርና፡ በማሻሻልየሸማኔዎችንናሌሎችበሸማእሴትሰንሰለትየሚሳተፉተዋናዮችንሸያጭሊያሳድግየሚችልየተሻለየፈጠራሃሳቦችእናሞዴሎችካላቸውኢንተርፕራይዞችናሌሎችአመልካቾችፕሮፖዛልይፈልጋል።

1. ለሸማምርትና አልባሳት አዲስ ገበያማፈላለግ፡ የሸማኔዎችንናሌሎችበሸማእሴትሰንሰለትየሚሳተፉተዋንያኖችሸያጭለማሳደግአዳዲስ ገበያዎች መለየትና ማፈላለግያስፈልጋል:: ስለሆነምሚዳአዳዲስ የሸያጭ ቦታዎች ለማቋቋምናበአዳዲስየምርትዘርፍለመሳተፍፍላጎትካላቸውከዲዛይነሮች፣ ነጋዴዎች፣ ቸርቻሪዎች እናከሌሎችኢንተርፕይዞችፕሮፖዛልይቀበላል::

2. ነባር ንግድ በማስፋፋትሽያጭማሻሻል፤ሚዳአዳዲስየገበያና የአቅርቦት ስልቶችን መንደፍና መተግበር ከሚፈልጉዲዛይነሮች፣ነጋዴዎች፣ቸርቻሪዎች እእናከሌሎችኢንተርፕይዞችፕሮፖዛልይቀበላል::

3. በሸማምርትና አልባሳት ተጨማሪ እእሴትመፍጠር/ማሻሻል፤የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎችና ቴክኒኮችን መጠቀምጥራትንና ዲዛይንን ለማሻሻልወሳኝ ሚና አለው::ስለሆነምሚዳበዚህዙሪያለመሳተፍፍላጎትካላቸው ከዲዛይነሮች፣ ነጋዴዎች፣ ቸርቻሪዎች እናከሌሎችኢንተርፕይዞችፕሮፖዛልይቀበላል::

4. የተሻሻሉ የግብአት(ድርና ማግ) አቅርቦት፤የሸማኔዎችን ገቢ ለማሳደግአስተማማኝና ዘላቂ የሆነ የሸማ ግብአቶችን በጥራት፡ በበቂና ተመጣጣኝ በሆነ መልኩማቅረብ ወሳኝነት አለው:: ስለሆነምሚዳ አዲስ የአቅረቦትስልቶችና ዘዴዎችን ለመሞከርና ለመተግበር

ፍላጎትካላቸውግብአትአቅራቢዎችነጋዴዎች፤ዲዛይነሮች፣ ከቸርቻሪዎች፣ሸማኔዎችናእእናኢንተርፕይዞችፕሮፖዛልየፈልጋል::

ለዚህውድድርብቁየሚሆኑአመልካቾች፡• ከፍተኛ የሆኑ ዲዛይነሮች• የሸማ ምርትና አልባሳት ቸርቻሪዎች • የሸማ ምርትና አልባሳት ነጋዴዎች• በመሃል የሚገኙ በዚህ ስራ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች • የሸማ ምርትና አልባሳትግብአትአቅራቢዎች • ኢንተረፕራየዞች፡ በዲዛይነሮች፣ ቸርቻሪዎችናበሌሎች ነጋዴዎች፣ የተመሰረተየሸማ ምርትና አልባሳት ላይ በቂ የሆነ ልምድ ያላቸው ድርጅቶች

ሚዳየሚያደርገውአስተዋጽኦ፡ • የሚዳየፈጠራስራፈንድለአንድየፈጠራሃሳብየተነደፈፕሮፖዛልለታቀደውየገንዘብመጠንእስከ 50% ሊሰጥተዘጋጅቷል:: ይህምእስከብር 130,000.00 /አንድመቶሰላሳሺህ/ ሊደርስይችላል። ሁሉምአመልካቾችየገንዘቡጣሪያመሰረትበማድረግፕሮፖዛላቸውንማቅረብይኖርባቸዋል:: • በተጨማሪምየተጠየቀውብርለታሰበውፕሮጀክትእንዴትእንደሚውልናአስተዋጽኦእንደሚያደርግጥልቅማብራሪያመስጠትአለባቸው• ማንኛቸውምየቢዝነስእቅድከተቀመጠውየገንዘብጣራበላይየሚጠየቅከሆነከጠንካራናበቂማሳመኛሃሳብጋርአብሮመቅረብይኖርበታል።ለዚህስራፕሮፖዛልለማቅረብየሚፈልጉአመልካቾችየማመልከቻቅፅእናተጨማሪማብራሪያየሚሰጥሙሉዶክመንትከድርጅቱመውሰድአለባቸው::

አመልካቾችሊያሟሏቸውየሚገባዋናዋናመስፈርቶች፡ አመልካቾችቢያንስየጠቅላላውንፕሮጀክትወጪ 50%መሸፈንአለባቸው:: ሁሉምአመልካቾችየሚከተሉትንማስረጃዎችናሰነዶችማቅረብይኖርባቸዋል፡ የማመልከቻቅጹንበሚገባሞልተውከመሸኛደብዳቤጋርበተጠቀሰውየጊዜገደብማቅረብይኖርባቸዋል:: አግባብነት ያላቸው ሰነዶች (የታደሱ የንግድ ፈቃዶች፤ ግብር ምዝገባ ቁጥር ወዘተ) አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: የስራልምድናአግባብነትካለውድርጅትየሚቀርብበዘርፉያለውንየስራልምድናየድጋፍደብዳቤማቅረብጠቀሜታይኖረዋል።

የማመልከቻውየመጨረሻቀን• አመልካቾችማስታወቂያከወጣበትቀንጀምሮእስከህዳር 30, 2005 (ከቀኑ 10 ሰዓት) ማመልከትይችላሉ:: • ያልተሟሉወይንምዘግይተውየሚቀረቡማመልከቻዎችተቀባይበነትአይኖራቸውም።

ለመወዳደርናፕሮፖዛልለማቅረብፍላጎትያላችሁአመልካቾችየማመልከቻቅፅእናየማመልከቻውንሙሉመረጃበአዲስአበባከሚገኘውየሚዳዋናመስሪያቤትመውሰድይችላሉ። በተጨማሪምበኢሜልአማካኝነት[email protected]ወይም[email protected] በመጠየቅማግኘትይችላሉ:: የሚቀርበውየንግድሃሳብየፋይናንስእናቴክኒካልአፈፃፀሞችንድርጅቱባዘጋጀውየመሙያቅጽአካትቶበታሸገፖስታበወረቀትተባዝቶና በሲዲቅጂ /ሲዲ copy/ ለሰውሃይልአስተዳደርበሚከተለውአድራሻማቅረብይኖርባቸዋል።

ወ/ሮ ሩትሳህለሜኖናይትኢኮኖሚክደቨሎፕመንትአሶሴትስ -ሚዳቂርቆስ ክ/ከተማቀበሌ 10/11ስልክ 251 11 37200122ፋክስ 251 11 3720170መ.ሳ.ቁ. 42502 አዲስአበባ

የኢትዮጵያን ሩዝ የንግድ ምልክትበመስጠት ለመነገድ ፍላጎትላላቸው አመልካቾች የቀረበ ጥሪ ማኖናይትኢኮኖሚክዲቨሎፕመንትአሶሰየትስ -ሚዳ

መግቢያየሚዳእድገትፕሮጀክትየሩዝምርትእሴትሰንሰለትተሳትፎንበማሳደግ የ8 ሺህአነስተኛገቢያላቸውንየሩዝአምራችአርሶአደሮችንገቢለማሳደግእናኑሮአቸውንለማሻሻልእየሰራይገኛል። የሚዳተልእኮአነስተኛየመሬትይዞታያላቸውንአምራቾችንናኢንተርፕራይዞችንአሰራርንናገቢንየሚያሻሽልየቢዝነስመፍትሄዎችንመፍጠርነው። ሚዳየሩዝምርትን፣ ምርታማነትን፣ የተሻሻለቴክኖሎጂተደራሽነትን፤ ግብአትን፣ የፋይናንስተደራሽነትን፣ የገበያትስስርንእናየሩዝጥራትንበማሻሻልበሩዝየእሴትሰንሰለትያሉትንየተለያዩየገበያተዋናዮችንአሰራርማሻሻልይፈልጋል። ሚዳበአሁኑጊዜበአማራክልል (ፎገራ፣ ሊቦከምከምእናበባህርዳርዙሪያ) እናበደቡብብሄርብሄረሰብህዝቦችክልላዊመንግስትጉረፈርዳወረዳውስጥእየሰራይገኛል።

ከ2003 ዓ.ም ጀምሮሚዳየሩዝ ምርትንና ጥራትን ለማሻሻል የተለያዩአሰራሮችንና ተግባራዊበማድረግ ላይ ይገኛል:: ዋና አላማው በኢትዮጵያየሚመረተውን ሩዝጥራትናተጠቃሚነት እንዲጨምርናብሎምየሩዝየወጪንግድእንዲጨምርለማድረግ ነው:: ሚዳየእሴት ሰንሰለትየአሰራርዘዴንበመጠቀም በተለያየå ደረጃዎv ያሉትን የገበያ ትስስሮች በማጠናከርሩዝለከፍተኛገበያእንዲደርስተገቢዉንሚናእየተጫወተየገኛል::

• ሆኖምበአሁኑወቅት የሩዝ ምርትበጥራትናበበቂ ሁኔታ�ለተሻለገበያእንዳይደርስየተለያዩእንቅፋቶችእንዳሉታውቀዋል:: ከነዚህምመካከልዋናዋናዎቹየሚከተሉትተጠቃሾችናቸው፡ • ስለአገር ውስጥ የሩዝ ምርቶች ያለውአስተሳሰብ/አመለካከትአነስተኛመሆን• የተጠናከረ የገበያ ትስስር አለመኖር• ምርቱንበማሸግ፤ የንግድ ምልክትበማውጣትናስያሜ በመስጠትላይያለውኢንቨስትመንትበጣምአነስተኛ መሆንናቸው::

ሚዳከላይየተጠቀሱትንችግሮችለመቅረፍበማሰብየኢትዮጵያንሩዝየንግድምልክትበመስጠትናበማሸግለመነገድየሚፈልጉየጅምላናየችርቻሮሻጮች፣ አከፋፋዮች፣ ሱፐርማርኬቶችናእንዲሁምሌሎችኢንተርፐራዞችበዚህንግድለመሰማራትፍላጎታቸውንእንዲገልጹይጋብዛል:: ሚዳየሚያደርገውድጋፍናአስተዋጽኦእንዲሁምበንግዱየሚሰማሩትአካላትከእሴትሰንሰለትተዋናዮችጋርሊኖራቸውየሚችለውንግኑኝነትአመልካቾችያላቸውንፍላጎትከገለጹበኋላበውይይትየሚገለጽየሆናል:: ከዚህምየስራጥምረትየሚጠበቀውዘላቂየሆነየገበያትስስርበመፍጠርየአገርውስጥየሩዝፍላጎትንመጨመርናብሎምየሩዝየወጪንግድእንዲያድግለማስቻልነው:: ስለዚህ ከላይ በተጠቀሰው የሩዝ ንግድ ላይ ለመሰማራትፍላጎትያላቸው ድርጅቶች ስለእድርጅታቸውየሚገልፁ መረጃዎችንናህጋዊ ሰነዶችን በኢ-ሜይል ወይም በሚከተለውአድራሻእይህማስታወቂያከወጣበትቀንጀምሮእስከ ህዳር 30/2005 ድረስ መላክ ይኖርባቸዋል::

ለ ወ/ሮ ሩትሳህለሜኖናይትኢኮኖሚክደቨሎፕመንትአሶሴትስ -ሚዳቂርቆስ ክ/ከተማቀበሌ 08/09፣ ኪያብህንጻ፣ 2ኛ ፎቅስልክ 251 11 37200122ፋክስ 251 11 3720170መ.ሳ.ቁ. 42502 አዲስአበባኢ-ሜይል[email protected]

ሜኖናይትኢኮኖሚክዲቨሎፕመንትአሶሴትስ -ሚዳባህርዳርቅርንጫፍ ሚዛንቅርጫፍስልክ 251911807044 ስልክ 251 911110692

Page 41: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 41 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

ለክርስቲያን በጎ አድራጎትና ማህበራት ህብረት(ሲ.ሲ.አር.ዲ.ኤ) አባላት በሙሉ

የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ

የክርስቲያን በጎ አድራጎትና ማህበራት ህብረት 236ኛውን ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ አርብ ህዳር 7 ቀን 2005 ዓ.ም ከጧቱ 2፡30 ጀምሮ ቃሊቲ የሹፌሮች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በሚገኘው የማህበሩ ጽ/ቤት አዳራሽ ያካሄዳል፡፡

የስብሰባው አጀንዳዎች፡-

1ኛ፡- የዳይሬክተሮች ቦርድ ሪፖርት ማድመጥና መወያየት፣

2ኛ፡- የቦርድ፣የአስመራጭ ኮሚቴና የጠቅላላ ጉባኤ ክፍት አመራር ቦታዎች ምርጫ ማካሄድ፣

3ኛ፡- በወቅታዊ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሥራ ዐውድ ላይ ማብራሪያና ውይይት ማድረግ፣

4ኛ፡- የ235ኛውን ጠቅላላ ጉባኤ ቃለ ጉባኤ ተወያይቶ ማጽደቅ፡፡

ስለዚህ አባላት በሙሉ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በማህበሩ የስብሰባ አዳራሽ እንዲገኙለት ጥሪውን ያቀርባል፡፡

የክርስቲያን በጎ አድራጎትና ማህበራት ህብረት(ሲ.ሲ.አር.ዲ.ኤ)የዋናው ሥራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት

Call for Journal Articles (Re-advertised)

CCRDA has been disseminating knowledge and information to its members and other stakeholders in electronic, print and through other means of communication.

The publication and distribution of a periodic journal is part of CCRDA’s communication endeavors targeted at sharing and disseminating information related to the CSO/NGO sector to members, donors, partners, government collaborators and the public at large.

The journal accommodates various research articles that deal with the major activities and services of the Civil Society Sector as a whole. It also contains studies, which highlight the significant contribution of the CSO/NGO sector in the nation building process.

CCRDA is now gearing up to publish the Journal of Ethiopian Civil Society Organizations Vol. II that considers the aforementioned facts. Therefore, the Consortium invites all interested scholars and academicians in government offices, the Private sector and institutions of higher learning to contribute scientific and research-based articles that focus on the current services and activities of the CSO/NGO sector with special reference to their engagements in education and awareness raising as well as coordination and networking efforts.

Contributors should submit first their one-page well defined and refined abstract and later on (if their abstract is selected) a 20-page full-fledged article via e-mail at [email protected] or [email protected] or by personally appearing at the Publication and Information Management Core Team (Room No. 106).

The deadline for the submission of the abstracts is on 20 November, 2012. CCRDA shall pay attractive honorariums to winning articles, which would be published on the Journal of Ethiopian Civil Society Organizations Vol. II.

For further information, please call at 0114 39 34 23 or 0114 39 31 37.

Together for a Better Future!Consortium of Christian Relief and Development

AssociationTel. + 251-11-4 39 03 22Fax: + 251-11-4 39 35 02

P.O.Box: 5674E-mail: [email protected], [email protected]

www.ccrdaethiopia.orgLocation: Debrezeit Road, Kality

In front of Drivers and Mechanics Training Center

Invitation to the 236th Members’ General Assembly of CCRDA

The Consortium of Christian Relief and Development Associations (CCRDA) will conduct its 236th Members’ General Assembly on Friday November 16, 2012 starting from 8:30 A.M at its compound located around Kaliti Square in front of Drivers’ and Mechanics’ Training Center.

The Agenda of the Assembly are:

1. Hearing the CCRDA Board Report;2. Conducting elections for vacant positions of

CCRDA Board, Electoral Committee and vice chair of the General Assembly ;

3. Updates on the current CSO/NGO operating environment;

4. Review and approval of the 235th Minutes

Thus, all members of the Consortium are cordially invited to participate in the meeting.

Office of the Executive Director

Page 42: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 42 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Page 43: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 43 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1

ሁለገብ አዳራሽ ኪራይ ጨረታአልፋ የትምህርትና ስልጠና አክሲዮን ማኅበር በኮልፌ ቀራኒዮ

ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 አለም ባንክ አካባቢ በሚገኘው አልፋ ቀራኒዮ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ያለውን ሁለገብ አዳራሽ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ተጫራቾች፡-1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን

አለባቸው፡፡2. የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/

በመክፈል ከትምህርት ቤቱ አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 8 መውሰድ ይችላሉ፡፡3. ለአዳራሹ በወር የሚከፍሉትን ዋጋ በጨረታ ሰነዱ ላይ ሞልተው በሰም

በታሸገ ኤንቨሎኘ ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ በሚገኝበት አልፋ የትምህርትና ስልጠና አክስዮን ማኅበር ዋና መስሪያ ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውሰጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

4. የንግድ ፈቃዳቸውንና ማስረጃቸውን በግልጽ የሚታይ ፎቶ ኮፒ ከጨረታ ሠነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

5. የአክሲዮን ማኅበሩ ማኅተም ያላረፈበት የጨረታ ሠነድ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡

6. ጨረታው መጀመሪያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ እስከ ሰባት የሥራ ቀን ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆይና በስምንተኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአልፋ የትምህርትና ስልጠና አክስዮን ማኅበር ዋና መስሪያ ቤት ይከፈታል፡፡

7. ተጫራቾች አዳራሹ ያለበትን ሁኔታ በቦታው በመገኘት መመልከት ይችላሉ፡፡

8. አክሲዮን ማኅበሩ በጨረታው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የትምህርት ቤቱ አድራሻ፡- አለም ባንክ አካባቢ አልፋ ቀራኒዮ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የጨረታ ሰነዱና ሳጥኑ የሚገኝበት ቦታ አራት ኪሎ ወወክማ አጠገብ የአልፋ ትምህርትና ስልጠና አ.ማ. ዋና መ/ቤት

አድራሻ፡- የአልፋ የትምህርትና ስልጠና አክስዮን ማኅበር ዋና መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 8 (አራት ኪሎ) ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011-124 06 55 ወይም 011-124 06 51 ደወሎ መረዳት ይቻላል፡፡

አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትርና ዓለም አቀፋዊ ስምምነቶችየጠቅላይ ሚኒስትርነቱን ቦታ በቅርቡ

የተረከቡት አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስትር ራዕይ እውን ለማድረግ እንደሚሠሩ በተለያዩ መድረኮች ሲናገሩ እንደነበር የሚታወቅ ነው:: የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አላቸው የሚባለውን ራዕይ ወይንም ሕዝብ በገሃድ የሚያውቃቸውን የተጀመሩ ሥራዎች ዕውን ለማድረግ መሥራት ስህተት ያለው ጉዳይ ባይሆንም፣ በተለይ ግን አገሪቷን የሚያሳስባት አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከውጭ ኃያላት ማለትም ከምዕራባውያንና ከዓለም አቀፋዊ ድርጅቶች የሚደረገውን ጫና ለመቋቋም የሚያስችል ብቃት አላቸው፣ የላቸውም የሚለው ሁኔታ ነው::

የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር በአቋም ደረጃ፣ በዲፕሎማሲ ብልጠትም ይሁን የምዕራባውያኑን ድብቅ ፍላጎት የማወቅ ብቃት ያላቸው ሲሆን፣ ከምዕራባውያኑ የሚያጎርፉላቸውን ሰነዶች ሁሉ ይፈርሙ እንዳልነበር ሁሉም የሚስማማበት ጥንካሬያቸው ነው::

ምዕራባውያኑ አገሮችን በእጅ አዙር ለመቆጣጠር ከሚጠቀሙበት ስልቶች በዋነኛነት የሚጠቀሱት ከብድር ጋር በተገናኘ የሚያስገቡት ቃል፣ ከኤችአይቪ ኤድስና ተያያዥ ጉዳዮች፣ በትምህርትና በማኅበራዊ በተለይም በሰብዓዊ መብት ስም የሚደረጉ ማስገደጃዎች፣ መንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶችና ፕሬስ ነክ በሆኑ ጉዳዮች በቀጥታና በተዘዋዋሪ የሚያደርጓቸው ተፅዕኖዎች ናቸው::

የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር የምዕራባውያኑን የተደበቁ አጀንዳዎች በሚገባ ያውቋቸዋል:: በዚያም ከአቅማቸው በላይ የሚሆነውን በሰጥቶ መቀበል፣ የቻሉትን ደግሞ በግልጽ በመቃወምና በመጋፈጥ ሲመልሱ ኖረዋል:: ለዚያም ነበር ምን አልባት የአሜሪካውያኑ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የተሻለ አክብሮት እንደነበራቸው ሲገልጹ የነበሩት (የፈረንጆቹ የራሱ አቋም ያለውን መሪ ባይወዱትም እንኳን ያከብሩታል)::

እንግዲህ አገሪቷ ዛሬ ደግሞ በሌላ ጠቅላይ ሚኒስትር እየተመራች ትገኛለች:: አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር የምዕራባውያኑን እጅ ጥምዘዛ፣ ረቂቅ ሴራ፣ ድብቅ አጀንዳ እንዴት ሊቋቋሙት ይችላሉ? ችሎታውስ፣ ፍላጎቱስ፣ ብቃቱስ፣ ሥልጣኑስ አላቸው ይሆን? የሚሉት ጥያቄዎች ለአገሪቷና ለሕዝቦቿ ወሳኝ ጉዳዮች ናቸው::

አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር የፓርቲያቸውንና የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስትር ራዕይ እውን ለማድረግ የሚያደርጉት ጥረት እንዳለ ሆኖ፣ ለአገሪቷ ወሳኝ የሚሆነው በዓለም አቀፍ ኃይላት የሚደረገውን በማር የተቀባ መርዝ መለየትና መጋፈጥ ነው:: ምዕራባውያኑ በጤና፣ በትምህርት፣ በባህል እንዲሁም በተለያዩ ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ብዙ የተመረዙ አጀንዳዎች እንዳሏቸው የታወቀ ነው:: ብዙ አገሮች ሕዝቦቻቸውን ለምዕራባውያን የሕክምና ሳይንስ ላብራቶሪ መሞከሪያዎች አድርገው አልፈዋል:: ብዙዎችም ችግር ፈቺ ላልሆኑና ለምዕራባውያኑ ተፅዕኖ የሚያመቻቹ የምዕራባውያን የትምህርት ፖሊሲዎችን እንዲቀርፁ ተደርገው ትውልዶቻቸው ለአገሮቻቸው ሊጠቅሙ ያልቻሉበት ሁኔታ ብዙ ነው:: ሌሎች አገሮችንና መንግሥታትንም አላስፈላጊ ዕዳ ውስጥ በመክተትና በመዝፈቅ አገራቸው በምዕራባውያን ቀጥተኛ ተፅዕኖ ሥር እንዲውሉ የተደረገበት ሁኔታ አለ:: አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዲህ ያሉትን የረቀቁ የምዕራባውያን ሴራዎች አብጠርጥሮ የማውጣት ፍላጎታቸውና ብቃታቸው እስካሁን አልታየም:: ይልቁን የጠቅላይ ሚኒስትርነቱን ቦታ ከተረከቡ ጊዜያት ጀምሮ ከምዕራባውያን ጋር የያዟቸው የውል ስምምነቶች ምንአልባት ምዕራባውያኑ በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር የተያዙባቸውን ሰነዶች ለአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር በማቅረብ እያስፈጸሙ የሚያስመስሉ ሁኔታዎች ተስተውለዋል:: ያም አገሪቷን የማታውቀው አደጋ ላይ ሊጥላት ይችላል::

በቅርቡ የሰብዓዊ መብት ዓለም አቀፍ ሕጎች ሰነድ በተለያዩ ቋንቋዎች እንዲተረጎም ተደርጎ በየክልል ፍርድ ቤቶች እንዲተገበሩ ስምምነት ተደርጓል:: ይህ ሰነድ ምን ይዟል? ምን ጉዳት ያመጣል? የሚለው እንዳለ ሆኖ፣ ለምን በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ዘመን ሊፈረም አልቻለም?

ለምን አሁንስ በቅጽበት ፀድቆ በየቋንቋው ተተርጉሞ ሊሰራጭ ቻለ? የሚለው አጠያያቂ ነው:: የሰብዓዊ መብት መከበር ትክክለኛና አስፈላጊ መሆኑ ቢታወቅም፣ ሰነዶቹ በሰብዓዊ መብት ስም ያካተቱት ሐሳብ ለማኅበራዊና ፖለቲካዊ ደኅንነታችን የሚያስከትለው ችግር ወይንም አደጋ መታየትና መጤን ይኖርበታል::

በሰነዶቹ ምክንያት በረጅም ጊዜ ሊከተል የሚችለው ማኅበራዊ ቀውስ መኖሩ በባለሞያዎችና በማኅበረሰቡ የጠለቀ ምክክር ሳይደረግበት ማፅደቅና ተግባር ላይ ማዋል፣ ነገ አገሪቷ በሰነዱ ትግበራ ምክንያት ማኅበራዊ ቀውስ ውስጥ የምትገባበት ሁኔታ ቢፈጠር ወይም ደግሞ እነዚህን ስምምነቶች አስታከው ሰብዓዊ መብት አልተጠበቀም የሚል የውጭ ውንጀላ ቢከሰት፣ በዓለም አቀፍ ድርጅቶች በሚጋረጥባት ማዕቀብና በፖለቲካ ሴራ ምክንያት ሊፈጠሩ የሚችሉ ችግሮች መጤን ይኖርባቸዋል:: ጣሊያን ኢትዮጵያን ለመውረር ምክንያት ያደረገችው በኢትዮጵያ የባሪያ ንግድ አለ፤ ጣሊያን ኢትዮጵያን የምትወረው የባሪያ ንግድን ከኢትዮጵያ ለማጥፋት ነው በሚል የሐሰት ውንጀላ እንደነበር መረሳት አይኖርበትም::

ይህ ብቻም አይደለም፤ የውጭ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች (መልቲ ናሽናል ኦርጋናይዜሽንስ) በአገራችን የውስጥ ፖለቲካ በግልጽ መግባት የሚችሉበት አቅም ጎልብቶ አገሪቷ በዓለም አቀፍ ግዙፍ ኩባንያዎች ሽኩቻ የምትተራመስበት ሁኔታዎች ሁሉ የመፈጠር ዕድላቸው ከፍተኛ ነው::

የቀደሙ ኢትዮጵያውያን ነገሥታት ከምዕራባውያኑ ነገሥታት ጋር ብዙ ስምምነቶች ቢያደርጉም፣ የኢትዮጵያን ጥቅም የሚነኩ ጉዳዮች ላይ ጥብቅ አቋም የነበራቸውና በተለይም የአገሪቷን ህልውና በተዘዋዋሪ ይጎዱ የነበሩ ስምምነቶች በሁሉም ነገሥታት በተለያየ ስልት ይያዙና ይወድቁ እንደነበር ከታሪክ የምንማረው ነው:: ለዚህ እንደ ዋና ማስረጃ የሚጠቀሱት እንግሊዝ ከአፄ ዮሐንስ ዘመን ጀምሮ ነገሥታቱን በተለያየ ጫና እያስገደደች በዓባይ ላይ ከጣና ሐይቅ አቅራቢያ ልትገነባ ያሰበችውን ግድብ እስከ አፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ድረስ ማስፈጸም አለመቻሏ ነው:: ኃያላን አገሮች ጥቅሞቻቸውን የሚያስጠብቁት በደካማ መሪዎች ዘመን በሚያደርጓቸው ስምምነቶች መሆኑ በእርግጥ መታወቅ አለበት::

በአጠቃላይ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር የሚፈርሟቸው ዓለም አቀፍ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ሥነ ልቦናዊ ስምምነቶች በሚገባ መታየትና መጤን ይኖርባቸዋል:: ምሁራንም ሆኑ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የነፃው ፕሬስ ባለሞያዎችና የአገሪቱ ከፍተኛ ተቋማት አገራችን በምትፈርማቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ላይ በባለቤትነት መሳተፍና ምሁራዊ ሒስ ሲሰጡ፣ ጉዳዩን ወደ ሕዝብ አውርደው ውይይቶች እንዲደረጉበት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል::

(ቴዎድሮስ ተስፋዬ፣ ከአዲስ አበባ)******************

ሊመረመር የሚገባው የአገራችን የካንሰር ሕክምና አገልግሎትጥቅምት 18 ቀን 2005 ዓ.ም. ከምሽቱ ሁለት

ሰዓት ላይ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የአማርኛ ዜና፣ የጥቅምት ወር የካንሰር ሕመም መታሰቢያ ወር መሆኑንና ሴቶች የጡት ካንሰርን አስመልክቶ ሐኪም ቤት ሳይሄዱ ቢያንስ በወር አንድ ጊዜ ጡታቸውን በመፈተሽ የተለየ ሁኔታ ካዩ በጊዜ በመታከም ራሳቸውን ከከፋ ሕመምና ሞት ሊታደጉ እንደሚችሉ ሲነገር ሰማሁ:: በእውነት ይህ ምክር መልካምና ጠቃሚ ሊሆን ይችላል:: ችግሩ ግን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እንደመጣ ሲታወቅ፣ የካንሰር ሕክምና በአገራችን አለ በሚባልበት ደረጃ ላይ ነው ወይ? የሚል ጥያቄ በማንሳት የሚመለከታቸውን ወገኖችንና የአንባቢያንን ትኩረት ለማግኘት ሲሆን፣ የግል ሮሮን ለማሰማት ወይም ግለሰቦችን አልያም አንድን የሕክምና ተቋምን ለመውቀስ ያለመ ሳይሆን የችግሩን አሳሳቢነት በትንሹ በማሳየት መፍትሔ እንዲዘየድለት የጥሪ ደውል ለማሰማት ነው::

በአገራችን የካንሰር ታማሚዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተበራከተ ቢመጣም፣ እንደእኔ እንደእኔ የሕክምና አገልግሎቱ ግን የለም

በሚባልበት ደረጃ ላይ ይገኛል እላለሁ:: ይኸው አገልግሎትም በእጅጉ እያሽቆለቆለ የመጣና አስታዋሽ ያጣ የሕክምና ዘርፍ መሆኑን መገንዘብ ችያለሁ:: ይህንን ስል ያለመረጃ በዘፈቀደ ለመንቀፍ በማሰብ ሳይሆን፣ ባለፈው ዓመት የቤተሰቤን አባል ለማሳከም በአገራችን ትልቅና ስፔሻላይዝድ በሚባለው የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በተለምዶ ጨረር ክፍል ውስጥ የካንሰር ሕክምና አገልግሎት ለማግኘት በተመላለስኩባቸው ወራት፣ የታዘብኩትንና በክፍሉ ከሚሠሩ ሠራተኞች ያገኘሁትን መረጃ በመንተራስ ነው:: ምንም እንኳ አንድ ሰው የካንሰር ሕመምተኛ መሆን አለመሆኑን ለማረጋገጥ ምርመራው በራሱ ስፔሻላይዝድ በሚባሉት ሆስፒታሎች እንኳ በቀላሉ ያለመገኘቱ እንዳለ ሆኖ፣ ሕመሙ መኖሩ ከተረጋገጠ በኋላ ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል መሄድ ግን የአብዛኛው ሕመምተኛ የህልውና ግዴታው ነው ሊባል ይችላል:: ምክንያቱም እኔ እስከማውቀው ድረስ በአገራችን የኬሞቴራፒ ከጨረር ሕክምና ጋር ተጣምሮ የሚገኘው በዚህ ሆስፒታል ብቻ በመሆኑ ነው:: ወደዚህ ሆስፒታል በዓመት ከ250 ሺሕ እስከ 300 ሺሕ የሚደርሱ የካንሰር ታካሚዎች እንደሚመጡ በክፍሉ ከሚሠሩ ባሙያዎች ተረድቻለሁ:: እንግዲህ እዚህ ከተደረሰ በኋላ የተለያዩ ተጨማሪ ምርመራዎች ማለትም ታካሚው ለኬሞቴራፒም ሆነ ለጨረር ሕክምና ብቁ መሆን አለመሆኑ፣ ምንአልባትም የሕመሙን ደረጃ ለማወቅ ምርመራ ይደረግለታል:: የቀናው ታካሚ ከአራት ወይም ከአምስት ወር ቀጠሮ በኋላ ለአልጋ ውድድር ያደርግና ሲሳካለት ቴራፒውን መጀመር የሚችልበት ደረጃ ላይ ይደርሳል:: ወጪውን እችላለሁ የሚል ታካሚ በሆስፒታሉ Private wing (የግል ሕክምና ክንፍ) የቀጠሮው ጊዜ ከአንድ እስከ ሁለት ወር ሊያጥርለት ይችላል:: ይሁንና ይህም አገልግሎት ባለፈው አንድ ዓመት ጊዜ ዋጋው ሁለት ጊዜ ተከልሶ ክፍያው በሦስት እጥፍ አድጓል:: በዚህ ረጅም ቀጠሮ ሕመሙ ምን ያህል ሊባባስ ወይም ከፍተኛ ደረጃ ላይ ሊሸጋገር እንደሚችል መገመቱ ለማንም አይከብድም:: “ኪራይ ሰብሳቢ በሉኝ” እንጂ ሰው ማትረፍ የምችል ከሆነ ብዬ በሰውም፣ በእጅም ብዬ ቀጠሮውን ከሁለት ወር ወደ አንድ ሳምንት ማሳጠር ቻልኩ:: ችግሩ ግን በዚህ አላበቃም:: አልጋው ቢገኝም አብዛኛዎቹን የካንሰር መድኃኒቶች በሆስፒታሉም ሆነ በሌሎች

ፋርማሲዎች ማግኘት የሚታሰብ አለመሆኑ ነው:: አቅም ያለው ከውጭ አገር ያስመጣል:: ሌላው አማራጭ በመዲናዋ በህቡዕ በብዙ ሺሕ ብሮች መድኃኒቶቹን የሚያቀርቡ ሁለት ፋርማሲዎች መኖራቸውን ከሆስፒታሉ ሰዎች በጥቆማ ማግኘቱ ነው:: እነዚህ ፋርማሲዎች መድኃኒቶቹን ከየት እንደሚያመጡና ስለመድኃኒቶቹ ፈዋሽነት የማወቅ ዕድሉ የለም:: ፋርማሲዎቹም የሚፈሩት ነገር ስላለ ይመስለኛል:: ሽያጩን የሚያከናውኑት ከምሽቱ አንድ ሰዓት በኋላ መሆኑንም ታዝቤአለሁ:: ከገበያ ማግኘት በማይቻልበት ሁኔታ እነዚህን መድኃኒቶች ለማቅረብ የሞከሩትን ፋርማሲዎች ልወቅስ አልፈልግም:: እውነቱን ለመናገር እነዚህ ብቸኛ የመድኃኒቱ አቅራቢዎች ጥቅም ለማግኘትም ይሁን ታካሚውን ለመርዳት መድኃኒቱን ባያቀርቡ ኖሮ፣ ብዙሃኑ ታካሚ ምን ይውጠው ነበር:: አለጋ አለማግኘትም ቢሆን አቋራጭ መንገድ እንዳለው ተረድቻለሁ:: ከዚህ ባሻገር ነፍሴን አተርፋለሁ ብሎ ጥቂት በሚባሉትና በከፍተኛ ክፍያ የኬሞቴራፒ ሕክምና በሚሰጡት የግል የሕክምና አገልግሎት ማዕከላት መታከም ቢጀምርና በሕክምናው ሒደት ተጨማሪ የጨረር ሕክምና ቢያስፈልገው፣ ወደ ብቸኛው የጨረር ሕክምና መስጫ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በመመለስ ወራትን መጠበቅ የግድ ይሆናል:: በመሀል ቀጠሮው ሳይደርስ የሚያሸልበውን ቤት ይቁጠረው:: እንግዲህ በካንሰር ዙሪያ ግንዛቤ መፍጠር ዋናው የመከላከያ መንገድ ቢሆንም፣ ሕክምናውን ማስፋፋትና ፍትሐዊ ማድረግ ተገቢም ይመስለኛል::

እኔ እንደ አንድ የሕክምና ባለሙያ የታዘብኩትን የሕዝብ ጤና ጉዳይ ዝም ማለት ስለማይገባኝ ተንፍሻለሁ:: እውነቱን ለመናገር በዚህ የሕክምና ክፍል ከታዘብኳቸው አሳሳቢ አሠራሮችና ድርጊቶች የገዘፈውን አቀረብኩት እንጂ የሠራተኞቹን የሥራ ሰዓት ያለማክበር፣ ታካሚና አስታማሚን ማዋከብ ወዘተ. በብዙ አገልግሎት ሰጭ ድርጅቶች የተለመዱ ተግባራት በመሆናቸው ብዙ ላተኩርበት አልፈለግሁም:: በአጠቃላይ በክፍሉ ያለው እውነታ ከዚህ የባሰ አሳዛኝ በመሆኑ የሚመለከታችሁ አካላት እባካችሁ አንድ በሉት እላለሁ::

(ተኮላ ታጠቅ፣ ከአዲስ አበባ)

ማስታ

ወቂያ

Page 44: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 44 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Page 45: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 45 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 46: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 46 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

የባለአክሲዮኖች 5ኛ ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔየስብሰባ ጥሪ

በንግድ ሕጉ አንቀጽ 391(1) እና በማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 9(2) መሠረት፣ የአንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ.) የባለአክሲዮኖች 5ኛ ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ፣ ህዳር 08 ቀን 2005 ዓ.ም. በኔክሰስ ሆቴል (ገርጂ መብራት ኃይል አካባቢ) ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ ስለሚካሄድ በተጠቀሰው ቀን፣ ሰዓትና ቦታ በስብሰባው ላይ እንዲገኙልን የኩባንያው የዲሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን በአክብሮት ያስተላልፋል፡፡

1. የአምስተኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ አጀንዳ፣1.1 አጀንዳ ማፅደቅ፣1.2 ከአራተኛው ጠቅላላ ስብሰባ ወዲህ የተደረጉ የባለአክሲዮኖችና የአክሲዮን መጠን

ዝውውሮችን ማፅደቅ፣1.3 ተፈርሞ ያልተከፈለ የአክሲዮን ክፍያ ማጠናቀቅን በተመለከተ በቀረበው ሃሳብ ላይ

ተወያይቶ መወሰን፣1.4 እ.ኤ.አ የ2011/12 የዲሬክተሮች ቦርድ ዓመታዊ ሪፖርት ማድመጥ፣1.5 እ.ኤ.አ የ2011/12 የውጪ ኦዲተሮች ዓመታዊ ሪፖርት ማድመጥ፣1.6 በቀረቡት ሁለት ሪፖርቶች ላይ ተወያይቶ ማፅደቅ፣1.7 በዘመኑ የተጣራ ትርፍ አደላደልና አከፋፈል ላይ ተወያይቶ መወሰን፣1.8 የዲሬክተሮች ቦርድን ወርሃዊ አበልና የሥራ ዋጋ መወሰን፣1.9 እ.ኤ.አ ለ2012/13 የውጭ ኦዲተሮችን መምረጥና የክፍያ መጠን መወሰን፣1.10 የጉባዔውን ቃለ ጉባዔ ማፅደቅ፣

2. ማሳሰቢያ2.1 የአክሲዮን ሰርተፍኬት ያልወሰዱ ባለአክሲዮኖች በቀድሞው ምትክ አዲስ የአክሲዮን

ሰርተፍኬት የተዘጋጀ ስለሆነ በዕለቱ የሚሰጥ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡2.2 በስብሰባው ላይ መገኘት የማይችሉ ባለአክሲዮኖች፣ በንግድ ሕጉ አንቀጽ 402 መሠረት፣

ጉባዔው ከመካሄዱ እጅግ ቢዘገይ ከሦስት ቀን በፊት፣ ኮሜት ሕንጻ አንደኛ ፎቅ በሚገኘው በኩባንያው ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት በመቅረብ፣ ለዚሁ ዓላማ የተዘጋጀውን የውክልና ፎርም ሞልተው በመፈረም፣ ወይም ውል ለማዋዋል ሥልጣን በተሰጠው አካል የተረጋገጠና በጉባዔው ለመካፈል የሚያስችል የውክልና ሥልጣን የተሰጣቸው ወኪል፣ በጉባዔው ዕለት ውክልና የተሰጠበትን ኦርጅናልና አንድ ፎቶ ኮፒ ይዘው በመቅረብ ጉባዔውን መሳተፍ ይችላሉ፡፡

የአንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ.) የዲሬክተሮች ቦርድ

Page 47: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 47 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያማስታወቂያ

Page 48: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 48 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

የጨረታ ማስታወቂያየጨረታ ቁጥር ጅንአድ/ገጥሽመ/10/2005

የሸቀጦች ጅምላ ንግድና አስመጪ ድርጅት ከኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የተረከባቸውን ጨርቃ ጨርቅ፣ ሸቀጣ ሸቀጥ፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ሕንጻ መሣሪያና የመኪና መለዋወጫ ባሉበት ሁኔታ የንግድ ፈቃድ ላላቸው እና የዘመኑን ግብር ለከፈሉ ነጋዴዎች በዝግ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው- የጨረታ ሰነዱን በብር 100/አንድ መቶ ብር/ በሸቀጥ ዓይነት መግዛት

ይኖርባቸዋል፡፡- በጨረታ ሰነድ ላይ የቀረበውን ሸቀጥ በመጋዘን ቀርቦ መመልከት አለባቸው፡፡- ተጫራቾች ለሚጫረቱበት የሸቀጥ ዓይነት የጨረታ ማስከበሪያ የጨረታ

መነሻ ዋጋውን 20% በCPO መጫረት የምትፈልጉትን የምርት አይነት በታሸገ ኤንቨሎፕ ከኅዳር 4 ቀን እስከ ኅዳር 8 ቀን 2005 ዓ.ም እስከ 3፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

- ጨረታው ኅዳር 8 ቀን 2005 ዓ.ም. ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዋናው መ/ቤት አዳራሽ ይከፈታል፡፡

- ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011 11 06 80 መጠየቅ ይቻላል፡፡

www.mewit.com. etየሸቀጦች ጅምላ ንግድና አስመጪ ድርጅት /ጅንአድ/

ማስታ

ወቂያ

የተለያዩ ለኮንስትራክሽን ስራዎች የሚያገለግሉ መሳሪያዎችና የድንጋይ ወፍጮ (Cursher Plant) ባሉበት ሁኔታ ለመግዛት የምትፈልጉ፡፡

1. Excavator Komatsu 300 Pc with Jack Hammer

2. Excavator Cat 330 C3. Loader Cat 950 F4. Loader Cat 962 G5. Chain Loader Komatsu D 576. Generator Cat 7. Crusher Plant

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥሮች ይደውሉ፡-

011-6-519907 0911-517704 011-6-298223/17

የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች ሽያጭ ማስታወቂያ

እ ኔ እ ም ለ ው

በእያደር ያውቁታል

የዛሬ ሁለት ሳምንት ‹‹የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን የአስተሳሰብ ለውጥ ያስፈልገዋል›› በሚል ርዕስ አንድ ጽሑፍ ማቅረቤ ይታወሳል:: በዚህም ጽሑፍ ወደ ዝርዝር ችግሮች ከመግባታችን በፊት እንደ መግቢያ ካለፈው የሚቀጥል ሲሆን፣ የችግሮቹ ዋና ምንጭ መንግሥት ራሱ በመንግሥት ልማት ተቋማት ላይ እያራመደ ያለው ሚዛኑን ያልጠበቀ የፖለቲካ ዓላማ ነው:: በዚህም ምክንያት የአገርን ኢኮኖሚ ሊጎዱ የሚችሉ በርካታ ችግሮች አሉ:: መንግሥት የችግሮቹ ምንጭ ሆኖ ለተጠያቂነቱ ቅድሚያ ሊወስድ እንደሚገባው አያጠራጥርም:: ምክንያቱም ከድርጅቶቹ ዓላማና ተልዕኮ ይልቅ የፖለቲካ የዕዝ ሰንሰለት መዋቅር በመዘርጋት በድርጅቱ ለማስረፅ ቅድሚያ በመስጠቱ ነው:: ስለዚህም ወደ ተቋማት ዝርዝር ችግሮች ከመግባታን በፊት የተፈጠረውን ተፅዕኖ በስፋት ማየቱ ተገቢ ነው::

የጽሑፉ ዓላማ መንግሥት በእነኝህ የልማት ተቋማት ላይ የሚያደርሰው የፖለቲካ ተፅዕኖ ከሙያና ከትኩረት አንፃር ስለማይጣጣም፣ መንግሥት በልማት ተቋማቱ ላይ የጫነውን የፖለቲካ ጫና መቀነስ እንዳለበት አማራጭ የለውም:: የአገሪቱ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆነውን የኃይል ምንጭ ከተፅዕኖ በማውጣት ለአገሪቱ ኢኮኖሚ የሚጠበቅበትን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ማድረግ አለበት:: ቅድሚያ ለኮርፖሬሽኑ ዓላማና ተልዕኮ እንዲሰጥ አማራጭ የሌለው መፍትሔ መቅረብ አለበት:: የተቋሙን ችግሮች እንኳን በአንድ ግለሰብ እንዳለ መዳሰስ ባይቻልም፣ ምልከታ ለማሳየት ይረዳ ዘንድ የማይናቅ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት በማመን ነው ይህ ጽሑፍ የተዘጋጀው::

የኢሕአዴግ መንግሥት ስህተቶችን አምኖ የማይቀበል ይልቁንም በመደበቅ የሚታወቅ ከመሆኑም በላይ፣ ነፃና ገለልተኛ አስተያየትና ትችት የሚያቀርቡ ዜጐችን ያስፈራራል:: የዜግነት መብቶችን ከመከልከል አልፎ ‹‹ብጥብጥ ለማነሳሳት፣ ሕገ መንግሥቱን ለመናድ፣ አገርን በመካድና የመንግሥትን ሥልጣን በሕገወጥ ለመንጠቅ . . . ›› በሚላቸው ምክንያቶች ታርጋ በመለጠፍ ዜጐችን ያዋክባል:: ከዚህም አልፎ በማሰርና አገር ለቀው እንዲወጡ እንደሚያደርግ አገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው ጉዳይ ነው::

ኢሕአዴግ ይህን ሁሉ የሚያደርገው አንዳንድ ባለሥልጣናቱና አባላቱ የሚፈጽሙዋቸው ኢፍትሐዊ የመብት ጥሰቶችና በአገር ሀብት ላይ የሚያደርሱት ብክነት እንዳይጋለጥባቸው ነው:: የሚያቀርቡት መረጃ እውነትም ይሁን ሐሰት ሕዝብን የሚያገለግሉና የሕዝብ ልሳን የሆኑ ጋዜጦች በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ማግኘታቸውና በሕዝቡ እጅ መግባታቸውን በመረዳት፣ ምንም ዓይነት ምክንያት ሳይሰጥ በራሱ ሥልጣን እንዳይታተሙ ማገዱ ሌላ ምክንያት ሊሰጠው አይችልም:: ጋዜጠኞችና የሲቪል ተቋማት ኃላፊዎች በገዛ አገራቸው የመኖር ዋስትናቸው አደጋ ላይ መውደቁን ሁላችንም የምናውቀው ነው:: ኢሕአዴግ በ21 ዓመታት ውስጥ በርካታ ዕቅዶችን በማውጣት ቢንቀሳቀስም፣ ነገር ግን በአመራሩ ድክመትና በአፈጻጸሙ ችግር ሁልጊዜ በመድከም ይታወቃል:: ለዚህም ዋና ምክንያቱ እነኚህን አገርንና ሕዝብ የሚጐዱ ውጤቶች የስህተታቸው ምንጭ ምንድን ነው? የሚለውን መረጃ ለማግኘት ነፃና ገለልተኛ የሆነ መረጃን ለመቀበል ፈቃደኛ አይደለም:: ይልቁንም ተቺዎችን በጠላትነት ማየቱና ያሉበትን ድክመቶች አለመፍታቱ፣ የችግሮቹ ምንጭ ከሆኑት አባላቱና ባለሥልጣናቱ ጋር ብቻ መወገኑ፣ በአጠቃላይ ከውጭ ከሚመጡ መረጃዎች ይልቅ የውስጥ መረጃ መጠቀም

በመምረጡ፣ ችግሮቹንና ስህተቶችን በየዓመታቱ እየደጋገመ መጓዝ አስገድዶታል::

ኢሕአዴግ ለምን ይሆን እውነትን ማወቅ የተሳነው? በየጊዜው በርካታ የግምገማ ስብሰባዎችን ከአባላቱና ከአመራሮቹ ጋር ቢያደርግም ስህተቶችን አርሞ መጓዝ አልቻለም:: ለዚህም ሌላኛው ምክንያት ሊሆን የሚችለው ከፍተኛ የሥልጣንና የጥቅም ፍላጐቱን ዋስትና ለማስጠበቅና ለማረጋገጥ ካለው ፅኑ ፍላጐት የተነሳ ነው:: ለዚህም ነው ቀደም ሲል የራሱ የሆነ ‹‹ዓይናችን›› የሚባል የቴሌቪዥን ፕሮግራም ነበረው:: ‹‹ከእውነት ካለቀሱ እንባ አይገድም›› እንደሚባለው በራሱ የቴሌቪዥን ፕሮግራም የራሱን ባለሥልጣናት ጉድ እየዘረገፈ ያወጣ ነበር:: በሕዝብ ዘንድ ከግል ሚዲያዎች ይልቅ ተወዳጅነትና ተዓማኒነትን ያተረፈ ትኩረት መሳብ የቻለ ፕሮግራም ነበር:: ነገር ግን ከ1997 ዓ.ም. በፊት ተቃዋሚዎችን የሲኒ ማዕበል እያለ ሲሳለቅ ድንገት ‹‹ቅንጅት›› የሚባል የምሁራን ስብስብ የሚመስል የፖለቲካ ፓርቲ ተፈጠረና የሱናሚ ማዕበል በመሆን ኢሕአዴግን በማጥቀለቅለቅ አንሳፎ ከመስመር ወዲያ በመጣል አኮሰሰው:: በዚህም ምክንያት ከ1997 ዓ.ም. በኋላ የራሱን ‹‹ዓይናችን›› የሚለውን ፕሮግራም ጨምሮ በርካታ የግል ሚዲያዎችን ዘጋ:: ስለዚህም እስከዛሬ ድረስ ማንንም የማያምን ተጠራጣሪ፣ ኮሽ ሲል የሚደነብር ሆኖ ማንንም ሳይንቅ ከግለሰብ እስከ ሲቪል ተቋማትና የረድኤት ድርጅት ሠራተኞችን ጨምሮ በማሳደድ እስከዛሬ ድረስ አላቆመም::

ስለዚህም ከነፃና ከገለልተኛ ወገን ትክክለኛውን መረጃ ከመቀበል ይልቅ ስማቸውን በራሱ የክብር መዝገብ ካሳረፉ አባላቱ የተዛባ መረጃ በመቀበል ራሱን ማየት ተቸግሯል:: ገለልተኛ በሆኑ ንፁኃን አገር ወዳድ ሠራተኞች ላይ በተለያየ መንገድ ተፅዕኖ ማድረስና ስህተቶችን በመደጋገም

ነፃና ገለልተኛ መረጃዎች ለምን ዕድል ይነፈጋቸዋል?

Page 49: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 49 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

የፕሮጀክት ዶክመንተሪ ፊልም የወጣ ጨረታ ውመን ስፖርት አሶሲየሽን (ው.ሰ.አ) አገርበቀል፣ ለትርፍ ያልቆመ፣ ከፖለቲካ እና ከሃይማኖት ነፃ የሆነ መንግስታዊ ያልሆነ የልማት ድርጅት ሲሆን በኢትዮጵያ ውስጥ በዝቅተኛ ኑሮ ላይ ያሉ ሴቶችን እና በአጠቃላይ የማህበረሰቡን ማሕበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎአቸውን በማሻሻል የልማት ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያስችል ማህበረሰብ አቀፍ የልማት ስራዎችን በገጠርና ከተማ ክልሎች በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ ው.ሰ.አ በኢፌድሪ የበጎ አድራጐት ድርጅቶች እና ማህበራት ኤጀንሲ በሰርተፍኬት ቁጥር 0922 በድጋሚ ተመዝግቧል፡፡ በአሁኑ ወቅት ድርጅቱ በሶስት ክልሎች ማለትም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣በደቡብ ህዝብ ብሔርና ብሔረሰቦች ክልል እና አማራ ክልል ውስጥ በሚገኙ 8 ወረዳዎች እና 54 ቀበሌዎች ውስጥ የተለያዩ ማሕበረሰብ አቀፍ የልማት ስራዎችን በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ ው.ሰ.አ. እ.ኤ.አ ከ2008 ጀምሮ ኮንሰርን ወርልድዋይድ አጋር ድርጅት ጋር በደቡብ ወሎ ዞን በደሴ ዙሪያ ወረዳ የሴቶች እና ልጃገረዶችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና ምላሽ መስጠት የተሰኘ ፕሮጀክት ሲተገብር ቆይቷል፡፡ የዚህ ፕሮጀክት ዓላማም በ11 ቀበሌዎች ውስጥ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ለማጐልበት እራሱ ማህበረሰቡ የሴቶች እና ልጃገረዶችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን እንዲከላከል እና ለሚከሰቱት ችግሮች መፍትሄ እንዲፈልግ ማስቻል ነው፡፡ ይህ ፕሮጀክት እ.ኤ.አ ታህሳስ 31/2012 የሚጠናቀቅ ሲሆን ከመጠናቀቁ በፊት እስከአሁን ድረስ ማለትም ከጥር 2008 - ታህሳስ 2012 ድረስ ለ5 ዓመታት ሲተገበር በነበረው ፕሮጀክት የተገኙትን ውጤቶች እና ፕሮጀክቱ ያስመዘገበውን ለውጥ ለሌሎች ፕሮጀክቶች አስተማሪ በመሆን መልኩ መዘገብ አስፈላጊ ሆኖአል፡፡ ስለዚህ ው.ሰ.አ ከላይ የተገለፀውን ዘጋቢ ፊልም የሚሰራለት ባለሙያ በዚህ ጨረታ ለማወዳደር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በቂልምድ ያለው የዘመኑን ግብር የከፈለ እና ህጋዊ ፈቃድ ያለው እና ናሙና ፊልም ማቅረብ የሚችል የማስታወቂያና ፊልም ስራ ድርጅት በዚህ ጨረታ እንድትወዳደሩ ይገልፃል፡፡ ተወዳዳሪዎች ለውድድር የሚረዳ መረጃ ሰነድ (Terms of Reference) ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አምስት ሥራ ቀናት ውስጥ በድርጅቱ ዋናው ጽ/ቤት በመቅረብ እንድትወስዱ እንገልፃለን፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0116518852 ወይም 0911808177 መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ውመን ስፖርት አሶሴሽን

እ ኔ እ ም ለ ውአሳፋሪ ሥራዎችን እየሠራ ይገኛል:: ‹‹ስቀለው ስቀለው›› የሚሉ፣ የቅርቡን እንጂ የሩቁን ማየት የተሳናቸው በጲላጦስ ዘመን የሚኖሩ ወገኖች መረጃን በማዛባት ኢፍትሐዊ ድርጊት እንዲፈጽም ያደርጋሉ::

ኢሕአዴግ ሆይ አንድ እውነት ልንገርህ ወይም ልምከርህ:: አሁን ያሉት ተቃዋሚዎች የዕድሜ ማራዘሚያ ኪኒኖች እንጂ የኢሕአዴግን ሥልጣን ይረከባሉ ተብለው አይታሰቡም:: እነኚህ የ19ኛው ክፍለ ዘመን መጀመርያ ላይ ተምረው ያቆሙ፣ ከዚህ ዘመን ያልሆኑ፣ ተበታትነው እርስ በርስ የሚናቆሩ፣ አንድ ዕርምጃ ወደፊት ከመራመድ ይልቅ ለማሰናከል የሚጣደፉ፣ የአስተሳሰብ አድማሱ የጠበባቸውና የተበታተኑ እንዴት ቢሆን ነው ኢትዮጵያን በምታክል አገር ሥልጣን ይረከባሉ ተብሎ የሚታሰበው? ስለዚህ ኢሕአዴግ በዚህ በኩል ሐሳብ አይግባህ ነው የምልህ:: ይልቁንም ኢሕአዴግ መፍራት ያለበት ለሥልጣንና ለጊዜያዊ ጥቅም የሚስገበገቡትንና የሚሻኮቱትን የራሱን ራስ ወዳድ ካድሬዎች ነው:: ቦታውን ከያዙ በኋላ የሚይዙትንና የሚጨብጡትን በማጣት በሚፍገመገሙ ስግብግብ ካድሬዎች አማካይነት በአጭር ጊዜ ውስጥ ሊገረሰስ እንደሚችል ይገመታል::

ለኢሕአዴግ መልካም ምክሮች ይህን ያህል ካልኩ ወደ ዋናው የጽሑፍ ጭብጥ ልመለስ:: የአገራችንን የኢኮኖሚ ለማሳደግና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለማስቀረት ብዙ ምሳሌዎችን ብናነብ የሚበዛ አይመስለኝም:: የሩቅ ጊዜ ታሪኮችንና በቅርቡ በመካከላችን እየተፈጸሙ ያሉትን ታሪካዊ ስህተቶችን በማገናዘብ፣ በተለይም በቅርብ የቤተሰብ አባላትና በደጋፊዎች ያለይሉኝታ የሚፈጸሙ አስከፊ ስህተቶችን ምሳሌ ከተግባር ጋር በስፋት ማየቱ ተገቢ ይሆናል::

ከታላቁ መጽሐፍ ቅዱስ አንዳንድ አስገራሚ መሪዎች እንዴት በይሉኝታና በደጋፊዎች ተፅዕኖ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ታሪካዊ ስህተቶችን እንደሚፈጽሙ መመልከቱ ጠቃሚ ነው:: ምክንያቱም በአሁኑ ትውልድም የእነኝህ ታሪካዊ ስህተቶች መሣርያ የሆኑት መረጃዎች አገልግሎት ላይ እያዋሉ ነውና:: በእስራኤል አገር ከዛሬ 2000 ዓመታት በፊት ገሊላ በምትባል ክፍለ ሀገር ገዥው ሔሮድስ የሚባል ንጉሥ ነበር:: ይህ ሰው የወንድሙን ሚስት ሔሮድያድን በማግባቱ ምክንያት እዚሁ አገር የሚኖር ዮሐንስ የሚባል ታዋቂ ነቢይ የወንደምህን ሚስት ታገባ

ዘንድ ሕግ አልፈቀደልህም በማለት ነቀፈው:: ሔሮድስም አስይዞት ወህኒ ቤት እንዲታሰር አድርጐት ነበር:: ሚስቱ ሔሮዲያድም በዚሁ ታዋቂ ነቢይ ተቀይማ ልታስገድለው ትፈልግ፤ ነበር ነገር ግን አልቻለችም:: ምክንያቱም ንጉሡ ሔሮድስ ነቢዩ ዮሐንስን ፃድቅና ቅዱስ አድርጐ ስለሚቆጥረው ይፈራውና ያከብረው ነበር:: አንድ ውሳኔን የሚያስቀይር መጥፎ አጋጣሚ መጣና ታሪካዊ አሳዛኝ ስህተት ተፈጸመ:: እሱም የንጉሡ የሔሮድስ የልደት ቀን ነበር:: ንጉሡ የተወለደበትን የልደት ቀን ለማክበር ለመንግሥት ባለሥልጣናት፣ ለጦር ሹማምንትና ለአንዳንድ ታዋቂ ሰዎች ታላቅ ግብዣ አደረገ:: ይህም ለሔሮዲያድ ጥሩ አጋጣሚ ሆነላት:: ስለዚህም የሔሮድያድ ልጅ ወደ ግብዣው አዳራሽ ገብታ እየዘፈነች በውዝዋዜዋ ሔሮድስንና ከእርሱ ጋር የነበሩትን ተጋባዦች አስደሰተች:: ንጉሡም ልጅቷን የምትፈልጊውን ማንኛውንም ነገር ጠይቂኝ እሰጥሻለሁ፣ የመንግሥቴን እኩሌታ እንኳ ቢሆን የምትጠይቂኝን ሁሉ እሰጥሻለሁ ሲል ማለላት:: ልጅቷም ሮጣ ወደ እናቷ ሄደችና ምን ልጠይቀው አለቻት:: እናቷም የጥማቂው ዮሐንስ ራስ አሁኑኑ ተቆርጦ በሰሃን ይቅረብልኝ ብለሽ ጠይቂው አለቻት:: ልጅቷም ወዲያው በፍጥነት ወደ ንጉሡ ቀረበችና የአጥማቂው የነቢዩ ዮሐንስ ራስ ተቆርጦ አሁን በሰሐን ይሰጠኝ ስትል ጠየቀችው:: ንጉሡም በዚህ ነገር በጣም አዘነ፤ ይሁን እንጂ በተጋባዦች ፊት ስላደረገው መሃላ የጠየቀችውን ሊከለክላት አልቻለም:: ስለዚህም ንጉሡ ወዲያውኑ ከወታደሮቹ አንዱን ጠርቶ የነቢዩ የዮሐንስን ራስ ቆርጦ እንዲያመጣ ላከው:: ወታደሩም ወደ ወህኒ ሄዶ የዮሐንስን ራስ በመቁረጥ በሰሃን አድርጎ አመጣና ለልጅቷ ሰጣት:: ይህ ታሪክ ማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 6፣ 17-29 ይገኛል::

የዚያ ዘመን ነቢዮች አማኞችን ብቻ ሳይሆን መንግሥታትንም በማጋለጥ ተቃውሞአቸውን ያሰሙ ነበር:: ዛሬም ቢሆን የዕምነት ተቋማት ሰብዓዊ መብቶች ሲጣሱና ፍትሕ ሲዛባ የመቃወም ሥልጣን አላቸው:: በመጽሐፍ ሕግ አልተዘጋም፤ ነገር ግን ራሳቸው መንግሥታት ስላፈነገጡ ብቻ ነው:: ይሁን እንጂ የዚያ ዘመን ነቢያትን የአሁኖቹ ጋዜጠኞች ተክተዋቸዋል:: የአንድ መንግሥት ነቢያት ነፃና ገለልተኛ ጋዜጠኞችና ሚዲያ መሆናቸው ይነገራል:: የሆነ ሆኖ ታሪኩ እንደሚለው የደጋፊዎችና የአባላቱ ተፅዕኖ ንጉሡ አሳዛኝ ታሪካዊ ስህተት እንዲፈጽም

ምክንያት ሆኗል:: ከእሱ በታች ያሉ የሥልጣን ደጋፊዎችና የአባላቱን ሞራል ለመጠበቅ ሲል ህሊናው የማይፈቅደውንና የማያምንበትን ስህተት ፈጽሟል:: ስለዚህም ኢሕአዴግ ከአባላቱ ጋር በተለያዩ ስብሰባዎች ሲነጋገር፣ ከስብሰባው መልስ ነፃና ገለልተኛ የሆኑ ዜጐችን በጥርጣሬ በማየት፣ እንዲሁም ስህተቶችን በመደጋገም ሽምጥጥ አድርጐ መካድና በሌሎች ላይ ምክንያቱን ማላከክ የዘወትር ተግባር ነው::

ይህንን የታሪክ ድግግሞሽ የማፈጽመው ገለልተኛና ነፃ መረጃን ከመጠቀም ይልቅ በአብዮታዊ ዲሞክራሲ ጋዜጠኞችና ካድሬዎቹ፣ እንዲሁም ሥልጣንና ጥቅማ ጥቅም ለማግኘት በሚሻኮቱ ስማቸው በኢሕአዴግ የክብር መዝገብ ያረፈ አዳዲስ ዕጩ አባላት ተዓማኒነት በጐደለው መረጃ ስለሚወሰን በመሆኑ ነው:: የዚህ ምሳሌ ዋና ዓላማ ኢሕአዴግ በጥቅም ከተሳሰሩና ገለልተኛ ካልሆኑ ወገኖች የተዛባ መረጃ ብቻ ከሚጠቀም ይልቅ፣ ነፃና ገለልተኛ ከሆኑ ግለሰቦችና ተቋማት ተጨማሪ መረጃ በመውሰድ ራሱን ከስህተት እንዲያርም፣ ነፃና ገለልተኛ ሆነው በመንግሥት ተቋማት የሚሠሩ ግለሰቦችና ዜጎች የኢሕአዴግም ሆነ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጠላት ሆነ ወዳጅ እንዱልሆኑ እንዲረዳ ማድረግ ነው:: ወደ ሌላው የኢሕአዴግ የታሪክ ድግግሞሽ ዝርዝር ከመግባቴ በፊት ግልጽ እንዲሆን አንድ በአገራችን የተከሰተ አሳዛኝና አስተማሪ ሊሆን የሚችል ታሪካዊ የስህተት ምሳሌ አሁንም መጠቀሙ አስፈላጊ ነው::

ይህ አሳዛኝ ክስተት በ1966 አብዮት በእነመንግሥቱ ኃይለ ማርያም የሥልጣን ሽሚያ ወቅት የተፈጸመ ነው:: ስመጥር ኢትዮጵያዊ ጀግና፣ አገር ወዳድና ሰብዕናን የተላበሱትን ጄነራል አማን አምዶምን መንግሥቱ ኃይለ ማርያም በሥልጣን ሽሚያው ወቅት ሊጠቀምባቸው ፈለገ:: ስለዚህም የአገሪቱ ርዕሰ ብሔርና የደርግ ሊቀመንበር አድርጐ ለመሾም በራሱ በመንግሥቱ ኃይለ ማርያም ሐሳብ አቅራቢነትና ከፍተኛ የሙገሳ ቅስቀሳ በማድረግ ወደ ሥልጣን እንዲወጡ ተደርጐ የሥልጣኑን ቀዳሚ ወንበር እንዲጨብጡ ተደረጉ:: እኝህ ስመጥር ምሁርና ጀግና ጄነራል ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላ የአገሪቱን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በማየት የራሳቸውን ሐሳብ በማራመድ ሥራቸውን ሲጀምሩ፣ መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ሥልጣኑን ለመቆጣጠር የሚያደርገው ሙከራ በእኝህ ጄነራል ቦታ ያጣል:: በዚህም ምክንያት በመካከላቸው የተፈጠረው አለመግባባት እየሰፋ

መምጣቱን ተከትሎ እንደለመደው መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ከዚህ ዓለም ሊያስወግዳቸው በማሰብ ያሰላስል ጀመረ:: ጀግናና አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ በማለት ባሞገሰበት አንደበቱ ኤርትራን ለማስገንጠል፣ አገርን በመካድና አብዮቱን ለመቀልበስ፣ ወዘተ የሚል የወንጀል ታርጋ በመለጠፍ ቅስቀሳ ጀመረ:: እኝሁ ጄነራል በጦሩ ዘንድ ከፍተኛ ዝና ስለነበራቸው ይህን በመፍራት በየክፍለ ጦሩ ያሉትን ንዑስ የደርግ አባላት በመጥራትና የለጠፈውን የሐሰት ወንጀል በማሳመን ተመልሰው ጦሩን እንዲያሳምኑለት በመፈለግ ከየክፍለ ጦሩ ሰበሰበ::

እኝህ ጄነራል አገርን በመክዳት ለማስገንጠል ሲያሴሩ ደረስንባቸው:: ቀድመን ባንነቃ ኖሮ ጦሩን ሊያስመቱት ነበር በማለት ተሰብሳቢ ንዑስ የደርግ አባላትን አሳመነ:: እነኝህ የደርግ ንዑስ አባላት በበረሃ የሚኖሩ ወታደሮች በወቅቱ በተፈጠረው ሁኔታና ክፍተት ቦታ ለማግኘት ከፍተኛ ጥረት ያደርጉ ነበር:: ለመንግሥቱ ኃይለ ማርያምና ለአብዮቱ ታማኝና ቁልፍ ሰው መሆናቸውን ለማሳየት ባደረጉት ተሳትፎ ስብሰባው ዓላማውን እንዲስት አደረጉ:: የቀድሞ ባለሥልጣናት እኛንና ሕዝብን ሲበድሉ ኖረው አሁን ደግሞ በእስር ቤት ታጉረው ይቀለባሉ አሉ:: ለእነሱ ቀለብና ጥበቃ የሚወጣው የአገሪቱ ሀብት በበረሃ ለሚንከራተተው ሠራዊት ሳሙና መግዣ ስለሚሆን፣ እነሱም ዛሬ መወገድ አለባቸው በማለት በአንድ ድምፅ አስተጋቡ:: እነኛ የመንግሥቱ ኃይለ ማርያም ሥልጣን አስተማማኝ ደጋፊ የሆኑ ንዑስ የደርግ አባላትና የበረሃ ወታደሮች ያቀረቡት የይገደሉ ሐሳብ መንግሥቱ ኃይለ ማርያምን አጣብቂኝ ውስጥ እንዳስገባው በራሱ አንደበት የተገለጸ ጉዳይ ነው:: ስለዚህም የእነኝህን የበረሃ ወታደሮች አንድ ድምፅ በቸልታ ማለፍ ለራሱ አደገኛ መስሎ ስለታየው ወቅቱን እየረገመ እንዲገደሉ የምትፈልጉትን ጠቁሙ አለ:: መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ባያምንበት እንኳ ትልቅ ታሪካዊ ስህተት ሊሆን እንደሚችል እያመነበት የሰው ሕይወት እንደቀላል ነገር ረገፈ:: እስከ ዛሬ ድረስ 60ዎቹ እየተባሉ የሚጠሩትን በሕግ ጥላ ሥር እያሉ እንደ በግ ከታሰሩበት እያወጣ አረዳቸው:: የምሳሌው ዋና ዓላማ ለሥልጣን የሚሻኮቱ ደጋፊ አባላት የሚፈጥሩት ተፅዕኖና ተዓማኒነት የጐደለው የመረጃ ጫና እንዴት ወደ ታሪካዊ ስህተት ሊያመራ እንደሚችል ለመግለጽ ታስቦ ነው::

በኢሕአዴግም በስብሰባዎች በተለይ አንዳንድ

Page 50: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 50 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

እ ኔ እ ም ለ ው

ማስታ

ወቂያ

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

አቢሲንያ ባንክ (አ.ማ.) ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና በሠንጠረዡ የተመለከተውን በነባር/በሊዝ ይዞታ ላይ የተገነባውን የመያዣ ንብረት በአዋጅ ቀጥር 97/1990 እንደተሻሻለው እና 98/90 ለባንኮች በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የመያዣ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታና ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡

• ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን 1/4 (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ. በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ.) ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ፡፡

• የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አሥራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ይኖርበታል፡፡ በእነዚህ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ. ይመለስላቸዋል፡፡

• መያዣ ሰጪው በሐራጁ ቀን በቦታው መገኘት ይችላሉ ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡• ባንኩ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡• የጨረታው አሸናፊ በሚገዛው የመያዣ ንብረት ላይ ሊከፈል የሚገባውን ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ የስም ማዛወሪያ ክፍያዎችን፣

የሊዝ ክፍያ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስና ሌሎች የግብር ክፍያዎችን ይከፍላል፡፡ • በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አሲዞ ንብረቱን ለመጐብኘት ወይም ለማየት የሚቻል ሲሆን፣ ለተጨማሪ መረጃ፡-

በስልክ ቁጥሮች 034-440 73 77/ 011-554 67 37/ 0911-64 80 31 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡

ተ.ቁየተበዳሪው

ስም

የመያዣ ሰጪው ስም

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ

የጨረታ መነሻ ዋጋ

ብር

ጨረታው የሚካሄድበት ቀንና ዓ.ም.

የምዝገባ ሰዓት

የጨረታ ሰዓት

የንብረቱ ዓይነትና

አገልግሎት

የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር

የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር

1

በለሳ የግንባታ ውጤቶች ኃ.የተ.የግ.ማ

ኢትዮ ፋና ንግድ ሥራዎች ኃ.የተ.የግ.ማ

መቀሌ ሰሜን ወረዳ

ኢንዱስትሪ መንደር

ብር 4,991,200

02/04/2005 ዓ.ም.

4:00-4:30

4:30-5:30 መጋዘን 2000 342/31513

አቢሲንያ ባንክ (አ.ማ.) BANK OF ABYSSINIA (S.C.)

አባላቱ ስህተቶቻቸው እንዳይገለጡ ወደ ነፃና ገለልተኛ የኅብረተሰብ አባላትና የሲቪል ተቋማት ሁሉም የበኩላቸውን ድንጋይ በመወርወር ‹‹ስቀለው ስቀለው›› ይላሉ:: በእነሱ ብቻ ኢሕአዴግ መሠረት ይዞ የቆመ በማስመሰል ነፃና ገለልተኛ የኅብረተሰብ አባላት፣ እንዲሁም ሲቪል ተቋማት ኢሕአዴግና መንግሥትን አደጋ እንዳንዣበቡበት ያስመስላሉ:: የኢሕአዴግ አመለካከት በገለልተኛ የኅብረሰብ አባላት ላይ እንዲንሸዋረር በማድረግ የሚፈጥሩት አስተዋጽኦ የሚናቅ አይደለም:: ስለዚህም የአገሪቱ ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሚባል አንድ የመንግሥት የልማት ድርጅት የተፈጠሩበትን በርካታ ችግሮች ከመሠረቱ ለመፍታት የሙያተኞችንና የገለልተኛ አካላትን መረጃን መጠቀም ነበረበት:: በ2001 ዓ.ም. በኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽን ቢፒአርን ተግባራዊ ለማድረግ የተፈጠሩት ችግሮች ተለይተው ቀርበው ነበር (በጥናቱ ላይ ማለት ነው):: ጥናቱ ያቀረባቸውና የለያቸው መሠረታዊ ችግሮችም፣

1ኛ) ሠራተኞች ሕገወጥ ጥቅም መፈለጋቸው፣

2ኛ) የሠራተኞች የሥራ ተነሳሽነት ያለመኖር ወይም መለገማቸው፣

3ኛ) ድርጅቱ የሚተዳደርበት ደንብና ፖሊሲ ስለሌለው ነው የሚሉ ናቸው::

ከዚህ በላይ የተዘረዘሩት ችግሮች የሉም ብለን ለጊዜው መከራከሩን እንተው:: ነገር ግን እነኝህንና ሌሎች ችግሮችን ለመፍታት ብቃት ያላቸው ባለሙያዎችና ቅንነትና ተዓማኒነት ያላቸው መረጃዎች ማግኘት ያስፈልግ ነበር:: ሆኖም ግን ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን የተቋሙን ችግሮች ከመፍታትና ከማስወገድ ይልቅ፣ ለፖለቲካ ሥልጣን በሚሻኮቱ፣ ቅንነት በጐደላቸው፣ ስለአገር ኃላፊነት የማይሰማቸው የቢፒአር ቄሳሮች አማካይነት ችግሮችን በሌላ ችግሮች በመተካት ተለባብሰው እንዲቀጥሉ ተደረገ:: ሠራተኞችና ማኔጅመንቱ በጠላትነት በመተያየት እንዲለያዩ ከማድረጋቸውም በላይ፣ ሠራተኞች በመንግሥት ላይ ጥርጣሬ እንዲያድርባቸው አስተዋጽኦ አድርገዋል:: እንዲሁም ሠራተኛውን በዘር፣ በቋንቋና በዕውቂያ ያለ ሕጋዊ መመዘኛ በመከፋፈል አንዱን ተጠቃሚ ሌለው ተመልካች ባይተዋር አድርገውታል:: ሌላውና በጣም የሚገርመው ቀጣዩ የትራንስፎርሜሸን ዕቅድ አሁንም በንፁኃንና ሪገለልተኛ ሠራተኞች ላይ ያነጣጠረ የቅርብ ሥጋት መሆኑ ነው:: ገና

ከመነሻው ሲታይ የጥናት ውጤት ተብሎ የቀረቡት የድርጅቱ ችግሮች አሁንም እንደተለመደው ከቢፒአር ጥናት ጋር የሚመሳሰሉ ናቸው:: የተለዩት ችግሮችም፣

1ኛ) ታታሪ ሠራተኛ፣

2ኛ) እኔ ምንቸገረኝ የሚሉ ሠራተኞች/ግዴለሽ ሠራተኞች

3ኛ) ሌባና ድርጅቱን ለማውደም የተሰማሩ

ሠራተኞች በሚል በሦስት ምክንያቶች በመከፋፈል ወደፊት ምን ሊሆን እንደሚችል የሚያመለክቱ ሆነዋል:: ታዲያ ኢሕአዴግን ለ21 ዓመታት ጠንቅቆ ለሚያውቀው ማንኛውም ግለሰብ ምን ዓይነተ ስህተቶችን ሊደግም እንደሚችልና ሊያሳስቱት የሚችሉ የመረጃ ምንጮችን መገመት ፈጽሞ አያዳግትም:: ከዚህ በላይ የተዘረዘሩት የተቋሙ ችግሮች ከበፊቱ የሚለዩት የድርጅቱ ደንብና ፖሊሲ አለመኖር በሚለው ታታሪ ሠራተኞች መተካቱ ነው:: ድሮም ታታሪ ሠራተኞች አይኖሩም ብሎ ማሰብ ጭፍን አስተሳሰብና ሌላ ተልዕኮ ያለው መሆኑን የሚያመለክት ነው:: ሌላው አሁን ያለው ደንብና ፖሊሲ ትክክል እንደሆነ ተቆጥሮ መታለፉ ነው ድርጅቱን ቁልቁል እንዲወርድ ያደረገው:: ነገር ግን አድልኦ ላይ የተመሠረተው የድርጅቱ ደንብና ፖሊሲ ዋናው ችግር ነው:: ስለዚህም ታታሪ ሠራተኞች የሚላቸው እነማን እንደሆኑ ለማወቅ በጣም ግልጽ ነው:: ይህንኑ የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በሚመለከት የተቋሙን ችግሮች ሠራተኞች በግልጽ እንዲያቀርቡ ለሳምንታት በዘለቁ ስብሰባዎች በቦርድ ሰብሳቢው አማካይነት በተደረገ ስብሰባ ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ውይይቶች፣ ጥያቄዎችና ጥቆማዎች ተደርገዋል:: ታዲያ በስብሰባው ወቅት ሠራተኞች የሚያቀርቧቸው አገራዊም ሆነ በተቋሙ አሉ የሚላቸውን ጥያቄዎችንም ሆነ አስተያየቶች ያለ ገደብ እንዲያቀርቡ ተፈቀደ:: ውይይቶቹ በመራዘማቸው ሠራተኞች እየተፍታቱና ዘና እያሉ በመሄድ ላይ እንዳሉ፣ አንድ የኔቢጤ የዋህ ሠራተኛ የኢሕአዴግን ቀይ መስመር ያለፈ ጥያቄ በማቅረቡ የሰብሳቢው ቁጣ በመገንፈሉ ድንገት ሳይታሰብ የስብሰባው ድባብ ተቀየረ::

የቀረበው ጥያቄ በመሥርያ ቤታችን ውስጥ የኢሕአዴግ አባል ነን የሚሉ ግለሰቦች ነፃና ገለልተኛ የሆኑ ሠራተኞችን ያስፈራራሉ:: ሥልጣንና ቁልፍ ቦታን የያዙ፣ ያለሙያቸው

እነሱ በመረጡት ቦታ ሹመት የሚሰጣቸው፣ የተቋሙን ማንኛውንም ንብረት እንደፈለጉ የሚጠቀሙ፣ የድርጅቱን የሥራ መኪና እንደፈለጉ ይዘው የሚወጡ እንዴት ይታያሉ የሚል ነበር:: ሰብሳቢው በፕላዝማ ስክሪኑ ብቅ ብለው ማን ነው ይህን ጥያቄ ያነሳው? ማንነቱን ይግለጥልኝና መረጃውን ይዞ ይቅረብ በማለት የቁጣ ወላፈን ሲለቁበት፣ በዚያ የተንጣለለ አዳራሽ በምቹ መቀመጫ ላይ ተቀምጦ የፕላስቲክ ውኃውን ጐንጨት እያለ ዘና ብሎ በመቀመጥ ቀጣዩን ንግግር በመጠባበቅ ላይ የነበረው ሠራተኛ ድንገት በተከሰተው ነገር ክው አለ:: በድንጋጤ የሁሉም ፊት በንፋስ እንደጠወለገ ለጋ ቅጠል አንገቱን ወደ ምድር አቀረቀረ:: ‹‹አሳ ጐርጓሪ ዘንድ ያወጣል›› እንደሚባው የጥያቄና የአስተያየት ገደብ በግልጽ ባለመቀመጡና በስብሰባው መራዘም ኢሕአዴግ እንዲታወቅበትና እንዲገለጡ የማይፈልጋቸው ዳራዎች ነበሩ ማለት ነው:: በመሠረቱ ሁሉም ሰው ጥያቄም ሆነ ጥቆማ ሲያቀርብ ስምና አድራሻው እየተመዘገበ ነው:: በዚህም ደግሞ ችግር እንዳይደርስ አስቀድሞ ቃል በመገባቱ ነበር:: ታዲያ ሰብሳቢው የጠየቀውን ሠራተኛ ማንነት ለማወቅ መጠየቃቸው ጥያቄው እንዳይደገም ለማስፈራራት እንጂ የጠያቂውን ማንነት ያጡታል የሚል ግምት አይኖርም:: በዚሁ ጉዳይ ላይ ንግግራቸውን ሲያሳርጉ አባላቱ የራሳቸውን ገንዘብ ሳይቀር እያወጡ ሌት ተቀን የሚተጉ ሠራተኞች ናቸው:: እኛ እናውቃቸዋለን . . . በማለት የራሳቸውን ምስክርነት በማስቀመጥ መልሳቸውን ደመደሙ::

እንግዲህ የታተሪ ሠራተኞችን ማንነት እዚህ ላይ አውቀናል:: በሌላ በኩል እኔ ምንቸገረኝ የሚሉ ሠራተኞች ግድየለሽ ሠራተኞች ናቸው ተብሏል:: እነዚህ ሠራተኞች ነፃና ገለልተኛ ሠራተኞች ሥራቸውን ካከናወኑና የሥራ ሰዓታቸውን ከጨረሱ በኋላ ወደ ግል ጉዳያቸው ቆፍጠን ብለው የሚሄዱ፣ በራሳቸው የሚተማመኑና ሀቀኛ ሠራተኞች መሆናቸው ነው:: የእነዚህ ሠራተኞች አቋም የተቋሙን ሥራ በሥራ ሰዓታችን ማከናወን እንጂ፣ ከዚህ ውጭ የፖለቲካ ወሬ ተሸክመን በየቢሮው እየዞርን ማናፈስ አይጠበቅብንም የሚል ነው:: በኢሕአዴግ ስብሰባዎች የሚሟገትላቸው የሌላቸው ነፃና ገለልተኛ (መሀል ሰፋሪ) የሚባሉት ማለት ነው:: ስለዚህም እነኝህ ሠራተኞች ‹‹ጌታዋን ተማምና ላቷን ውጭ እንደምታሳድር በግ›› አይደሉም:: በማንም አይተማመኑም:: የሚተማመኑት

በሥራቸውና ራሳቸውን ነፃ በማድረግ ነው:: ስለዚህም በወንጀል የሚጠረጠሩ ባለመሆናቸው በእኔ ምንቸገረኝነት ተፈርጀዋል::

ሦስተኛውና ሌባ የሚባሉትን ሠራተኞች ራሱ ኢሕአዴግ ያውቃቸዋል:: በመረጃ የተደገፈ ጥቆማም ከሠራተኞች ቀርቦለታል:: ዕርምጃ ለመውሰድ ያልተቻለው ግን በራሱ በኢሕአዴግ ጉያ ሥር በመሆናቸው ነው:: ማን ንፁህ ሆኖ በማን ላይ ይፈርዳል? እዚህ ላይ አንድ ምሳሌ መጠቀም ያስፈልጋል:: ‹‹ኢየሱስም በማለዳ በቤተመቅደስ አደባባይ እንደገና ታየ፤ መምህራንና ፊሪሳውያን በምንዝር የተያዘች ሴት አመጡ:: በእሱ ፊትም አቆሟት:: ኢየሱስንም እንዲህ አሉት:: መምህር ሆይ ይህች ሴት ስታመነዝር ተይዛለች:: ሙሴም በሕጉ እንደዚህች ያሉ ሴቶች በድንጋይ እንዲወገሩ አዟልና አንተስ ምን ትላለህ? ኢየሱስ ግን ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ይጽፍ ነበር:: በጥያቄ ሲወተውቱት ቀና ብሎ ‹‹ከእናንተ ኃጢአት የሌለበት እርሱ አስቀድሞ ድንጋይ ይወርውርባት›› አላቸው:: እንደገናም ጐንበስ ብሎ በጣቱ ምድር ላይ ይጽፋል:: ይህንን እንደሰሙ ከሽማግሌዎች ጀምሮ አንድ በአንድ እየወጡ ከአካባቢው ጠፉ:: ኢየሱስም ቀና ብሎ ‹‹አንቺ ሴት ከሳሾችሽ ወዴት አሉ?›› አላት:: ሴቲቱም ‹‹ጌታ ሆይ አንድስ እንኳ አለች፤›› ምሳሌ የተወሰደው ከዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 8 ቁጥር 1 ነው:: እነኝህ የሙሴ ሕግ መምህራን በሴቷ ላይ ድንጋይ ለመወረወር አንዳችም እንኳ የፃድቅ ሞራል አልነበራቸውም:: ራሳቸውም ሕጉን ባለመጠበቅ የሚታሙ ናቸው:: ራሳቸውን ሲመለከቱ ከሴቷ ይልቅ በእነሱ ላይ ያለው ገዝፎ ታያቸው:: ስለዚህም ይህ ዓይነቱ ችግር ያለባቸው አንዳንዶቹ ኢሕአዴጎች እርስ በራሳቸው ይተዋወቃሉ:: ኪራይ ሰብሳቢና የፖለቲካ ጥገኛ ቢሉ አንመናቸው ችግሩ ከራሳቸው ነው:: አንዱ በሌላው ላይ ጣቱን መቀሰር አይችልም:: በራሱ ላይ ግመል የሚያክለውን ጉድፍ ሳያይ በሌላው ላይ ትንኝ የምታክለውን ጉድፍ ላንሳልህ ማለት አይችልም:: ስለዚህም የኢሕአዴግ ችግሮች እጅግ የተሳሰሩና ሊፈቱ እንደማይችሉ እያሰብን በቀጣዩ በተቋሙ ችግሮች ላይ በዝርዝር ለማቅረብ ይሞከራል:: እግዚአብሔር ቢፈቅድ ለዛሬው እዚህ ላይ ለማቆም እገደዳለሁ:: ሁላችንንም የዚያ ሰው ይበለን::

Page 51: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 51 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

  

ሕብረት ባንክ A.ማ United Bank S.C  

የህንፃ ዲዛይን Aውደ ርEይ  

ባንካችን ከAዲስ Aበባ ዩኒቨርስቲ የንግድ ስራ ኮሌጅ ፊት ለፊት በተለምዶ ሠንጋተራ የተባለ በሚጠራው Aካባቢ ጅግ ውብ ባለ 32 ፎቅ የዋና መስሪያ ቤት ህንፃ

ለመገንባት የዲዛይን ውድድር Aዘጋጅቶ Aሸናፊውን መርጧል፡፡

ይህን ልዩና ለከተማችን ፈርጥ የሚሆነውን የህንፃ ዲዛይን ና በውድድሩ ለመጨረሻ ዙር Aልፈው የነበሩ Aማራጮችን በሙሉ ከጥቅምት 28 ስከ ህዳር 12 ቀን 2005 ዓ.ም. ዘወትር በስራ ሰዓት ጋንዲ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው

የሕብረት ባንክ ጋንዲ ቅርንጫፍ ውስጥ ለይታ ቀርቧል፡፡

ሁላችሁም ይህንን የህንፃ ዲዛይን Aውደ ርEይ ንድትጎበኙ በAክብሮት ንጋብዛለን፡፡

በዚህ Aጋጣሚ በቦሌ መንገድ ስራ ምክንያት የሲቪል ሰርቪስ መ/ቤት በሚገኝበት ህንፃ

ውስጥ ወደ Aለው የAፍሪካ ጐዳና ቅርንጫፋችን የሚወስደው መንገድ ዝግ በሚሆንበት ጊዜ የቅርንጫፉ ደንበኞቻችን ማንኛውንም የባንክ Aገልግሎት በሌሎች ቅርንጫፎቻችን ማግኘት ንደሚችሉ ከወዲሁ የገለፅን፤ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት

ከፈለጉ በሚከተሉት የስልክ ቁጥሮች መጠቀም የሚችሉ መሆኑን ንገልፃለን፡፡ የስልክ ቁጥሮች፡ 0911 16 66 64 0911 93 69 20 011 554 97 18

በሕብረት ሠርተን በሕብረት ንደግ

ሕብረት ባንክ A.ማ

United Bank S.C. Head Office Address:- 011 465 52 22/40-42

[email protected] www.unitedbank.com.et 

 

Page 52: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 52 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Page 53: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 53 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ፎቶ ዜና

የመጀመርያው የኢትዮ ስፔን የረቂቅ ሙዚቃ ኮንሰርት ባለፈው ሐሙስ በብሔራዊ ቴአትር ተዘጋጅቶ ነበር፡፡ የሙዚቃ ኮንሰርቱ በያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ኦርኬስትራና በታዋቂው ስፔናዊ የሙዚቃ መራሔ መዘምራን (ኮንዳክተር) ሲልቪያ ሳንዝ የተጣመሩበት ነበር፡፡ ወይዘሮ ታደለች ዳለቾ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ በኢትዮጵያና በስፔን መካከል ባህላዊ ትስስርን ለማጠናከር ድልድይ እንደሚሆን የተናገሩ ሲሆን፣ በሲምፎኒ ኦርኬስትራ በመታገዝ ኮንሰርቱ የመጀመርያ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የዝነኛው ስፔናዊ አቀናባሪ ማኑኤል ዲ ፈለ ‹‹ግራናዳ የስፔን ዳንስ››፣ የፈለቀ ኃይሉን ‹‹ትራ ማርች›› እና የታደለ ጥላሁንን ››የአፍሪካ ዳንስ›› ሥራዎችን ጨምሮ ዘጠኝ የሙዚቃ ሥራዎች ቀርበው ነበር፡፡ የሙዚቃ ኮንሰርቱን አንድ ሺሕ የሚሆኑ ሰዎች ሲታደሙበት አብዛኞቹ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት ናቸው፡፡ ኮንሰርቱ ላይ የተሳተፉ ባለሙያዎች እንደገለጹት በኢትዮጵያውያን አቀናባሪዎችና በሳንዝ የታገዘውና ለኮንሰርቱ የተደረገው ዝግጅት አንድ ወር ገደማ የፈጀ ነበር፡፡ (በይበቃል ጌታሁን)

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

Page 54: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 54 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታ

ወቂያ

Project Background:Abt Associates Incorporated implements United States Agencies for International Development (USAID) funded Private Health Sector Program (PHSP) that works to increase access to and demand for high quality public health services in the private health sector by building sustainable public- private partnerships. PHSP/Abt Associates Inc. invites local vehicle maintenance/auto repair companies to submit a technical proposal and quotation for maintenance services of Abt Associates Inc. Ethiopia vehicles.The Request for the Proposals will be issued from November 12 -16, 2012 from 9:00 a.m. to 5:00 p.m. Proposals will be due on November 30, 2012, no later than 5:00 p.m.

Ms. Helina Sisay will issue the RFP documents and receive the proposals at the address stated below:

Abt Associates Inc. Yeka Sub City: Haile GebreselassieAvenue, Rebecca Building, 5thFloor P.O. Box 2372 Code 1250Addis Ababa, EthiopiaFax: +251 -116-613559Tel: +251- 116- 613551

Request for ProposalVehicle Maintenance Service

በጌታሁን ወርቁ

የሰበር ችሎት መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበትን ፍርድ የሚመለከት ችሎት ነው:: ዋና ዓላማው ለተከራካሪዎች ፍትሕ ከመስጠት ባለፈ የሕግ ሥርዓቱን ወጥነት፣ ሕልውናና ፍትሕ ማረጋገጥ ነው:: የኢትዮጵያ ፌዴራል ሕገ መንግሥት በአንቀጽ 80(3) የፌዴራል ሰበር ችሎትን ያቋቋመ ሲሆን፣ ‹‹የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበትን ማናቸውንም የመጨረሻ ውሳኔ ለማረም በሰበር ችሎት የማየት ሥልጣን ይኖረዋል፤›› በማለት ደንግጓል:: ዝርዝሩ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 25/1988 ዓ.ም. የወጣ ሲሆን፣ የአዋጁ አንቀጽ 10 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ሥልጣንን ይዘረዝራል:: በዚሁ መሠረት ሰበር ችሎቱ ሦስት የሥረ ነገር ሥልጣን ተሰጥቶታል:: እነዚህም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በይግባኝ አይቶ የመጨረሻ ውሳኔ የሰጠባቸው ጉዳዮች፣ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መደበኛ ችሎት የመጨረሻ ውሳኔ የሰጠባቸውን ጉዳዮች እንዲሁም የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መደበኛ ችሎት ወይም በይግባኝ አይቶ የመጨረሻ ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞባቸው ከተገኘ የፌዴራል ሰበር ችሎት ያርማቸዋል:: የሰበር ጥያቄው ማመልከቻ የመጨረሻ ውሳኔ በተሰጠ በዘጠና ቀን ውስጥ ነው:: በዚህ አዋጅ መሠረት የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት ብዙ ጉዳዮችን የተመለከተ ሲሆን፣ ከሰኔ 1997 ዓ.ም. ጀምሮ ደግሞ የሰበር ችሎቱ ፍርድ በሥር ፍርድ ቤቶች አስገዳጅ እንዲሆን የሚያስችል አዋጅ ወጥቷል:: አዋጅ ቁጥር 454/1997 ዓ.ም. በአንቀጽ 2 ‹‹የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከአምስት ያላነሱ ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት የሚሰጠው የሕግ ትርጉም በየትኛውም ደረጃ ላይ በሚገኝ የፌዴራል ወይም የክልል ፍርድ ቤት ላይ አስገዳጅነት ይኖረዋል:: ሆኖም የሰበር ችሎቱ በሌላ ጊዜ በተመሳሳይ ጭብጥ የተለየ ትርጉም ሊሰጥ ይችላል፤›› በማለት ደንግጓል:: ይህ የሰበር ችሎቱ ሥልጣን በዳኛ ሠራሽ ሕግ ሥርዓት (Common law countries) ካለው የገዥ ፍርድ (Precedent) ጋር ተመሳሳይ የሆነ ሥልጣን ቢሆንም፣ ችሎቱ ሕግ የማውጣት ሥልጣን የሌለው በመሆኑና ሥልጣኑም ከሰበር ችሎት ውጭ ለሌሎች ፍርድ ቤቶች ያልተሰጠ በመሆኑ ልዩነት አለው:: በአዋጁ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ አስገዳጅ

የሕግ ትርጉም የተሰጠባቸውን ውሳኔዎች በየደረጃው ላሉ ፍርድ ቤቶችና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት አሳትሞ የማሰራጨት ግዴታ ተጥሎበታል:: በዚህ መሠረት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እስካሁን በ12 ቅጾች (Volumes) የተካተቱ አስገዳጅ የሕግ ትርጉም የተሰጠባቸው ፍርዶች አሳትሟል::

በእነዚህ ፍርዶች ሰበር ሰሚ ችሎቱ የተለያዩ አስገዳጅ ትርጉሞችን የሰጠ ሲሆን፣ በዚህ ጽሑፍ ችሎቱ በሁለት በተለያዩ መዛግብት የመንግሥት ባንኮች ተከራካሪ በሆኑባቸው የመያዣ ውል እድሳት ጉዳዮች ላይ የያዘውን አቋም እንፈትሻለን:: በጽሑፉ የመያዣ ባህርያት፣ አመዘጋገብ፣ የማብቂያ ጊዜ፣ ውሉን ስለማደስና ያለማደስ ውጤትን በመቃኘት የሰበር አቋምን ፍትሐዊነት እንመለከታለን:: የጉዳዩ አመጣጥ

ለዚህ ጽሑፍ የተመረጡት የሰበር ፍርዶች በሰ/መ/ቁ 44800 ጥቅምት 05 ቀን 2002 ዓ.ም. እና በሰ/መ/ቁ 40109 ጥቅምት 1 ቀን 2003 ዓ.ም. የተሰጡ ናቸው:: በመጀመርያው ጉዳይ አመልካች አቶ አብዱራዛቅ ሐሚድ ሲሆኑ ተጠሪው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነው:: በሁለተኛው ጉዳይ ደግሞ አመልካች የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሲሆን ተጠሪው ደግሞ አቶ ተክሌ ዋከኔ ናቸው:: በሁለቱም ጉዳዮች ግለሰቦች ተከራካሪዎች ሦስተኛ ወገን መያዣ ሰጪዎች ሲሆኑ፣ የመያዣ ውሉ ከተቋቋመ አሥር ዓመት ያለፈ በመሆኑ መያዣው እንዲፈርስላቸው ጠይቀዋል:: ችሎቱ የተለያዩ ምክንያቶችን በመጥቀስ የመያዣ ውል ከተቋቋም ከአሥር ዓመታትም በኋላ የጸና ስለመሆኑ በመተንተን ለባንኮቹ ፍርዱን ሰጥቷል::

በመጀመርያው መዝገብ ሐሚድና ቤተሰቡ የግብርና ውጤቶች ኃ/የተ/የግ/ማኅበር ከባንኩ ብድር ሲወስድ አቶ ሐሚድና አመልካች ሁለት ቤቶቻቸውን በመያዣ የሰጡ ሲሆን፣ ባንኩ የአቶ ሐሚድን ቤት በሐራጅ ሸጦ ዕዳውን መልሷል:: አመልካች በሰጡት ቤት የተገባው የመያዣ ውል ደግሞ አሥር ዓመት ያለፈው በመሆኑ ቀሪ ነው:: ባንኩ ካርታውን እንዲመልስልና ያልተከፈለ ዕዳ ካለም

እንዲከፍል ብጠይቀውም፣ ፈቃደኛ ባለመሆኑ በፍርድ ቤት መያዣው ፈራሽ እንዲሆንልኝ ሲሉ ጠይቀዋል:: የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ ባፀደቀው የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ውሳኔ ዕዳው ያልተጠናቀቀ በመሆኑና ባንኩ በፍ/ሕ/ቁ 3058(1) የተመለከተው የአሥር ዓመት ጊዜ ከማለፉ በፊት በመያዣ ንብረቱ ላይ እንቅስቃሴ የጀመረ በመሆኑ ክሱ ተቀባይነት የለውም ተብሏል:: ሰበር ችሎቱ በግለሰቡ አመልካችነት የቀረበውን ማመልከቻ ባለገንዘቡ የመያዣ ውሉ ከተመዘገበበት ቀን ጀምሮ አሥር ዓመት በመብቱ መገልገል ጀምሯል ሊባል የሚችለው መቼ ነው? የሚል ጥያቄ በማንሳት ባንኩ የአሥር ዓመቱ ጊዜ ሳያልፍ ለመያዣ ሰጪው ማስጠንቀቂያ ከሰጠ በመብቱ መገልገል ጀምሯል በማለት የቤቱ ሽያጭ ሳይጠናቀቅ አሥር ዓመት ማለፉ ብቻውን የመያዣ ውሉን ቀሪ አያደርገውም በማለት የአመልካችን ጥያቄ ውድቅ አድርጓል::

በሁለተኛው መዝገብ አቶ ሽፈራው ቡሌ ከባንኩ ብድር ሲወስዱ ተጠሪ ቤታቸውን በመያዣ መስጠታቸውን በመግለጽ የብድር ውሉም ሆነ የመያዣ ውሉ ሳይታደስ አሥራ ሦስት ዓመት ያለፈው በመሆኑ፣ የመያዣ ውሉ በፍ/ብ/ሕ/ቁ 3058 መሠረት ቀሪ ሆኖ ባንኩ የያዘውን የቤቱን ካርታና ፕላን እንዲመለስላቸው ዳኝነት ጠየቁ:: ባንኩ በሰጠው መልስ ታህሳስ 14 ቀን 1988 ዓ.ም. የተፈረመው የመያዣ ውል ጥቅምት 9 ቀን 1988 ዓ.ም. ለክፍሉ ከተማ አስተዳደር በተጻፈ ደብዳቤ ለቀጣይ አሥር ዓመት እንዲታደስ የተደረገ መሆኑን ጠቅሶ ክሱ ውድቅ እንዲደረግ ጠየቀ:: ጉዳዩን በመጀመርያ ደረጃ የተመለከተው የምሥራቅ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሉ የታደሰውና የዋሱን ኃላፊነት የሰጠው ያለመያዣ ሰጪው ዕውቅና እና ፈቃድ በመሆኑ የመያዣ ውሉ እንደታደስ አይቆጠርም በማለት ሳይታደስ አሥር ዓመት ያለፈውን የመያዣ ውሉ ቀሪ አድርጎታል:: አመልካች ለኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ያቀረበ ቢሆንም፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይግባኙን ሰርዞታል:: የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አመልካች ያቀረበውን ማመልከቻ

ሰበር በመያዣ እድሳት የያዘው አቋም ሲፈተሽ

Page 55: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 55 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

የሚሸጡ ቤቶች ዝርዝር1. ለቡ አካባቢ ጅምር ቤት ያላቸው ሁለት ቦታዎች ስፋታቸው 500 ካሬ የሆኑ ዋጋው በስምምነት፣

2. ሮፓክ የቤት ስራ ድርጅት ውስጥ የሚገኝ በጣም ጥሩ ቤት ያለው የቦታው ስፋት 1000 ካሬ የሆነ፣

3. አያት ቤት ስራ ድርጅት ውስጥ ቦታው 300 ካሬ ሆኖ ቆንጆ ቪላ ቤት ያለው፣

4. ቦሌ ሆምስ ግቢ ጂ+1 አዲስ ቤት ያለው ቦታው 500 ካሬ ሜትር የሆነ፣

5. ሱሉልታ ከተማ አካባቢ በተሟላ ሁኔታ በመስራት ላይ የሚገኝ የዶሮ ርቢ ቦታው 20,000 ካሬ፣

6. ታጠቅ አካባቢ ቦታው ከ30,000 ካሬ በላይ ሆኖ እስቶሩ ከ3200 ካሬ የሆነ፣

7. ኃይሌ ገ/ሥላሴ ጎዳና በማለቅ ላይ ያለ ጂ+7 ፎቅ ቦታው 500 ካሬ፣

8. ቀበና ከእንግሊዝ ኤምባሲ አልፎ መንገድ ዳር ጂ+1 ቤት ያለው ቦታው 500 ካሬ፣

9. ዱከም ቦታው 5000 ካሬ 1000 ካሬ ላይ የዋለ መጋዘን፣

10. ገላን አካባቢ የካርቶንና የሶፍት ወረቀት ፋብሪካ በመስራት ላይ ያለ ቦታው 10,000 ካሬ

ስፋትና 1200 ካሬ ሜትር መጋዘንና ጂ+2 ቢሮ በተጨማሪ 300 ካሬ እስቶር ያለው በሽያጭ ወይም በጋራ ለመስራት የተመቻቸ

ማሳሰቢያ፡- ከነዚህ ሌላ በተለያዩ አካባቢዎች የሚሸጡ ሆቴሎች፤ እንግዳ ማረፊያዎች (ገስት ሀውስ)

አሉን፤ በሚፈልጉት አካባቢ የሚሸጡ መኖሪያ ቤቶች መንገድ ዳር ለፎቅ የሚሆኑ

ቦታዎች ስላሉን የሚከራይም ሆነ የሚሸጥ ቤት ካሎት ይደውሉ፤

አድራሻ፤ ስልክ፡- 0911 21 12 67 ወይም 0911 22 08 22

ኢሜይል፡- [email protected] or [email protected]

የጨረታ ማስታወቂያኦሜጋ የጤና አገልግሎቶች ኦሜጋ የጤና ኮሌጅ አዲስ አበባ ካምፓስ፣ ኮሌጁ ሲጠቀምባቸው የነበረ የተለያዩ ዕቃዎች፣ ለላቦራቶሪ፣ ለክሊኒክ ለትምህርት ቤት እንዲሁም ለሆስፒታል ግልጋሎቶች ሊውሉ የሚችሉ፣ የነርስ የፋርማሲና የላቦራቶሪ ዕቃዎች፣ ወንበሮች፣ ጠረጴዛዎች፣ መደርደሪያዎች፣ ፕሮጀክተሮችና ብላክ እና ዋይት ቦርዶች፣ ኮምፒዩተሮችና የኮምፒዩተር ጠረጴዛዎች፣ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

አድራሻ፡ በቅሎ ቤት ግሎባል ፊት ለፊት አዲስ አበባስልክ ቁጥር 0911 74 57 81 0911 40 66 08 0913 59 91 23

ተቀብሎ የሥር ፍርድ ቤቶችን ፍርድ ገልብጦታል:: ሰበር ችሎቱ ለፍርዱ በሰጠው ምክንያት የፍ/ብ/ሕ/ቁ 3058/2/ እና 1632/2/ ተገናዝበው ሲታዩ የመያዣ ውሉ ከተመዘገበ አሥር ዓመት ሳይሞላው በመብቱ ተጠቃሚ የሆነው ወገን እንዲታደስለት ከጠየቀ ውሉ የሚታደስ መሆኑን የገለጸ ሲሆን፣ ‹‹ከድንጋጌዎቹ አቀራረፅና ይዘት መረዳት የሚቻለው የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ ውሉ አንዴ ከተመዘገበ ይህንኑ ውሉ የማደስ ተግባር ለመፈጸም የአስያዡ ፈቃድ እንደገና መረጋገጥ ያለበት ስለመሆኑ የሚያሳይ አንቀጽ አለመሆኑን ነው፤›› በሚል ያለ አስያዡ ፈቃድ የታደሰውን መያዣ የሥር ፍርድ ቤቶች ውድቅ ማድረጋቸው አግባብነት የለውም በማለት ሽሮታል:: ስለመያዣ ውል አጠቃላይ ነጥቦች

በባለገንዘብና በባለዕዳ መካከል በሚመሠረት ግዴታ ባለዕዳው ግዴታውን ያልተወጣ እንደሆነ ይህንን ግዴታ ለመወጣት ማረጋገጫ የሚሰጥ ሰው ዋስ ይባላል:: በሕግ ዋስትናው የሰውና የንብረት በሚል በሁለት የሚከፈል ሲሆን፣ በንብረት ላይ የሚመሠረት ዋስትና ተንቀሳቃሽ መያዣ (Pledge) ወይም በዚህ ጽሑፍ የምንመለከተው የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ (Mortgage) ሊሆን ይችላል:: ለዚህ ጽሑፍ እንዲረዳ የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣን ‹‹መያዣ›› በሚለው የወል አጠራር እንጠቀምበታለን:: እንደማንኛውም ዋስትና መያዣ ደባል ግዴታ እንደመሆኑ መጠን በልዩ ሁኔታ ካልሆነ በቀር በዋናው ግዴታ መኖርና ቅቡልነት (Validity) ላይ መሠረት ያደረገ ነው:: የፍ/ብ/ሕ/ቁ 1926/ እና 1923 መያዣ በውል ሲመሠረት ግልጽና የማያሻማ፣ የገንዘብ መጠኑን የሚገልጽ፣ (3045(2)፣ 1924) ከዋናው ግዴታ ያልከበደ፣ በጽሑፍ የተደረገና በምስክር የተረጋገጠ (3045፣ 1723) ሊሆን ይገባዋል:: የፍ/ብ/ሕ/ቁ 1928 በግልጽ እንደሚያስቀምጠው ውሉ ከተደረገ በኋላ በባለገንዘቡና በባለዕዳው መካከል የሚደረግ ሌላ ውል የዋሱን ግዴታ ሊያብስበት አይችልም:: ለዕዳ መክፈያ ጊዜ አራዝሞ የመስጠትን ጉዳይ በተለይ ዋሱን ሳያስፈቅድ ባለገንዘቡ ለባለዕዳው የመክፈያ ጊዜ አራዝሞ የሰጠ እንደሆነ ዋሱ ነፃ ይሆናል::

በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የሚመሠረት የመያዣ መብት ከተፈጸመበት ቀን አንስቶ ካልተመዘገበ በሕግ ፊት ውጤት እንደማይኖረው በፍ/ብ/ሕ/ቁ 3052 ተደንግጓል:: ምዝገባው የሚደረገው በማይንቀሳቀስ ርስት መዝገብ

ሲሆን፣ የአመዘጋገቡ ሥርዓት የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች አመዘጋገብ ሥርዓትን ይከተላል:: የማይንቀሳቀስ ንብረት አመዘጋገብ ከፍ/ብ/ሕ/ቁ 1553 እና ተከታዮቹ ቁጥሮች በዝርዝር በሕጉ የተደነገገ ሲሆን፣ መያዣን በተመለከተ ስለአመዘጋገቡ፣ ስለጊዜው ቆይታ፣ ስለሚመዘገቡት ነገሮችና ስለሚሰረዝበት ሁኔታ የተወሰኑ ድንጋጌዎችን አስቀምጧል::

የማይንቀሳቀስ ንብረት የመያዣ መብት የቆይታ ጊዜ አሥር ዓመት ነው:: የፍ/ብ/ሕ/ቁ 3058(1) የማይንቀሳቀስ ንብረት የመያዣ መብት ውጤት የሚኖረው ከተጻፈበት ቀን አንስቶ እስከ አሥር ዓመት ድረስ ነወ:: በዚህ መሠረት የፍ/ብ/ሕ/ቁ 1623 መያዣ ከተመዘገበ አሥር ዓመት ሆኖት እንደሆነና እንዲታደስ ካልተጠየቀ ዓቃቤ መዝገቡ በሥልጣኑ ምዝገባውን እንደሚሰርዘው ይደነግጋል:: የአሥር ዓመቱ ጊዜ ከማለፉ በፊት ይህ ውል እንዲታደስ አዲስ የመዝገብ ማጻፍ ጉዳይ የተፈጸመ እንደሆነ ፀንቶ የሚቆይበት ዘመን ይራዘማል:: የመያዣ ውሉ ከአሥር ዓመት በኋላ ያልታደሰ ከሆነ ግን የመያዣ ምዝገባው ስለሚሰረዝ ንብረቱን በመያዣ የሰጠ ሦስተኛ ወገን ካለበት ኃላፊነት ነፃ ይሆናል:: በሰበር ፍርዱ ላይ አጭር ምልከታ

የሰበር ችሎቱ በጽሑፉ መግቢያ ላይ በገለጽናቸው ሁለት መዛግብት የሰጣቸው ፍርዶች የመያዣ ምዝገባ የሚቆይበትን ዘመን፣ ይህ ጊዜ ሲያልፍ ስለሚኖረው ውጤትና የመያዣ መብቱ ስለሚታደስበት ሁኔታ የተመለከተ ነው:: እነዚህን ነጥቦች ሕጉን መሠረት አድርገን በፍርዱ የተሰጡትን ትንታኔዎች ለመቃኘት እንሞክር::

ቀዳሚው ነጥብ የመያዣ ውል ምዝገባ የቆይታ ጊዜ ነው:: ሕጉ የመያዣ ምዝገባ ከተጻፈበት ጊዜ አንስቶ ለአሥር ዓመታት የፀና እንደሆነና ምዝገባው ካልታደሰ እንደሚሰረዝ ይደነግጋል:: የአሥር ዓመቱ የጊዜ ቆይታ አቆጣጠር ለአገራችን ሕግ ባዕድ አይደለም:: በፍትሐ ብሔር በውል ወይም ከውል ውጭ ግዴታዎች የመፈጸሚያ ረዥም ጊዜያት በሌላ መልኩም የይርጋ ደንብ አሥር ዓመት እንደሆነ የፍ/ብ/ሕ/ቁ 1845 እና 1677 የጣምራ ንባብ ያሳያሉ:: ሰበር ችሎትም ይህንኑ ጊዜ በብዙ አስገዳጅ ትርጓሜዎች አረጋግጦታል:: የመያዣ ምዝገባን በተመለከተ በመጀመርያው ፍርድ አከራካሪ የሆነው የአሥር ዓመቱ ጊዜ እንዴት ይቆጠራል? የአሥር ዓመቱ የጊዜ ገደብ ዓላማስ ምንድን ነው? የሚለው ነው:: ሕጉ የአሥር ዓመቱ ጊዜ ከተፈጸመበት ጊዜ ጀምሮ የሚቆጠር መሆኑንና ጊዜው ሲጠናቀቅ መያዣው እንደሚሰረዝ እንጂ በመሀከል ይህ ጊዜ ስለሚቋረጥበት ወይም ስለሚራዘምበት ደንብ አይገልጹም:: ድንጋጌው የይርጋ ደንብም ባለመሆኑ ይርጋ የሚቋረጥባቸው የፍትሐ ብሔሩ ድንጋጌዎች ከዚህ ጋር ፈጽሞ አይገናኙም:: ሰበር ችሎቱ ባንኮች በመያዣ የያዙት

ንብረት ላይ ብድርን በፍርድ ቤት ለማስመለስ የአሥር ዓመት ጊዜው ከመጠናቀቁ በፊት ዕርምጃ የሚወስዱ ከሆነ (ማስጠንቀቂያ ሲሰጡ፣ ሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ ካወጡ ወዘተ.) ዕዳቸውን ሳይመልሱ ጊዜው ቢያልፍ እንኳን የመያዣ መብቱ እንደማይሰረዝ ገልጿል:: ይህ የሰበር አቋም የአሥር ዓመቱ ጊዜ ባለገንዘቡ መብቱን ለመጠቀም የመጀመርያ/የመንደርደርያ ጊዜ እንደሆነ አመላካች ነው::

ይህ የሰበር ትንታኔ በሕጉ ከተቀመጠው ደንብ ጋር የሚጣጣም አይደለም:: በሕጉ የጊዜ ገደብ ሲቀመጥ ሕግ አውጭው የራሱ ዓላማ አለው:: የመያዣ መብት የቆይታ ጊዜን ሕጉ አሥር ዓመት ብሎ መወሰኑ ይህ ጊዜ ሳይጠናቀቅ ባለገንዘቡ መብቱን ተጠቅሞ እንዲጨርስ ለማድረግ ነው:: በዚህ ረገድ ባለገንዘቡ የሚገባው ግዴታ ይህንኑ የጊዜ ዘመን ካላገናዘበ መያዣው አሥር ዓመት ካለፈው የሚሰረዝ መሆኑ አጠያያቂ አይደለም:: የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 3058 መያዣ ተቀባዩ መብቱን መገልገል የጀመረው መቼ ነው የሚል ጥያቄ እንድናነሳ ክፍተት አይሰጠንም:: ድንጋጌው ለአቆጣጠር አያስቸግርም:: መያዣው ከተጻፈበት ቀን ጀምሮ አሥር ዓመት አልፎታል ወይም አላለፈውም? የሚለውን ጥያቄ ማጣራት ብቻ የሚጠይቅ ነው:: ከዚህ አንፃር ሰበር ችሎቱ መብትን ለመገልገል የተጀመረበት ጊዜ የሚለውን መስፈርት ከሕጉ እንዳላገኘው ግልጽ ነው:: ባንኩ ምንም ዓይነት ጥረት እያደረገም ቢሆንም የአሥር ዓመት ጊዜ በመሀል ካለፈ ዓቃቤ መዝገቡ መያዣውን ሊሰርዘው ይገባል:: የባንኩ መከራከርያ ቅቡልነት የሚኖረው በአሥር ዓመት ጊዜ ውስጥ መብቱን ተጠቅሞ ዕዳውን ከሰበሰበ ወይም ዕዳውን ሳይሰበስብ መያዣው አሥር ዓመት ሳያልፈው ምዝገባው መታደሱን በማስረዳት ብቻ ነው::

ማስጠንቀቂያ በመስጠት የአሥር ዓመቱን ጊዜ ማራዘም ከተቻለ ግን የመያዣ ውሉን ምዝገባ በጊዜ ገደብ መወሰንም አያስፈልግም:: ማንም ሰው ከአሥር ዓመት በፊት ማስጠንቀቂያ በመስጠት ጊዜውን ትርጉም ማሳጣት ይችላል ማለት ነው:: ማስጠንቀቂያ መስጠት እንኳን በሕግ የተቀመጠን የምዝገባ ጊዜ ለማራዘም የይርጋ ጊዜ እንኳን ለማቋረጥ ምክንያት አይሆንም:: ማስጠንቀቂያ መስጠቱ በባንኮች የፎርክሎዥር ሥልጣን መሠረት የተሰጠ መሆኑም የተለየ ውጤት የለውም:: በሕግ የሚቀመጥ የጊዜ ገደብ ባለመብቱ በጥንቃቄ በተቀመጠው ጊዜ መብቱን በትክክል እንዲጠቀም ባለዕዳውም (በዚህ ጊዜ መያዣ ሰጪው) ያለበትን ኃላፊነት ዝንተ ዓለም ሳይጠብቁ በተወሰነው ጊዜ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ወይም ባለገንዘቡ በገለልተኝነት ጊዜውን ካሳለፈ የመብቱ ገደብ እንዲመለስለት ማስቻል ነው::

በመጀመሪያው መዝገብ የአመልካች ጠበቃ አቶ አስቻለው አሻግሬ በኢትዮጵያ የሕግ ጆርናል በጻፉት

Page 56: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 56 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Page 57: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 57 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1

የአገር ውስጥ ዜና የዓለም ዜናተስፍሽ እና ገብርሽ

የሳምንቱ ገጠመኝባለፈው ረቡዕ ረፋድ ላይ ከጓደኞቼ ጋር ቦሌ አካባቢ የሚገኝ አንድ ዘመናዊ ካፌ ሄድን:: የካፌውን በረንዳ አልፈን ወደ

ውስጥ ስንዘልቅ በርካታ ሰዎች ትልቁ የቴሌቪዥን ስክሪን ላይ ዓይኖቻቸውን ሰክተው በተመስጦ በቢቢሲ የሚተላለፈውን ዜና ያያሉ:: እኛም ወንበራችንን ይዘን ፊታችንን ወደ ቴሌቪዥኑ መለስን:: ጋዜጠኞቹ በአሜሪካ ምርጫ ውጤት ላይ እየተነጋገሩ ነው:: አንደኛዋ ጓደኛችን እንደኛ ተባራሪ ወሬ ስላልሰማች ‹‹ማን አሸነፈ?›› ብላ ስትጠይቅ ቤቱ ውስጥ የነበሩት በሙሉ ‹‹ኦባማ›› አሉ:: ጓደኛችን ‹‹እኔ አላምንም:: ሲወራ እኮ የነበረው ሮምኒ እንደሚያሸንፍ ነበር፤›› እያለች ስትደነቅ፣ አንድ ለግላጋ ወጣት፣ ‹‹እንግዲህ የአሜሪካ ሕዝብ ኦባማን እንደገና መርጧል፤›› አለ:: በእርግጥም በቴሌቪዥኑ ስክሪን ላይ እንዳየነው ኦባማ ማሸነፋቸው ተረጋግጧል::

ቡናና ሻያችንን እየጠጣን ስለ አሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት የሚተላለፈውን የቴሌቪዥን ዘገባ ስንከታተል አንድ አሜሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ ቀረቡ:: በዕድሜ የገፉት ተንታኝ ‹‹ይህ ምርጫ ከፍተኛ ፉክክር የተካሄደበትና በጠባብ ልዩነት የተሸናነፉበት በመሆኑ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ወደፊትም የበለጠ የሚያጓጓ ይሆናል፤›› ሲሉ፣ ሌላ ተንታኝ ደግሞ፣ ‹‹ሪፐብሊካን ለምን የሕዝቡን ድጋፍ ማግኘት አልቻልንም ብለው ካሁን ጀምሮ ትልቅ ዝግጅት ያደርጋሉ፤›› አሉ:: ውይይቱ በየዓይነቱ ቀጥሏል:: በምርጫው ውጤት መጥበብ ምክንያት የአሜሪካ ሕዝብ ለሁለት ተከፍሏል ከሚሉት፣ የምርጫውን ውጤት መተንበይ አልተቻለም እስከሚሉት ድረስ ብዙ ተባለ:: ይህንን እያዳመጥን ሳለ ድንገት አንድ አስገራሚ ነገር ተከሰተ::

ወደ ካፌው በመግባት ላይ የነበሩት ሦስት ወጣቶች በከፍተኛ ድምፅ እየተነጋገሩ ወደ ውስጥ ዘለቁ:: አንደኛው ብስጭትጭት እያለ፣ ‹‹ድሮም እነዚህን ማመን አልነበረብንም:: ኦባማን አሸንፎ ሮምኒ ሥልጣን ይይዛል ስንል እንዲህ ጉድ ይሥሩን?›› ሲል የሚቀልድ መስሎኝ ነበር:: አብረውት የነበሩት አንድ ወንድና ሴት እንደሱ እየተናደዱ ስሜቱን ሲጋሩት ግራ ገባኝ:: ካፌው ውስጥ የነበርነው በሙሉ እየገረመን ስናያቸውማ ባሰባቸው:: አንደኛው፣ ‹‹ሐበሻ እኮ በኦባማ ድል ይኼኔ ጮቤ እየረገጠ ነው፤›› ሲል ወፈፌም መሰሉኝ:: በዚህ መሀል ከማዶ የተቀመጠ አንድ ጎረምሳ፣ ‹‹እናንተን ያበሳጫችሁ ምንድነው?›› ብሎ ሲጠይቃቸው ሴቷ ጠረጴዛውን እየደቃች፣ ‹‹የሚዲያውን ወሬ ተማምነን ሮምኒ ያሸንፋል ብለን ሦስት ሺሕ ብር ተበላን እኮ . . . ›› እያለች ስትንጣጣ ደነገጥኩ:: በሰው አገር ምርጫ እንደ ኳስ ውርርድ መጀመሩ አስገርሞኝ ከጓደኞቼ ጋር ወደ ጉዳያችን አመራን::

የ300 ሚሊዮን አሜሪካውያን ዕጣ ፈንታ የሚወስነው የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ኢትዮጵያ ላይ ሲደርስ ‹‹እከሌ ያሸንፋል›› በሚል መቆመርያ ሲሆን ከነከነኝ:: ወጣቶቻችን ከእንዲህ ዓይነቱ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት በርካታ ቁምነገሮችን መማር ሲገባቸው መቆመርያ ማድረጋቸው አሳዛነኝ:: አብሮን የነበረው ጓደኛችን እንደኔ ከንክኖት ስለነበር፣ ‹‹ደህናው ነገር ሁሉ እኛ ዘንድ ሲደርስ ለምን ይበላሻል? ወጣቶቹ እንዳሉት በግምት ላይ ተመሥርተው ለመቆመር ከመፈለግ ይልቅ የምርጫውን ሥርዓት፣ አጠቃላይና ዝርዝር ነገሮችን ማወቅ አይሻላቸውም ነበር? በማንቸስተርና በቼልሲ ጨዋታ መቆመር፣ በአርሰናልና በማንቸስተር ጨዋታ መደባደብ፣ በባርሴሎናና በማድሪድ ጨዋታ መጨቃጨቅ ምን ይፈይዳል?›› አለ:: ይህንኑ እየተወያየን ሳለ ሌላው ጓደኛችን ሌላ ጉድ ነገረን::

‹‹እናንተ ይኼንን ትላላችሁ? አሜሪካ ያሉት ወገኖቻችን ያደረጉትን ለምን አልነግራችሁም?›› አለን:: ምን ይሆን በማለት ዓይን ዓይኑን ስናየው፣ ‹‹ይገርማችኋል እኮ . . . ›› እያለ ሳቀ:: ሳቁን ሲጨርስም፣ ‹‹ኦባማ እንዳይመረጡ ዘመቻ የጀመሩ የዳያስፖራ ዘመዶቻችን ቤተ ክርስቲያን ድረስ በመሄድ ምልጃ ይዘው ነበር፤›› አለን:: ‹‹ለምን?›› አልነው:: ‹‹ኦባማ በኢትዮጵያ ላይ የሚከተሉት አቋም ለስላሳና ይልቁንም ከመንግሥት ጋር ስለሚሞዳሞዱ መውረድ አለባቸው፤›› ብለው ነው ሲለን፣ ‹‹ታዲያ ይኼ ሁላ መጃጃል ምን ያስፈልጋል? ድምፅ መስጠት የሚችሉ ከሆነ በድምፃቸው ለምን አይቀጧቸውም?›› በማለት ጥያቄ አቀረብኩ::

ጓደኛችን አሁንም እየሳቀ፣ ‹‹አይ እናንተ አሜሪካ ውስጥ ታዋቂ የሆኑ ጠንካራ ማኅበረሰቦች አሉ:: እነሱም ጥቁር፣ ነጭ፣ እስያዊ፣ ስፓኒሽ፣ የመሳሰሉት ናቸው:: ሐበሻዎች ቁጥራቸው ብዙ ቢሆንም ኅብረት ስለሌላቸው እንደ አንድ ጠንካራ ማኅበረሰብ አይደሉም:: እርስ በርስ በፖለቲካ፣ በሃይማኖት፣ በዘርና በአመለካከት ስለሚጣሉ ድምፃቸውን ማስተባበር አይችሉም:: ስለዚህ ድምፃቸው ዋጋ የለውም፤›› አለ:: ‹‹ታዲያ ይኼ ሁሉ ምልጃ የመጣው ለዚህ ነው?›› ስለው፣ ከበፊቱ የበለጠ በጣም እየሳቀ ‹‹‘ድር ቢያብር አንበሳ ያስር’ የሚለው የአገራችን አባባል አሜሪካ ደርሶ በተቃራኒው ስለተተረጎመ ‘ልፋ ያለው ገለባ ይወቃል’ ሆኗል፤›› ሲለኝ ‹‹መልሱ በትክክል ተመልሷል›› አልኩት:: ሌላ ምን ይባላል?

(ጥሩነህ ማንደፍሮ፣ ከብሥራተ ገብርኤል)

ኢትዮ ቴሌኮም የሞባይል ድኅረ ክፍያ ታሪፍ ቅናሽ

አደረግኩ አለ

ኢትዮ ቴሌኮም ለንግድ ድርጅቶች ደንበኞች ይሰጥ ለነበረው የቢዝነስ ሞባይልና የድኅረ ክፍያ አገልግሎቶች ታሪፍ ቅናሽ ማድረጉን አስታወቀ:: ኩባንያው በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ የቢዝነስ ወይም የድኅረ ክፍያ ሞባይል አገልግሎት ለመግዛት፣ ወይም ደንበኞች ያላቸውን የቅድመ ክፍያ ሞባይል ወደ ድኅረ ክፍያ ለመቀየር ሲፈልጉ፣ ከጥቅምት 22 ቀን እስከ ጥር 23 ቀን 2005 ዓ.ም. ድረስ የሚቆይ የዋጋ ቅናሽ አድርጓል:: ከአነስተኛው ቢዝነስ 100 እስከ ከፍተኛው ቢዝነስ 2500 ባሉ የተለያዩ አማራጮች ማቅረቡን አስታውቆ፣ ደንበኞች በቀላሉ ወጪያቸውን መቆጣጠር ይችላሉ ብሏል:: የታሪፍ ቅናሹ ለደንበኞች ነፃ የድምፅ ጥሪ፣ የአጭር ጽሑፍ መልዕክትና ከሞባይል ኢንተርኔት አገልግሎት ጋር መቅረቡን ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል:: በድኅረ ክፍያና በቢዝነስ ሞባይል አገልግሎቶቹ ላይ ያደረገው የዋጋ ቅናሽ ቀደም ሲል በ105 ብር ይሸጥ የነበረው አሁን ቫትን ጨምሮ 80 ብር ሆኗል:: በፊት በ250 ብር ይሸጥ የነበረው 60 በመቶ ቅናሽ ተደርጎ ቫትን ጨምሮ 100 ብር መሆኑ በመግለጫው ተጠቁሟል::

ለቡና ዘርፍ መንግሥት የተጠናከረ ድጋፍ ይሰጣል

ተባለ

መንግሥት በቡና ዘርፍ ለተሰማሩ ወገኖች የተጠናከረ ድጋፉን እንደሚሰጥ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ አስታወቁ:: በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ቡናዎች ላኪዎች ጉባዔ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለኢትዮጵያ አንድ ሚሊዮን አርሶ አደሮችና ለሌሎች 15 ሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር የገቢ ምንጭ በመሆን የወጪ ንግዱን እየመራ መሆኑን ገልጸው፣ ለዘርፉ መጠናከር የመንግሥት ቁርጠኝነት ይቀጥላል ብለዋል:: ለባለ ልዩ ጣዕም ቡናዎች ምቹ ተፈጥሯዊ ነገሮች ቢኖሩም፣ ከዘርፉ ተጠቃሚ መሆን የግድ ነው በማለት፣ በዚህ ላይም ትኩረት ይደረጋል ሲሉ አስታውቀዋል:: በአነስተኛ ማሳዎች ቡና ለሚያለሙ አርሶ አደሮች ትኩረት እየተሰጠ ድጋፍ እንደሚደረግ ገልጸው፣ የግል ባለሀብቶችም በዘርፉ እንዲሰማሩ ጥረት መደረጉን አውስተዋል::

ተቋርጦ የነበረውን የምሥራቅ ናይል ተፋሰስ ትብብር

ለማስቀጠል ስምምነት ተደረገ

ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን በምሥራቅ ናይል ተፋሰስ ውስጥ አቋርጠውት የነበረውን ትብብር ለማስቀጠል መስማማታቸው ተገለጸ:: እንደ ዋልታ ዘገባ፣ እ.ኤ.አ ከ1999 ጀምሮ ሦስቱ አገሮች በናይል ውኃ አጠቃቀምና ጥበቃ ላይ ተቋማዊ ማዕቀፍ በማዘጋጀት በትብብር ሲሠሩ መቆየታቸው ሲታወቅ፣ በመሀል ግን የምሥራቅ ናይል አካባቢያዊ የቴክኒክ ጽሕፈት ቤት ሥራውን አቋርጦ ነበር:: ይሁንና ሥራውን እንደገና እንዲጀምር የአገሮቹ የቴክኒክ ባለሙያዎች ያቀረቡትን ሐሳብ ተቀብለው የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን የውኃ ሚኒስትሮች በአዲስ አበባ የስምምነት ሰነድ መፈራረማቸውን ዘገባው አውስቷል:: ከስምምነቱ በኋላ ሚኒስትሮቹ በጋራ በሰጡት የጋራ መግለጫ ሰነዱ ለናይል ውኃ አጠቃቀምና ጥበቃ ወሳኝ ድርሻ አለው ማለታቸውን ዘገባው አመልክቷል:: ስምምነቱ የሦስቱን አገሮች ሕዝቦች የጋራ ተጠቃሚነትን እንደሚያረጋግጥ ማኒስትሮቹ መግለጻቸው በዘገባው ተወስቷል::

አንበሳ አውቶቡስ ድርጅት አምስት አዳዲስ መስመሮችን

መክፈቱን አስታወቀ

አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት ከኅዳር 1 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ አምስት አዳዲስ መስመሮችን መክፈቱን አስታወቀ:: ከአሁን በፊት በሙከራ ላይ የነበረ አንደ አዲስ መስመር መደበኛ እንዲሆን መደረጉን የዘገበው ኢዜአ ነው:: የኅብረተሰቡን የትራንስፖርት ችግር ለመፍታት የድርጅቱን የመስመር ቁጥር ከ104 ወደ 110 ከፍ መደረጉ ተጠቁሞ፣ የመስመሮቹ ታሪፍም ከአንድ ብር እስከ ሁለት ብር ከሰላሳ ሳንቲም መሆኑን ዘገባው ድርጅቱን ዋቢ አድርጎ ገልጿል:: በአሁኑ ወቅት በቀን ከ600 በላይ አውቶቡሶች ተሰማርተው አገልግሎት እንደሚሰጡ፣ በቅርቡ ተጠግነው የሚወጡ አውቶቡሶችን ጨምሮ ቁጥራቸውን ወደ 725 ለማድረስ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ዘገባው አስረድቷል::

የሱዳን አማፂያን የመንግሥት አውሮፕላን መጣላቸውን ተናገሩ

በኑባ ተራራ የሚንቀሳቀሱ የሱዳን አማፂያን በአካባቢው የተሰማራ የመንግሥት አንቶኖቭ አውሮፕላን መተው መጣላቸውን አስታወቁ:: እንደ ሮይተርስ ዘገባ፣ የነዳጅ ማምረቻ በሆነው ግዛት ውስጥ የተመረጡ ዒላማዎችን ሲደበድብ የነበረ አንቶኖቭ አውሮፕላን በአማፂዎቹ ተመቷል:: የሰሜን ሱዳን ሕዝብ ነፃ አውጭ ንቅናቄ የሚባለው አማፂ ቡድን ተዋጋዎች እንደገለጹት፣ አውሮፕላኑን ተኩሰው የጣሉት ባለፈው ሐሙስ አመሻሽ ላይ ነው:: አውሮፕላኑ የወደቀው ደቡብ ሱዳን ድንበር አቅራቢያ ደቡብ ኮርዶፋን ግዛት ውስጥ መሆኑ በዘገባው ተገልጿል:: ሮይተርስ መረጃውን ለማረጋገጥ ቢሞክርም የሱዳን መንግሥት ጋዜጠኞች ወደ አካባቢው እንዳይገቡ መከልከሉን አስታውቋል:: ክልከላው የተደረገው በአካባቢው ግጭት ስላለ መሆኑ ተጠቁሟል:: አማፂያኑ ግን የአንቶኖቭ አውሮፕላኑን መውደቅ ማንም መጠራጠር የለበትም ሲሉ፣ የሱዳን መንግሥት ግን ዝምታን መምረጡን በዘገባው ተካቷል::

ምርጫውን ያሸነፉት ኦባማ የመጀመርያው የውጭ

ጉብኝታቸው በርማ ሆኗልፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ምርጫውን ባሸነፉ

ማግስት የመጀመርያ የጉብኝት ምርጫቸው በርማ መሆኑን በማሳወቃቸው ዓለምን ማስደነቁን የዘገበው ዘ ሲድኒ ሞርኒንግ ሔራልድ ነው:: ኦባማ ከሁለት ሳምንት በኋላ ወደ በርማ የሚያቀኑ ሲሆን፣ ጉብኝታቸው ከ50 ዓመታት በላይ በጭቆና ሥር ለተገዛችው በርማ ትልቅ ተምሳሌት ይሆናል ተብሏል:: በወታደራዊ አገዛዝ ቁም ስቅሏን ስታይ የነበረችው በርማ አዲሱ ፕሬዚዳንት ቴይን ሴይን መልካም የለውጥ ዕርምጃ በመውሰዳቸው፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ምሳሌ የሆኑትን ኦንግ ሳን ሱቺ ከእስር ተፈተው የፓርላማ አባል መሆን በመቻላቸው የዓለምን ቀልብ ስባለች:: በርማ በቻይና ዓይነ ቁራኛ ሥር ሆና ለውጧ ሲፋጠን ወታደራዊ መሪዎቿ ደስተኛ ባይሆኑም፣ አሜሪካ ከዚህች አገር ጋር የነበራትን ግንኙነት በማደስ ተፅዕኖዋን ለማሳረፍ ይህ ጉብኝት አልሟል መባሉን ዘገባው አስረድቷል:: ኦባማ ለበርማ ሕዝብ ቀጥተኛ የሆነ መልዕክት ያስተላልፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተዘግቧል::

በ24 ሰዓት ውስጥ 11 ሺሕ ሶሪያውያን አገራቸውን

ጥለው ተሰደዋልየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) በ24

ሰዓት ውስጥ ብቻ 11 ሺሕ ሶሪያውያን አገራቸውን ጥለው መሰደዳቸውን አስታወቀ:: እንደ ተመድ መግለጫ፣ ባለፈው ሐሙስ ከተሰደዱት ሶሪያውያን ውስጥ ዘጠኝ ሺሕ የሚሆኑት ቱርክ ሲገቡ፣ አንደ ሺሕ ያህሉ ዮርዳኖስ፣ ቀሪዎቹ አንድ ሺሕ ደግሞ ሊባኖስ ገብተዋል:: የሶሪያን የእርስ በርስ ጦርነት ሸሽተው ከአገር የተሰደዱ ዜጎች ቁጥር 408 ሺሕ መድረሱን ያረጋገጠው ተመድ፣ በየቀኑ ከሁለት ሺሕ እስከ ሦስት ሺሕ ሶሪያውያን ይሰደዳሉ ብሏል:: ባለፈው ረቡዕ በርካታ ወታደሮች፣ 11 ኮሎኔሎችና ሁለት ጄኔራሎች ሸሽተው ቱርክ መግባታቸውን፣ ከዚህ ቀደም በርካታ የጦር ሹማምንትና ወታደሮች ቱርክ ውስጥ መጠለላቸውን ተመድ አስታውቋል:: ከሃያ ወራት በፊት የተቀሰቀሰው ሕዝባዊ አመፅ ወደ ግጭት ካመራ ወዲህ ብዙ ሺሕ ዜጎች የተገደሉ ሲሆን፣ በርካታ ከተሞች ወድመዋል:: የአገሪቱ ፕሬዚዳንት በሽር አል አሳድ ሥልጣን ከሚለቁ ይልቅ ቢሞቱ እንደሚሻላቸው መናገራቸውን ዘገባዎች ያስረዳሉ::

የምዕራብ አፍሪካ አገሮች የማሊን ‹‹አሸባሪዎች›› ሊያጠቁ አቅደዋል

የምዕራብ አፍሪካ አገሮች ማሊ ውስጥ የሚገኙ ‹አሸባሪ ቡድኖችን›› ለማጥቃት ማቀዳቸውን ኤኤፍፒ ዘግቧል:: ሰሜናዊ ማሊን የተቆጣጠሩትን አማፂያን ለማጥቃት የምዕራብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይና የመከላከያ ሚኒስትሮች ባለፈው ዓርብ ተሰብስበው ያቀዱ ሲሆን፣ እሑድ ላይ አቡጃ ውስጥ ለሚደረገው የመሪዎች ጉባዔ ዕቅዳቸውን ያቀርባሉ ተብሏል:: መሪዎቹ ዕቅዱን ካፀደቁ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት እንዲያፀድቀው እንደሚቀርብ ዘገባው አስረድቷል:: በሰሜናዊ ማሊ ሰፊ አካባቢዎችን ተቆጣጥረው የእስልምና ዕምነት የማምለኪያ ታሪካዊ ሥፍራዎችን እየፈረሱ የነበሩት አማፂያን፣ በምዕራብ አፍሪካ አገሮች እንደ አሸባሪ ይታያሉ:: ምክንያቱ ደግሞ የአልቃይዳ ደጋፊ በመሆናቸው እንደሆነ ዘገባዎች አመልክተዋል::

Page 58: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 58 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

November 11, 2012

African Medical and Research Foundation (AMREF) is the largest African health development non-governmental international organization based in Africa, committed to improving health and health care in Africa. Headquartered in Nairobi, AMREF has programme implementation offices in Ethiopia, Kenya, Senegal (covering Western Africa), Republic of South Sudan, South Africa (covering Southern Africa), Tanzania and Uganda. In addition, the organization works in over 30 African countries through its outreach, training and laboratory strengthening activities. To support its operations in Africa through fundraising and advocacy, AMREF also has offices in Austria, Canada, Denmark, France, Germany, the Netherlands, Italy, Monaco, Spain, Sweden, United Kingdom and the United States of America. Similarly, the Flying Doctors� Society of Africa (FDSA), set up in 1971, raises funds to support the outreach programmes conducted through the AMREF Flying Doctors (AFD).

AMREF has been formally registered in Ethiopia in 1998, a full-fledged country program was started in 2002. Since then, the country program has grown from one project in Addis Ababa to over 20 projects in four regions (Addis Ababa, Afar, Oromia and Southern Nation, Nationalities and People Region).

AMREF Ethiopia would like to invite potential bidders for the supply of the following:-

1. Various Medical Equipment and Drugs

2. Laboratory Equipment and Reagents

3. Pick up Double Cabin 4Doors, LWB, 4WD, Common Rail Turbo Diesel

Therefore, all bidders shall provide the following:• Registration to participate in tender from Ministry of Finance

• Currently Renewed Business License

• Evidence for settlement of current tax obligation

• DACA Registration Certificate for drugs ,medical equipment , and laboratory reagents

Interested Bidders can get detail specification at AMREF Office upon payment of a non-refundable fee of Birr 50.00 on working days working hour. (please bring the copy of your business license to buy the document)

• The bidder shall wax seal the original and copy of the bid in separate envelopes, duly marking the envelopes as “ORIGINAL” and “COPY” as appropriate, and forward both to our office. A separate sealed envelope marked “BID BOND” carrying the contractor’s Bid security should be included in the envelope carrying the original document.

Bids must be submitted to AMREF Ethiopia Office on or before November 21, 2012 at 10:00 am accompanied by a bid security of Birr. 5,000.00 (Insurance bond is not acceptable).

The bid shall be opened at AMREF’s HR & Administration Office on the November 11, 2012 am in the presence of bidders or their representatives.

ADDRESS: AFRICAN MEDICAL AND RESEARCH FOUNDATION,

HEAD OFFICE, ADDIS ABABA, ETHIOPIA P.O.Box 20855 code 1000

Tell. 0116627851 ADDIS ABABA, ETHIOPIA

INVITATION TO BID

የጨረታ ማስታወቂያየኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የፋይናንስ መመሪያ የሚያዘጋጅ አማካሪ ድርጅት በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት የማህበሩን የፋይናንስ መመሪያ ለማዘጋጀት ፍላጎት ያላችሁ አማካሪ ድርጅቶች በጨረታው እንድትሳተፉ ይጋብዛል፡፡

ለጨረታው የሚወዳደሩ ተጫራቾች1. ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ

አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ፡፡2. ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስር (10) ተከታታይ

የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት ለጨረታው የተዘጋጀውን የመነሻ ሰነድ (TOR) ብር 100.00 (አንድ መቶ) በመክፈል ከግዥ ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 117 በመግዛትና ዋጋ በመሙላት ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

3. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ሰነድ ውስጥ የቴክኒካል ፕሮፖዛልና የፋይናንሺያል ፕሮፖዛላቸውን ኦሪጅናልና ኮፒ በተናጠል በማዘጋጀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

4. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪ 2% (CPO) በተናጠል በታሸገ ፓስታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5. ጨረታው በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10ኛው የሥራ ቀን ሕዳር 14 ቀን 2005 ዓ.ም. በ11፡00 ሰዓት ተዘግቶ ሕዳር 17 ቀን 2005 ዓ.ም. ከቀኑ በ8፡00 ሰዓት ተጫራቾች በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6. ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበርስልክ ቁጥር 0115-54-94-71

ፓሰታ ሣ.ቁ. 195አዲስ አበባ

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ከዚህ በታች የቀረበውን እቃ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ የእቃው ዓይነት ብዛት

1 በናፍጣ የሚሠራ የእህል ወፍጮ 4

2 ስጋጃ ምንጣፍ (sleeping mat) 2 ሜትር በ2.50 ሜትር የሆነ

2000

በጨረታው ሊወዳደሩ የሚፈልጉ ተጫራቾች 1. ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የ2004 ዓ.ም. የከፈሉበትን ማስረጃ

ማቅረብና በተጨማሪም የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና መስረጃውን ከጨረታው በፊት ማቅረብ የሚችል፡፡

2. ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስር (10) ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ጽ/ቤት የግዥ ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 117 በመቅረብ ለእህል ወፍጮው ብቻ የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ በብር 50.00 (ሃምሣ ብር) በመግዛትና ዋጋ በመሙላት ለጨረታ በተዘጋጃው ሣጥን ማስገባት የሚችሉ ለስጋጃ ምንጣፍ (sleeping mat ) ደግሞ ናሙና ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት

3. የጨረታ ማስከበሪያ ( Bid bond) 2 % ሲፒኦ ( CPO ) የጨረታ ሰነዳቸው ተለይቶ በፖስታ ታሽጎ መቅረብ ይኖርበታል፡፡

4. ጨረታው በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10ኛ የስራ ቀን ማለትም ህዳር 14 ቀን 2005 ዓ.ም. በ6.00 ሰዓት ተዘግቶ ህዳር 17 ቀን 2005 ዓ.ም. ከቀኑ 8.00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

5. ማህበሩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበርስልክ 011 554 94 71ፓስታ ሣጥን ቁጥር 195

አዲስ አበባ

በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቅያ

Page 59: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 59 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

ማስታ

ወቂያ

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ./ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና በሠንጠረዡ የተመለከተውን በሊዝ ይዞታ ላይ የተገነባ የመያዣ ንብረት በአዋጅ ቀጥር 97/1990 እንደተሻሻለው ለባንኮች በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የመያዣ ንብረቱን በሚገኝበት ቦታና ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡

• ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን 1/4 (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ. በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ.) ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ፡፡

• የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አሥራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ይኖርበታል፡፡ በእነዚህ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ. ይመለስላቸዋል፡፡

• መያዣ ሰጪው በሐራጁ ቀን በቦታው መገኘት ይችላሉ ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡• ባንኩ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡• የጨረታው አሸናፊ በሚገዛው የመያዣ ንብረት ላይ ሊከፈል የሚገባውን ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ የስም ማዛወሪያ ክፍያዎችን፣

የሊዝ ክፍያ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስና ሌሎች የግብር ክፍያዎችን ይከፍላል፡፡ • በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አሲዞ ንብረቱን ለመጐብኘት ወይም ለማየት የሚቻል ሲሆን፣ ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥሮች 058-111 43 82/011-554 67 37/0911-30 31 30 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም

የመያዣ ሰጪው ስም

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ

የጨረታ መነሻ ዋጋ

ብር

ጨረታው የሚካሄድበት ቀንና

ዓ.ም.

የምዝገባ ሰዓት የጨረታ ሰዓት

የንብረቱ ዓይነትና

አገልግሎት

የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር

የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር

1 አቶ መህሰን አህመድ

አቶ መህሰን አህመድ

ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር

ማረፊያ አካባቢ ቀበሌ 20

986,142.00 04/04/2005 4:00-4:30 4:30-5:30 ለመኖሪያ G+1 180 ካ.ሜ 09296/2000

አቢሲንያ ባንክ (አ.ማ.) BANK OF ABYSSINIA (S.C.)

ትችትም የሰበር ችሎቱ ከሕጉ ግልጽ ንባብ በመውጣት ፍርድ መስጠቱን ተችተዋል:: እንደ እርሳቸው አመለካከት፣ ሰበር ችሎቱ በፍርዱ በግልጽ ባያሰፍረውም ጉዳዩን ይርጋ ማቋረጥን ከሚደነግገው የፍ/ብ/ሕ/ቁ 1851 አንፃር ተመልክቶታል:: አቶ አስቻለው የፍ/ብ/ሕ/ቁ 1851 ዋናውን ግዴታ በተመለከተ እንጅ የመያዣ ግዴታውን በተመለከተ ጠቃሚ አለመሆኑን ገልጸው፣ ለባንኮች የተሰጠው የፎርክሎዠር ሥልጣንም የፍ/ብ/ሕ/ቁ 3058 ያልሻረ በመሆኑ ችሎቱ የደረሰበት መደምደሚያ የተሳሳተ መሆኑን ገልጸዋል::

ሁለተኛው ነጥብ አሥር ዓመት ሊያልፈው የተቃረበ የመያዣ ውል ምዝገባ እንዴት ይራዘማል የሚለው ነው:: የመያዣው እድሳት በማን አመልካችነት ይከናወናል? የአስያዡስ ፈቃድ ለእድሳቱ አስፈላጊ ነው ወይስ አያስፈልግም? የሚለው ነጥብ መታየት ይኖርበታል:: የፍ/ብ/ሕ/ቁ 3058(2) ‹‹ይህ የተወሰነ ጊዜ ከማለፉ በፊት ይህ ውል እንዲታደስ አዲስ የመዝገብ ማጻፍ ጉዳይ የተፈጸመ እንደሆነ ፀንቶ የሚቆይባት ዘመን ይራዘማል፤›› በማለት ይደነግጋል:: ድንጋጌው ማን ለማሳደስ እንደሚያመለክት ከመግለጽ ይልቅ አዲስ የመዝገብ ማጻፍ እንደሚከናወን ብቻ ይገልጻል:: ስለዚህ ባለገንዘቡም ይጠይቀው ባለዕዳው አዲስ ምዝገባ የሚከናወንበት ሥርዓት ግን መፈጸም ይኖርበታል:: አዲስ የምዝገባ ሥርዓትን በተመለከተ ደግሞ ሕጉ በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1602 እና 1605 ላይ እንዲሟሉ የሚጠይቃቸው ሰነዶችና መረጃዎች አሉ:: ከእነዚህ ውስጥ ከምዝገባ ጥያቄው ጋር የተያያዙ ተጨማሪ ወይም አስረጅ ሰነዶች ብዛት፣ ዓይነት፣ የማጣቀሻ ቁጥር ይገኝበታል:: ከዚህ አንፃር የመያዣ ውል ሲታደስ ለመታደስ መነሻ የሆኑት የመያዣ ውል አስፈላጊነት አያጠያይቅም:: ይህ ደግሞ የባለገንዘቡንና የመያዣ ሰጪውን ስምምነት የሚጠይቅ ይሆናል:: የመያዣ ውል ተዋዋይ ወገኖች ቀደም ሲል የነበረውን ግዴታቸውን ለማራዘም በዚህ መነሻነት የእድሳቱ ጥያቄ በማንም ይቅረብ በማን የተዋዋዮቹ ስምምነት በሌለበት ሁኔታ የመያዣ ውል እድሳትን ማከናወን አይቻልም::

የመያዣ ምዝገባውን ማንም መብት አለኝ የሚል አካል ያለበቂ አስረጅና ተገቢ ሰነድ የማያራዝመው ከሆነ የምዝገባውንና የምዝገባ ጊዜውን ቆይታ ትርጉም ያሳጣዋል:: መመዝገብ የሚያስፈልገው ባለገንዘቡን

ከሌሎች ገንዘብ ጠያቂዎች የቀዳሚነት መብት ለመስጠት ሲሆን፣ ባለገንዘቡ በፈለገ ጊዜ ያለመያዣ ሰጪው ስምምነት መያዣውን የሚያራዝም ከሆነ የባለመያዣ ሰጪውን ኃላፊነት ዘለዓለማዊ ያደርገዋል:: ሌሎች ባለገንዘቦችም በቀዳሚነት በምዝገባው ሽፋን ከባለመያዣ ሰጪው ጋር የሚያደርጉትን ግብይት የሚያጣብበው ይሆናል:: የጊዜውም ወሰን ትርጉም አይኖረውም:: ባለገንዘቡ በፈለገ ጊዜ እያራዘመ የአሥር ዓመቱን ገደብ በሰፊው ይለጥጠዋል::

ከውል መሠረታውያን መርሆዎችም በመነሳት የመያዣ ውል ምዝገባ መራዘም የመያዣ ሰጪውን ፈቃድ እንደሚጠይቅ መከርከር አሳማኝነት አለው:: በውል ሕግ ውል ተዋዋዮቹ በገቡባቸው ግዴታዎች እነዚሁም አስገዳጅ እንዲሆኑ የተሰማሙበትን በሚገልጸው የፈቃድ መስጠት ላይ የተመሠረተ ነው:: በዚህ መነሻነት ማንኛውም ውል ሲመሠረትና ሲለወጥ ወይም በተወሰኑ ሁኔታዎች ሲቋረጥ የተዋዋዮቹ ስምምነት አስፈላጊ ነው:: በተያዘውም ጉዳይ የመያዣው ውል የምዝገባው ጊዜ መራዘሙን በተመለከተ መያዣ ሰጪውና ተቀባዩ ያደረጉት ግልጽ ስምምነት ከሌለ ከአሥር ዓመት የበለጠ ተፈጻሚነት ሊኖረው አይችልም::

የምሥራቅ ወለጋ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ከዋስትና ውል መሠረታዊያን አንፃር የመያዣ ውል መራዘሙ/መታደሱ ተገቢ አለመሆኑን የገለጹበት ሁኔታ አሳማኝ ነው:: የመያዣ ውል ከዋናው ግዴታ ያልከበደ ግዴታ መሆን እንደሚገባውና ውሉ ከተመሠረተ በኋላም በባለገንዘቡና በዋናው ባለዕዳ መካከል የሚደረግ ግዴታውን የማክበድ ስምምነት ከዋስትናው ነፃ እንደሚያደርገው ከሕጉ መረዳት ይቻላል:: የሰበር ችሎቱ በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1928(2) የዋስትና አጠቃላይ ደንቡ ለመያዣ ውል መታደስ ተፈጻሚ ስለመሆኑ አለመሆኑ ሳይተች ማለፉም የዋስትና መሠረታውያንን እንዲጥስ አድርጎታል:: እንደማንኛውም የዋስትና ውል የመያዣ ውል ያለመያዣ ሰጪው ስምምነት የሚታደስ ከሆነና የመያዣ ሰጪን ግዴታ ያከበደ ከሆነ መያዣው ፈራሽ ነው:: ባለገንዘብ የዋናውን ባለዕዳ የብድር መጠን ከጨመረ፣ የወለድ አተማመኑን ከጨመረና የመክፈያ ጊዜውን ካራዘመ ፈቃዱን ያልሰጠው መያዣ ሰጪ ከኃላፊነቱ ነፃ ይሆናል:: የመያዣ ውል የምዝገባ ጊዜ ሲታደስ ለዋናው ባለዕዳ የመክፈያ ጊዜ ማራዘም መሆኑ ሊዘነጋ አይገባም:: የፍ/ብ/ሕ/ቁ 1928/1/ ለዋሱ ጥቅም የተቀረፀ ስለመሆኑ ፕሮፌሰር ጥላሁን ተሾመ ‹‹የኢትዮጵያ የውል ሕግ መሠረታዊ ሐሳቦች›› በሚለው መጽሐፋቸው ይገልጻሉ:: እንደርሳቸው አመለካከት፣ ‹‹የጊዜው መራዘም የዋሱን ግዴታ ሊያከብድ የሚችል ጣጣ ስለሚያመጣ ነው:: በተራዘመው ጊዜ ውስጥ የዋናው ባለዕዳ የመክፈል ችሎታ ቢቀንስ፣ ንብረቱን በተለያዩ መንገዶች ቢያሸሽ ወይመ በሌላ ሰው ስም ቢያዛውር፣ ንብረቱን በአፈጻጸም

የሚሸጡ ሌሎች ባለገንዘቦች ቢመጡ፣ ባለዕዳው ቢሰወር ወዘተ የጉዳት ኃላፊነቱን የሚሸከመው የጊዜ መራዘመን ያለዋሱ ስምምነት ለዋናው ባለዕዳ የሰጠው የሥር ባለገንዘቡ ብቻ ይሆናል፤›› በሚል በአግባቡ ገልጸውታል::

በሌላ በኩል ሰበር ችሎቱ ከማይንቀሳቀስ ንብረት ምዝገባ ጋር በተያያዘም ያቀረበው ትንታኔ አሳማኝ አይደለም:: ችሎቱ የፍ/ብ/ሕ/ቁ 1632(2)ን በመጥቀስ በተመዘገበው መብት ተጠቃሚ የሆነው ወገን ይኸው የተወሰነ ጊዜ ከማለፉ በፊት እንዲታደስለት ከጠየቀ ውል እንዲታደስ መመዝገብ የሚችል መሆኑን ገልጿል:: ሰበር ችሎቱ የተጠቀሰው ድንጋጌ መያዣው ከተመዘገበ አሥር ዓመት ሆኖት እንደገና እንዲታደስ አልተጠየቀ እንደሆነ የተመዘገበውን ዓቃቤ መዝገቡ በሥልጣኑ ይሰርዘዋል የሚል በመሆኑ፣ ባለገንዘቡ እንዲታደስለት ከጠየቀ መያዣው ያለቅድመ ሁኔታ ይታደሳል የሚል ትርጉም አይሰጥም:: ጠያቂው ባለገንዘቡ ሊሆን እንደሚችል ከዚህ ድንጋጌ መረዳት አይቻልም:: የሆነ ሆኖ ማንም ይጠይቀው ማን ሊሟሉ የሚገባቸው ሰነዶችና መረጃዎች ካልተሟሉ ግን መያዣው ሊታደስ አይገባም:: መያዣው የሚታደሰው በአዲስ የምዝገባ ሥርዓት ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሕ/ቁ 3058 ስለሚገልጽ፣ የተሻሻለው የመያዣ ውልና የተሻሻለው የብድር ውል ካልቀረበለት ዓቃቤ መዝገቡ ሊመዘገብ አይችልም:: የመያዣ ውል ከተሻሻለ ደግሞ ሦስተኛ ወገን መያዣ ሰጪው ፈቃዱን ስለመስጠቱ አስረጅ መሆኑ አይቀርም::

የሕጉ የማይንቀሳቀስ ንብረት ምዝገባ ድንጋጌዎች የመያዣ ውል መሰረዝን የተመዘገበ ጽሑፍ ማቃናትና መሰረዝ በሚቻለበት ክፍል ውስጥ ይመለከታቸዋል:: ከእነዚህ ድንጋጌዎች ለመረዳት እንደሚቻለው በመያዣ ውሉ ላይ የጐደለ ወይም ያልተስተካከለ ነገር ሲኖር በፍርድ ቤት ፈቃድ ካልሆነ በቀር ዓቃቤ መዝገቡ ማቃናት እንደማይችል ነው:: የመያዣ ውሉ መሰረዝም በተመሳሳይ መልኩ በፍርድ ቤት የሚከናወን ሲሆን፣ የባለጉዳዮቹ ስምምነት አስፈላጊ ስለመሆኑ በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1631 ተደንግጓል:: የመያዣ ውል ሲሰረዝ የመብት ተጠቃሚው ፈቃድ እንደሚያስፈልግ አከሪካሪ አይሆንም:: ዓቃቤ መዝገቡ ያለ ፍርድ ቤት ፈቃድ የመያዣ ውል ምዝገባን በልዩ ሁኔታ የመሰረዝ ሥልጣን የተሰጠው ምዝገባው አሥር ዓመት ካለፈው ሲሆን፣ ይህም የመያዣ ሰጪው ፈቃድ እንደሚያስፈልገው ከድንጋጌዎቹ አቀራረፅ መረዳት ይቻላል:: የመያዣ ምዝገባ ማቃናትና መሰረዝ በባለገንዘቡ (በመብት ተጠቃሚው) ጠያቂነት ብቻ እንደሚከናወን አመላካች ድንጋጌ ባለመኖሩ ዓቃቤ መዝገቡ አሥር ዓመት ያለፈውን የመያዣ ውልም ያለመያዣ ሰጪው ፈቃድ በባለገንዘቡ ጠያቂነት ብቻ ለማከናወን አይችልም::ማጠቃለያ

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ተገኔ

ጌታነህ በታተሙ የሰበር ችሎት ፍርዶች መጻሕፍት መግቢያ በተደጋጋሚ እንደሚገልጹት፣ የሰበር ችሎቱ ፍርዶች ምንም እንከን የላቸውም የሚባሉ አይደሉም:: በሕግ ጆርናሎች፣ መጽሔቶችና ጽሑፎች በተደጋጋሚ ከሚሰጡ ትችቶች በመነሳት በችሎቱ የሚሰጡ አንዳንድ ፍርዶች ችሎቱ ውሳኔዎችን ወጥና ተገማች የማድረግ ዓላማውን ማሳካት እንደሚቸግረው አመላካች ናቸው:: አንዳንድ ፍርዶች ከሕጉ ጥሬ ንባብና ከመንፈሱ በተቃረኑ መጠን ተከራካሪዎች በሕጉና በችሎቱ ላይ ያላቸውን መተማመን እንዳያሳጣቸው ሥጋት አለ:: ችሎቱ ሕግ ተርጓሚ እንጂ ሕግ አውጭ ባለመሆኑ በተቻለ መጠን ከሕጉ ደረቅ ትርጉም ሳይወጣ ፍርድ ካልሰጠ ተዓማኒነቱ አከራካሪ ይሆናል::

በዚህ ጽሑፍ ከማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ ምዝገባ ጊዜና እድሳት ጋር በተያያዘ የተመለተባቸው ሁለት ፍርዶች ለዚህ ማሳያ ናቸው:: ሕጉ ለማንም በሚገባ ቋንቋ የማይንቀሳቀስ መያዣ ምዝገባ ከአሥር ዓመት በኋላ ካልታደሰ እንደሚሰረዝ ደንግጓል:: ሕጉ በዚህ ጊዜ ባለገንዘቡ መብቱን መጠቀም ካልቻለ የመያዣ መብቱ እንደሚሰረዝበት የገለጸ በመሆኑ ምንም ዓይነት መብትን ያለመጠቀም ምክንያት መሰረዙን አያስቀረውም:: ባንኮችን በተለየ የሚገዛ ድንጋጌ በሌለበት ሁኔታ ማስጠንቀቂያ መስጠት ጊዜውን ያራዝማል ማለት ሌላ የሕግ ድንጋጌ መቅረፅ ነው:: ባንኮች መያዣው እንዲታደስ ያላቸውንም አማራጭ ሲጠቀሙ መያዣ ሰጪው ስምምነቱን ካልገለጸ ምዝገባው ሊሰረዝ ይገባል:: የመያዣ ሰጪውን ፈቃድ የመስጠት ግዴታ ከውል ሕግ መሠረታዊያን፣ ከዋስትና ባህርያትና ከማይንቀሳቀስ ንብረት ምዝገባ ድንጋጌዎች መረዳት ይቻላል:: በዚህ ረገድ ሰበር ችሎቱ በሁለቱም ጭብጦች የሰጠው ፍርድ የሕጉን መንፈስ ያልተከተለና ከሕጉ ደረቅ ንባብ ጋር የማይጣጣም ነው::

በየጊዜው የሚጻፉ የሰበር ፍርድ ትችቶችን አሰባስቦ ዳኞችና ባለድርሻ አካላት ምክክር እንዲያደርጉ ካልተመቻቸ የፍትሕ ሥርዓቱን በአግባቡ ማሳደግ አይቻልም:: የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት የብዙ ዓመታት ተሞክሮ ያላቸው አገሮች ልምድም የሰበር ፍርዶች በጊዜ ሒደት እየተሻሻሉ እንደሚሄድ ቢነገሩንም፣ ተገቢው ጥረት ካልተደረገ የፍርዶቹን ጥራት ማሳደግ አይቻልም:: የሕግ ምሁራን፣ ዳኞችና በተለያዩ ዘርፍ የሚገኙ የሕግ ባለሙያዎች በውይይት፣ በትችት፣ በጥናት ወዘተ. ለፍርዶቹ ጥራት አስተዋጽኦ ካላደረጉ ሌሎች አገሮች የደረሱበትን ዕድገት ማግኘት አስቸጋሪ መሆኑ አይቀርም::

ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊውን በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት ይቻላል::

Page 60: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 60 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Call for Consultancy Service

Basic Life Skill and Meta-Cognitive Skill Trainings for Youth in Mekelle, Bahir Dar and Harrar Towns

1. BackgroundSOS Children’s Villages Ethiopia is a private, not-for-a-profit, non-political and non-denominational and non-governmental organization that works to address the needs and improve the situation of disadvantaged children with particular emphasis on orphaned and abandoned children.

The first SOS Children’s Villagewas established in Ethiopia in 1974 in response to the great famine that took the lives of thousands of children and left millions at risk. Currently it has seven SOS Children’s Villages with its National Coordination Office in Addis Ababa. It works towards the vision for the world where, “every child belongs to a family and grows with love, respect and security”.It is also committed to a mission of building families for children in need, support them to shape their own futures and share in the development of their communities.

From the roots of the organization, SOS Children’s Villages pioneered long term family-based childcare[FBC]for children who have already lost the care of their own biological and/or extended families, through development of the SOS family childcare model. Recently, we have also been implementing community based Family Strengthening Programs [FSP] to prevent abandonment of children who are at significant risk of losing the care of their biological and/or extended families.The organization has a strategic objective of reaching 23,000 children by 2016.

In addition to its core programs of FBC and FSP, SOS Children’s Villages Ethiopia has been operating educational institutions and community based educational outreach programs to contribute towards community development. Currently, a Youth Education Program has been launched to contribute towards enhanced completion rate of upper primary [Grades 5 to 8] and secondary [Grades 9-12] education in the project areas [Bahir Dar, Mekelle, Harrar, and Hawassa]. We are working to enable 1800 out-of-school and at-risk-of-drop-out youth to continue their education. In addition, we are also supporting 16 different schools in the project areas to improve the quality of education they provide to our targets groups and beyond.

2. Objective of the training

Overall objective • Enhance the competences for adaptive and positive behaviour

that enables targeted beneficiaries to deal effectively with the demands and challenges of their everyday life.

Specific objectives:• Identify basic life skill and meta-cognitive training needs of

targeted beneficiaries through standardized gap assessment.• Improve basic life skills of targeted beneficiaries through

tailor made training• Improve basic meta-cognitive skills of targeted beneficiaries

through tailor made training • Conduct post training basic life skill and meta-cognitive gap

assessment to pin point future training needs of target youth for continued intervention.

3. ApplicationInterested consultancy firms with the relevant experience can apply for the call. Applicants are expected to have adequate skill and experience in provision of life skill and meta-cognitive trainings for the youth. The terms of reference (ToR) for the training can be collected from SOS Children�s Villages Ethiopia National Coordination Office in Addis Ababa. The physical address is along the street from Atlas Hotel to Bole Medhanialem in front of Kabu Café. The date for submitting the technical and financial proposal will be on November 16, 2012. CVs and other supportive documents should be attached with the proposal and be submitted to the following address.

Attention to Ato Abubeker Wubet

SOS Children’s Villages Ethiopia

P. O. Box 3495

Addis Ababa

Page 61: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 61 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 62: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 62 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1 ፎቶ ዜና

የሕብረት ባንክ ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ ዲዛይን ውድድር ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰለሞን

Page 63: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 63 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1

የጨረታ ማስታወቂያሐሴት የጅምላ ንግድ ቢዝነስ አክሲዮን ማኅበር ከአገር ውስጥና ከውጭ አገር አምራቾች ሸቀጦችን በማቅረብ በጅምላ ንግድ ሥራ ለመሰማራት በ600 ሚሊዮን ብር የተፈቀደ ካፒታል የተመሰረተ ድርጅት ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በስፋት ወደ ሥራ የገባ ስለሆነ ሙሉ ትኩረቱን በኦፕሬሽን ሥራ ላይ ለማዋል እንዲያስችል ቀሪ ለሽያጭ የቀረቡ አክሲዮኖች የሚሸጥ ኤጀንሲ ወይም ድርጅት ውክልና በመስጠት ጠቀም ባለ ኮሚሽን በጨረታ አወዳድሮ ከአሸናፊው ጋር መሥራት ይፈልጋል፡፡ስለሆነም ከላይ በተጠቀሰው የሥራ ዘርፍ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለውና የዘመኑን ግብር የከፈለ ኤጀንሲ ወይም ድርጅት በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡

ተጫራቾች ሕጋዊ ሰነዶቻቸውን፣ ለሸያጭ የቀረበውን አክሲዮን እንዴት መሸጥ እንደሚችሉ የሚያስረዳ ዕቅድና የአፈጻጸሙን ስልት እንደዚሁም በዚህ የሥራ ዘርፍ ያላቸውን የአፈጻጸም ማስረጃ የሚያሳይ ሰነዳቸውን በማያያዝ፣ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአሥር የሥራ ቀናት ውስጥ ሳሪስ አዲስ ሰፈር ያሬድ በላይ ሕንጻ ሦስተኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የአክሲዮን ማኅበሩ ዋና መሥሪያ ቤት፣ ዋና ሥራ አሥኪያጅ ቢሮ ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት በመቅረብ መመዝገብ የሚችሉ መሆናቸውንና ለዝግጅት እንዲረዳ የጨረታ ሰነድ ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ተጫራቾች በሚያቀርቡት ሰነዶቻቸው ላይ የሚገኙበት ሙሉና ትክክለኛ አድራሻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያዋና ሥራ አስኪያጅ፡- 251 114 403 103፣ 251 930 03 3982የማርኬቲንግና ፕሮሞሽን መምሪያ ሥራ አሥኪያጅ፡- 251 11 440 38 70፤ 251 910 42 75 39

ለማኅበረሰቡ የታመነ ገበያ!ሐሴት የጅምላ ንግድ አክሲዮን ማኅበር

ፍርድ ቤት ቀርበው በሰጡት ቃል፣ ጓደኛቸው መሆኑንና ለሦስት ዓመታት እንደሚተዋወቁ፣ ድርጊቱ ተፈጸመ በተባለበት ዕለትም እስከ ምሽቱ ሰባት ሰዓት አካባቢ አብረው መቆየታቸውን ካስረዱ በኋላ፣ አብረው እንዲሄዱ ሲለምኑት ባለመስማማቱ ተለይቷቸው ከሄደ ከደቂቃዎች በኋላ እሱ ወደታጠፈበት ቦታ ሲሄዱ ወድቆ እንዳገኙትና ወደ ሆስፒታል እንዳደረሱት በመግለጽ፣ ቃላቸውን መስጠታቸውን ውሳኔው ይገልጻል::

ከሳሽ የከተማው ዋና መርማሪ አምስት አስረጅ ምስክሮችን ለፍርድ ቤቱ አቅርቦ ያሰማ ሲሆን፣ አንደኛ ምስክር ከሌሊቱ ሰባት ሰዓት ሟችና ተጠርጣሪዎች እየተጨቃጨቁ ሲሄዱ ማየቱንና አብረውት እንዲሄዱ ሲለምኑት እንደነበር፣ እንደማይሄድ ሲነግራቸው ስልኩን እንዲሰጣቸው ሲጠይቁት እንዳልሰጣቸውና ወደ ስታዲየም ትቷቸው መሄዱን ገልጾ፣ ከጥቂት ደቂቃ በኋላ ተሸክመውት ወደ ሆስፒታል ሲወስዱት ማየቱንና ‹‹ወግተውት›› ሸሹ እንዳሉት ሲመሰክር፣ ቀሪዎቹም የሆስፒታሉ የጥበቃ ሠራተኛና ሌሎችም ምስክሮች ያዩትን መመስከራቸውን ውሳኔው ይገልጻል::

ፍርድ ቤቱ የምስክሮቹን ቃል ከተቀበለ በኋላ ምስክሮቹ የሰው ግድያ ወንጀልን በሚያሟላ መልኩ አለማስረዳታቸውን ገልጾ፣ ተከሳሾቹ የተከሰሱበትን አንቀጽ በመቀየር በወንጀል ሕጉ 540 መሠረት እንዲከላከሉ ብይን ሰጥቷል::

ተከሳሾቹ የተከሳሽነት ቃላቸውን ከሰጡ በኋላ መከላከያ ምስክሮቻቸውን ማሰማታቸውን የሚገልጸው ውሳኔው፣ ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር ለመመርመር ተከሳሾቹ ተከላከሉ በተባሉበት የሕግ አንቀጽ ሥር ተከላክለዋል? ወይስ አልተከላከሉም? ጥፋተኛ ናቸው ወይስ አይደሉም? የሚለውን ጭብጥ ይዞ መመርመሩን ውሳኔው ያብራራል::

ሟች በግራ በኩል የላይኛው ደረቱ ላይ ተወግቶ መሞቱን የሐዋሳ ሪፈራል ሆስፒታል ማረጋገጡንና በተከሳሾቹ አንደበት መረጋገጡን፣ በፖሊስ አማካይነት ፍርድ ቤት ቀርበው በወንጀል ሕጉ 35 መሠረት ከሰጡት ቃልና ከሳሽ ካቀረበው እንዲሁም ከተከሳሾች የተከሳሽነት ቃል ፍርድ ቤቱ ግምት መወሰዱን በመተንተን፣ ሟችና ተጠርጣሪዎች አብረው ማምሸታቸውንና አብረን ካላደርን በሚል ተጨቃጭቀው፣ ‹‹እሄዳለሁ አትሄድም›› ሲባባሉ በተደረገው ትግል የአንደኛው አንገት ተቧጭሮ መቁሰሉንና የአንደኛ ተከሳሽ እጅ በሟች መነከሱን፣ ሟች ይዞት በነበረ 10 ሺሕ ብር ቼክም አለመግባባት ተፈጥሮ እንደነበር ፍርድ ቤቱ ማረጋገጥ መቻሉን በውሳኔው አስፍሯል::

ተከሳሾቹ ወድቆ አግኝተው ወደ ሆስፒታል መውሰዳቸውን ገልጸው እንዳልገደሉት ቢናገሩም፣ ከመለያየታቸው በፊት ተፈጥሮ በነበረው አለመግባባትና በአምስት ደቂቃ ውስጥ ሟች በሌላ ሰው ተወግቶ ወድቆ እንዳገኙት መናገራቸውን ፍርድ ቤቱን ሊያሳምነው ባለመቻሉ፣ ሟች ደውሎ እንዳይናገር ስልኩን እንዲሰጣቸው መጠየቃቸው፣ ሊወስዱት ይታገሉት የነበረው ወደ አንደኛው ጓደኛ ቤት መሆኑን ቢናገሩም፣ ወዴት ሊወስዱት እንደነበር በግልጽ እንደማይታወቅ በመግለጽ የግድያ ወንጀል ድርጊቱ ኃላፊነት የእነሱ መሆኑ ውሳኔው ያብራራል::

ሟች ከደከመ በኋላ ወደ ሆስፒታል መውሰዳቸው ወንጀሉን ሌላ ሰው እንደፈጸመ ለማስመሰልና ራሳቸውን ከተጠያቂነት ለማዳን መሆኑን ፍርድ ቤቱ ግንዛቤ በመውሰዱ፣ በወንጀል ሕግ 540 መሠረት በሙሉ ድምፅ ጥፋተኛ በማለት እያንዳንዳቸው በ10 ዓመት ፅኑ

እሥራት እንዲቀጡ የቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል::

ተከሳሾቹ ይግባኝ ቢጠይቁም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሥር ፍርድ ቤትን ቅጣት አፅንቷል:: ለሰበር አቤቱታ ቢያቀርቡም የሕግ ስህተት እንደሌለው በማስረዳት መዝገቡን መልሶት ነበር::

ከላይ የተጠቀሰውን የክስ ሒደት መርምሮ የመጀመሪያውን የቅጣት ውሳኔ የሰጠው ፍርድ ቤትና የክልሉ ዓቃቤ ሕግ ጽሕፈት ቤት ግን፣ የሟች አማረ ገዳዮች ሌሎች ናቸው ተብሎ ክስ ሲመጣላቸው ተቀብለው አስተናግደዋል::

የሟች አማረ ገዳዮች ተብለው እያንዳንዳቸው አሥር ዓመታት ተፈርዶባቸው ማረሚያ ቤት የገቡት ፍርደኞች፣ በእስር ላይ እያሉ፣ የከተማው ከፍተኛ መርማሪ ገዳዮች አብነት (ቀዬ) እና ተስፋ ፅዮን አበራ መሆናቸውን በመግለጽ አዲስ ክስ መመሥረቱን፣ መስከረም 14 ቀን 2005 ዓ.ም. ሌላ የቅጣት ውሳኔ መተላለፉን የሐዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለሁለተኛ ጊዜ የሰጠው ውሳኔ ያስረዳል::

በሁለተኛው ክስ ወንጀለኛ ሆነው የቀረቡት አብነት (ቀዬ) እና ተስፋ ፅዮን በሌላ የወንጀል ድርጊት በማረሚያ ቤት እንደነበሩ የሚገልጸው ውሳኔው፣ አዲሶቹ ተከሳሾች ሟች አማረ ሙሉጌታን የገደሉት እነሱ መሆናቸውን፣ ነገር ግን በስህተት አፈወርቅና ውብሸት የሚባሉ ምስኪኖች መታሰራታቸውን ሲያወሩ ‹‹ሰማን›› ባሉ ታራሚዎች አማካይነት መከሰሳቸውን ውሳኔው ያብራራል::

አዲሶቹ ተከሳሾች ድርጊቱን እንዳልፈጸሙ ክደው መከራከራቸውን፣ ነገር ግን ከሳሽ ባቀረበባቸው የማስረጃ ምስክሮች እንዳስመሰከረ ውሳኔው ይገልጻል:: ፍርድ ቤቱም እንዲከላከሉ ብይን ሰጥቶ ተከላክለዋል::

አብነት (ቀዬ) የሚባለው ተከሳሽ መከላከያ ምስክር እንደሌለው ገልጾ ራሱ በሰጠው ቃል፣ ድርጊቱ በተፈጸመበት ወቅት ሐዋሳ እንዳልነበር፣ ሟችንም ሆነ የተፈረደባቸውን እንደማያውቃቸው፣ ወደ ሐዋሳ የመጣው ለሥራ ተቀይሮ መሆኑንና ከሥራ ቦታ ተይዞ መቅረቡን ማስረዳቱን ውሳኔው ይገልጻል:: ተስፋ ፅዮን የሚባለው ተከሳሽ በሌላ ወንጀል ተፈርዶበት በማረሚያ ቤት እያለ ወንዶ ኬሮ የተባለ ታራሚ ‹‹እፈልግሀለሁ›› ካለውና ካገኘው በኋላ ሁለት ልጆች አሥር ዓመት እንደተፈረደባቸውና ባልሠሩት ወንጀል መሆኑን እንዳስረዳው ገልጿል:: በመቀጠልም ወንዶ ኬሮ የሚባለው ታራሚ፣ አብነት (ቀዬ) በሠራው ወንጀል በመታሰራቸው እሱ መግደሉን ትመሰክርና 15 ሺሕ ብር ይሰጥሃል እንዳለው፣ ከተፈቱ እንደሚጨምሩለት ሲነግረው፣ እንዳልተስማማ ለፍርድ ቤቱ ማስረዳቱን ውሳኔው ይገልጻል:: ሌሎቹም በመከላከያነት የቆጠራቸው ታራሚዎች ወንዶ ኬሮ የተባለው ታራሚ ሲገፋፋውና ገንዘቡ እንደሚከፈለው መስማታቸውን ማስመስከሩን ውሳኔው ገልጿል::

ፍርድ ቤቱ ሁለቱም ፍርደኞች የከሳሽን ማስረጃ አለማስተባበላቸውን ገልጾ ጥፋተኛ በማለት፣ የግራ ቀኙን የቅጣት ማክበጃና ማቅለያ ካደመጠና ከሕጉ ጋር ካገናዘበና ከመረመረ በኋላ፣ ሁለቱም ተከሳሾች በዕድሜ ልክ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ ማስተላለፉን ሰነዱ ይገልጻል::

ፍርድ ቤቱ በአንድ የወንጀል ድርጊት በሁለቱ ላይ የአሥር ዓመት ፅኑ እስራት ፈርዶ ሰበር ደርሶ ከፀደቀ በኋላ፣ በሁለቱ ላይ ደግሞ ከወር በፊት በዕድሜ ልክ ፅኑ የእስራት ቅጣት ውሳኔ በማስተላለፉ ‹‹ለምን ቀድሞ ምርመራውን አላጣራም? ዓቃቤ ሕግስ በተዘጋ ፋይል ላይ እንዴት ሌላ ክስ ሊመሠርት ቻለ?›› በሚል ውሳኔው እያነጋገረ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል::

የሐዋሳ ፍርድ ቤት... ከክፍል-1 ገጽ 4 የዞረ

የውጭ አበዳሪ አካላትን አባል በማድረግ ገንዘቡን የማሰባሰብ ተግባር ጀምሯል::

በዚህ መሠረትም ባለፈው ዓርብ የጀርመኑ ዲኢጂ (ዴግ) ተብሎ የሚጠራው ተቋም 10 ሚሊዮን ዶላር በፈንዱ ውስጥ በማፍሰስ አባል ሆኗል:: ከዚህ ቀደምም የእንግሊዙ ሲዲሲ የተባለው አበዳሪ ኩባንያ ተመሳሳይ መጠን ያለው ገንዘብ በፈንዱ ውስጥ በማፍሰስ አባል መሆኑን ለማወቅ ተችሏል::

አንዳንድ ዘገባዎች ከስምንት በላይ የሚሆኑ የውጭ አበዳሪ ኩባንያዎች በፈንዱ ውስጥ ገንዘባቸውን በማፍሰስ አባል መሆናቸውን ይገልጻሉ::

የሹልዝ ግሎባል ኢትዮጵያ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ፈንድ ዳይሬክተር አቶ ብርሃኔ ደምሴ ግን፣ ድርጅቶቹ ማንነታቸው እንዲታወቅ ሲፈልጉ እንደ ጀርመኑ ዲኢጂ በራሳቸው ማንነታቸውን ይፋ ያደርጋሉ በማለት የድርጅቶቹን ማንነት ከመግለጽ ተቆጥበዋል:: ይሁን እንጂ ፈንዱ ያቀደውን 100 ሚሊዮን ዶላር የማሰባሰብ ዕቅድ በአብዛኛው እንደሸፈነ በሁለትና ሦስት ወራት ጊዜ ውስጥ ሙሉ ለሙሉ አሰባስቦ

ይጨርሳል ሲሉ ለሪፖርተር ተናግረዋል::የሹልዝ ግሎባል ኢትዮጵያ ፈንድ በመካከለኛና

በአነስተኛ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዞች ውስጥ ከአንድ እስከ አስር ሚሊዮን ዶላር የሚሆን የኢንቨስትመንት ድርሻ በመግዛት፣ የገንዘብ ችግራቸውን የማቃለልና ለራሱም ትርፋማ የመሆን ዕቅድ አለው::

በኢንተርፕራይዞቹ ውስጥ መጠነኛ ድርሻ ከገዛ በኋላ ኢንተርፕራይዞቹን ከተለያዩ የውጭ ገበያዎች ጋር የማስተሳሰርና ትርፋማ የሚሆኑበትን መንገድ የማፈላለግ ሥራ እንደሚሠራ፣ በአሥር ዓመት ጊዜ ውስጥም ድርሻውን ሙሉ ለሙሉ ለኢንተርፕራይዙ በማስረከብ የመውጣት ዕቅድ እንዳለው ተገልጿል::

በዚህም መሠረትም እስካሁን በአራት ኢንተርፕራይዞች ውስጥ መጠነኛ ድርሻ በመግዛት የገንዘብ ችግራቸውን ማቃለሉ እየተነገረ ነው::

በድሬዳዋ የሚገኘው ናሽናል ሲመንት አክሲዮን ማኅበር፣ ሳውዝ ዌስት የተባለው ነዳጅና ጋዝ ፍለጋ ላይ የተሰማራው ኩባንያ፣ ባገርሽ የቡና ላኪና አንድ የትምህርት ተቋም ተጠቃሚ የሆኑ ድርጅቶች መሆናቸው ታውቋል::

የጀርመን አበዳሪ... ከክፍል-1 ገጽ 4 የዞረ

ያበረከተላቸው የገንዘብ ዕርዳታ ትልቅ ድርሻ ሊኖረው እንደሚችል ፕሮፌሰር የወይንሐረግ ገልጸዋል::

በተጨማሪም ማዕከሉ የሕክምና አገልግሎት የምርምርና የልቀት ማዕከል እንዲሆን፣ የሕክምና ባለሙያዎችን በተለያዩ የሙያ ማሻሻያና የሥነ ምግባር ሥልጠናዎች ለመስጠትና ለኢትዮጵያ የሕክምና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድና እድሳት የሚሰጥ ማዕከል እንደሚሆን ፕሮፌሰር የወይንሐረግ አስረድተዋል::

“የኢትዮጵያ የሕክምና ባለሙያዎች ማኅበር በጤናው ዘርፍ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ባወጣው ዕቅድ መሠረት ሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል በስፋት፣ በጥራትና በበቂ ሁኔታ የጤና ሕክምና አገልግሎት እንዲያገኝ የምናደርገውን ጥረት

ከግምት ውስጥ በማስገባት ይህን የገንዘብ ድጋፍ ላደረገልን ለዳሸን ባንክ፣ ለባንኩ ፕሬዚዳንት፣ ለቦርድ አባላቱና ለሁሉም የባንኩ ሠራተኞች በማኅበራችን ስም ምሥጋና እናቀርባለን፤” በማለት ፕሮፌሰር የወይንሐረግ ተናግረዋል::

በተያያዘም የዳሸን ባንክ የላሊበላ ገዳም አስተዳዳሪና የወረዳው ቤተክህነት ሥራ አስኪያጅ ለሆኑት መምህር አባ ገብረ ኢየሱስ ላቋቋሙት ኮሚቴ የ300 ሺሕ ብር ድጋፍ ሰጥቷል:: አባ ገብረ ኢየሱስ የአካባቢውን ሕዝብ በማስተባበር በቦታው ለጉብኝት የሚመጡ ቱሪስቶችን በልመና ተሰማርተው የሚያስቸግሩትን ወደ 80 የሚሆኑ ሰዎችን መጠለያ በመሥራት ተገቢውን ዕርዳታና እንክብካቤ እንዲያገኙ በማድረግ ‹‹ልመናና ወከባ አስወጋጅ›› በሚል ኮሚቴ በማቋቋም፣ የአገሪቱን

ገጽታ ለመለወጥና ቱሪስቶችም ያለ ምንም ወከባና ችግር ጉብኝት ማድረግ እንዲችሉ ላደረጉት መልካም የሆነ የሥራ እንቅሰቃሴ፣ የዳሸን ባንክ የ300 ሺሕ ብር የገንዘብ ድጋፍ እንዳደረገላቸው የባንኩ የፕሮሞሽን ዋና ክፍል ተጠባባቂ ኃላፊ አቶ እስጢፋኖስ ገልጸዋል::

በተጨማሪም የዳሸን ባንክ 200 ሺሕ ብር የገንዘብ ድጋፍ ለሜቄዶንያ ሂዩማኒቴሪያን አሶሴሽን አበርክቷል:: በሽልማቱ ፕሮግራም ላይ የማኅበሩ መሥራችና የሕግ ባለሙያ የሆኑት አቶ ቢኒያም በለጠ እንደገለጹት፣ የሜቄዶንያ በጎ አድራጎት ድርጅት አረጋውያንንና የአዕምሮ ሕሙማንን የሚንከባከብና ሰብዓዊ ድጋፍ የሚያደርግ የበጎ አድራጎት ማኅበር መሆኑን ገልጸዋል::

ዳሸን ባንክ የአንድ ሚሊዮን ብር... ከክፍል-1 ገጽ 4 የዞረአቶ ቢኒያም፣ “የወገኖቻችን ችግር እኛ

ራሳችን ባለን አቅም ሁሉ ተባብረንና ተረዳድተን

ለመቅረፍ ለምናደርገው ጥረት የዳሸን ባንክ

ከጎናችን ለመቆም በመፍቀዱ ከልብ የመነጨ

ምስጋናችንን ለመግለጽ እንወዳለን፤” ብለዋል::

የዳሽን ባንክ የፕሮሞሽን ዋና ክፍል ተጠባባቂ

ኃላፊ የሆኑት አቶ እስጢፋኖስ ለሪፖርተር ጋዜጣ

እንደገለጹት፣ ባንኩ በዘንድሮው ዓመት የገንዘብ

ሽልማቱን ከ500 ሺሕ ብር ወደ አንድ ሚሊዮን

ብር ማሳደጉንና የተሸላሚ ድርጅቶችንም ቁጥር

ከአንድ ወደ ሦስት አሳድጓል:: ባለፈው ዓመት

ለፌስቱላ ሆስፒታል የ500 ሺሕ ብር ዕርዳታ

በመለገስ በሴቶች ላይ የሚደርሰው የጤና

ችግር እንዲፈታ የበኩሉን ድርሻ መወጣቱን

አስታውቋል::

Page 64: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 64 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ከክፍል-1 ገጽ 3 የዞረ

ከክፍል-1 ገጽ 5 የዞረ

ከክፍል-1 ገጽ 5 የዞረ

ሁሉ በተግባር ቢያሳዩን መልካም ነበር፤” ሲሉ ስብሰባውን በቴሌቪዥን መስኮት የተከታተሉ ለሪፖርተር ምኞታቸውን ገልጸዋል::

በዚህ ስብሰባ ላይ በተጠቀሱት ተቋማት መካከል የፀረ ሙስና ኮሚሽን አንዱ ነው:: የሕወሓት ነባር ታጋይና በአሁኑ ወቅት በሚኒስትር ማዕረግ የስኳር ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ዓባይ ፀሐዬ እንደገለጹት፣ ኮሚሽኑ ትኩረቱን ማድረግ ያለበት በሙስና ግንድ ላይ ሳይሆን በቅርንጫፎች ላይ ነው ብለዋል::

“እየታዩ ያሉት መለስተኛና መካከለኛ ጉዳዮች ናቸው:: ትላልቁ ጉዳይ በጣም ውስን ነው:: አጥርቶ ለማምጣት ትላልቅ ጉዳዮችን ማናወጥና ከሥር መናድ ያስፈልጋል፤” በማለት ኮሚሽኑ በትላልቅ ጉዳዮች ላይ እንዲሠራ አስገንዝበዋል:: የኮሚሽኑ ወይም የዲሞክራሲ ተቋማት የመጋፈጥ አቅማቸውን ማሳደግ እንደሚገባና የሚያደናቅፋቸውን አካልም መቅጣት እንደሚያስፈልግ አስረድተዋል::

ቀደም ባሉት ጊዜያት ፀረ ሙስና ኮሚሽን ትናንሽ ጉዳዮች ላይ መጠመድ እንጂ ትላልቅ ጉዳዮችን እንደማይደፍር ሲነገር ቆይቷል::

ኮሚሽኑ ባገኘው አጋጣሚ ይህንን አባባል ቢያስተባብልም፣ ከወራት በፊት የኢትዮጵያ የሰላምና የዴሞክራሲ ልማት ተቋም ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ነባሩ የሕወሓት አቶ ስብሃት ነጋ (አቦይ) አሁን ደግሞ አቶ ዓባይ የኮሚሽኑን ደካማ እንቅስቃሴ ይፋ አውጥተዋል::

የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ዓሊ በበኩላቸው፣ መሥርያ ቤታቸው ያለበትን ችግር በስብሰባው ተናግረዋል:: ሙስናና ብልሹ አሠራሮችን የሚያጋልጡ ሰዎችን ከአደጋ መከላከል የመሥርያ ቤታቸው ድርሻ መሆኑን አቶ ዓሊ ገልጸው፣ ነገር ግን ሙስናና ብልሹ አሠራሮችን የሚያጋልጡ ሰዎች የጥቃት ሰለባ እየሆኑ ነው ብለዋል::

ሰዎች ሙስናና ብልሹ አሠራሮችን በማጋለጣቸው መኩራት ሲገባቸው እየተሸማቀቁ ነው ያሉት አቶ ዓሊ፣ ኮሚሽኑ ከለላ እንዲሰጣቸው ጠይቀው ሲመጡ ኮሚሽኑ ከለላ ለመስጠት ሙከራ በሚያደርግበት ወቅት በተወሳሰበ የአስተዳደር ችግር ውጤታማ ያለመሆኑን አስረድተዋል::

“በማጋለጣቸው የሚፀፀቱ ሰዎች አሉ” በማለት አቶ ዓሊ ፀረ ሙስና ኮሚሽን ከለላ በመስጠት በኩል ያለበትን ችግር ገልጸዋል::

እንደ አቶ ዓሊ የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ፎዚያም መሥርያ ቤታቸው ያለበትን ችግር አንፀባርቀዋል:: ወደ ተቋሙ ለሚቀርቡ ቅሬታዎች መልስ የሚሰጠው በድሏል የተባለው አስፈጻሚ መሥርያ ቤት ተጠይቆ ነው:: በዚህ መሠረት ዕንባ ጠባቂ ምላሽ እንዲሰጠው ለአስፈጻሚ መሥርያ ቤቶች ሲልክ በቅን ልቦና አለማየትና ከዚህም ብሶ ዛቻና ማስፈራርያ እንደሚደርሳቸው ወይዘሮዋ ገልጸዋል::

“ከዚህ አንፃር በተለይ አዲስ አበባ ቁጥር አንድ ቅሬታ የሚቀርብባት ከተማ ናት:: ለምንጠይቀው ጥያቄ መልስ መስጠት አንድ ነገር ሲሆን፣ ዜጎችን በአግባቡ ማስተናገድ ብሎም ለመልካም አስተዳደር መታገል ሌላ ነገር ሆኖ እያለ፣ ዕንባ ጠባቂ በዚህ ጉዳይ ላይ ምን አገባው? ዕንባ ጠባቂ ሲያስፈጽምላችሁ እናያለን፤” የሚል ምላሽ ይሰጣል ሲሉ ወይዘሮ ፎዚያ ተናግረዋል:: ወደ ክፍለ ከተማና ወረዳ ሲወረድ ደግሞ ከዚህ እንደሚብስም አስረድተዋል::

የወይዘሮ ፎዚያን ቅሬታ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አስመላሽ ደግፈው ይናገራሉ:: አቶ አስመላሽ እንዳሉት፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 12 ማንኛውም ተሿሚ ወይም የሕዝብ ተመራጭ ግልጽነትና ተጠያቂነት አለበት:: ነገር ግን እያጋጠመ ያለው ለምሳሌ የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የአስተዳደር በደል የደረሰበትን ሰው ቅሬታ ይዞ ወደ አስፈጻሚ ሲሄድ፣ ከዚህ ዞር በል እየተባለ ነው ሲሉ አቶ አስመላሽ የጉዳዩን አሳሳቢነት ገልጸዋል::

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አባተ ስጦታው በአስተዳደሩ መሥርያ ቤቶች ቅሬታዎች የሚነሱ መሆኑ ባይካድም፣ የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ሁሉንም ቅሬታ እያግበሰበሰ እንደሚልክ አስታውቀዋል::

“ዝም ብሎ ቅሬታ የመሰብሰብ ነገር አለ፤ ለግለሰቦችም ያደላል፤” ያሉት አቶ አባተ፣ በሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ላይ ያላቸውን ቅሬታ ገልጸዋል::

አቶ አባዱላ ግን የአቶ አባተን ቅሬታ ወዲያውኑ ውድቅ አድርገውታል:: አቶ አባዱላ እንዳሉት፣ ቅሬታ ማቅረብ የዜግነት መብት ነው:: ቅሬታ ተቀብሎ መርምሮ የሚሆነው ይሆናል::

የማይሆነው አይሆንም ማለት የአስፈጻሚው አካል ኃላፊነት ነው ብለዋል::

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወቅታዊ አቅምና ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በግልጽ ውይይት የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት የያዙት አቋም መነጋገርያነቱ ቀጥሏል::

ሪፖርተር ያነጋገራቸው ስብሰባውን የተከታተሉ አስተያየት ሰጪዎች መንግሥት በሙሰኞችና መልካም አስተዳደር እንዳይኖር በሚያደርጉ ኃይሎች ላይ መነጋገሩ መልካም መሆኑን ጠቁመው፣ ተገቢውን ዕርምጃ ካልወሰደ ግን ያስተዛዝባል እያሉ ነው:: በተግባር ያልተደገፈ ውይይት ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ ይብሳል በማለት አስረድተዋል::

ኃላፊነቱን የማይወጣ....የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ፍቃዱ ኃይሌ እንደገለጹት፣ ችግሩ የመንገዶች ባለሥልጣን አይደለም:: ‹‹የውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ራሱ የዘረጋቸውን መስመሮች መለየት ባለመቻሉ ነው:: ኮንትራክተሮች ሥራ እንደጀምሩ የፈቀዱትም የውኃና ፍሳሽ ኃላፊዎች ናቸው:: መንገዶች ባለሥልጣን ቤቶችን በማፈራረስ ወሰን የማስከበር ሥራውን ከሠራ ቆይቷል:: አሁን ግን አብዛኛዎቹን ችግሮች ለማቃለል አብረን በመሥራት፣ ነዋሪዎች ውኃ የሚያገኙበት መንገድ እየተመቻቸና ውኃ እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል::

የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን በበኩሉ በመንገዶች ባለሥልጣን ምላሽ አይስማማም:: የባለሥልጣኑ ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ተስፋለም ባዩ እንደገለጹት፣ የውኃ እጥረቶች

በተለያዩ አካባቢዎች አሉ:: ‹‹በተለይ በአዲስ አበባ የሰሜኑ ክፍል የውኃ እጥረት ገጥሞታል:: ይኼ የሆነው ደግሞ የቦታዎቹ አቀማመጥና በጣም ከፍተኛ መሆን ነው:: አዲሱ ገበያ፣ ፈረንሳይ፣ ሽሮ ሜዳ፣ አስኮና ሸጐሌም ውኃ ከሚቋረጥባቸው አካባቢዎች የሚጠቀሱ ናቸው፤›› ብለው፣ ቢሆንም በአካባቢዎቹ ጥልቅ ጉድጓዶችን በመቆፈርና በቦቴ ውኃ በመውሰድ ኅብረተሰቡን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ መሆናቸውን አስረድተዋል::

በመሀል ከተማ የተሻለና 94 በመቶ የውኃ ሥርጭት መኖሩን ያስረዱት አቶ ተስፋለም፣ ከመሠረተ ልማት ጋር ባለው ቅንጅታዊ ሥራ ጥሩ ውጤት መገኘቱን ጠቁመው በኮንደሚኒየም ቤቶችና በቦሌ አካባቢ ያለውን የውኃ ሥርጭት በምሳሌነት ጠቅሰዋል::

የውኃ ሥራም ሆነ የመንገድ ግንባታ ሁለቱም ለአገሪቱ ልማት ጠቃሚ መሆናቸውን የተናገሩት አቶ ተስፋለም፣ በተመሳሳይ ዓላማና ለአንድ አገር የሚሠሩ ሁለት ድርጅቶች ወይም ተቋማት እከሌ ነው እከሌ ነው መባባላቸው አግባብ አለመሆኑን በመናገር የመንገዶች ባለሥልጣንን አስተያየት እንደማይስማሙበት ተናግረዋል::

አንዳንድ ጊዜ በሁለቱ ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቶች ላይ ተቀናጅቶ ያለ መሥራት ሁኔታ እንዳለ የገለጹት ምክትል ሥራ አስኪያጁ፣ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ሥራውን የሚሠራው መንገዶች ባለሥልጣን ሙሉ በሙሉ ወሰን የማስከበር ሥራውን ካጠናቀቀና የውኃ መስመር መዘርጊያ ቦታውን ካስረከባቸው በኋላ መሆኑን ተናግረዋል:: በተሰጣቸው ቦታ ላይ መስመር መዘርጋታቸውን፣ ባልተሰጣቸው ላይ ግን ምንም ማድረግ እንደማይችሉ ገልጸዋል::

ኃላፊነት በጐደላቸው ኮንትራክተሮች ትላልቅ የውኃ መስመሮች ተሰብረው ውኃ ከመባከኑም በተጨማሪ፣ ኅብረተሰቡ ለውኃ ችግር የሚጋለጥበት ሁኔታ መኖሩን የጠቆሙት አቶ ተስፋለም፣ ሁለቱ መሥሪያ ቤቶች ደብዳቤ መለዋወጥ ትተው ተባብረው ቢሠሩ ለአገርም ለወገንም ጠቃሚ መሆኑን ገልጸዋል::

በተለይ በአስኮ አካባቢ የደረሰው ችግር በውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ምክንያት አለመሆኑን የገለጹት አቶ ተስፋለም፣ ሌላ ተቋም ያደረሰው ችግር ነው በማለት ሥራ አለማቆማቸውንና ኅብረተሰቡ ውኃ የሚያገኝበትን አማራጭ በመጠቀም እንዲዳረስ እያደረጉ መሆኑን አውስተዋል:: ከመንገዶች ባለሥልጣን ጋር በመመካከር ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት እየሠሩ መሆኑንም ገልጸዋል:: በሌሎች አካባቢዎች የተወሰኑት ሌሊት፣ የተወሰኑት ደግሞ ቀን ውኃ እያገኙ መሆኑንና በቀጣይ ሁሉም ነዋሪዎች የ24 ሰዓት ተጠቃሚ እንደሚሆን ተናግረዋል::

የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ፍቃዱ ኃይሌ የውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ቦርድ አባል መሆናቸው ይታወቃል::

የውኃና ፍሳሽና... ከክፍል-1 ገጽ 3 የዞረ

የሌላቸው መሆኑን ገልጸው፣ ይህ ሁሉ ሳይሟላ ካሽ ሬጅስተር አስገቡ መባሉ አግባብ እንዳልሆነ ይናገራሉ::

‹‹በዓመት አንድ ጊዜ ለሚደረግ የገንዘብ ልውውጥ በየቀኑ ዜሮ የሆነ ዜድ ሪፖርት ማውጣት ለማንም ጥቅም የሌለው የሥራ ፈጠራ ነው፤›› በማለት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል::

‹‹ባለሥልጣኑ ካሽ ሬጅስተር ማሽን እንድንገጥም የደረሰበት ውሳኔ ነገሮችን ያላገናዘበና ውሳኔው ሊጠቅም የሚችለው

ማሽኑን ለሚያስመጡ ድርጅቶች ብቻ ነው፤›› በማለት ትችታቸውን የሚሰነዝሩት ቅሬታ አቅራቢዎች ባለሥልጣኑ ውሳኔውን በድጋሚ እንዲያጤነው ይጠይቃሉ::

ቅሬታውን በተመለከተ ለባለሥልጣኑ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ኤፍሬም መኰንን ብናሳውቅም፣ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን የሥራ ኃላፊዎችን አነጋግረው ምላሽ እንደሚሰጡ ገልጸዋል:: ይሁን እንጂ ምላሻቸውን ለቀናት በመጠበቅና ስልክ በመደወል ለማግኘት ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም::

ሕንፃ አከራዮች ካሽ... ከክፍል-1 ገጽ 3 የዞረ

ለመግዛት እንደሚፈልግ በማስታወቁ፣ ከውጭ ኩባንያዎች ጋር ተጀምሮ የነበረው ድርድር ተቋርጦ ለኮርፖሬሽኑ እንዲሸጥለት መወሰኑ ተገልጿል::

ኮርፖሬሽኑ መርከቦቹን በምን ያህል ብር እንደገዛ ለማወቅ አልተቻለም:: ኮርፖሬሽኑ መርከቦቹን የሚገዛው አድሶና አቅማቸውን አጎልብቶ ለመጠቀም ይሁን ወይም ለሌላ አገልግሎት ፈልጓቸው መሆኑን እንደማይታወቅ ምንጮች ገልጸዋል::

ሁለት መርከቦች እ.ኤ.አ በ1985 እና በ1986 ሥራ የጀመሩ ሲሆን፣ ከ25 ዓመታት በላይ አገልግሎት ሰጥተዋል::

ኢንተርፕራይዙ በአሁኑ ወቅት ሁለቱን መርከቦች ሳይጨምር በእጁ ስድስት መርከቦች ሲኖሩት፣ እስከ 2005 ዓ.ም. ማጠናቀቂያ ድረስ እያሠራቸው ያሉትን ዘጠኝ መርከቦች በተከታይ ያስገባል ተብሎ ይጠበቃል::

ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወገኖች እንደሚጠቅሱት፣ ሁለቱ መርከቦች አገልግሎት እንዲያቆሙ ሲደረግ ተበላሽተው ሳይሆን አሁን

ካለው ገበያ ጋር የሚመጥን ሥራ እንደማይሠሩ በመታመኑ ነው::

የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን በአሁኑ ጊዜ በመንግሥት ደረጃ ከተመሠረቱ ትላልቅ ኩባንያዎች ውስጥ አንዱ ሲሆን በብረታ ብረት፣ በኢንዱስትሪ፣ በኮንስትራክሽንና በተለያዩ ትላልቅ ዘርፎዎች ውስጥ በመሳተፍ የሚታወቅ ነው::

እስካሁን በመንግሥት ሥር ይተዳደሩ የነበሩ ከስምንት በላይ የልማት ድርጅቶችን በመጠቅለል የያዘ ሲሆን፣ በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ውስጥ በሚሠሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶች ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ ያለው ነው:: አሴቱን እያጠናከረ መሆኑ የሚነገርለት ይህ ተቋም የመርከብ ግዥውን ከመፈጸሙ በፊት እንደ ኢምፔሪያልና ሪቬራ ያሉ ሆቴሎችን መግዛቱን ይታወሳል:: የአንበሳ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት እየተጠቀመባቸው ያሉትን ቢሾፍቱ አውቶብሶች ገጣጥሞ እያቀረበ ነው:: የተለያዩ የመለዋወጫ ዕቃዎችን ለማምረት በቢሊዮን ብሮች የሚገመት ኮንትራት ከመንግሥት ተቋማት ጋር ተፈራርሟል::

ብረታ ብረት ኮርፖሬሽን...

አብዮት

ውሳኔዎች ሲወሰኑ፣ ከእነዚህ መካከል አንዱ ማካንዚ የተባለ ኩባንያ ችግሩን አጥንቶ መፍትሔ እንዲያቀርብ የታዘዘው ይጠቀሳል::

ይህ ኩባንያ የዕቅድ አፈጻጸሙን ካጠና በኋላ ያቀረበው ሪፖርት እንደሚያመለክተው፣ የፋይናንስ እጥረቱን ለመቅረፍ በከፍተኛ ደረጃ ቁጠባን ማበረታታትና በወጪ ቆጣቢ አካሄድ ሥራዎችን ማከናወን የሚሉት ይገኙበታል::

ከእነዚህ ጉዳዮች በተጨማሪ 2003 ዓ.ም. የዕቅዱ የመጀመርያ ዓመት በመሆኑ እንደ ዝግጅት ጊዜም ተቆጥሮ ነበር:: በመሆኑም ቀጣዩ 2004 ዓ.ም. በሰፊው ወደ ሥራ የተገባበት በመሆኑ፣ ለመሠረተ ልማት ግንባታ በርካታ ሥራዎች ለኩባንያዎች ተሰጥተዋል:: በኢንዱስትሪ በኩልም በርካታ ኩባንያዎች እንዲገቡ ተደርጓል::

በአምስት ዓመቱ ዕቅድ ጠቅላላ የአገር ውስጥ የምርት ዕድገት አሁን ካለበት ከ11 በመቶ እስከ 15 በመቶ እንዲያድግ የማድረግ ውጥን ተቀምጧል:: ዕቅዱ በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በመሠረተ ልማትና በማዕድን ዘርፎች ለውጥ ለማምጣት አቅጣጫ አስቀምጧል:: በተጠቀሱት ዘርፎች የሚፈለገውን ዕድገትና ለውጥ ለማምጣት እስከ 79 ቢሊዮን ዶላር ወጪ እንደሚደረግ ትንበያም አሰቀምጧል::

ያለፈው ዓመት የትራንስፎርሜሽን...

Page 65: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 65 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ ፎቶ ዜና

የመድረክ ጋዜጣዊ መግለጫ ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰለሞን

የጀርመኑ ዲኢጂና ሹልዝ ግሎባል ኢትዮጵያ በራዲሰን ብሉ ሆቴል ያደረጉት ስምምነት ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰለሞን

Page 66: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 66 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታ

ወቂያ

ከክፍል-1 ገጽ 4 የዞረ

ማስታወቂያ

ከተማ እንደገና ወደኋላ እየተጓዘች መሆኑን ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል::

“ሕፃናት፣ እናቶች፣ ነፍሰጡሮችና አዛውንቶች በጉልበተኞች እየተገፉና እየወደቁ ማየት ምን ያህል ወደኋላ እያፈገፈግን መሆኑን ማሳያ ነው፤” በማለት የገለጹት ተሳታፊው፣ ትልቁ ድርሻና ኃላፊነት የመንግሥት በመሆኑ ትኩረት ሰጥቶ፣ ከባለሀብቶቹ ጋር በመነጋገር አስቸኳይ መፍትሔ በማፈላለግ ችግሩን መቅረፍ እንዳለበትም አሳስበዋል::

የትራንስፖርት እጥረቱንና የትራፊክ አደጋ መጨመርን አስመልክተው፣ “እኛ መንግሥት ተሽከርካሪ መድቦልን እንደፈለግን እየወጣን እንገባለን፤ ኅብረተሰቡ ግን እስከ አራት ሰዓት ተሠልፎ ይውላል:: በቃል የምናወራውን በተግባር ላይ ማዋል አለብን፤” ያሉት የምክክር መድረኩ መሪ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተክለፃዲቅ ሬባ ናቸው::

የአገሪቱ የትራንስፖርት ዘርፍ ብቃት ያለውና በእውቀት ላይ የተመሠረተና የአሽከርካሪዎችም ሆነ የመንገድ አጠቃቀም ሥርዓት እንዲኖር ለማድረግ፣ ከሁሉም ክልሎች የተመረጡ ሠልጣኞች በዩኒቨርሲቲዎች መግባታቸውንና በተለያዩ የትራንስፖርትና የመንገድ ዘርፎች እየሠለጠኑ መሆኑን አስታውቀዋል::

በባቡር ትራንስፖርት ዘርፍ በሩሲያና በቻይና የሚሠለጥኑ እንዳሉ የገለጹት ሚኒስትር ዴኤታው፣ በአገር ውስጥ ደግሞ በመንገድና በቴክኒክ ዘርፍ በሐዋሳ፣ በአርባ ምንጭና በአዲስ አበባ ውስጥ ሥልጠና እየተሰጠ በመሆኑ፣ አሽከርካሪዎች በሚፈጥሩት አደጋ የሚያልቁትን ዜጎች ለመታደግና በሥርዓት የሚመራ የትራንስፖርት ዘርፍ እንዲኖር እንደሚረዳም አቶ ተክለፃዲቅ ገልጸዋል::

በምክክር መድረኩ ላይ በስፋት የተነሳው ሁለተኛው ጉዳይ ደግሞ የትራፊክ አደጋ ነበር:: አደጋው እየበዛ የመጣው ከአሽከርካሪዎች ብቃት ጋር በተገናኘ መሆኑን ተሳታፊዎቹ ተናግረዋል:: የአሽከርካሪዎች ማሠልጠኛ ተቋማት ዕውቀት የሚያስጨብጡ ሳይሆኑ የኪራይ ሰብሳቢነት ሚና እንዳላቸው የገለጹት ተሳታፊዎቹ፣ ለአደጋ መባባስና የኅብረተሰቡ የትራንስፖርት እጥረት እንዲፈጠር እያደረጉ ያሉት ሾፌሮችና የትራፊክ ፖሊሶች መሆናቸውንም ጠቁመዋል::

ትራንስፖርት ሚኒስቴር በአገሪቱ የትራንስፖርት ችግርና የትራፊክ አደጋ ዙሪያ ምንም እያደረገ አለመሆኑን ተሳታፊዎቹ ሲገልጹ፣ “ሚኒስቴሩ የሚሠራው ባህሩን፣ አየሩንና የብሱን የማስተባበር ሥራ ነው፤ ኃላፊነቱ ለሚኒስቴሩ ተጠሪ የሆነው ባለሥልጣኑ ነው፤” በማለት ሚኒስትር ዴኤታው ምላሽ ሰጥተዋል::

ሌላው በተሳታፊዎቹ የተነሳው ጥያቄ የመንጃ ፈቃድ አሰጣጥን በተመለከተ ነው:: በአሁኑ ጊዜ መታወቂያ ካርዱ ከውጭ ታትሞ እስኪመጣ ድረስ መንጃ ፈቃድ መስጠትና ማደስ መቆሙ ተወስቷል::

በትራንስፖርት ሚኒስቴር የ2005 በጀት ግማሽ ዓመት ድረስ ክልሎች በነጭ ወረቀት የመንጃ ፈቃድ ማግኘት እንደሚችሉ የተፈቀደ ቢሆንም፣ ክልሎችን እያጋጨ መሆኑ ተጠቁሟል:: በተለይ ከመቀሌና ከኦሮሚያ ወደ አማራ ክልል የሚሄዱ ሾፌሮች በነጭ ወረቀት የተሰጣቸው የመንጃ ፈቃድን እየተነጠቁና እየታሰሩ መሆኑን በመጠቆም ሚኒስቴሩ መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል::

የተሽከርካሪዎች ዓመታዊ ምርመራ ለማድረግ መሣርያው ስለሌላቸው ምርመራ የጀመሩት ቆይተው መሆኑን፣ ስለኪራይ ሰብሳቢነት በተደጋጋሚ ቢወራም ዕርምጃ ሲወስድ እንደማይታይ በውይይቱ ላይ ተወስቷል:: የትራፊክ አደጋን በሚመለከት የተሳሳተ ግንዛቤና ዝቅ አድርጎ የማየት ነገር ስላለ ትኩረት ተሰጥቶ ቢሠራበት የተሻለ መሆኑንም ተሳታፊዎች መክረዋል::

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት...

Page 67: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 67 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 68: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 68 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ውስጥ 241.3 ሚሊዮን ብር ለመንግሥት ታክስ መክፈሉንም ሪፖርቱ ያመለክታል፡፡

ባንኩ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን 14.1 ቢሊዮን ብር ያደረሰ ሲሆን፣ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር በ18.8 ከመቶ አድጓል፡፡ በባንኩ ተቀማጭ ያላቸው ደንበኞች ቁጥርም በ13.7 ከመቶ ዕድገት በማሳየት 919,826 ደርሷል፡፡

ምንም እንኳ የአገሪቱ ኢኮኖሚ በዘላቂነት እያደገ ቢሆንም፣ አሁንም የሁለት አኀዝ የዋጋ ግሽበት ዋነኛው ችግር ሆኗል ያሉት አቶ ተክሉ፣ የዋጋ ግሽበቱ መጠነኛ መሻሻል ማሳየቱ ባይካድም የአገሪቱ ዋነኛ ፈተና መሆኑን በሪፖርታቸው አስታውሰዋል፡፡

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍም በተረጋጋና በአግባቡ ቁጥጥር እየተደረገበት ከመሆኑም በላይ ከጊዜ ወደ ጊዜ በፋይናንስ አቅምና በተደራሽነት የዕድገት መጠኑ መጨመሩ ተገልጿል፡፡

በተጨማሪም በፋይናንስ ዘርፍ ያለው የውድድር ሜዳም በፍጥነት እየተቀየረ መምጣቱን የገለጹት የቦርድ ሊቀመንበሩ፣ በተለይ ውድድሩ በፋይናንስ አቅርቦት፣ በአገልግሎት ጥራትና የተለያዩ የአገልግሎት አማራጮችን በመስጠት ላይ ያተኮረ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡

የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ብርሃኑ ወልደ ሥላሴ በበኩላቸው፣ የዓለም አቀፉ የኢኮኖሚ ቀውስ በተፈለገው መንገድ ሊያንሰራራ ባለመቻሉ አገሪቱ በወጪ ንግድ፣ በቱሪዝም፣ በሐዋላና በሌሎች የካፒታል ፍሰቶች የሚገኘው ገቢ አንዲቀንስ አድርጎታል፡፡

ይህም ሆኖ ግን ዳሸን ባንክ በ2004 በጀት ዓመት ያስመዘገበው ዕድገት ከዚህ ቀደም ካስመዘገበው ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ከመሆኑም በላይ፣ በተለይ የብድር ጣሪያ መነሳቱን ተከትሎ በበጀት ዓመቱ 7.9. ቢሊዮን ብር ብድር መስጠቱ ተጠቁሟል፡፡ በዚህም የብድር መጠን ካለፈው በጀት ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ30.4 ከመቶ ዕድገት ማሳየቱ በሪፖርቱ ተካቷል፡፡

የብድር ሥርጭቱም በሁሉም የኢኮኖሚ ዘርፎች ላይ ያተኮረ ሆኖ፣ በተለይ የአገር ውስጥ ንግድና የአገልግሎት ዘርፍ ከባንኩ ያገኘው ብድር 32.3 ከመቶ በመያዙ በቀዳሚነት ተወስቷል፡፡ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ደግሞ 21 ከመቶ በመያዝ በተከታይነት ተቀምጧል፡፡

የወጪ ንግድ፣ የኮንስትራክሽን ማሽነሪ ኪራይ፣ የሥራ ማስኬጂያና ሪል ስቴት በተከታታይ 15.1 ከመቶ፣ 9.6 ከመቶና ዘጠኝ ከመቶ ይዘዋል፡፡

ዳሸን ባንክ የአገልግሎት ተደራሽነቱን ለማስፋፋት በተለይ በአዳማ፣ በሐዋሳ፣ በጅማ፣ በዲላ፣ በወላይታ ሶዶ፣ በደሴና በባህር ዳር ቅርንጫፎች መክፈቱ በሪፖርቱ ተጠቅሷል፡፡ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ባንኩ በባህር ዳር የሚያስገነባው ሕንፃ ሙሉ ለሙሉ መጠናቀቁም ተገልጿል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ በአዲስ አበባ እየተገነባ የሚገኘው የዋና መሥሪያ ቤቱ ሕንፃ በሒደት ላይ ሲሆን፣ በሳሪስና በልደታም ግንባታ በማካሄድ ላይ ነው፡፡ ከአዲስ አበባ ውጭ በደብረ ብርሃን፣ በቦንጋ፣ በጎንደርና በድሬዳዋ ተጨማሪ የቢሮ ግንባታዎች እየተከናወኑ መሆኑ ታውቋል፡፡

የዳሸን ባንክ ዓመታዊ ትርፋማነት ከባንኩ አገልግሎት የተገኘ ቢሆንም፣ ከዚያ ውጪ በሌሎች የኢንቨስትመንት ዘርፎችም ከ71 ሚሊዮን ብር በላይ ማግኘቱ ታውቋል፡፡ እነዚህ የኢንቨስትመንት ገቢዎች የተገኙት ከመንግሥት ግምጃ ቤት ሰነድ፣ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሰነድ፣ ከጣና ሕንፃና ከኒያላ ኢንሹራንስ ኩባንያ መሆኑም ተገልጿል፡፡

በተጨማሪም ባንኩ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከጣና ሕንፃ (ገበያ) የ40 በመቶ ድርሻ ከ2.7 ሚሊዮን በላይ ገቢ ማግኘቱ ተወስቷል፡፡ የጣና ሕንፃ (ገበያ) ቀሪው የ60 ከመቶ ድርሻ የተያዘው በሚድሮክ ኢትዮጵያ መሆኑ ይታወቃል፡፡

በ1996 ዓ.ም. ሥራ የጀመረው ዳሸን ባንክ ከዋና መሥሪያ ቤቱ ውጪ አገልግሎት የሚሰጥባቸው 72 የአካባቢ ቅርንጫፍ ቢሮዎች፣ አምስት የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ቢሮዎች፣ 748 ፒኦኤስና 105 የኤቲኤም ማሽኖች በአዲስ አበባ ውስጥ አሉት፡፡ ባንኩ 3,042 ዜጎች የሥራ ዕድልም መፍጠሩም ታውቋል፡፡

ዳሸን ባንክ ከታክስ በፊት...ከክፍል-1 ገጽ 5 የዞረ

ያለማንሳት ችግር የተፈጠረው ከአመራሩ አቅም ውስንነት ጋር ተያይዞ የመጣ ነው ብለዋል:: የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣንም ተመሳሳይ የሆነ አመለካከት ያለው መሆኑን ሲገልጽ ነበር::

ከጥቂት ወራት በፊት የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታ ይህንኑ ጉዳይ በተመለከተ፣ ‹‹በጂቡቲ ወደብ በተከሰተው የሥራ መጓተት ከጉምሩክ ይገኝ የነበረው መቶ በመቶ ገቢ ከሰባ እስከ ዘጠና በመቶ ወርዷል፤›› ማለታቸው ይታወሳል:: በተለይ በአስመጪዎች ላይ የተፈጠረው ጫና በተደጋጋሚ ሲገለጽ ቆይቷል::

ኢንተርፕራይዙ ያለበትን የብቃት ችግር በመፍታት በተለይ የመልቲ ሞዳል ሥርዓትን በአግባቡ ለመተግበር በሚያስችል ሁኔታ ተሠርቷል የተባለው አዲሱ መዋቅር፣ በመካከለኛ ኃላፊነት ደረጃ ላይ የነበሩ ሠራተኞችን ወደ ላይ የሚያወጣ ነው ተብሏል::

በመዋቅሩ መሠረት ብቁ አመራር ለመስጠትና የመልቲ ሞዳል ሥርዓትን ከማስፈጸም ጋር ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት ይችላሉ የተባሉ የኢንተርፕራይዙ

ሠራተኞች ምደባ መጠናቀቁ የተገለጸ ሲሆን፣ ከሦስት ሳምንታት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል::

አቶ አህመድ እንደገለጹት ከሆነ፣ የሠራተኞች ምደባ የሚካሄደው ለመልቲ ሞዳል ሥርዓቱ ተብሎ ብቻ አይደለም:: ኢንተርፕራይዙ ሦስት ተቋማትን ይዞ የተፈጠረ በመሆኑ አዲስ ድልድል ስለሚያስፈልግ ነው:: ‹‹ለምሳሌ ሦስቱ መሥሪያ ቤቶች የየራሳቸው የፋይናንስ ኃላፊዎች ነበሩዋቸው:: ሦስቱንም ይዘን የፋይናንስ ኃላፊ አናደርግም:: አንዱንና የተሻለውን እናመጣለን:: ምደባውን ከዚህና ከሌሎች ምዘናዎች አኳያ እናደርጋለን፤›› ብለዋል::

ከጂቡቲ ወደብ ወደ ደረቅ ወደቦች ገቢ ዕቃዎችን በሚገባ ለማስተናገድ ባለመቻሉ ምክንያት በአገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ የፈጠረውን ጫና ሊፈታ የሚችል መዋቅር እንደተሠራ የሚገልጹት ምንጮች፣ በአዲሱ ምደባ ሊካተቱ የማይችሉ በተለያዩ ደረጃዎች ያሉ ኃላፊዎች መኖራቸውን ይጠቁማሉ:: አቶ አህመድ ግን የሠራተኞች ሽግሽግ እንደሚኖር ገልጸው የማይመደቡ ሰዎች ይኖራሉ በሚለው አይስማሙም:: ‹‹ኢንተርፕራይዙ

ሰፊ በመሆኑ ምደባ ያጣሉ ብዬ አላምንም:: የማይመደቡ ካሉም ጉዳዩ የሚታይ ይሆናል፤›› ብለዋል::

ጠቅላይ ሚኒስትሩም ሆኑ ሌሎች የመንግሥት ባለሥልጣናት ገቢ ዕቃዎችን ከማስተናገድ ጋር ተያይዞ የተፈጠረው ችግር የመልቲ ሞዳል ሥርዓት ተግባራዊ በመሆኑ አይደለም በማለት፣ ችግሩ ከማስፈጸም ብቃት ጋር የተያያዘ እንደሆነ በተደጋጋሚ ሲገልጹ መቆየታቸው ይታወሳል::

የተለያዩ ዕቃዎችን ከውጭ የሚያስመጡ የንግድ ድርጅቶችና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ኃላፊዎች፣ ኢንተርፕራይዙ ሥራው ከአቅሙ በላይ ስለሆነበት የመፍትሔ ያለህ እያሉ ሲጠይቁ ነበር:: መንግሥት በተደጋጋሚ የኢንተርፕራይዙ አመራር አቅም እንዳነሰው አስታውቆ፣ የመልቲ ሞዳል ሥርዓቱን በተቀላጠፈ ሁኔታ ለማስቀጠል አስፈላጊውን ዕርምጃ እንደሚወስድ ተናግሯል::

አዲሱ ኢንተርፕራይዝ ከሦስት ሺሕ በላይ ሠራተኞች ያሉት ሲሆን፣ በ3.7 ቢሊዮን ብር ካፒታል የተቋቋመ ነው::

በግዙፉ የባህር ትራንስፖርትና... ከክፍል-1 ገጽ 1 የዞረ

መድረክ ባለፈው ዓርብ አመሻሽ ላይ በዋና ጽሕፈት ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ በመንግሥት ሚዲያ እየተነገረ ስላለው የሥልጣን ሽግግርና በአገሪቱ ውስጥ ተስፋፍተዋል ስላላቸው ወቅታዊ ችግሮች አንስቶ ገዥውን ፓርቲ ተችቷል::

‹‹በኢሕአዴግ ሥርዓተ መንግሥት ውስጥ የኃላፊነት ቦታ ምደባ ሽግሽግ እንጂ የሥልጣን ሽግግር አልተካሄደም›› በሚል መሪ ቃል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ መድረክ እንዳለው፣ የአቶ መለስን ሕልፈት ተከትሎ የመጣው አዲሱ አመራር በቅርፅም ሆነ በይዘት ሲመዘን ምንም ዓይነት የሥልጣን ሽግግርና የመተካካት መልክ የለውም::

የጠቅላይ ሚኒስትሩን ሞት ተከትሎ መድረክ አደረግኩት ባለው ግምገማ፣ ‹‹በክቡር አቶ መለስ ሞት ምክንያት በኢሕአዴግ አገዛዝ ሥርዓት ውስጥ ከግለሰቦች ሽግሽግ አልፎ የሚኖር ለውጥ እንደማይኖር ነበር፤›› ያለው ዕውን መሆኑን አስታውቋል:: ‹የታላቁ መሪያችንን ፈለግ ሳናዛንፍ እንቀጥላለን፤›› በሚል ቃል እየገቡ ነው ያላቸው ካድሬዎችና አዲሰ ተሿሚዎችም ‹‹እኔ እበልጥ፣ እኔ እበልጥ›› ፉክክር ውስጥ መግባታቸው አሳሳቢ መሆኑን አስምሮበታል::

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ በሥልጣን ዘመናቸው ‹‹አፋቸውን አስያዟቸው›› ለመባል በፓርላማ ንግግራቸው ‹‹እጅ እንቆርጣለን›› የመሳሰሉ ማስፈራሪያ አዘል ንግግሮች ሲያደርጉ መኖራቸውን ያወሳው መድረክ፣ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር በቅርቡ በፓርላማ ባደረጉት ንግግር በመድረክ ላይ ‹‹እሳት መርገጥ ነው›› የሚል ንግግር ማድረጋቸው፣ ‹‹እውነትም የታላቁ መሪያቸውን ፈለግ ሳያዛንፉ መከተላቸውን ያሳያል፤›› ብሏል::

መድረክ በመግለጫው ትኩረት የሰጠው ሌላ ጉዳይ የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅን በተመለከተ ሲሆን፣ ከዚህ በፊት ግንባሩ አዋጁን ለመፈረም ፈቃደኛ ባለመሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባል ሳይሆን መቀጠሉን ነው:: አሁንም በቅርቡ በናዝሬት (አዳማ) በተደረገው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክክር ጉባዔ

ላይ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ተስማምተውታል ተብሎ በመንግሥት ሚዲያ የቀረበውን የምርጫ ቦርድ የጊዜ ሰሌዳ፣ የመድረክ የአመራር አባል ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ግልጽ የሆነ ማደናገሪያና ቅጥፈት ብለውታል:: በዚሁ የማደናገሪያ ስልት መሠረት ኢሕአዴግ ቀደም ሲል በፖለቲካ ፓርቲዎች እንዲፈረም ያቀረበው ሰነድ ሁለት ዋና ዋና ክፍሎችን ቆርጦ መሆኑን ገልጸው፣ በምርጫ 2002 ምርጫውን ለማጭበርበር የተጠቀመበት መሣርያ እንደነበርም ተናግረዋል:: “የዚሁ የቅጥፈት ስልት ሰለባ አንሆንም፤” በማለት::

አሁንም ተመሳሳይ እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን በማስገንዘብ መድረክ በአገራዊ ጉዳዮች ላይ ለመነጋገር ሲያቀርበው የቆየው ጥያቄ ችላ መባሉንም በጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አስታውቋል:: ኢሕአዴግ ቀድሞውንም ይታወቅባቸዋል ያላቸውን ከአሥራ አንድ በላይ ያለ አግባብ በሥልጣን መገልገል ተግባራት ዘርዝሮ በመግለጫው ላይ አስፍሯል::

በሕጋዊ መንገድ በሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚዎች ላይ የሚያካሄደው አፈናና ሥርዓት አልበኝነት ተጠናክሮ መቀጠሉን፣ በመላ አገሪቱ ‹‹አንድ ለአምስት›› በሚል አደረጃጀት አንዱ ሌላውን እንዲሰልለው እየተደረገ መሆኑን፣ ሥራ ፈላጊ ምሩቅ ወጣቶች በመንግሥት ተቀጥረው እንዲሠሩ በሊግ ወይም በፌዴሬሽን መደራጀታቸውን የሚገልጽ ማስረጃ እንዲያቀርቡ መመርያ መተላለፉን መድረክ ከጠቀሳቸው ከቀዳሚዎቹ መካከል ናቸው::

በፕሬስ ነፃነት ላይ እየተወሰዱ ያሉ ሕገወጥ ያላቸውን ተግባራት፣ በሐሰት ክስ በሽብርተኝነት ስለተከሰሱ የፖለቲካ እስረኞች፣ በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ላይ የፖለቲካ ጣልቃ ገብነት መደረጉንና ለሚቀርቡለት ጥያቄዎች አግባብ ያለው መፍትሔ አለመሰጠቱም ከዝርዝሮቹ መካከል ናቸው:: ‹‹ሕገወጥ ግንባታ›› በሚል ሰበብ በውድቅት ሌሊት ቤት የማፍረስ የጭካኔ ዕርምጃ ተፈጽሞባቸዋል ያላቸውን የአዲስ አበባ አንዳንድ አካባቢዎችን የጠቀሰ ሲሆን፣ ሰፋፊ የእርሻ መሬት በነፃ ሊባል በሚችል ክፍያ ለውጭ ባለሀብቶች

እየተሰጠ መሆኑን በመግለጫው ላይ አስፍሯል::

በአጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱን ጨምሮ በኅብረተሰቡ ውስጥ አሉ ያላቸውን ዘርፉ ብዙ ችግሮች ከገዥው ፓርቲ ‹‹አብዮታዊ ዲሞክራሲ›› እና ‹‹ልማታዊ መንግሥት›› ቀኖናዎች የመነጩ ናቸው ብሏቸዋል:: የመድረክ አመራሮች፣ ‹‹እነዚህ ችግሮች የሚያሳዩት በኢሕአዴግ ሥርዓተ መንግሥት ውስጥ የሥልጣን መደላደል እንጂ ሽግግር ወይም ለውጥ እንደሌለ ነው፤›› ያሉ ሲሆን፣ ኢሕአዴግ ‹‹አባሎቼና ደጋፊዎቼ›› የሚላቸውን ሹመኞች ለመጥቀም የሚያደርገው እንቅስቃሴ ሊሳካላት እንደማይችል እርግጠኛ መሆን ይኖርበታል ሲል መድረክ በመግለጫው ገልጿል:: መድረክ መላው ሕዝብ ለሰብዓዊ መብቱና ነፃነቱ መከበር ከእሱ ጋር እንዲሰለፍ የጠየቀ ሲሆን፣ ‹‹ትግሉን ከመቼውም ጊዜ በላይ በማፋፋም እንዲንቀሳቀስ›› ሲል ሕዝባዊ ጥሪውን አስተላልፏል::

ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት የመድረክ አመራሮች ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፣ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳና አቶ ገብሩ ገብረ ማርያም በተለይ በመጪው የአዲስ አበባ አስተዳደርና የአካባቢ ምርጫዎች መድረክ ይሳተፍ እንደሆነ ተጠይቀው፣ ‹‹አሁን መወሰን አንችልም›› ብለዋል:: ‹‹በተጠቀሱት አገራዊ ችግሮች ላይ በቅድሚያ መነጋገር እንፈልጋለን፤›› ያሉት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፣ አሁን ስለ ምርጫው ተሳትፎ መልስ መስጠት እንደሚቸገሩ ተናግረዋል::

የመድረክ አባል በሆኑት ስድስት የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ያለውን ልዩነት ማጥበብ አለመቻላቸውንና አንድ የፖለቲካ ፓርቲ ምስል መፍጠር አለመቻላቸውን አስመልክቶ ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፣ የፖለቲካ ልዩነቶችን አቻችሎ የሚሄድና በተስማማባቸው ጉዳዮች ላይ አብሮ መሥራት የሚችል ፓርቲ መሆኑን ተናግረዋል:: መሬት መሸጥ መለወጥንና አንቀጽ 39 የመሳሰሉት እልባት ያላገኙ ልዩነቶች መድረክ ሥልጣን ከያዘ ለሕዝበ ውሳኔ ለማቅረብ ዕቅድ እንዳለው አክለው ገልጸዋል::

‹‹ኢሕአዴግ የኃላፊነት... ከክፍል-1 ገጽ 1 የዞረ

ማንሳታቸውንና ምላሽ ማጣታቸውን ተከትሎ አለመግባባት ተፈጥሯል::

ቦርዱ ከምርጫ ሰሌዳው በኋላ በሚወጡ የምርጫ የማስፈጸሚያ ደንቦችና መመርያዎችን ረቂቅ አዘጋጅቶ ፓርቲዎቹን ለማወያየት በጠራው የውይይት መድረክ ላይ፣ 41 የሚሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች የተስማሙበትንና መስተካከል እንዳለበት ያመኑበትን ጥያቄ ማቅረባቸውን፣ በ34 ፓርቲዎች የተወከለውና ሰባት አባላት ያሉት ጊዜያዊ ኮሚቴ ጥቅምት 30 ቀን 2005 ዓ.ም. አስታውቋል::

“በምርጫ ሰሌዳ ዙርያ ከመወያየታችን በፊት የአገሪቱ የፖለቲካ ምኅዳር መጥበብና የምርጫ ውድድር ሜዳው የተስተካከለ አለመሆን፣ ቀደም ብሎ የተደረጉ ምርጫዎች በአፈጻጸም ችግሮች የተተበተቡ መሆቸውን፣ በየደረጃው ያሉ የምርጫ ቦርድ አመራርና አስፈጻሚዎች ተዓማኒነትና ተቀባይነት ላይ ቅድሚያ ሰጥተን ብንወያይ ይገባል፤” የሚል ጥያቄ ከኢሕአዴግና አጋር የፖለቲካ ድርጅቶች ውጭ ያሉት 41 የፖለቲካ ፓርቲ ድርጅቶች ጥያቄ ማንሳታቸውን ኮሚቴው አስታውሷል::

አንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ፣ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፣ ሰማያዊ ፓርቲ፣ የጌዴኦ ሕዝቦች ንቅናቄ፣ የከንባታ ሕዝቦች ኮንግረንስ፣ የሲዳማ ሕዝቦች አርነት ንቅናቄን ጨምሮ 34 የፖለቲካ ፓርቲዎች ከላይ ያነሷቸው ጥያቄዎች ተቀባይነት ሳያገኙ በመቅረታቸውና፣ ቦርዱ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እንደተስማሙበት አድርጎ የጊዜ ሰሌዳ ረቂቁን በማፅደቁ፣ ተቃውሞአቸውን ፔቲሺን በመፈራረም መግለጻቸውን አስታውቀዋል:: ተቃውሞአቸውን በዋናነት ለራሱ ለምርጫ ቦርድ ማቅረባቸውን፣ በግልባጭ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ለሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ማስገባታቸውን ኮሚቴው ገልጿል:: የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽሕፈት ቤት ግን ማኅተም የለውም በማለት የተቃውሞ ደብዳቤያቸውን እንዳልተቀበላቸውም ኮሚቴው አስረድቷል::

ምርጫው ነፃ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን ከተፈለገ ከምርጫው ጋር የተያያዙ ጉዳዮች እንኳን በ34 ሕጋዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ቀርቶ በአንድ ሕጋዊ የፖለቲካ ፓርቲም ቢነሱ ቦርዱ ትኩረት ሊነፍጋቸው እንደማይገባ የገለጸው ኮሚቴው፣ የዜጎች ሕገ መንግሥታዊ መብቶች ሳይሸራረፉ ተግባራዊ መሆን እንዳለባቸው አሳስቧል::

ፓርቲዎቹ ፔቲሺን ተፈራርመው ለቦርዱ ካቀረቧቸው 18 ጥያቄዎች መካከል የምርጫ አስፈጻሚዎች የገዢው ፓርቲ አባል ወይም ደጋፊ መሆናቸውና ወገንተኛ መሆናቸው፣ የተቃዋሚ ፓርቲ ዕጩዎች የወከሏቸው ታዛቢዎች ከየምርጫ ጣቢያዎቹ መባረራቸውና መታሰራቸው፣ የመንግሥት ሀብት (ሠራተኞች፣ ተሽከርካሪዎች፣ ገንዘብ…) ለገዢው ፓርቲ ምርጫ ማስፈጸሚያ መዋላቸው፣ በፌዴራልና በክልል የመንግሥት መገናኛ ብዙኅን ፍትሐዊ አጠቃቀም አለመኖሩ፣ በነፃው ፕሬስ ላይ የሚደረገው ማስፈራራትና የተለያዩ ተፅዕኖዎች፣ የተቃዋሚ ፓርቲ ልሳኖች እንዲዘጉ ወይም እንዳይታተሙ ማድረግ፣ ነፃና ገለልተኛ አገራዊና ዓለም አቀፋዊ የምርጫ ታዛቢዎች እንዳይሳተፉና ቁጥራቸው ውስን እንዲሆን ማድረግ ጥቂቶቹ ናቸው::

ፓርቲዎቹ የጠቀሷቸው 18 ቅሬታዎች መፍትሔ ሳያገኙ የምርጫ ሰሌዳ የማስፈጸሚያ ደንቦችና መመሪያዎች ረቂቅ ላይ ለውይይት መጋበዛቸው የሚገርም ባይሆንም፣ በወቅቱ በውይይት ላይ ያነሷቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሳያገኙ ረቂቁ መፅደቁ እንዳሳዘናቸው ኮሚቴው አስረድቷል::

የጠየቋቸው ጥያቄዎች መፍትሔ ሳያገኙ በጊዜ ሰሌዳ ላይ መነጋገርም ሆነ በምርጫው መሳተፍ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ፣ ለሕገ መንግሥቱ መከበር፣ ለሕግ የበላይነት መስፈን፣ ለሰላምና ለልማት ከሚደረገው አስተዋፅኦ ይልቅ ለተቃራኒው ውጤት የሚከፈል መዋጮ መሆኑን ኮሚቴው አስታውቋል:: ሕዝቡንም ከቀደምት ምርጫዎች በእጅጉ ለከፋ አደጋ፣ ለእንግልት፣ ለእስራት፣ ለመፈናቀል፣ ለድብደባ፣ ለስደትና ለሞት ማጋፈጥ መሆኑንም ጠቁሟል:: በመሆኑም የፖለቲካ ፓርቲዎቹ ላነሱት ጥያቄ ምላሽ የማያገኙ ከሆነ ወቅታዊና ተገቢ የሆነ የጋራ ዕርምጃም እንደሚወስዱ ኮሚቴው አስታውቋል::

ቀደም ባሉት ጊዜያትም ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለምርጫ ቦርድ የሚያቀርቡት ጥያቄ ምላሽ እንደማያገኝ እየገለጹ በድጋሚ ሌላ ጥያቄ ማቅረብ ያስፈለገበትን ምክንያት ኮሚቴው ተጠይቆ በሰጠው ምላሽ፣ ችግሩ የተለመደ መሆኑን፣ 34ቱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ስብስብ የሚያቀርቡዋቸው ጥያቄዎች ባይመለሱም፣ ደጋግሞ መጠየቅ ተገቢ መሆኑን የኮሚቴው ሰብሳቢና የአንድነት ፓርቲ አመራር አቶ አስራት ጣሴ ገልጸዋል::

የዘንድሮ ምርጫ... “ከቦርዱ ፍቱን፣ አጭርና መልካም መልስ እናገኛለን የሚል የዋህነት የለንም፤” ያሉት አቶ አስራት፣ መልስ ባይሰጣቸውም ጥያቄያቸውን ማቅረብ ግዴታ መሆኑን ጠቁመዋል:: መልስ ሲነፈጉም ከጋዜጣዊ መግለጫ እስከ ሰላማዊ ሠልፍ ወይም ሰላማዊና ሕጋዊ በሆነ መንገድ የሚቻላቸውን ትግል ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን አስታውቀዋል::

ቀደም ባሉት ጊዜያት ያነሷቸው ጥያቄዎች ላለመመለሳቸው ያደረጉት ጥናት ስለመኖሩና አለመኖሩ ለኮሚቴው ጥያቄ ቀርቦለት ጥናት እንደማያስፈልገው፣ ምንም ዓይነት ለውጥና የተወሰደ ዕርምጃም እንደሌለ እንደሚያውቁ የኮሚቴው አባልና የመኢአድ ተወካይ አቶ ወንድማገኘሁ ደነቀ ተናግረዋል:: የ2002 የድኅረ ምርጫ ግምገማን በሚመለከት 50 የፖለቲካ ፓርቲዎች መጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም. በግዮን ሆቴል ተገናኝተው ባደረጉት ግምገማ ባለ 14 ገጽ መቃወሚያ ሐሳብ ማቅረባቸውንም ጠቁመዋል::

በወቅቱም ቦርዱ ዕርምጃ እንዲወስድ ጥያቄ አቅርበው መልስ አለማግኘታቸውን አቶ ወንድማገኘሁ አስታውሰዋል:: “በተጠየቁት ወይም በቀረቡት ጥያቄዎች ላይ ዕርምጃ ወስደናል፤ የመወዳደርያ ሜዳው ተስተካክሏል የሚል ምላሽ ከቦርዱ አላገኘንም:: ታዲያ ለዚህ ምን ምርምር ያስፈልገዋል?” በማለት ጥያቄውን በጥያቄ በማቅረብ ምላሽ ሰጥተዋል::

በአሁኑ ወቅት ከበፊቱ በከፋ ሁኔታ በተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ እየተፈጸመ ያለው ሁኔታ እየባሰበት እንደመጣ የጠቆመው ኮሚቴው፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምርጫውን በተመለከተ ፕሮግራማቸውን ለሕዝቡ ማስተላለፍ ቢኖርባቸውም፣ በፍትሐዊነት ማግኘት የሚገባቸውን የመንግሥት የመገናኛ ብዙኅን መከልከላቸውን ተናግሯል:: የኢኅአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ለሚያደርገው የነገ ስብሰባ ዛሬ ከፍተኛ ሽፋን እንደሚሰጠውና ሕጋዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ግን የኢሕአዴግን ዕድል በዓመት አንድ ጊዜ እንኳ እንደማያገኙት አውስቷል:: ሕዝቡ ምንም ዓይነት መረጃ እንደሌለውና አምባገነናዊ ሥርዓት መስፈኑንም የኮሚቴው አባላት አስረድተዋል:: በገጠር አካባቢ የተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች አባላት እየታሰሩ፣ እየተገረፉና ከቀያቸው እየተፈናቀሉ ለመሆናቸውም በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተፈናቅለዋል ያሏቸውን ከ260 በላይ ነዋሪዎች ጠቅሰዋል::

ምርጫ ቦርድና መንግሥት ማስተካከል አለባቸው የሚሉትም ለፖለቲካ ፓርቲዎች ትርፍ ለማስገኘት ሳይሆን

በምርጫው ሕዝቡ የፈለገውን እንዲመርጥ፣ ያልፈለገውን እንዲያስወግድና በነፃነት መኖር እንዲጀምር መሆኑን ኮሚቴው አስረድቷል:: ምርጫ ቦርድ ቀና አስተሳሰብ እንደሌለው ማሳያ መሆኑን የጠቆመው ኮሚቴው፣ ቦርዱ አዳማ ላይ ያዘጋጀው የምክክር መድረክ የእስልምና ተከታዮች የአረፋ በዓላቸውን በሚያከብሩበት ዕለት መሆኑንና በዕለቱ ለግማሽ ቀን ብቻ ተሳትፈው ወደ በዓላቸው የሄዱትን ሰባት የፖለቲካ ፓርቲ ሙስሊም አባላትን በማስታወስ ነበር:: የመጨረሻ ውጤቱን ባይሳተፉም፣ ከ34ቱ ፓርቲዎች ጋር ተመሳሳይ አቋም እንዳላቸው በመግለጻቸው ቁጥራቸው 41 መሆኑን ኮሚቴው አስታውሷል::

ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ያነሱትን ቅሬታና ያቀረቡትን ሰነድ በሚመለከት ያነጋገርናቸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሕዝብ ግንኙነት ማስተባበሪያ ኃላፊ ወይዘሮ የሺ ፈቀደ፣ “ቦርዱንና የፖለቲካ ፓርቲዎችን የማያስማማ ጉዳይ በወቅቱ አልነበረም፤” ካሉ በኋላ፣ ቦርዱ የ2005 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤቶችና አካባቢያዊ ምርጫን በሚመለከት ባቀረበው የምርጫ ሰሌዳ ረቂቅ ላይ ጥቅምት 15 ቀን 2005 ዓ.ም. በአዳማ መወያየታቸውን አስታውቀዋል::

ወይዘሮ የሺ የፖለቲካ ፓርቲ ድርጅቶቹ በወቅቱ ያነሷቸውን “ብንወያይባቸው ይገባል” ያሏቸውን ጥያቄዎች ማንሳታቸውንና መወያየታቸውን ገልጸዋል:: አጀንዳ ተይዞ የተደረገ ውይይትም ሆነ ምክክር ግን እንዳልነበረ ጠቁመው፣ አሁንም አለን የሚሉትን ጥያቄም ሆነ የመወያያ አጀንዳ አቅርበው ሊነጋገሩ እንደሚችሉ ተናግረዋል::

በወቅቱ የነበረው አጀንዳ የጊዜ ሰሌዳ ስለነበረ በሱ ዙርያ የነበራቸው ጥያቄ “ትንሽ ይሻሻል” የሚል እንደነበርና ቦርዱም አሻሽሎ ረቂቁ መፅደቁን ወይዘሮ የሺ አስረድተዋል::

ቦርዱ የተቋቋመው የአገሪቱን የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ሰፊ ለማድረግ መሆኑንና ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የፖለቲካ ፓርቲዎች ደረሱብን የሚሉዋቸውን ችግሮች ገለልተኛ ሆኖ ሲመለከትና መፍትሔ ሲሰጥ መቆየቱን የገለጹት ኃላፊዋ፣ የፖለቲካ ሙቀት ሲኖር በቦርዱ ላይ የሚናገሩት አንድ ዓይነት ነገርና የተለመደ መሆኑን ተናግረዋል:: ቦርዱ ግን የምርጫ መወዳደርያ ሜዳው እንዲሰፋ እየሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል::

ከክፍል-1 ገጽ 1 የዞረ

Page 69: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 69 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1ፎቶ ዜና

በ1969 የኢትዮ ሶማሊያ የጦርነት ሰለባ ኢትዮጵያውያን ማኅበር ከዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ጄኔቫ ጋር በመተባበር ጥቅምት 29 ቀን 2005 ዓ.ም. በግዮን ሆቴል የተዘጋጀው ሲምፖዚየም

Page 70: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 70 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ስፖርት ስፖርት

በደረጀ ጠገናው

በአገሪቱ በተለይም በስፖርቱ ዘርፍ ውጤት ሲመጣ መድረኮችን ማጣበብ፣ ውጤት ሲጠፋ ደግሞ ችግሩን ቀርቦ ከማስረዳት ይልቅ አድራሻን ማጥፋት የተለመደ ሆኗል:: በዋናነት ደግሞ የስፖርቱ ቤተሰብና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ስለጉዳዩ ተገቢውን መረጃ የማግኘት መብት፣ የውዴታ ግዴታ ስለመሆኑ ኃላፊነቱን የወሰደው አካል በውል የተረዳው አይመስልም::

በአፍሪካ ዋንጫ የሉሲዎች ተሳትፎና አስመዝግበው የመጡት ውጤት የሰሞኑ ዐቢይ መነጋገሪያ ሆኗል:: ቡድኑን በዋና አሰልጣኝነት ይዘው የተጓዙት አሰልጣኝ አብርሃም ተክለሃማኖት ቡድናቸው ከኢኳቶሪያል ጊኒ በተመለሰ ማግስት ባለፈው ዓርብ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ መልቀቂያ ማስገባታቸው ታውቋል:: ይህንኑ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሸናፊ እጅጉ አሰልጣኝ አብርሃም የሥራ ውላቸው ገና አንድ ወር እየቀረው መልቀቂያ ማስገባታቸውን አረጋግጠዋል::

አቶ አሸናፊ የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ስለቡድናቸው አጠቃላይ የኢኳቶሪያል ጊኒ ቆይታና ከዚያ በፊትም ስለነበረው ሁኔታ ሪፖርት እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ የደረሳቸው ከመሆኑ ባለፈ መልቀቂያ ያስገቡበትን ምክንያት በውል እንዳላወቁ ጭምር ተናግረዋል::

አሰልጣኝ አብርሃም ተክለሃይማኖትን ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ባይሳካም ከአንዳንድ ቅርብ ምንጮች እንዳገኘነው መረጃ ከሆነ አሰልጣኙ ክለብ ለማሰልጠን ተደራድረው ጨርሰዋል:: ሉሲዎች በኢኳቶሪያል ጊኒ በነበራቸው ቆይታና በተለይ ከአይቮሪኮስትና ናይጄሪያ ጋር ባደረጉት ጨዋታ በሰፊ ጎል ልዩነት መሸነፋቸውን ተከትሎ የቡድኑ አባላት የየራሳቸውን ምክንያት እየተናገሩ ይገኛል::

ቡድኑ በመጀመርያው ከአይቮሪኮስት ጋር ተጫውቶ በሰፊ ጉል ልዩነት ከተሸነፈበት ሰዓት ጀምሮ ተጨዋቾች ከአሠልጣኙ፣ አሰልጣኙ ከቡድኑ መሪው፣ አሠልጣኙ ከሥነ ልቦና ሙያተኞች ጋር መግባባት አልነበራቸውም:: ስለጉዳዩ የቡድኑን ሐኪም ዶክተር አያሌውን ጨምሮ ያነጋገርናቸው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንም ሆነ ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ሙሉ ለሙሉ ለውጥ ያስፈልጋል ብለዋል::

ሉሲዎች በኢኳቶሪያል ጊኒ ቆይታቸው የተጋጣሚን ቡድን እንቅስቃሴ ግምት ውስጥ በማስገባት አማራጭ የጨዋታ አሰላለፍ የመጠቀም ችግር እንደነበረባቸው ሌላው

ሉሲዎች በአፍሪካ ዋንጫ ላሳዩት ደካማ ውጤት ተጠያቂው ማን ነው? የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ የሥራ መልቀቂያ አስገብተዋል

ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ የቡድኑ አባል ይናገራሉ::ቡድኑ ወደ ኢኳቶሪያል ጊኒ ከማምራቱ በፊተ በስፖርት

ሥነ ልቦናው ረገድ በዘርፍ ሙያተኞች በመታገዝ ትምህርት እንደተሰጣቸው ተነግሯል:: ከኢኳቶሪያል ጊኒ መልስ ደግሞ ሙያተኞቹ ከስፖርት ሥነ ልቦና ጋር የተገናኘ እውቀት እንደሌላቸውና ሙያቸውም ማኅበራዊ ችግሮችን የማማከር አገልግሎት መስጠት የማያስችል እውቀት በመሆኑ በሥነ ልቦናው ደረጃ ለተጨዋቾቹ የጠቀሟቸው ነገር እንደሌለ ሲናገሩ በመደመጥ ላይ ናቸው::

የስፖርት ሥነ ልቦና ሙያን አስመልክቶ አስተያየት እንዲሰጡን ያነጋገርናቸው የዘርፉ ሙያተኛ፣ በአጠቃላይ ከአስራ ሰባት ያላነሱ የሥነ ልቦና መስኮች አሉ:: ከእነዚህ ውስጥ አንዱና ራሱን የቻለው የስፖርት ሥነ ልቦና ሙያ ነው:: ይህ ማለት ደግሞ በስፖርቱ ውስጥ ለምሳሌ እግር ኳስ፣ ቦክስ፣ ሩጫ፣ የገና ጨዋታና ሌሎችም ቢኖሩና ልክ የዓይን፣ የጆሮ፣ የልብ፣ የአጥንት ሐኪም እንደሚባለው

የስፖርት ሥነ ልቦና ሙያተኛ ተብሎ የሚታመንበት፣ ስፖርተኞች ለሚጠብቃቸው ስፖርታዊ ውድድር ከጨዋታ በፊትና በዝግጅት ወቅት ሊገጥማቸው ከሚችለው ጫናና ፍራቻ እንዲላቀቁ የማድረግ፣ ስፖርተኞች የጭንቅላት ደካማነትን፣ በጨዋታ ወቅት ተረጋግተው ራሳቸውን በማሳመን ትኩረት እንዲያገኙ ከጓደኛ ጋር ተግባብቶ የመሥራትና የአሸናፊነት መንፈስን በመፍጠር ካለባቸው ችግር እንዲላቀቁ የሚያስችል ሙያ ነው:: በመሆኑም የስፖርት ሥነ ልቦና ሙያተኞች ከሌሎች የሥነ ልቦና ሙያተኞች የተለዩ ሆነው እናገኛቸዋለን:: ከዚህ አኳያ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድኖች ሴቶቹም ሆነ ወንዶቹ እየተሰጣቸው የሚገኘው ሥነ ልቦና በትክክለኛ ሙያተኞች አለመሆኑን ጭምር ያስረዳሉ::

ብሔራዊ ፌዴሬሽኑም ሆነ ሌሎች ሙያተኞች የብሔራዊ ቡድን ተጨዋቾች ዝግጅታቸውን እያደረጉ የሚገኙት በበቂ የሥነ ልቦና ሙያተኞች በመታገዝ ነው

የሚባለው ተስተካክሎ፣ ተጨዋቾቹ በሥነ ልቦናው ረገድ እገዛ እየተደረገላቸው የሚገኘው በስፖርት ሥነ ልቦና ሙያተኞች ሳይሆን በማኅበራዊ ሥነ ልቦና ሙያተኞች ሳይሆን በማኅበራዊ የሥነ ልቦና ሙያተኞች መሆኑ ጭምር ሊያውቅ እንደሚገባው ይጠይቃሉ::

ሉሲዎች ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ካደረጓቸው ጨዋታዎች ጀምሮ የወንዶቹንም ጨምሮ ለቡድኖቹ የሥነ ልቦና አገልግሎት ከሰጡት ሙያተኞች አቶ እንዳልክ አሰፋ ከፖስትሪቲ የሥነ ልቦና ማማከርና የሥልጠና ማዕከል የማነሣሣት ባለሙያ ይጠቀሳሉ::

ሙያተኛው ያሰማራቸው ድርጅት ትክክለኛ የስፖርት ሥነ ልቦና አገልግሎት ሊሰጥ የሚችል እውቅና ያለው ሰው አለው ወይ? ስንል ላቀረብንላቸው ጥያቄ፣ በስፖርቱ ሥነ ልቦና የሰለጠነ ሰው እንደሌለ፣ ነገር ግን አጠቃላይ በሆነ ሥነ ልቦና አገልግሎት የሚሰጡ መሆናቸውን ጭምር ይናገራሉ::

አቶ ዳንኤል ከወንዶቹም ሆነ ከሴቶቹ ብሔራዊ ቡድኖች ጋር በነበራቸው የሥራ ቆይታ በተፈለገው መመዘኛ ድርጅቱ ውጤታማ ሥራ እንዳከናወነ ያምናሉ:: ለዚያም የሚሰጡት ማስረጃ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በተለይ ወንዶቹ እስከዛሬ በነበረው ሁኔታ ከአገር ውጪ ጎል አግብቶ የመመለስ ችግር ነበረባቸው:: በአሁኑ ወቅት እሳቸውና ድርጅታቸው በተጫዋቹ ላይ የአሸናፊነት ሥነ ልቦናን በመገንባት ያመጡት ለውጥ በግልፅ እንደሚታይ ያስረዳሉ:: ምናልባትም ድርጅቱ ያለአንዳች ክፍያ ለሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች የሰጠው አገልግሎት በገንዘብ ቢለወጥ ቀላል እንደማይባልም ተናግረዋል::

ከሉሲዎች ጋር በኢኳቶርያል ጊኒ የተሳካ ቆይታ እንዳልነበራቸው ያስረዱት አቶ ዳንኤል፣ እሳቸውንና ተጫዋቾቹን የማጋጨት እንቅስቃሴዎች ስለነበሩ ተግባራቸው በአግባቡ ለመወጣት እንዳልቻሉም ተናግረዋል:: ምናልባት አሁን ባለው ሁኔታ ብሔራዊ ቡድኑ ከፊት ለፊቱ የሚጠብቀውን የአፍሪካ ዋንጫ እስኪያጠናቅቅ ካልሆነ ድርጅታቸው አገልግሎቱን መቀጠል አለመቀጠሉ አጠራጣሪ የሆነበት ደረጃ ላይ ደርሰዋል::

Page 71: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 71 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-1

ስፖርት ስፖርትለኢትዮጵያ ክብርና ሞገስ ካላበሱ ስመጥር ስፖርቶች

በግንባር ቀደምት ይጠቀሳል:: ድንቅ ብቃት ከብቃት ጋር አብረው ለኢትዮጵያውያን በዓለም መድረክ መታወቅ የበኩር ስፖርት ነው::

አትሌቲክስ ከአረንጓዴው ጎርፍ ጊዜ አንስቶ አሁንም ድረስ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማዋን በክብር የሚያውለበልቡ ሞገስና ሙገሳ የሚያላብሱ አትሌቶች አልጠፉም:: አትሌቲክስ ዱሮ ያስገኝ የነበረው ብሔራዊ ኩራትና ስሜት በዚህ ዘመን ገንዘብም እየቀላቀለ፣ ሀብትን እያስገኘ መጥቷል:: የገንዘቡ መምጣትና የስፖርቱን ሰዎች ሀብታሞች ማድረጉ ባይጠላም ነገር ግን ባንዲራን የሚያሳቅቁ ጉዳዮች እየተበራከቱ መጥቷል::

በዓለም አቀፉ የሩጫ ውድድሮች የሚገኘው ጥቅም ዘርፉን ከስፖርታዊ መስክ አውጥቶ የሕገወጥ ተግባሮችና ወንጀሎች መናኸሪያ እንዳያደርገው የሚያሰጉ ጥቁር ምልክቶች በዝተውበታል:: አትሌቶች በሕገወጥ መንገድ እንዲወጡ ከማግባባት ባሻገር ዜግነታቸውን እንዲቀይሩ እንደሚገደዱ፣ ከዚህ ባሻገር ደግሞ በአትሌቶች ስም ከበስተጀርባ ዶላር የሚያገላብጡ ሕገወጦች በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ውስጥ እየተበራከቱ መምጣታቸው ከሥጋት በላይ እየሆነ ይገኛል:: ይኸው ድርጊት በዚህ ብቻ ሳይወሰን በተለይ ደግሞ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ አትሌት ያልሆኑ፣ ነገር ግን አትሌት መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ በመስጠት ዜጎችን ያለአግባብ ወደ ውጭ እንዲሔዱ የሚያደርጉ ሕገወጦች እየተበራከቱ ስለመሆኑ እየተነገረ ይገኛል:: እነዚህና ሌሎችንም ተያያዥ ጥያቄዎችን በማንሣት በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቴክኒክ ኃላፊ አቶ ዱቤ ጁሎን ደረጃ ጠገናው አነጋግሯቸዋል::

የውድድር ዓመቱ ሩብ ዓመት ተጠናቋል:: የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ግን በአሁኑ ወቅት ምንም ዓይነት ዝግጅት እያደረገ አይደለም:: በተለይ ደግሞ ከብሔራዊ አትሌቶች ዝግጅት ጋር ተያይዞ ምን የታሰበ አለ?

ብሔራዊ አትሌቶችን ጨምሮ ክለቦች ዝግጅት ከጀመሩ ሰንብተዋል:: ፌዴሬሽኑም ቢሆን በብሔራዊ ደረጃ የሚያደርገውን ዝግጅት ለመጀመር ቅድመ ሁኔታዎችን አጠናቋል፤ በቅርቡ ይጀምራል::

ብሔራዊ አሰልጣኞች የውል ዘመናቸው ተጠናቋል በሚል የስንብት ደብዳቤ እንደተሰጣቸው ተነግሯል:: የእነሱስ ጉዳይ እንዴት ይታያል?

የብሔራዊ አሰልጣኞቹ የውል ኮንትራት ሁለት ዓመት ነው:: ይኼ የኮንትራት ጊዜ ከተጠናቀቀ ወደ ቀጣይ የኮንትራት ውል ስምምነት ከመሔዳችን በፊት ውሉ መቋረጡን ማሳወቅ የግድ በመሆኑ ነው:: አሁን ግን ፌዴሬሽኑ የ2003 እና 2004 የዕቅድ ክንውኖችን ገምግሟል፣ በቀጣይ የሚቀነሱትን ቀንሶ የሚጨመሩም ካሉ ጨምሮ በአዲስ መልክ ለማደራጀት እንቅስቃሴ ላይ ነን::

ከወር በኋላ ዓለም አቀፍ ውድድሮች አሉ:: አልዘገያችሁም?በብሔራዊ ደረጃ ካልሆነ አትሌቶቻችን በየክለቦቻቸው

ዝግጅት ላይ ናቸው:: እንደተባለው በ2005 የውድድር ዓመት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከናወኑ ውድድሮች አሉ:: የዓለም ታዳጊ ወጣቶች ሻምፒዮናን ጨምሮ የዓለም አገር አቋራጭ፣ የዓለም ሻምፒዮና ውድድሮች የሚከናወኑት ከመጋቢት ወር ጀምሮ ነው:: እንደተባለው ቀላል ዝግጅት አይጠብቀንም::

በአሁኑ ወቅት አትሌቶችን በሕገወጥ መንገድ ከአገር የሚያስወጡ እንዳሉ ሁሉ አትሌት ያልሆኑ፣ ነገር ግን አትሌት መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ የሚሰጡ ሕገወጥ ወንጀሎች እየተበራከቱ መሆኑ ይነገራል:: ፌዴሬሽኑ ጉዳዩን ምን ያህል ያውቀዋል?

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በርካታ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ውድድሮች ላይ ይሳተፋል:: አትሌቶችም ቢሆኑ በእነዚህና በሌሎችም ውድድሮች በግልም ሆነ በቡድን እንዲወዳደሩ የፌዴሬሽኑን ይሁንታ የሚያገኙበት አሠራር አለ:: በርካታ አትሌቶች በዚህ ተጠቃሚ እየሆኑ አገሪቱንም እየጠቀሙ ናቸው:: በሌላ በኩል ደግሞ በሕጋዊ መንገድ ከፌዴሬሽኑ ጋር ውል ተዋውለው የሚሠሩ ማናጀሮች አሉ:: ጎን ለጎን ውድድሮችን በግላቸው የሚያዘጋጁ አካሎችም አሉ:: እነዚህ ለፈለጉት አትሌት በግል ጥሪ በማድረግ የሚያወዳድሩ ናቸው:: በአጠቃላይ ያለው አሠራር ይህን ይመስላል:: ይህ ሁሉ ሲሆን ፌዴሬሽኑ ሕጋዊ አትሌቶች በሕጋዊ መንገድ እንዲንቀሳቀሱ ከኤምባሲዎች ጭምር እየተጻጻፈ ድጋፍ ያደርግላቸዋል፣ እያደረገም ነው:: አንዳንዶቹ ኤምባሲዎችም ከአትሌቶች ጋር የተገናኙ ጉዳዮች ሲመጡላቸው ፌዴሬሽኑን በመጠየቅ ማረጋገጫ የሚጠይቁ አሉ:: በዚያው መጠን ደግሞ የማይጠይቁ አሉ:: ፌዴሬሽኑን ከሚጠይቁት ኤምባሲዎች ጀርመን፣ ጣሊያን፣ ካናዳና አውስትራሊያ የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ::

በእንደዚህ ዓይነት ሕገወጥ ወንጀል ተሰማርተው ከኤምባሲው ወደ ፌዴሬሽኑ መጥቶ የተመለከታችሁት ማስረጃ ምን ዓይነት ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቶ የያዘ ነው?

በአብዛኛው የፌዴሬሽኑን ማህተሞችና ቲተሮች በማስመሰል ጥቅም ላይ በማዋል የሚጠቀሙ ወንጀለኞች መበራከታቸው እውነት ነው:: ተወዳዳሪ አትሌቶች ከውጭ የተላከላቸውን የግብዣ ወረቀት የፌዴሬሽኑን ዕውቅና እንዳገኘ በማስመሰል የሚጠቀሙ እነዚህ ሰዎች መሆናቸው ተደርሶበታል:: ይህ የታወቀው ኤምባሲዎቹ ለፌዴሬሽኑ በሰጡት የጥቆማ ሐሳብ መሠረት ሲሆንና እንቅስቃሴውን ለመግታት ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ በተለይ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ሰፊ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛል::

ሕገወጡ እንቅስቃሴ የቅርብ ጊዜ ሳይሆን የቆየ ስለመሆኑ የሚናገሩ አሉ::

በውሸት ማስረጃ ተመሳሳይ የወንጀል ድርጊት ሲካሔድ እንደነበር እንሰማለን:: ጉዳዩን ተከታትሎ ለሕግ ለማቅረብ ማስረጃ ያስፈልጋል:: አሁን ግን ሊታወቅ የሚገባው ይኼ ተቋም የአትሌቶችና አትሌቶች ብቻ ነው:: ግለሰቦች በፈለጉት ዓይነት መንገድ በአትሌቶች ስም ሕገወጥ ድርጊት ሊያከናውኑበት አይገባም:: በመሆኑም ፌዴሬሽኑ ድርጊቱ ሕጋዊ ዕርምጃ ሊወሰድበት እንደሚገባ እምነት ስላለው በአሁኑ ወቅት ከፖሊስ ጋር በመተባበር በስፋት እየሔደበት ነው:: እስካሁን ባለው ሁኔታም እጅ ከፍንጅ የተያዘ ማስረጃ አለ፣ ምርመራም እየተደረገበት ነው::

የተያዘው ሕገወጥ ማስረጃ ምንነቱ ይታወቃል?የተቀረፀ የፌዴሬሽኑን ማህተም ነው:: የመጀመሪያው

የፖሊስ ምርመራ ተጠናቋል:: ሁለተኛው ምርመራ እየቀጠለ ነው::

እስካሁን ያለው የምርመራ ውጤት የሕገ ወጡን ድርጊት መነሻ የሚያመላክት ነገር አለ?

ድርጊቱ እየተከናወነ ያለው በተናጠል ሳይሆን፣ ቡድናዊ መልክ እንዳለው የሚያሳዩ ነገሮች አሉ:: እነዚህ ወገኖች በተለይ ደግሞ ከፌዴሬሽን ጋር ውል አለን በማለት በሕገወጥ መንገድ ከፍተኛ የሆነ ገንዘብ የሚያሰባስቡና የሚያካብቱ አጭበርባሪዎች ናቸው:: ፌዴሬሽኑ የኤምባሲዎችን ማስረጃ ጭምር በማሰባሰብ ከፖሊስ ጋር የሚያደርገውን ምርመራ አጠናክሮ ይቀጥላል::

በሕገወጡ ድርጊት የፌዴሬሽኑ እጅ እንዳለበት የሚናገሩ አሉ::

ፌዴሬሽኑ መሥራት ያለበትን እየሠራ ነው:: ሥራ አስፈጻሚውም በየደረጃው ለምንገኝ የሥራ ኃላፊዎች በሰጠው አቅጣጫ መሠረት ሁሉም ራሱን እንዲፈትሽ የተደረገበት ሁኔታ አለ:: ከዚህ ውጭ በፌዴሬሽኑ በኩል የታየ ነገር የለም:: ነገር ግን በውጭ በፌዴሬሽን ሰበብ ሕገወጥ ድርጊት ውስጥ መሳተፋቸው በማስረጃ የተደረሰባቸውን ለሕግ አቅርበናል:: በቀጣይም ከኤምባሲዎችም ሆነ ከፖሊስ ጋር የተጠናከረ ግንኙነት

ፈጥረን የማጣራት ሥራዎችን እንቀጥላለን:: ይህ ካልሆነ የተደራጀውን የወንጀለኛ ኃይል መቆጣጠር ያስቸግራል:: የሚገርመው ከመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ውስጥ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሃሮማያ ዩኒቨርሲቲ ሕጋዊ ማህተሞችና ቲተሮች የተያዙ አሉ:: ለምን ተያዙ ለሕገወጥ ዲፕሎማና ዲግሪ ሊሆን ይችላል:: የውጭ ፓስፖርቶች የተያዙ አሉ:: ስለዚህ ጠንካራና የተቀናጀ ቁጥጥርን የሚጠይቅ ሕገወጥ እንቅስቃሴ ነው ያለው::

ሕገወጥ ናቸው ተብለው ማስረጃ የተገኘባቸው ወገኖች ማንነት ይታወቃል?

ይህንን በተመለከተ ገና ከወዲሁ እነእገሌ ተብሎ የሚነገር አይደለም:: ምክንያቱም ወንጀል ነው:: ነገር ግን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ቀደም ሲል በገለፅኩት መሠረት ኤምባሲዎች ከጉዳዩ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ከመጡላቸው ከእኛ ማብራሪያ ሲፈልጉ ነው ነገሩ ይፋ መሆን የጀመረው:: በዚህ መረጃ መሠረት ማንኛውም አትሌት ለውድድር የመጣለትን የጥሪ ወረቀት ፌዴሬሽኑ ፓስፖርታቸው ጋር አያይዘው እንዲያቀርቡ ማድረግ ጀምሯል::

በተባለው መልክ ወደ ውጭ ወጥተዋል ተብሎ የሚታመንባቸው ቁጥራቸው ይታወቃል?

አይታወቅም::አንዳንድ ወገኖች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በተለይ

እርስዎ የሚመሩት ክፍል ተጠያቂ ስለመሆኑ ይናገራሉ::ማንም ሰው የፈለገውን ማለት ይችላል:: ነገር ግን

ሁሉም ነገር በሒደት መጥራቱና መታወቁ አይቀርም:: ከዚህ ጉዳይ ጋር ቅርበት ሊኖራቸው ይችላል ተብሎ

የሚታመኑ የአትሌት ማናጀሮች ተጠያቂ እየተደረጉ ነው::ፌዴሬሽኑ በሕጋዊ መንገድ የሚያውቃቸው

ማናጀሮች አሉ:: በእነሱ ስር ደግሞ በርካታ አትሌቶችም እንዳሉ እሙን ነው:: እያንዳንዱ ማናጀር በሥሩ ምን ያህል አትሌት እንዳለው ለፌዴሬሽኑ ሪፖርት ያቀርባል:: በዚያ መሠረት ነው ግንኙነታችን::

ለምሳሌ ማናጀር የሌላቸው፣ ነገር ግን ጥሪ በግላቸው የሚመጣላቸው አትሌቶች የሚስተናገዱበት አሰራርስ እንዴት ነው?

“በአትሌቲክሱ የወንጀለኞች እንቅስቃሴ ካልተገታ ለፌዴሬሽኑም ሆነ ለተተኪ አትሌት ሕልውና አደጋ ነው”

ለክፍተቱና ለሐሰተኞቹ ሰዎች በር እየከፈተ ያለው ከነዚህ ጋር ተያይዞ የሚመጣው ጥሪ ነው:: ምክንያቱ ደግሞ የጥሪ ወረቀት የሚልኩ ውድድር አዘጋጆች ጥሪውን በቀጥታ የሚልኩት ለአትሌቶች ነው:: አትሌቱ የመጣለትን ጥሪ ለፌዴሬሽኑ ሳያሳይ በቀጥታ ወደ ኤምባሲ ይዞ የሚሔድበት ሁኔታ አለ:: በአጋጣሚ ኤምባሲው ጥያቄ የሚያሳካ ከሆነ ቀደም ሲል በገለጽኩት መልክ ለዚህ የተዘጋጁ ሕገወጦች ስላሉ አትሌቶቹ ወደ ፌዴሬሽን ከመምጣት ይልቅ እነሱን ይመርጣሉ:: በዚህ ሁኔታ ነው ቀደም ባሉት ዓመታት ወንጀሎች ሲፈፀሙ የቆዩት::

ስለጉዳዩ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ፌዴሬሽኑን የጠየቀበት ሁኔታ እንዳለም የሚናገሩ አሉ::

ጉዳዩ ያለው በፖሊስ እጅ ነው:: ከፖሊስ ምርመራ በኋላ እንዴት ይቀጥላል በሒደት የሚታይ ነው የሚሆነው:: በአሁኑ ወቅት ፌዴሬሽኑ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ከፖሊስ ጋር ነው:: ምክንያቱም ድርጊቱ ወንጀል ነው:: የፌዴሬሽኑ ሕጋዊ ማህተም ታትሟል:: ይህንንም እጅ ከፍንጅ ተይዞ ለፖሊስ ተሰጥቷል:: ከሙስና ጋር የሚያያዝ ከሆነም የፖሊስ ውሳኔ ነው የሚሆነው:: ያልተገባ ጥቅም ከአሸባሪነት ተለይቶ የሚታይ አይደለም:: ሕጋዊ ሥራ ለመሥራት ሁሉ ነገር ተመቻችቶ እያለ ሕገወጥ እንቅስቃሴዎች ስለተበራከቱ አፋጣኝ ዕርምጃ ያስፈልጋል::

እንደዚህ ዓይነቱ ድርጊት የቆየ ስለመሆኑ የሚናገሩ አንዳንድ ሙያተኞች ከዓመታት በፊት በኃይሌ ገብረ ሥላሴ ስም ዜጎችን በሕገወጥ መንገድ ያስወጡ እንደነበር ይናገራሉ::

ትክክል ነው:: ሕገወጦቹ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ አሰልጣኛችን ነው እያሉ ተመሳሳይ ሕገወጥ ድርጊት ይፈፅሙ እንደነበር ይታወቃል:: ይኼ ድርጊት በኃይሌ ስም ብቻ አልነበረም:: ደራርቱ ቱሉ፣ ቀነኒሳ በቀለ፣ ብርሃኔ አደሬና በሌሎችም እንደሚጠቀሙ ይሰማ ነበር:: ጉዳዩን ራሱ ኃይሌ ሰምቶ የተገረመበት አጋጣሚም ነበር:: ለዚህ ሁሉ ድርጊት የውድድር አዘጋጁ ድክመት ይመስለኛል:: ምክንያቱም ሕጋዊ ህልውና ያለው ብሔራዊ ፌዴሬሽን አለ፣ እንዴት ነው ብሎ ቢጠይቅ ሕገወጦቹን መቆጣጠር በተቻለ ነበር:: ወደፊት ድርጊቱን ለመቆጣጠር ብቸኛው መፍትሔ የአሠራር ሥርዓት መዘርጋት ነው:: ፌዴሬሽኑ እያሰበበት ነው::

በአገሪቱ ኢትዮጵያዊ ሆነው ነገር ግን በተለይ ለመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች የሚሮጡ አትሌቶችን ጨምሮ ኢትዮጵያ ውስጥ በፈለጉት ዓይነት ሁኔታ መግባትም ሆነ መውጣት እንዲሁም ልምምድ በፈለጉበት አቅጣጫ የሚሠሩ እንዳሉ ይነገራል:: ይኼ ነገር ቁጥጥር ሊደረግበት እንደሚገባ የሚጠቁሙ አሉ:: ስለዚህ ጉዳይ በእናንተ በኩል ምን ዓይነት እንቅስቃሴና ክትትል አለ?

ይህንን ማድረግ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ኃላፊነት አይደለም:: ላድርግ ቢልም አያስኬድም:: ጉዳዩ የኢምግሬሽን ይመስለኛል::

በአገሪቱ እየተስተዋለ የሚገኘው ሕገወጥ ተግባር በተተኪ አትሌቶች ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እንዳለው ይነገራል:: ታዳጊ አትሌቶች ገና ብቅ ሲሉ በእነዚህ ሕገወጥ ደላሎች እየተጠለፉ ወደማያውቁት አገር እንዲኮበልሉ ይደረጋሉ የሚሉ አሉ::

ትክክል ነው:: ከጅምሩ ካልተገታ እንደተባለው አደጋው የከፋ ነው:: ሕገወጡ እንቅስቃሴ ሲውልና ሲያድር ለፌዴሬሽኑ ህልውናም አደጋ አለው:: ከዚህ አኳያ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዝም ያለበት ሁኔታ የለም:: በዓለም ለሚገኙ ውድድር አዘጋጆችና ማናጀሮች ወረቀት በትኗል:: ከእንግዲህ በተለይ ውድድር አዘጋጆች ለፈለጉት አትሌት ጥሪ ሊያደርጉ ቢችሉም፣ ነገር ግን ጥሪውን ፌዴሬሽን እንዲያውቀው የማድረግ ግዴታ እንደሚኖርበት በተጨማሪም ኤምባሲዎች ማንኛውም አትሌት በግል የመጣለትን ጥሪ ይዞ ሲቀርብ ኤምባሲው ከፌዴሬሽኑ ማረጋገጫ ሊያገኝ እንደሚገባ ውሳኔ ላይ ደርሰናል::

አቶ ዱቤ ጁሉ፣ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቴክኒክ ኃላፊ

Page 72: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 72 | እሑድ ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-1

ዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያ ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አሳታሚ የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984

+24+64 (160)ማስታ

ወቂያ

Page 73: 123

ገጽ 1 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-2

ጠለስ ላንዳፍታ

ክፍል 2 ገጽ 10ክፍል 2 ገጽ 3

በምሕረት አስቻለው

ለአሥር ዓመታት ያህል በሲጋራ፣ መጠጥ፣ ጫትና ማሪዋና ሱስ ዓለም ውስጥ ቆይቷል:: የመጀመርያዎቹ ስድስት ተከታታይ ዓመታት የራሱንም የቤተሰቡንም ዕቃዎች እየሸጠ፣ ከወላጆቹ እየሰረቀም ሱሱን ለመሙላት የሮጠባቸው ዓመታት ሲሆኑ የኋለኞቹ አራት ዓመታት ከሱስ ለመውጣት ቢሞክርም እያቃተው በቁጭትና በሐዘን በሱስ ጎዳና የተመላለሰባቸው ጊዜያት ናቸው:: ያገኘነው በተለያዩ ሱሶች ውስጥ አልፈው በመጨረሻ ከሱስ ነፃ መሆን የቻሉ፣ አሁንም በሱስ ዓለም ውስጥ ያሉ ነገር ግን ለመውጣት ጥረት በማድረግ ላይ ያሉ ሰዎች ተገናኝተው የልምድ ልውውጥና ውይይት የሚያደርጉበት ሳምንታዊ ‹‹ላይት ፎር ጀነሬሽን›› (ለትውልድ ብርሃን) መድረክ ላይ ነበር:: ከምንምን ዓይነት ሱስ ውስጥ ያላለፉ ነገር ግን ሌሎችን ለመደገፍ በውይይት መድረኩ ላይ የሚገኙም አሉ::

ማጨስ የጀመረው የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሳለ እንደነበር በማስታወስ አሁን ሲጋራ ሳይሆን የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች እንደ ቀላል የማሪዋና ሱሰኛ ሆነው ማየቱ እንደሚያሳስበው፤ በቀጥታም ባይሆን በተዘዋዋሪ ሱሰኝነት እንደዘመናዊነት እየታየ በተለያዩ መገናኛ ብዙኀን የሚበረታታበት መንገድ መኖሩ እንደሚያሳዝነውም ይናገራል::

‹‹በተደጋጋሚ ትምህርቴን አቋርጫለሁ፣ ከቤት ዕቃ እያወጣሁ እሸጥ ነበር:: የራሴንም ልብስና ጫማዎች እንደዚያው:: ሱሴን ለመሙላት የማላደርገው ነገር አልነበረም፤›› የሚለው ወጣት ሱስ በባሕሪው ላይ ባሳደረው ተፅዕኖ በቤተሰብ፣ ከሱስ ውጪ በሆኑ ጓደኞችና በሚኖርበት ማኅበረሰብ ተቀባይነትን አጥቶ ለዓመታት እንደኖረ ይናገራል:: በዚያ አካሔዱ የዕድሜ አቻ ጓደኞች ማግኘት ባለመቻሉ ውሎው በዕድሜ በሕይወት ተሞክሮአቸው ከእሱ ከሚበልጡ ትልልቅ ሰዎች ጋር ሆነ:: በዚያም እንደ ዕድሜው ሳይሆን ከዕድሜው ቀድሞ የተለያዩ ክፉ ነገሮችን በማየቱና በእነዚህ ነገሮች ውስጥ በማለፉ የሕይወቱን ረዥም ክፍል እንደኖረ ይሰማው መኖርም ይሰለቸው እንደነበር ያስታውሳል::

‹‹ተነግሮኝ የማደርገው አንድም ነገር የለም:: ዕቃ ግዛ መብራት ወይም ስልክ ክፈል ተብዬ አልከፍልም:: ገንዘቡን በማጥፋቴ መብራት ሳይከፈል የቤታችን መብራት የተቆረጠበት አጋጣሚ አለ:: ቤተሰቦቼ እኔን ብቻዬን ቤት ውስጥ ጥለው ለመውጣት እምነት አልነበራቸውም:: ከውጭ ወደ ቤት ስገባም ተከትለውኝ ይገቡ ነበር:: ምክንያቱም ያገኘሁትን ምንም ዓይነት ነገር አነሳ ስለነበር:: ወላጆቼ በጣም ያዝኑ ነበር፤›› የሚለው ወጣት፣ ቤተሰቦቹ ብቻ ሳይሆን የአካባቢው ነዋሪም ለእሱ የነበረው ግምት የወረደ ስለነበር በአካባቢው ሰው ማጅራት ሲመታ እንዲሁም ዝርፊያ ሲፈጸም የመጀመርያ ተጠርጣሪ የሚደረገው እሱ እንደነበር ነግሮናል::

ከነበረበት የሱስ ዓለም ከወጣ ገና ሰባት ወራት ብቻ ተቆጥረዋል:: ከዚህ በፊት ከሱስ ለመውጣት ያደረጋቸው ተደጋጋሚ ሙከራዎች ፈታኝ እንደነበሩ ተሸንፎም ዳግም የሱስ ዓለምን እንደተቀላቀለ በማስታወስ አሁን ግን ዳግም ወደ ሱስ የማይመለስበት አቋም ላይ መሆኑን ገልጾልናል::

እንደ እሱ እምነት አብዛኛው ‹‹በሱስ ዓለም›› ውስጥ የሚኖር ሰው ነፃ መውጣት ቢፈልግም ይህን ለማድረግ ሊያልፍ የሚችልበት ትግል ያስፈራዋል:: እንዴት ከሱስ መውጣት እችላለሁ ስለሚለው ነገርም የጠራ ነገር

የሱስ ዓለም ትንሿ መድረክ

የለውም:: ከሱስ ስለመውጣት ውይይት የሚካሔደው ከሱስ ውጭ በሆኑ ሰዎች መካከል እንጂ በትክክል ሱስ ምን ማለት እንደሆነ በሚያውቁት ተጠቂዎች መካከል አይደለም::

ቀደም ባሉት ከሱስ ዓለም የመውጣት ሙከራዎቹ ወደ ኋላ የተመለሰው ቤተሰቦቹን ጨምሮ ሌሎችም በትናንት ማንነቱ ሲመዝኑት፤ ትናንት ባጠፋቸው ነገሮች ሊወቅሱት ሲሞክሩ በመበሳጨት ነው:: ‹‹ከየትኛውም ዓይነት ሱስ ለመውጣት ዋናው ውሎ ነው ብዬ አምናለሁኝ:: አሁን ያደረግኩት ምንም እንኳን ንባብ ሕይወት ባይኖረኝም ዝም ብዬ ቤተመጽሐፍት መዋል ጀመርኩ:: በዚያ መገኘቴ ወደ ንባብ እንድገባ አደረገኝ፤›› ይላል::

በሳምንት አንድ ቀን ማክሰኞ ማክሰኞ ምሽት ላይ በሚደረገው ለትውልድ ብርሃን የውይይት መድረክ ለተለያዩ ጊዜያት በተለያዩ ሱሶች ተይዘው የቆዩና በመጨረሻ ውይይቱ ላይ በመሳተፍ ከሱስ መውጣት የቻሉ፣ ለመውጣት ትግል እያደረጉ ያሉ ወጣቶችን ማግኘት ችለን ነበር:: ከእነዚህ መካከል በተደጋጋሚ ከሱስ የመውጣት ጥረቱን እያቋረጠ፤ ከሌሎች ውይይት መድረክ ተሳታፊዎች ጭምር ጋር እየተጣላ ይሔድ የነበረ አንድ በሃያዎቹ መጀመርያ ላይ የሚገኝ ወጣትን አነጋገርን::

አራት ዓመታትን በሱስ ዓለም አሳልፏል:: ከሱስ ለመውጣት ጥረት ማድረግ ከጀመረና ከሱስ ከተለየ ገና አንድ ወሩ ነው:: ‹‹ሱሰኝነቴን እጠላዋለሁ:: ስለዚህ ሁሌ በቃኝ እያልኩ እምላለሁ፤ ነገር ግን ነገ ራሴን እዚያው አገኘዋለሁ:: አላጨስም አልቅምም ስል በመኖሬ

የሚጐድልብኝ ነገር የሚኖር ይመስለኛል፤›› በማለት ሱሱን ለመሙላት የለበሰውን አውልቆ እስከመሸጥ የደረሰባቸው አጋጣሚዎች ጥቂት እንዳልሆኑ ይናገራል::

የውይይት መድረኩ ላይ በመካፈል ከገባችበት ሱስ ራሷን ማውጣት የቻለች የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዓመት ተማሪንም በስልክ ማነጋገር ችለን ነበር:: ታጨስ ትጠጣ ሌላም ሌላም ሱስ ነበረባት::

ለተለያዩ ሱሶች የተጋለጡ፤ ነገር ግን ከሱስ መውጣት የሚፈልጉ ይወያዩበት፣ በጎ ተሞክሯቸውንም ይጋሩበት ዘንድ ላይት ፎር ጀነሬሽን (ለትውልድ ብርሃን) የውይይት መድረክ ጀማሪና አስተባባሪ የሆነው ወጣት ሥነ ጥበብ ታደለን መድረኩን የመፍጠር ሐሳብ እንዴት እንደተፀነሰ ጠይቀነዋል::

ከዓመታት በፊት በአዲስ አበባ መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ ቴኦሎጂ (ነገረ መለኮት) ሲያጠና ተወልዶ ያደገበትን ኮርያ ሠፈርን ልዩ ትኩረት በማድረግ የጫት ሱሰኝነት ላይ የመመርቂያ ጽሑፉን ሠርቷል:: በዚያ ጥናት ምክንያት በተለያዩ ሱሶች ውስጥ ካሉ በርካታ ሰዎች ጋር የመወያየት ዕድል ነበረው:: ይሔና አጠቃላይ ጥናቱ ለመድረኩ መፈጠር መሠረታዊ ምክንያት መሆን ችሏል::

መጀመርያ የውይይት ሳይሆን ለተለያዩ ሱሶች የተጋለጡ የቡድን የምክር አገልግሎት የሚያገኙበት መድረክ ነበር:: ወደ ውይይት፣ ወደ ልምድ ልውውጥ የተሻገረው ኋላ ላይ ነው:: በዚህ መልኩ ብዙዎች ከሱስ ዓለም የመውጣት ተሞክሯቸውን እያካፈሉ፣ በመድረኩ የሥነ ልቦና ድጋፍን ጨምሮ የተለያዩ እገዛ እየተደረገላቸው

ሦስት ዓመታት መቆጠራቸውን ሥነ ጥበብ ይናገራል:: በቅርቡ ግን መድረኩ ወደ ማኅበርነት ተቀይሮ ሥራውን ለመሥራት ይችል ዘንድ ፈቃድ አግኝቷል::

‹‹ውይይት ከሱስ የመውጣት ተሞክሮ ልውውጥ ብቻ አይደለም የምናደርገው:: የተለያዩ ትምህርቶች፣ የሕይወት ክህሎት ሥልጠናዎችም በመድረኩ ላይ ይሰጣሉ:: የቡድን ቴራፒም አለ:: በሱስ ውስጥ ያሉ ሰዎችን መርዳት እንችል ዘንድ ያገኘናቸው ሙያዊ ሥልጠናዎች አሉ፤›› የሚለው ሥነ ጥበብ የውይይት መድረኩን ተቀላቅለው ራሳቸውን ነፃ ማውጣት የቻሉና ጓደኞቻቸውንም ተመሳሳይ መስመር ውስጥ ያስገቡ ብዙ መሆናቸውን ይናገራል:: በሌላ በኩል አስፈላጊው ድጋፍና ክትትል ካልተደረገ፣ ሱስ በቀላሉ የሚሰበር ልማድ ባለመሆኑም በተደጋጋሚ ቡድኑን ጥለው የሚሔዱ ጥቂት እንዳልሆኑም ገልጾልናል::

ተሳታፊ ከሆኑ ሰዎች ትንሹ 16 ዓመት ሲሆን የ51 ዓመት ተሳታፊም በአንድ ወቅት እንደነበር የሚናገረው ሥነ ጥበብ ብዙው ተሳታፊ በማሪዋና ሱስ የተጠቃ መሆኑን አመልክቷል:: እሱ እንደሚለው ብዙ ሴቶች በመድረኩ ላይ ተሳታፊ አይሆኑም:: ማሪዋና ተጠቅመው መርቅነውም የውይይት መድረኩ ላይ የሚገኙ ያጋጥማሉ:: የውይይቱ ተሳታፊ የሆነ በሱስ ውስጥ ያለ ጓደኛውን እንዲያመጣ የሚበረታታ ሲሆን ዳግም ወደ ሱስ በመመለሳቸው ውይይት ላይ መገኘት ያቆሙ ልጆችም የሚቀርባቸው ጓደኛ በውጭ እያገኘ ሁኔታውን እንዲከታተልና ዳግም እንዲመለሱ እንዲያበረታታ የሚደረግበት አሠራር መኖሩን ያስረዳል::

ጥቂት የማይባሉ ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ

የሚገኝ ሰዎች የቫይረሱ በደማቸው ውስጥ መገኘት

በአንድም ይሁን በሌላ መንገድ የመሥራት አቅማቸው፣

ወይም ሌሎች የዕለት ተዕለት ክንዋኔአቸው ላይ ተፅዕኖ

እንደሚያሳድር ይሰማቸዋል::

እንደው ለነገሩ ያህል እንጂ በዚህ ጉዳይ ማውራቱ የሰሞኑን የአሜሪካን ፕሬዚዳንታዊ የምርጫ ውትወታ ይመስል አሰልቺ ነው:: ግን ግን . . ደግሞ የአሜሪካን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አሰልቺ ብሎ ከመናገር ባለፈ ማን ምን ሊፈጥር ይችላል? . . . አሜሪካ ጉንፋን ቢጤ ሲይዛት እንጥሽ! . . .

ዲያስፖራ

ክፍል 2 ገጽ 22

‹‹በየዓመቱ ገና ሲከበር አንድ ነጭ አሮጊት ወይም ሽማግሌ የተራቆተ ጥቁር ሕፃን አቅፈው እርዱን እየረዳን ነው የሚሉ ፖስተሮችን በጀርመን ማየት የተለመደ ነው:: ገንዘብ ለማግኘትና ዕርዳታ ለማሰባሰብ የሚጠቀሙበት ዘዴ ኢትዮጵያውያንን በአጠቃላይም አፍሪካውያን ዳያስፖራዎችን አንገት የሚያስደፋ ነው:: በተለይ ለኩሩው ኢትዮጵያዊ ከባድ ነው::

ከታሪክ ጥግ

ክፍል 2 ገጽ 15

እንዲህ አሽከሮች ይዘውት ከሚቆሙት ሥጋ ግብርተኛው ጥሩ ነው ብሎ ከሚገምተው ቦታ ላይ የሚበቃውን ያህል ይቆርጥና፣ አዋዜ ውስጥ ነክሮ ያወጣና፣ ለአንድ ጉርሻ የሚበቃውን ያህል ገምቶ በጥርሱ ይነክስና በታች ወደ ላይ ላፍ አድርጎ ይቆርጠዋል:: ሲያቀብጠኝ እንደነሱ ላፍ አደርጋለሁ ብዬ ለጥቂት አፍንጫዬን ከመሳቴም በላይ የጠቅላላው ግብርተኛ መሳቂያ ሆኜ አረፍኩት::

Page 74: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 2 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታ

ወቂያ

ደ ላ ላ ው

ወደ ክፍል 2 ገጽ 19 ዞሯል

INVITATION FOR CONSULTING SERVICEThe Addis Ababa Chamber of Commerce and Sectoral Associations, AACCSA, invites eligible national consultants to participate in a bid to undertake a study on the establishment of a Center for Policy Analysis and Research as further described in the Terms of Reference (the ToR).

1. The tender document consisting of the Terms of Reference (ToR) and Instructions to Bidders (IB) can be obtained from the PSD Hub, Mexico Square, Chamber Building 7th Floor Room No 705, during normal working hours starting from Monday, November 12, 2012

2. Interested bidders should submit currently renewed trade license and other required documentation as indicated in the instruction to Bidders.

3. Bidders should submit their Technical and Financial proposals in separate envelopes to the following address on or before Monday, November 26, 2012, 5:00 P.M.

Private Sector Development HubEthiopia Chamber of Commerce and Sectoral Associations Mexico SquareRoom No. 707Addis Ababa

4. Envelopes with bid documents shall be clearly marked as “Consulting Services for Undertaking a study on the Establishment of a Center for Policy Analysis and Research” as specified in the Instruction to Bidders.

5. Prospective consultants are invited to attend a briefing session on the study on Tuesday, November 20, 2012 10:00 a.m in the Board Room of AACCSA

6. Technical Proposals of Bidders will be opened on Tuesday, November 27, 2012 at 10:00 A.M in the Board Room of AACCSA in the presence of bidders or their legally authorized representatives who choose to attend.

7. AACCSA reserves the right to accept or reject any or all bids8. For further information and queries, please contact

Manager, PSD HubTel: 011 554 96 84/554 94 25Fax: 011 554 92 78

ሰላም! ሰላም! ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ላላችሁ በሙሉ። አንድ ወዳጄ ይኼንን የአቅጣጫ ሰላምታ እንደማይወደው አጫውቻችሁ አውቃለሁ? ለምንድን ነው ስለው ‹‹የሰው ልጅ እንደ ንፋስ በአቅጣጫ ላይ ተመሥርቶ ሰላምታ ሲለዋወጥ እበሽቃለሁ፤›› አይለኝ መሰላችሁ? የዘንድሮን ሰው የሚያበሽቀውን ነገር ብዛት ቆጥረን መጨረስ አቃተን! ግን ግን ንፋስን ለምንከተል የዘመኑ ሰዎች ይህ ሰላምታ ካልተሰጠ ለማን ይሰጥ? ለራስ ብቻ የሚሮጥበት ዘመን መሆኑን ካየን ዘንዳ ከዚህ ሌላ ምን ይባላል? አንዳችን ያለ ሌላችን መኖር እንደማንችል እያወቅነው ‘እኔ’ን ብቻ ላማከለ ነፍስ መሮጣችን ይገርመኛል። የሚገርማችሁ ደግሞ አባባልን እንኳ መርጠን አለመጠቀማችን ነው። ለምሳሌ ‹‹ዘመኑ የውድድር ነው›› የሚለውን አባባል ለተቀደሰ ይሁን ለረከሰ ተግባር እንደምንጠቀምበት ሳንለይ ለሁለቱም እንዳሻን እንገለገልበታለን። አሁንማ ሙሰኛውም በሰሞነኛ ተቆጣጣሪዎች ሲያላግጥ ‘ዘመኑ የውድድር ነው’ ማለት ጀምሯል አሉ። ‹‹ውድድሩ ጤናማ ዕድገት ለማስመዝገብ ነው? ወይስ እንደተለመደው ጠልፎ ለመጣል ነው?›› ይሉኝ ነበር ባሻዬ ይኼን ጉድ ቢሰሙ:: ሌባ ቀጪ አጥቶ ለሕዝብ አገልግሎት በሚውል ገንዘብ ደልቦ ሲንጎማለል ይውላል። ተጠቂው ሰፊው ሕዝብ አቧራ ለብሶ ለዕለት ጉርሱ ይማስናል። ፍትሕ የናፈቃት ዓለም። በየጥጋጥጉ ዲስኩር ብቻ ተለጥፎ ይነበባል! ይነበነባል! የባሻዬ ልጅ፣ ‹‹አሁንማ የሰለቸኝ መፈክር ማንበብ ነው፤›› አለኝ:: ‹‹ለምን?›› ብለው፣ ‹‹በመፈክር ውስጥ የተሸጎጡ በርካታ ውሸቶች አሉ፤›› ሲለኝ የገዛ ሳቄ ጆሮዬን አደነቆረው::

ባለፈው ሰሞን አንድ የመንደራችን ጎበዝ ተማሪ ‹‹እኔ ከእንግዲህ ወዲያ ትምህርት የሚባል በቃኝ አቅለሸለሸኝ፤›› ብሎ አቆመው ተብሎ ሲወጣ ሲገባ የሠፈሩ መጠቋቆሚያ መሆኑን ሰማሁ። አንድ ቀን ከባሻዬ ልጅ ጋር ሆነን ልጁ ከሩቅ ሲመጣ አየነውና ጨዋታ ጀመርን። ‹‹ይኼ ልጅ በቃ ትምህርቱን ተወው?›› አልኩት የባሻዬን ልጅ። ሽምግልና የተላከው እሱ ስለሆነ ሚስጥሩን ማወቁ አይቀርም በሚል። በነገራችን ላይ ምሁሩ የባሻዬ ልጅ ይኼን ለመሰለው ነገር የሠፈሩ ቀንደኛ ተመራጭ መካሪና አግባቢ ነው። አሳክቶ መናገሩን ይችልበታል። አሳክቶ መናገሩን እየቻሉበት ስንቱን ከገደል አፋፍ መመለስ የሚችሉ እያሉ በዝምታቸው ምክንያት ስንት ትውልድ ጠፋ ይሆን? ‹‹አይ አንቺ አገር! ይብላኝልሽ ወልደሽ የወላድ መካን እንደሆንሽ ሁሉ ልጆችሽ እያሳመሙሽ ስትኖሪ።

የእርዳታ ጥሪ

አቶ ነጋሽ ሲሳይ በወረዳ 9 አስተዳደር በቤት ቁጥር 1135/15 ነዋሪ ሲሆኑ በ27/11/2000 ዓ.ም በሥራ ላይ ባጋጠማቸው የመኪና ግጭት በተለያዩ የግልና የመንግስት ሆስፒታሎች ሲከታተሉ መቆየታቸውንና የህክምናውን ወጪ ለመክፈል አቅማቸው የማይፈቅድ ስለሆነ በማንኛውም ጋዜጣ አሳታሚ ተገቢውን ትብብር እንዲደረግላቸው ሲል የቂርቆስ ክፍለ ከተማ የወረዳ 9 አስተዳደር ጤና ጽ/ቤት የድጋፍ ደብዳቤ የፃፈላቸው በመሆኑ ለመረዳት ፈቀደኛ የሆኑ ወገኖች በሚከተለው የባንክ ቁጥር እርዳታውን እንድትለግሷቸው አቶ ነጋሽ ሲሳይ ጠይቀዋል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠመንጃ ያዥ ሂሳብ ቁጥር፡- 1000031468225ስልክ ቁጥር 0922-35-12-24

ስንቱ በላዩ ላይ በሩን ዘግቶ ተኝቷል መሰለህ አንበርብር? የጋን መብራቱን አትቁጠረው፤›› ይሉኝ ነበር ባሻዬ። ባሻዬ ኢትዮጵያ በምሁር ልጆችዋና በተፈጥሮ ሀብት ክምችቷ ምንም አልተጠቀመችም ከማለት ቦዝነው አያውቁም። እውነታቸውን አይደል ታዲያ? አውቃለሁ ባይ እንጂ እስቲ እንሰማማ የሚል የለም። ቆርጦ ቀጥል ተሰብስቦ ዕውቀት አሳፋሪ መስሏል። በአስተሳሰብ ድህነት ስንጠወልግ ግድ የሚለው መጥፋት ነበረበት? ኧረ ወዴት ነው እየተጨካከንን የምንጓዘው? አንድ የማውቀው ሰው፣ ‹‹አንበርብር ነዳጅ ላይ ተቀምጠን የምንራበው እኮ አገሪቱ ላቧን ጠብ አድረጋ ያስተማረችው ስለተኛ ነው፤›› ያለኝን አልረሳውም::

እናም የባሻዬ ልጅ እንዲህ አለኝ። ‹‹የትምህርት ቤት ዲስኩር ሰልችቶኛል። ተግባር ላይ የማይውል ቢቀር ምን ይጎዳል? ህሊናዬን እየኮሰኮሰኝ ለአገር ዕድገት የማይጠቅም ትምህርት ከምማር ድንጋይ መፍለጥ ይሻለኛል ብሎ አመፀ፤›› ሲለኝ ገረመኝ። ጎበዝ! እንዲህ ያሉ ጠያቂ ታዳጊዎችን እንዴት እያስተናገድናቸው ይሆን? ነገሮችን አብራርተን በማስረዳት ወይስ ‘ለራስህ ስትል ተማር’ እያልን? የባሻዬ ልጅ እንደሚያጫውተኝ ከሆነ ይኼን መሰል ጥያቄ የሚያነሱ ንቃተ ህሊናቸው ከፍ ያለ ተማሪዎች በአግባቡ ከተያዙ ዛሬ አለ የሚሉትን ችግር ነገ አድገው መቀየራቸው እንደማይቀር ነው። ለውጥን በአንድ ጀንበር ካላደረግን ብለው ሲያደናብሩን ስንቶች ወደ ኋላ ጎተቱን መሰላችሁ? ትውልድ ቀርፆ በትውልድ ውስጥ የነገዋን እናት አገር ሰፋ አድርጎ ተመልካቹ ጠፋ። ‹‹ለነገሩ ማንቸስተርና አርሰናል የዘመኑ መላዕክት ሆነው ሌላ መመልከት ይቻል ኖሯል?›› ያለኝ ደላላ ጓደኛዬን አልረሳውም:: ‹‹የዛሬን አያድርገውና በፊት የአርሰናል ደጋፊዎች ሲሸነፉ እሪ ብለው ያለቅሱ ነበር። ያውም በባላንጣቸው ማንቸስተር። ዛሬ ሲለምዱት እንኳን ለቅሶውን ቁጭቱንም ተውት፤››

ብሎኛል አንድ የማንቸስተር ደጋፊ ወዳጄ። ‹‹ሥራ እንዴት ነው?›› ብዬ ስጠይቀው ከልቡ አልሰማኝም መሰል፣ ‹‹ማንቼ ፕሪሚየር ሊጉን እየመራ ነው፤›› አለኝ:: ወይ አገሬ!

አንዳንዴ የእኛን ነገር ሳስበው እንዴት አድርጌ መሰላችሁ? በአንድ ክንፍ ብቻ እንደሚበር አውሮፕላን ነው። በአጋጣሚም ይሁን በታሪክ በአንድ ክንፍ የበረረ አውሮፕላን ሰምታችኋል!? አዎ! ታዲያ ይኼ አጋጣሚና ታሪክ ለእኛም ደረሰን። እንዴት? ብትሉኝ ነገሮችን ሚዛናዊ አድርገን ከመጓዝ ፅንፈኛ ሆነንና ለሚመቸን ነገር ብቻ ማድላት ሥራችን ስለሆነ ነው። ምሳሌ ልስጥ መሰል? አዎ! ለምሳሌ የቁስ እንጂ የሐሳብ አልሆን ብለናል። ለሚታየው ነገር እንጂ ለማይታየው ዋጋ መስጠት እየተውን እንደመጣን እስኪ በእኔ ይሁንባችሁና ታዘቡ። ማንጠግቦሽ አንድ ማለዳ በሬዲዮ የሚተላለፈውን ማስታወቂያ እየሰማች አንበርብር ‹‹ትሰማለህ ጉዳችንን?›› አለችኝ። ‹‹ምን?›› ስላት ‹‹አዲስ የፊልም ማሳያ ነው መሰል መጣ ተብሎ በአፍሪካ ብቸኛዋ አስመጪና ቀዳሚ አገር ሲባል? መዝናናቱስ ይሁን። ግን በሥልጣኔ ቀደምት ነን ባልንበት አፋችን ለመፍዘዝ መቅደማችንን ማወጃችን አያበሳጭም?›› ስትለኝ ነው ይኼ ስላችሁ የነበረው በአንድ ክንፍ የመብረር ነገር ወደ አዕምሮዬ የመጣው። ለባሻዬ ልጅ ማንጠግቦሽ ያለችውን እነግረዋለሁ፣ ‹‹አንዳንዴ እኮ ሚዲያዎቻችን የሚሠሩትን የሚያውቁ አይመስለኝም። ጐን ለጐን የሚባለውንና የማይባለውን ቢለዩ ጥሩ ይመስለኛል። አይደለም እንዴ?›› አለኝ:: በማከልም፣ ‹‹የእያንዳንዳችን ትንሽ የሚባል ድርጊት ሕፃናትን በተዘዋዋሪ መተንኮሱ አይቀርም። መልዕክት ስናስተላልፍ ሕፃናትን እናስብ፤›› ብሎ ዝም አለ። ይኼ የአንደኝነት አባዜ የት እንደሚየደርሰን እንጃ:: እኔ ደላላው አንበርብር ምንተስኖት የፈራሁት ነገር

ቢኖር በመፈክር ብቻ አንደኛ ሆነን ይኼንንም ለዓለም እንዳናስተዋውቅና እንዳንዋረድ ነው::

እስኪ ትንሽ ስለ ሥራ ደግሞ እናውራ። የቢዝነስ ሰው ሆኖ መክሰርን የማይፈራ ያለ አይመስለኝም። ቢሆንም ቢሆንም ከአደጋው ጋር እየተጋፈጡ ካልሠሩ ደግሞ የት ይደረሳል? ይኼን ሰሞን ስንቱ ግዥና ሽያጭ እየተፋረሰ በወጣሁበት አዙሮ ቤቴ አስገባኝ መሰላችሁ? ውዷን ማንጠግቦሽን እላችኋለሁ አንዳንዴ አልፋረስ ብሎ የፀናው የእኔና የማንጠግቦሽ ፍቅር ብቻ ይመስለኛል። ‹‹ማንጠግቦሽ?›› ስላት ‹‹እህ? ደግሞ ምን ሆንክ?›› ትለኛለች። ማንጠግቦሽ ዘንድ ‘አርቴፊሺያል’ ፈገግታ የሚባል ነገር ቦታ የለውም። ‹‹እንዲያው የእኔና ያንቺ ነገር አይገርምሽም ግን?›› ስላት፣ ‹‹ኤድያ አንተ ደግሞ ነገር መደጋገም ትወዳለህ፤›› ስትለኝ፣ ‹‹ይኼ የምን ነገር ነው አንቺ የፍቅር ወግ ነው እንጂ፤›› ስላት፣ ‹‹ኡኡቴ!›› ብላ ለዛ ባለው የኃፍረት ሳቅ ፍርስ ትላለች። ልቤ በስስት አብሯት ይፈርሳል። በተረፈ ውል የሚይዘው፣ ሊሻሻጥ የሚደራደረው፣ አከራይና ተከራዩ፣ ሰውና ቃሉ እየተፋረሰ አስቸግሯል። አንዳንዴ አገሪቷ በመልሶ መገንባት ውስጥ ያለች ‹‹ጥንታዊ ከተማ›› ትመስለኛለች። መፋረስ ሲበዛ እኮ ሰላም መደብዘዙ አይቀርም። ሰላም ከሌለ ምን አገር አለ? እንዴ ለእያንዳንዳችን ወጥተን ለመግባታችን ዋስትናው በስምምነትና በመቻቻል ላይ የተመሠረተ ሰላም ነው። ‘ሰላም ለሰው ልጆች ሁሉ’ ያለው ማን

ከመፈክር ይልቅ

ዲሞክራሲ!

Page 75: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 3 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-2

በሔኖክ ያሬድ

በሳምንቱ መገባደጃ ለምረቃ የበቃው ነዋሪነቱ በስዊድን ስቶክሆልም ያደረገው ጋዜጠኛውና ገጣሚው ዓለማየሁ ዲባባ ያሳተመው “ያልተቋጨ እውነት” ነው:: በልዩ ልዩ የባሕር ማዶ መድረኮች፣ በየድረ ገጹ ግጥማዊ ትሩፋቱን ለተደራስያን ያቀረበው ዓለማየሁ አሐዱ ባለው የግጥም መድበል ውስጥ 113 ግጥሞችን አካትቷል::

ግጥሞቹ በአገሪቱ ምጣኔ ሀብታዊ፣ ማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርገዋል:: ለምረቃው ሥነ ሥርዓት ከሚኖርበት የአሜሪካዋ ሎስ አንጀለስ ከተማ ዳሰሳውን የላከው ዓለማየሁ ታዬ በልዩ ልዩ ጉዳዮች የገጣሚውን ግላዊ ምልከታና በተለያዩ ያጻጻፍ ይትበሀል ከተተረኩት መካከል ፍቅር ተኮሮቹ ላይ ቀልቡን አሳርፏል::፡ የግጥምና የትርጉም ሥራዎቹን በማቅረብ የሚታወቀው ዓለማየሁ ታዬ “የዓለማየሁ ዲባባ የፍቅር መዝሙሮች” ብሎ ሐቲቱን አቅርቧል::

በፍቅር ግጥሞቹ ላይ ትኩረት የሰጠሁበት ምክንያት ወጣቱ ገጣሚ በዚሁ ርእስ ዙሪያ አበርክቶ ስላበረከተ ነው ይላል:: ቀድሞ ያየው ‹‹ሹላማዊት›› የተሰኘችውን ግጥም ነው::

በቀላል ቋንቋ በተለምዷዊ ቃላት በማያደናቅፍ ዜማ መቅረቡን አመልክቷል::

‹‹ግራሽ ያንተርሰኝ ቀኝሽ ይታቀፈኝከንፈርሽ ይሳመኝ ምላስሽ ይላሰኝይደባብሰኝ ጣትሽ ይመልከተኝ ዐይንሽጌጥ ይሁነኝ ጸጉርሽ ህይወት ይሁን ፍቅርሽ . . . ተመለሽ ነይና ፊትሽንም ልየውልሳምሽ ልንከስሽ ድምጽሽንም ልስማውልቀፍሽ ልነቅሽ ገላሽን ልዳብሰውልያዝሽ አጥብቄ ፍቅርሽን ላሙቀው››አንደዓለማየሁ አገላለጽ፣ የተነበቡት ስንኞች

ምንም አደናጋሪነትና ምስጢር የላቸውም። ቀጥተኛ ግልጽና ያፍቃሪውን የፍቅር ልኬት የሚያሳዩ ናቸው። ባለቅኔው መንግሥቱ ለማም “ውሃ ማያጠፋው” በሚል ርእስ የጻፉት ግጥም ተመሳሳይ ቅለትና ተነባቢነት

ኪ ን

“የዓለማየሁ ዲባባ የፍቅር መዝሙሮች”ይታይበታል::

‹‹ውሃ ማያጠፋው እሳት ነው ፍቅርሽነደድኩኝቢል አልኩኝተቃጠልኩልሽወደድኩሽወደድኩህ በይኝ እባክሽ።››የፍቅር ግጥሞች ተደራሲ የሰው ልጅ በሙሉ ነው።

የተማረውም ያልተማረውም፣ የጥበብ አፍቃሪውም ለጥበብ እምብዛም ግድ የሌለውም፣ ሕጻኑም አዋቂውም፣ ሽማግሌውም ጎልማሳውም ቄሱም ምእመኑም፣ መሪውም ተከታዩም ባጠቃላይ የፍቅር ግጥም ሁሉንም የሰው ፍጡር የሚደርስ ተወዳጅ አንጓ ነው። ለዚህም ይመስላል እንደ መንግሥቱ ለማ ያሉት ታላላቅ ባለቅኔዎች ሳይቀሩ ቀለል ባለ ማንም ሊረዳው በሚችል አመስጥሮ የፍቅር ቅኔዎቻቸውን የጻፉት የሚለው ዓለማየሁ ታዬ፣ ገጣሚው “ያልተቋጨ እውነት” በሚል ርእስ ያቀረበው መጽሐፍ ለየት ያለ አቀራረብም ማስተዋሉንም ገልጿል::

‹‹በተለምዶ የደራሲዎቻችንን ምስል በጀርባ ሽፋን ነበር የምናስተውለው። ዓለማየሁ ግን በፊት ሽፋኑ ምስሉን ከማኖሩ በተጓዳኝ በዚሁ የፊት የሽፋን ገጽ ላይ አንድ ተኩል አንቀጽ በስድ ንባብ ያስነብበናል። መጽሐፉ የግጥም መድበል መሆኑን የሚያመለክትና ከርእሱ ወረድ ብሎ በተለምዶ የሚቀርበው ‘ሥነ ግጥም’ የሚል ጥቆማም በዚህ የፊት ሽፋን ገጽ ላይ አልተሰጠም። ይህ የተለየ አቀራረብ መጽሐፉን ዓይነገብ ያደረገው ይመስለኛል። ከዚህም በተጨማሪ ለማንበብ የሚጋብዝ እንዲሆን የሚያስችል ዘዴም ይመስለኛል።››

የደራሲን ምስል በፊት ገጽ ማውጣት እየተለመደ መምጣቱን በቀደምት ደራስያን ሥራም ላይ መታየቱንም አክሎ አውስቷል:: ከነዚህም መካከል ድህረ ዕረፍታቸው /posthumously/ የታተሙት የገብረ ክርስቶስ ደስታ “መንገድ ስጡኝ ሰፊ” እና የእንዳልካቸው ይርጉ “ቅን ምኞት”ም በተመሳሳይ የገጣሚዎቹን ምስል በቀዳሚነት ይዘው እንደቀረቡ ይታወቃል።

ጠ ለ ስ

በምሕረት አስቻለው

ጥቂት የማይባሉ ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ የሚገኝ ሰዎች የቫይረሱ በደማቸው ውስጥ መገኘት በአንድም ይሁን በሌላ መንገድ የመሥራት አቅማቸው፣ ወይም ሌሎች የዕለት ተዕለት ክንዋኔአቸው ላይ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር ይሰማቸዋል:: በሌላ በኩል አብረዋቸው የሚሠሩ በዙርያቸው ያሉ ስለ እነዚህ ሰዎች ኤችአይቪ ፖዘቲቭ መሆንና የመሥራት

አቅምና ተመሳሳይ አመለካከት ሲያንፀባርቁ ይስተዋላል::

እያንዳንዷን ቀን መርካቶ ጭድ ተራ እየተባለ ከሚጠራው ቦታ ላይ ለሚያሳልፈው ወጣት የቀን ሠራተኛ ቫይረሱ በደሙ ውስጥ የሚገኝ ነገር ግን የሥነ ልቦና ጥንካሬ ያለው ሰው ጉልበት ፈታኝ በሆነው የቀን ሥራ ላይ ቢሰማራ ምንም የሚገርም ነገር እንደሌለው ይናገራል::

ባደረገው የኤችአይቪ ምርመራ የቫይረሱን በደሙ ውስጥ መገኘት ካወቀ አራት ዓመታት ተቆጥረዋል:: የመጀመርያዎቹን ሁለት ዓመታት ፀረ ኤችአይቪ መድኃኒት መውሰድ አላስፈለገውም ነበር:: አራቱንም ዓመታት ግን የጉልበት ሥራ

ሠርቷል:: የትውልድ ቀዬው ቂጨሞን ጥሎ እንደ ብዙዎቹ

የቀዬው ወጣቶች ሠርቶ ለመለወጥ ወደ አዲስ አበባ የመጣው ከአሥር ዓመታት በፊት የ18 ዓመት ወጣት እያለ ነበር:: የሆቴል መስተንግዶ፣ ጀብሎን ጨምሮ

የተለያዩ ሥራዎችን ሠርቷል:: እዚህም እዚያም እያለ የጉልበት ሥራ እየሠራ ኑሮውን ለማሸነፍ ደፋ ቀና ሲል በነበረበት ወቅት ከተዋወቃት ጓደኛው ጋር በትዳር ተሳስሮ አንድ ልጅ ማፍራት ችሏል::

ለወጣቱ በምን አጋጣሚ የኤችአይቪ ምርመራ እንዳደረገ ጥያቄ አቅርበንለት ነበር:: ከጓደኛው ጋር በጋብቻ ተሳስረው መኖር እንደጀመሩ ሳንባ መታመም ጀመረ:: ይኖሩ የነበረው የባለቤቱ አክስት የሚያከራዩት አንድ ጠባብ ክፍል ውስጥ ነበር:: ሕመሙን የተመለከቱት አክስቷ በግልጽ ኤችአይቪ መሆኑን ባይነግሩትም ልጃቸው (ባለቤቱ) በአንድ ወቅት ሲያስመረምሯት የሚተላለፍ በሽታ መያዟ መታወቁን ገልጸው እሱም እንዲመረመር ይነግሩታል:: ነገሩን ለቅርብ ጓደኛው ሲያማክር ምናልባትም አክስትየው ማለት የፈለጉት ኤችአይቪ ተመርመር ሊሆን ይችላል የሚል ፍንጭ በማግኘቱ ወዲያው የኤችአይቪ ምርመራ አደረገ:: ቫይረሱ በደሙ ውስጥ እንደሚገኝም አወቀ:: ድንጋጤ፣ ግራ መጋባትና ‹‹እያወቀች እንዴት አትነግረኝም›› የሚል ቁጭት ስሜቱን ስለረበሸው ጨርቄን ማቄን ሳይል ቤቱን ጥሎ ወጣ:: በዚህ ከባድ ስሜት ውስጥ ሆኖ ሁለት ወራትን ጎዳና ላይ አሳለፈ::

ባለቤቱም ምርመራ እንድታደርግ በሕክምና ባለሙያዎች የተነገረውን አስታውሶ እሷም እንድትመረመርና ውጤታቸው ተመሳሳይ ከሆነ ከመለያየት ይልቅ አብረውን እንዲኖሩ ከራሱ ጋር ተስማማ:: እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰው የጎዳና ላይ ጓደኞቹም ይህን እንዲያደርግ በመወትወታቸው ጭምር ነበር::

ኤችአይቪ ፖዘቲቭ መሆኗን በምርመራ ያወቀችው ባለቤቱ ቀደም ሲል ቫይረሱ በደሟ ውስጥ ስለመገኘቱ ምንም የምታውቀው ነገር እንዳልነበር፤ ነገር ግን አክስቷ ኤችአይቪ ፖዘቲቭ መሆናቸውንና በጠና ታምመው በነበረበት ወቅት ሳለ ካለጥንቃቄ ማስታመሟን ገለጸችለት:: ነገሩ ሙሉ በሙሉ ባያሳምነውም በቁጭት ተለያይቶ መኖር እንደማይጠቅም በመረዳት ከእሷው ጋር አብሮ መኖርን መረጠ:: ሲዲ ፎሯ ወርዶ ስለነበር

የማይዝል ክንድእሷ ወዲያው ፀረ ኤችአይቪ መድኃኒት እንድትጀምር ተደርጓል::

ዛሬ ላይ እሷም እሱም ተሯሩጠው እየሠሩ በመተሳሰብ ኑሯቸውን በመምራት ላይ ይገኛሉ:: በወር ለቤት ኪራይ 400፣ ለሦስት ዓመቱ ሕፃን ልጃቸው ትምህርት ቤት ደግሞ 60 ብር ይከፍላሉ:: ኑሮ የቱን ያህም ቢከብዳቸው ሳይማረሩ ሁለቱም እዜያ መርካቶ ውስጥ የጉልበት ሥራ ሠርተው ያድራሉ:: በተለይም እሱ ለምን ኤችአይቪ ፖዘቲቭ ሆንኩ ወይም ባለቤቴ በድላኛለች የሚል አንድም ቁጭት እንደሌለበት ይናገራል::

‹‹እኔ ራሴን አልደብቅም፣ ግልጹን እናገራለሁ:: ሌሎችንም እንዲጠነቀቁ እመክራለሁ:: የትም ብሆን የት ሰው እየኝ አላየኝ ሳልል መድኃኒቴን እወስዳለሁ፤›› በማለት ባለቤቱ ግን ቫይረሱ በደሜ ውስጥ መኖሩን ሰዎች ያውቁብኛል በሚል ሥጋትና በሌሎችም አላስፈላጊ ሐሳቦች ራሷን እንደምታስጨንቅ ይናገራል::

መድኃኒት በምትወስድበት ሰዓት ላይ እንግዳ በአጋጣሚ ቤታቸው ውስጥ ከተገኘ ፀረ ኤችአይቪ መድኃኒቱን ትተወዋለች:: በተመሳሳይ ምክንያት ሰዓት የምታሳልፍባቸው አጋጣሚዎችም ብዙ ናቸው:: ስለዚህም በተደጋጋሚ እንደምትታመም፤ ከምትሠራበት የማትሠራበት ጊዜ እንደሚበጥል ይናገራል::

‹‹እሷ ብቻ ሳትሆን አክስቷ ከጤና ጣቢያ የሚያመጡትን መድኃኒት ገና ለገና እቤት የሚመጣ ሰው በአጋጣሚ ቢያየውስ በሚል ፍርሐት ትቦ ውስጥ ይጨምራሉ:: ሁሌም እንደዚህ ስለሚያደርጉ መጀመርያ ፀረ ኤችአይቪ መድኃኒቱን ለምን እንደሚያመጡ ይገርመኛል፤›› ይላል::

እንዲህ ዕለት በዕለት የጉልበት ሥራ እየሠራ፤ ይህ ነው የሚባል ምግብ በማያገኝበት ሁኔታ ፍጹም ጤናማ የመሆኑ ምስጢር የሥነ ልቦና ጥንካሬው እንደሆነ ያምናል:: እሱም ባለቤቱም አባል ከሆኑበት ኦሳ የኤችአይቪ ድጋፍ ድርጅት የሚያገኘው የሥነ ልቦናና ድጋፍ ሌሎች እገዛዎችም ትልቅ ዋጋ የሚሰጣቸው ነገሮች እንደሆኑ ይሰማዋል::

‹‹ከመሸከም፣ መሀል መርካቶ ላይ ዕቃ ሲያወርዱና ሲጭኑ ከመዋል የሚከብድ ሥራ የለም:: እኔ ግን ፍጹም ጤናማ ነኝ:: ትልቁ ነገር የአእምሮ ሰላምና መረጋጋት ነው:: በእርግጥም መቋቋም ብችል እንደዚህ ያለውን ከባድ ሥራ ከምሠራ እንደ ጀብሎ ወይም ሌሎች ቀላል ሥራዎችን ሠርቼ ባድር እመርጥ ነበር::››

‹‹ከመሸከም፣ መሀል መርካቶ ላይ ዕቃ

ሲያወርዱና ሲጭኑ ከመዋል የሚከብድ

ሥራ የለም:: እኔ ግን ፍጹም ጤናማ ነኝ::

ትልቁ ነገር የአእምሮ ሰላምና መረጋጋት

ነው:: በእርግጥም መቋቋም ብችል እንደዚህ

ያለውን ከባድ ሥራ ከምሠራ እንደ ጀብሎ

ወይም ሌሎች ቀላል ሥራዎችን ሠርቼ

ባድር እመርጥ ነበር::››

Page 76: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 4 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ

Page 77: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 5 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታወቂያ

Page 78: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 6 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታ

ወቂያ

አ ስ ተ ያ የ ት

ANNOUNCEMENTREQUEST FOR PROPOSAL FOR CONDUCTING BASELINE SURVEY FOR

ETHIOPIA SOCIAL ACCOUNTABILITY PROGRAM

The Ethiopia Social Accountability Program (ESAP2) is a component of the Protection of Basic Services (PBS) project which is implemented by the Government of Ethiopia to contribute to expanding access and improving the quality of basic services in education, health, agriculture, water and sanitation and rural roads. ESAP2 is funded through a World Bank administered Multi Donor Trust Fund, and aims to strengthen the use of social accountability tools, approaches and mechanisms by citizens and citizens groups, civil society organizations, local government officials and service providers and to make basic service delivery more equitable, effective, efficient, responsive and accountable.

The Management Agency, which is responsible for the overall day-to-day management of the ESAP2, hereby calls for proposals from professional consultancy firms with relevant experiences to submit technical and financial proposals to implement a baseline survey.

The full Terms of Reference (TOR), Proposal Application Format and Lists of Operational Sites can be downloaded from the following link: www.esap2.org.et

APPLICATION PROCEDURE

Interested consultants/firms should submit a detailed technical and financial proposal according to the TOR and application template to the Management Agency. Applicants should strictly follow the application template. Clarifications can be asked by interested parties in writing only. Please submit the clarification request before November 16, 2012 to [email protected] with the subject “clarification on baseline survey”. We will process your question(s) within 5 working days.

The full proposal shall be submitted in two (2) hard copies and the soft copy in CD with a sealed envelope to the address mentioned below. We will not accept electronic applications.

Deadline for submission of the proposal: 22 November 2012, COB

Management Agency, Cape Verde St., WMA Sets Bldg, 2nd Floor, Addis Ababa.Tel: +251 (0)11 663 4661 or +251 (0)11 663 4601,

Fax: +251 (0)11 663 2567P.O. Box: 28024/1000

Website: www.esap2.org.et

I N V I TAT I O N TO B I DTO: All contractors of category GC/BC Class V or above with updated registration at the Ministry of Infrastructure and valid for the year 2005 and VAT registration.

1. The Nile Insurance Company S.C. invites wax-sealed bids from eligible bidders furnishing the necessary labour, materials and equipment for the Construction of the Superstructure of B + G + 2 Office Building at Gurd Shola Site-Addis Ababa.

2. Interested eligible bidders may obtain further information from, and inspect the bidding documents at, the project office of Nile Insurance Company S.C. Tel. 251-1-442 60 00/440 42 37 Gotera Head Office Building 3rd floor at Addis Ababa.

3. A complete set of bidding documents may be purchased by any interested eligible bidders up on payment of non-refundable Birr 800.00 as of November 19, 2012 (Hidar 10, 2005 Eth. Cal.)

4. All bids must be accompanied by a bid security as described in the Bid Document and must be delivered to:

Nile Insurance Company S.C.Gotera Head Office Building 1st FloorP.O.Box 12836,Tel. 011-442 60 00 Fax. 011-442 60 08Addis Ababa, Ethiopia

On December 4, 2012 (Hidar 25, 2005 Eth. Cal.) at 4:00 pm Bid validity required is 90 days.

5. Bids will be opened in the presence of those bidders’ representatives who choose to attend on the same date at 4:30 pm at the Nile Insurance Company S.C. conference hall 1st floor.

6. Bidders are instructed to submit one “ORGINAL” and one “COPY” of the Bid Document. Compliance to bid instruction is strictly required.

7. The Company reserves the right to accept or reject any or all bids

በተሾመ ብርሃኑ ከማል

የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ኅዳር 7 ቀን 2005 ዓ.ም. የመቻቻል ቀን ሆኖ እንዲከበር ወስኗል:: ይህንንም ቀን ምክንያት በማድረግ አባል አገሮች አንዳንድ ማኅበረሰባዊ ጠቀሜታ ያላቸውን ተግባራት እያከናወኑ ነው:: የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች፣ ዕምነቶች፣ ሃይማኖቶችና አመለካከቶች በሰፈነባት ዓለማችን መቻቻል ይሰፍን ዘንድ በየራዕዩና በየተልኮው የሚሠሩዋቸው ብዙ ናቸው:: ይልቁንም አለመቻቻል የሚያስከትለው ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ቀውስ ከፍተኛ መሆኑን የተረዱት ክፍሎች ይህን አጋጣሚ በመጠቀም ከፍተኛ ቅስቀሳ እያካሄዱ ነው:: አንዳንዶቹ «ሕመምና አካል ጉዳተኝነት በሥራ መስኮች ከፍተኛ እንከን ሊሆኑ ይችላሉ:: ነገር ግን ሁለቱም ችግሮች ተደምረው አለመቻቻል የፈጠረውን ያህል ጉዳት አያስከትሉም፤» በማለት ባለመቻቻል ምክንያት የሚደርሰው የሥራ መጓተት፣ ብጥብጥ፣ ከሥራ መፈናቀልና የሥራ መስክ ፍትጊያ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ላይ መሆኑን በተመለከተ የሁኔታውን አሳሳቢነት በመግለጽ ላይ ናቸው:: ሌሎች ደግሞ በሰበቡ በዓለም መቻቻል ቀን በኅብረተሰቡ ውስጥ ለዘመናት የኖሩ የመጥፎ ልማድ ውርሶች እንዲወገዱ ቅስቀሳ ያደርጋሉ:: ለምሳሌ የሴቶች መገረዝ እንዲቀር አጥብቀው የሚታገሉ ወገኖች «ይህን ጉዳይ ከቶ የምንችለው አይደለም» በማለት በግንባር ቀደምነት የሚወሳ ጉዳይ አድርገው ይዘውታል:: በዚህ ዓይነት የስደተኞችን ጉዳይ የሚከታተሉትም በዚያው መልክ ያከብሩታል:: ወጣቱ ትውልድ በመቻቻልና በመደጋገፍ ይኖር ዘንድ በትምህርት ቤቶች ቅስቀሳ ለማድረግ ያሰቡ ክፍሎችም አሉ:: በአገራችንም ይኼው ዓለም አቀፍ ቀን ኅዳር 7 ቀን 2005 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በከፍተኛ ጉባዔ ተከብሮ ይውላል:: ስለዚህ የዓለም አቀፍ የመቻቻል ቀን ሲከበር እኛ ምንን ታሳቢ ብናደርግ ይሻላል:: በመጀመሪያ የአገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ እንመልከት::የአገራችን ተጨባጭ ሁኔታ

የኢትዮጵያ ሕዝብ ተቻችሎ እንደሚኖር ምንም አያጠያይቅም:: አኗኗሩም፣ ማኅበራዊ ኑሮውም፣ ተቀራራቢ የሆነ አመለካከቱም፣ ተቻችሎ የሚኖር መሆኑን የሚያመለክት ነው:: ይህም ሆኖ በሰላም ተስማምቶና ተቻችሎ ከሚኖረው ኅብረተሰብ ውስጥ ጥቂት ቡድኖች ይህንን ለዘመናት የኖረ ማኅበራዊ ሕይወታችንን ለማደፍረስ ጥረት ሲያደርጉ መስተዋላቸው አልቀረም:: አንዳንዶቹ ስለሰላም ሲነገር፣ ስለመቻቻል ጥረት ሲደረግ፣ በሰላም አብሮ ስለመኖር ሲነሳ ይከፋቸዋል:: አንዳንዶቹም እነሱ ባሉት መንገድ ብቻ ካልሆነ በስተቀር ሌላ መንገድ የሌለ የሚመስላቸው ናቸው:: አንዳንዶችም እነሱ የሚሉት

በሰላምና በመቻቻል ለመኖር ሃይማኖታዊ ሕግጋትም ያስፈልጋሉበራሳቸው ሰው ካልተባለ የማይጥማቸውና የማይቀበሉ ናቸው:: ስለሰላም እያወሩ ፀረ ሰላም ድርጊት የሚፈጽሙም አሉ:: በሰላማዊ መንገድ ሲጨብጧቸው በመርዝ የሚወጉም አይጠፉም:: «ነገሩ በጥባጭ ካለ ማን ጥሩ ይጠጣል?» እንደሚባለው ሆኖ የሚገኝበት ሁኔታም አለ:: ስለዚህ ምን መደረግ አለበት? አንዱ መፍትሔ ችግሮቻችንን በመፈተሽ ለማስተካል መሞከር ነው:: በበኩሌ ማንሳት የምፈልገውም በመቻቻል፣ በሰላምና በፍቅር አብሮ ለመኖር የሃይማኖት ሕግጋት ማውጣት አስፈላጊ መሆኑን በሚመለከት ነው::

እርግጥ ነው አንዳንድ ክፍሎች ስለመቻቻል፣ በሰላም አብሮ መኖር፣ ፍቅርና የሃይማኖት ሕግጋት ሲነሳ እንደቅማቸው አንድም «አሁን ስለመቻቻል ማውራት ምን ይጠቅማል? ከነማንስ ጋር ነው የምንቻቻለው?» ሲሉ ሌሎቹ ደግሞ «አሁን ስለመቻቻል ማውራት ምን ይጠቅማል? እኛ ቻልናቸው እንጂ እነሱ ምን ችግር አለባቸው?» ሊሉ ይችላሉ:: የተለያዩ ሃይማኖቶችና እምነቶች መቻቻልን በሚመለከት ውይይት ማድረግ አስፈላጊ በሆነባት ዓለማችን ውስጥ እየኖርን ጉዳዩ ሲነሳ «አይመለከተንም፣ አላየንም፣ አልሰማንም፤» ማለት አንድም «የሃይማኖቶች እኩልነትን በሚመለከት መነጋገር ሳያስፈልገን ጊዜ ስናገኝ ጨፍልቀን እንጥላቸዋለን፤» ወይም በተቃራኒው «ቢነሳ ባይነሳ እኛን ከመጨቆን አያድነንም፤» ማለት ሊሆን ይችላል:: ሦስተኛዎቹ ደግም «በዚች አገር ላይ ስለመቻቻል መነጋገር አያስፈልም» የሚሉ ናቸው:: ይህ ከሆነ የመጀመሪያው እብሪት፣ ሁለተኛው ደግሞ ተስፋ መቁረጥ፣ ሦስተኛው ጨለምተኛ በመሆናቸው ሦስቱም በፈጣሪ የሚወደዱ አይደሉም::

በሌላ በኩል ደግሞ «የመቻቻል ጥያቄ» በዓለም አቀፍ ደረጃ አስፈላጊነቱ እየጎላ በመጣበት በአሁኑ ጊዜ ይህን ሀቅ እንደሌለ መቁጠር፣ ወይም የእኛ ሳይሆን የሌሎች ጉዳይ አስመስሎ ማሰብ፣ ወይም ስለመቻቻል ማውራት የእኛ ጉዳይ እንዳልሆነ አድርጎ ለማለፍ መሞከር ሰጎን ጠላት ሲመጣባት አንገቷን አሸዋ ውስጥ በመደበቅ «የለሁም እለፈኝ» በማለት ራሷን ለማሞኘት ከምትፈልገው የተለየ አይሆንም:: ስለሆነም በዚህ ጉዳይ ላይ ከፍተኝ ትኩረት ሰጥተን ልንወያይና ልንነጋገርበት ይገባል:: ስለመቻቻል በሚነሳበት ጊዜ ከፍተኛ ትኩረት ከሚሹት አንዱ የሃይማኖት ሕግ ነው:: የሃይማኖት ሕግ ሲነሳ መንፈሳዊና ዓለማዊ ተብሎ የሚከፈል ሲሆን በዚህ ጽሑፍ ላይ ትኩረት የሚደረገው

ከመንፈሳዊው ጋር ስለተያያዘው ዓለማዊ ሕግ መሆኑን ልብ ማለት ያስፈልጋል:: ምክንያቱም መንፈሳዊ የሆነው ጉዳይ ከዓለማዊ ሕግ ጋር የማይገናኝም ሊሆን ስለሚችል ነው:: እርግጥ ነው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 11 መንግሥትና ሃይማኖት የተለያዩ መሆናቸውን በግልጽ አስቀምጦታል:: በዚሁ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ አንድም መንግሥትና ሃይማኖት ተለያይተዋል:: ንዑስ አንቀጽ ሁለት ደግሞ የመንግሥት ሃይማኖት የለም ይላል:: ንዑስ አንቀጽ ሦስት መንግሥት በሃይማኖቶች ጉዳይ ጣልቃ እንደማይገባ፣ ሃይማኖትም በመንግሥት ጉዳይ ጣልቃ እንደማይገባ ይገልጻል::

የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 27 ደግሞ የሃይማኖት፣ የእምነትና የአስተሳሰብ ነፃነት እንደተረጋገጠ ያመለክታል:: የዚሁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አንድ ማንኛውም ሰው የማሰብ፣ የህሊናና የሃይማኖት ነፃነት እንዳለው አስቀምጧል:: ይህ መብት የመረጠውን ሃይማኖት ወይም እምነት መያዝን ወይም የመቀበል፣ ሃይማኖቱንና እምነቱን ለብቻ ወይም ከሌሎች ጋር በመሆን በይፋ ወይም በግል የማምለክ፣ የመከተል፣ የመተግበር፣ የማስተማርና የመግለጽ መብትን አካቷል:: ንዑስ አንቀጽ ሦስትም አማኙ የመረጠውን እምነት እንዳይዝ ሊያግደው ወይም በሌላ መንገድ ሊከለክለው እንደማይችል ይናገራል:: ንዑስ አንቀጽ አራት ወላጆችና ሕጋዊ ሞግዚቶች በእምነታቸው መሠረት የሃይማኖታቸውንና የመልካም ሥነ ምግባር ትምህርት በመስጠት ልጆቻቸውን የማሳደግ መብት እንዳላቸው ያረጋግጣል:: አንቀጽ አምስት ወይም ሃይማኖትን ወይም እምነትን የመግለጽ ነፃነት የሚገደበው ሕጋዊና አስፈላጊ ነው ተብሎ በሕግ በተደነገገው መሠረት የሕዝብ ደኅንነትን፣ ሰላምን፣ ትምህርትን፣ ሞራልን፣ መሠረታዊ መብቶችን፣ የሌሎች ነፃነትን፣ የመንግሥት ከሃይማኖት ነፃ መሆንን የሚፃረር ከሆነ ነው:: በአንቀጽ 90 ንዑስ አንቀጽ ሁለት ትምህርት ከሃይማኖታዊ፣ ከፖለቲካዊ ቡድኖች (ፓርቲዎች)፣ ከትምክህተኛ የባህል ተፅዕኖ ነፃ መሆኑ ተጠቅሷል:: የእኩልነት መብትን የሚያረጋግጠው አንቀጽ 25 ሁሉም ሰው በሕግ ፊት እኩል ሲሆን ያለአንዳች ልዩነት የሕግ ጥበቃ ይደረግለታል ይላል:: በዚህ ረገድ ሕጉ በዘር፣ በብሔር፣ በብሔረሰብ፣ ወይም በተገኘበት ማኅበረሰብ፣ በቀለም፣ በፆታ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በአመለካከት፣ በሀብት፣ ከሌላ አገር በመወለድና በትውልድ ሳይለይ

ለሁሉም ሰው ሕግ የተጠበቀ እንደሆነ ያረጋግጣል:: ይሁንና የሃይማኖቶች እኩልነት ጉዳይ በሕገ

መንግሥቱ ውስጥ በማያሻማ መንገድ መቅረቡ ትልቅ ነገር ሆኖ፣ ሕገ መንግሥትን እየጠቀሱ ብቻ ዳኝነት መስጠት ስለሚያስቸግር አስፈላጊ የሆኑ ጉዳዮችን በተለይም በፍትሐ ብሔር፣ በወንጀለኛ መቅጫ፣ በቤተሰብ ሕጉና በሌሎችም ሕግጋት ያልተካተቱ ጉዳዮችን በሕግ መደንገግ ያስፈልጋል:: ለምሳሌ በምዕራፍ 27 ንዑስ አንቀጽ አምስት ሃይማኖትን ወይም እምነትን የመግለጽ ነፃነት የሚገደበው ሕጋዊና አስፈላጊ ነው ተብሎ በሕግ በተደነገገው መሠረት የሕዝብ ደኅንነትን፣ ሰላምን፣ ትምህርትን፣ ሞራልን፣ መሠረታዊ መብቶችን፣ የሌሎች ነፃነትን፣ የመንግሥት ከሃይማኖት ነፃ መሆንን የሚፃረር ከሆነ ነው ሲል ይደነግጋል:: ይህ ማለት መንግሥት «ትክክለኛ አካሄድ አይደለም» ብሎ ባመነበት ሁሉ እየተነሳ «የሕዝብ ደኅንነትን፣ ሰላምን፣ ትምህርትን፣ ሞራልን፣ መሠረታዊ መብቶችን፣ የሌሎች ነፃነትን ነክተሃል፤» እያለ ችግር ሊፈጥር ይችላል ወይም በሃይማኖት ውስጥ ጣልቃ ይገባል ማለት ነው? መንግሥት ከሃይማኖት ተቋማት ትብብር ቢፈልግ ወይም የሃይማኖት ተቋማት ከመንግሥት ትብብር ቢፈልጉ አያገኙም ማለት ነው? የኢስላማዊ ምክር ቤቱ ወይም ሲኖዶሱ ወይም ሌላ እውቅና ያለው ሃይማኖታዊ ተቋም ከመንግሥት ጋር በመወያየት ቢሠራ ተለጣፊ ሃይማኖት ተደርጎ ይወሰዳል ወይስ ለህልውናዬ አስፈላጊ እስከሆነ ድረስ «በእከከኝ ልከክህ ዓይነት» አብረን ልንቆም እንችላለን እንደማለት ሊሆን ይችላል? የሃይማኖት ተቋም ነፃ በመሆኑ ምክንያት ከአገሪቱ የአገር ውስጥና የውጭ ፖሊሲ ዕውቅና ውጭ በመንቀሳቀስ ሃይማኖታዊ ጉዳዩን መከናወን ይችላል ማለት ነው? በሃይማኖት መሠረት ለምዕመናኑ የሚወጡ ሕግጋት መንፈሳዊ፣ ለዜጎች የሚወጡ ሕግጋት ዓለማዊ ሆነው እስከተቀረፁ ድረስ ልዩነት ሊኖራቸው ቢችል አስማምቶ መዳኘት የሚቻለው እንዴት ነው? የሃይማኖትን ነፃነትን በተግባር ለማዋል ወይም ለማስከበር የሚያስችሉ ሕጎችን ለማውጣት ምን ያህል ስለሃይማኖት ነፃነት ተረድተናል? ስለሃይማኖት ነፃነት ሳንረዳ የምናወጣቸው ሕጎችስ ምን ያህል ውጤታማ ሊሆኑ ይችላሉ? ትክክል ካልሆንን ቀኑ እየገፋን ነው ወይስ እኛ ቀኑን እየገፋነው ነው?

የመቻቻልና በሰላም አብሮ የመኖር ጥያቄ ዓለም አቀፍ ጥያቄ በሆነበት ዘመን ችግሮቻችንን ሕጋዊ በሆነ መንገድ

Page 79: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 7 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-2

ውጭ የተወለደ ልጅ ዲቃላ ሲሆን ኢስላማዊ ተቀባይነት ላይኖረው ስለሚችል በሕገ መንግሥቱ ግን የእናቱና የአባቱ ሕጋዊ ልጅ ነው:: ሕጉ ለሴቶች እኩልነት ብቻ ሳይሆን የተለየ ጥበቃ እንዲደረግላቸው መንገድ ይጠርጋል:: ይህም ከሃይማኖት ነፃ መሆን ጋር ጭምር የሚታይ ነው::

በአገሪቱ ውስጥ ባሉ ብሔር ብሔረሰቦች ውስጥ በተለይ በገጠር የሚፈጸመው ጋብቻ በአመዛኙ ባህላዊ ወይም ተለምዷዊ ነው:: ስለዚህ የሃይማኖት ጉዳይና የዜግነት ጉዳይ የተለያየ ወይም የሚደጋገፍ መሆኑን በሕግ እንዴት ማሳየት ይቻላል? የውርስ ጉዳይና የሀብት ክፍፍል ጉዳዮችስ እንዴት ይታያሉ? በጥቅሉ ከእምነት ጋር በተያያዘ የሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶች ወይም አካሄዶች ሲኖሩ እንዴት ሊዳኙ ይችላሉ? እርግጥ ነው በአሁኑ ጊዜ «በሃይማኖታዊ መንገድ የሚፈልግ በዚያው፤ በመንግሥታዊ መንገድ የሚፈልግ ከሆነ ደግሞ በፍትሐ ብሔሩና በወንጀለኛ መቅጫው ሊዳኝ ይችላል» በማለት አንዳንዶቹን ከጋብቻ ጋር የተያያዙትን ጉዳዮች ልናቆያቸው እንችል ይሆናል:: ነገር ግን አሁን ባለው ፍጥነት ኢኮኖሚው እያደገ ከሄደ ማኅበራዊ ሕይወቱም ከዚያው አኳያ እያደገ ስለሚመጣ በነበረበት ሊቀጥል አይችልም:: ምናልባትም ከ21 ዓመታት በፊት በተለምዶ ወይም በዘፈቀደ ሲከናወኑ የነበሩ ማኅበራዊ ትስስሮች ሕጋዊ መልክ እያገኙ እንዲሄዱ የሚፈለግበት ሁኔታ ሊኖር ስለሚችል ጉዳዩን የተለያዩ ሃይማኖቶች፣ እምነቶች፣ ብሔር ብሔረሰቦች፣ ባህሎችና ልምዶች ባሉባት አገራችን ውስጥ እየተለወጠ ከሚሄደው ማኅበረሰብ አመለካከት ጋር ማስተዋል ሊያስፈልግ ይገባል:: አንዳንዶቹ አጣዳፊ ሊሆኑ ስለሚችሉ ቅድሚያ ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገቡ ናቸው:: ይልቁንም ሃይማኖት በመንግሥት ጉዳይ ላይ፤ መንግሥትም በሃይማኖት ጉዳይ ላይ ጣልቃ በማይገባባት አገራችን ሕገ መንግሥቱን ተከትለው መውጣት ባለባቸው ማኅበራዊ ሕጎች ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል:: ትምህርት

ሃይማኖታዊ ጉዳይ ግለሰባዊ የዜግነት ጉዳይን፣ መንግሥታዊ እንዲሁም በርካታ እምነቶችን፣ ብሔር ብረሰቦችና ሕዝቦችንና አመለካከቶችን አስተባብሮ የሚመለከት መሆኑ የታወቀ ነው:: ነገር ግን ግለሰብ በኅብረተሰብ አካልነቱ ብቻ ሳይሆን በግል እምነቱ ምክንያት የሚያሳያቸው ሁኔታዎች ይኖራሉ:: ለምሳሌ በአንድ ትምህርት ቤት ውስጥ ሙስሊምም፣ ክርስቲያንም፣ ይሁዲም፣ ሌላ እምነት ያለቸውም አብረው ሊማሩ ይችላሉ:: ለምሳሌ ሙስሊሟ ሒጃብ፣ ክርስቲያኗ ማተብ ከዚያም ጋር አነስተኛ መስቀል አድርጋ፣ ሌላዋ ደግሞ አማልክቷ ጨሌ የሚወዱ ቢሆን እንደዚሁ አንገቷ ላይ ወይም ሌላ ቦታ አድርጋ ልትታይ ትችላለች:: ሦስቱም የእምነት መለያዎች በሚሆኑበት ሁኔታ (ለውበት ወይም ለሌላ ጉዳይም ሊጠቀሙበት ስለሚችሉ) አሁን ባለው ሁኔታ አንዳንድ የመለያ ምልክቶች ሲፈቀዱ አንዳንድ ደግሞ አይፈቀዱም:: አንዳንዶቹ የማይፈቀዱት በጉልህ ስለሚታዩ ሲሆን አንዳንዶቹ የሚፈቀዱት በትንሹ ስለሚታዩ ነው:: በወንዶችም በኩል ቢሆን በጉልህ ባይሆንም የሚስተዋል ችግር ነው:: የሙስሊሙም ሆነ የክርስቲያኑ

ሕይወት ከመስጊድና ከአብያተ ክርስቲያናት ጋር የተያያዘ ነው:: ኢትዮጵያም በዚህ ረገድ ከብዙ አገሮች በተለየ ሁኔታ ልትታይ ትችላለች:: ወጣቶች መንፈሳዊ አመለካከትና ፈሪሃ ፈጣሪ በውስጣቸው ከኖረ ከብዙ ጥፋቶች ሊቆጠቡ እንደሚችሉም ይታመናል:: ነገር ግን ሁሉም እምነቶች በተለይም በታላላቅ የትምህርት ተቋማት የሚስተናገዱት እንዴት ነው? አመጋገባቸው፣ አኗኗራቸውና ማኅበራዊ ሕይወታቸው ከእምነታቸው ጋር የተሳሰረ ነው? በአሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ትምህርት ቤቶች በየአገሩ እየተስፋፉ ያሉ ይመስላል:: ከእነዚህ አገሮች ተምረው የሚመጡና በዜግነታቸው ወደ አገራቸው መጥተው የሚማሩት ወጣቶች ጉዳይስ እንዴት ይያዛል? የትምህርት ቤቶች መሠረታዊ ተልእኮ በአንድነት ውስጥ ስላሉት ልዩነቶችና በልዩነት ውስጥ አንድነቶችን ለመረዳት የሚያስችሉ፣ የመቻቻል ባህልን የሚያጎለብቱ፣ ግልጽነት የሰፈነባቸው እንዲሆኑ የሚማሩት ትምህርት ከሕዝባዊ ተጠያቂነት ጋር የተቀናጀ መሆኑንና ማኅበረሰባዊ ክብርን የሚያጎናጽፍ መሆን ይኖርበታል:: ኢስላማዊ መድረሳዎችና የቄስ ትምህርት ቤቶች

በኢትዮጵያ የረጅም ዓመታት ታሪክ ኢስላማዊ መድረሳዎችና የቄስ ትምህርት ቤቶች መሠረታዊ ሃይማኖታዊ ዕውቀት ብቻ ሳይሆን መሠረተ ትምህርት በማስፋፋት ከፍተኛ ሚና የተጫወቱ ተቋማት ናቸው:: ስለዚህም ከመደበኛው ትምህርት በተለየ ሁኔታ ትኩረት አግኝተው የበለጠ ተጠናክረው የሚቀጥሉበት ሕጋዊ ድጋፍ ቢኖራቸው አገራችንን በተቀላጠፈ ሁኔታ ለማሳደግ ለምንሻው ብሔራዊ ዓላማ ሊውሉ ይችላሉ:: ይልቁንም ኢስላማዊ መድረሳዎችና የቄስ ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ የኢንቨስትመንት አቅም የማይጠይቁ ከመሆናቸውም በላይ ልጆች ተሰባስበው በሚገኙባቸው ቦታዎች (ለምሳሌ በእረኝነት ለተሰማሩ ልጆች፣ ቅዳሜና እሑድ ቤታቸው ለሚውሉ ለቤተሰብና ለጎረቤት ልጆች) ሁሉ መሠረታዊ ትምህርትን ለማስፋፋት አመቺ ናቸው:: ብሔራዊ ማንነትና እምነት

አንድ ሰው በሃይማኖቱ የተለየ ቢሆንም እንኳን በብሔራዊ ማንነቱ አንድ ለመሆኑ አያጠያይቅም:: አንዲት አገርም አፋጣኝ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ባህላዊ የለውጥ ዕድገት ልታመጣ የምትችለው ማኅበራዊ ማንነት በጥብቅ መሠረት ላይ የተገነባ እንደሆነ ነው:: ዳሩ ግን አንድ ኢትጵያዊ «እኔ ኢትዮጵያዊ ነኝ» ለማለት ብሔራዊ ማንነቱንና እምነቱን አጣጥሞ ለመምራት የሚያስችለው ሕግ የቱ ነው? «እኔ ኩሩ ኢትዮጵያ ነኝ» ስላለ ብቻ ሊሆን ይችላል? «ኩሩ ኢትዮጵያ» የምንለው፣ በዘር፣ በሃይማኖት፣ በእምነት፣ በመደብና በሥልጣን ከፋፍለን የምንመለከተው ይሆን? በዚህ ረገድ ሁኔታዎችን ገልጠን ስንመለከታቸው ከሰላሳ ዓመታት በፊት በነበረችው ኢትዮጵያ ምናልባት «ኩሩ ኢትዮጵያዊ የምንላቸው እንደዚህ ያሉት ናቸው:: ስለዚህ ኩሩ የኢትዮጵያዊነት ትርጉም አይመለከተኝም፤» የሚሉ ቢኖሩ እውነት ነበራቸው:: ለምሳሌ የዓፋር ተወላጆች በራሳቸው

«ኢትዮጵያ ራሷ የማን ሆነችና...» የሚል አመለካከት ቢኖራቸውም ከ30 ዓመታት በፊት የነበሩት መንግሥታት «የሙሉ ኢትዮጵያዊነት» ተሳትፎ ነፍገዋቸው ቆይተዋል:: ይልቁንም በእምነታቸው ምክንያት የደረሰባቸው በደል በቀላሉ የሚወሳ አልነበረም:: በዚህም ምክንያት በሁሉም ልማት እንዳይሳተፉ ተፅዕኖ ሲደረግባቸው ስለኖረ «ኩሩ ኢትዮጵያዊነታቸው» በልማት የታገዘ እንዳይሆን አድርጎት ቆይቷል:: የሶማሌ ክልል ሕዝብም ቢሆን ከአፋር ሕዝብ ጋር በተመሳሳይ ራሱ ባልፈጠረው ችግር ብሔራዊ ኩራት እንዳይኖረው ተፅዕኖ ሲደረግበት ኖሯል:: በርካታ ሐረሪዎች ከአገራቸው ወጥተው በተለያዩ ዓለማት የተሰደዱት፣ በአገራቸው ውስጥ ይኖሩ የነበሩትም የተበደሉትና በዓይነ ቁራኛ ሲጠበቁ የነበሩት ብሐራዊ ማንነታው ጥያቄ ላይ በመውደቁ ነበር:: ዛሬ የምናያቸው ፖለቲካዊ እምነቶች፣ የልማት ሥራዎች፣ ማኅበራዊ እኩልነቶች፣ የባህል ነፃነቶች ከጥንት ጀምሮ የነበሩ ቢሆን ኖሮ ችግራችን የቀለለ በሆነ ነበር:: ያም ሆነ ይህ ብሔራዊ ማንነታችን ከእምነታችን፣ ከአመለካከታችንና ከዜግነታችን ጋር የተያያዘ መሆኑን ሊያረጋግጡ ወይም ይህንን ብሔራዊ ማንነት ይበልጥ ሊያረጋግጡ የሚችሉበትና ኅብረተሰቡን ለበለጠ ልማት የሚያነሳሱ ሕግጋት ሊቀረፁ ይገባል:: የፕሬስ ውጤቶችና ሌሎች መንግሥታዊ ተቋማት

የፕሬስ ውጤቶች ማለትም የሕትመትና የኤሌክትሮኒክስ (እንደ ጋዜጦች መጽሔቶች፣ ጆርናሎች፣ ብሮሹሮች፣ በራሪ ጽሑፎች፣ ፖስተሮች፣ ቢል ቦርዶች፣ የሬዲዮ፣ የቴሌቪዥን፣ የሲኒማ፣ የድምፅ፣) ውጤቶች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገዶች የኅብረተሰቡን ተቻችሎ የመኖር ባህል እንዳይንዱ የሚከለክል፣ ሁሉንም ሃይማኖቶችና እምነቶች መሠረት ያደረገ ሕግ እንዲኖረን ማድረግ ተገቢ ይሆናል:: አሁን ባለው ሁኔታ የመገናኛ ብዙኀን የመንግሥትን ጨምሮ ወደ አንድ በኩል ያጋደለ መስሎ ስለሚታይ የፕሬስ ውጤት በሕግ የታገዘ ሥራ እንዲያከናውን ማድረግ ተገቢ ነው:: ለምሳሌ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚያስተዳድራቸው የፕሬስ ውጤቶች በውስጡ የተለያዩ የሃይማኖት ጉዳዮችን የሚመለከቱ ክፍሎች እስከሌሉት ድረስ፣ በግልጽም ሆነ በረቀቀ ሁኔታ የኅብረተሰቡን መብት የሚፃረሩበት ሁኔታ ይኖራል:: ከሰው ኃይል አቀጣጠርና አመዳደብ ጀምሮ ማካተት ያለበት ጉዳዮች ሊኖሩ ይችላሉ:: እንደፕሬሱ ሁሉ በሌሎችም አስፈላጊ የሆኑ ተቋማት ለምሳሌ በፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር፣ በፖሊስ፣ በአገር መከላከያ፣ ወዘተ ውስጥ የሚገኙ ባለሙያዎች ስለሃይማኖት መግለጫ በሚሰጡበት ጊዜ እነሱን ከሃይማኖታቸውና ከአመለካከታቸው ውጭ ማየት ስለማይቻል የኅብረተሰቡን ውክልና ማስተዋል ሊያስፈልግ ይችላል:: ለምሳሌ በቅርቡ ከመጅሊስና ከሌሎች ኢስላማዊ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ በታየው እንቅስቃሴ በባህሪያቸው ሕገወጥነትን ያንፀባረቁ ችግሮችን ለመከላከል ሲባል በተወሰደው ዕርምጃ አብዛኛዎቹ ሰላም አስከባሪ ኃይሎች ስለኢስላም ባህል የሚያውቁ አልነበሩም:: ከእነጫማቸው

ማስታ

ወቂያ

አ ስ ተ ያ የ ት

ወደ ክፍል-1 ገጽ 18 ዞሯል

በመፍታት ፊታችንን ሙሉ በሙሉ ወደልማት እናዞራለን? ወይስ በውስጣችን ተቀብሮ በሚኖረው የራስ ወዳድነት አባዜ ተወጥረን እንቀጥላለን? በአገሪቱ በሕግ ላይ የተመሠረተ መቻቻል ቢኖር ባይኖር ምንቸገረን ብለን የግል ጥቅማችንን እናሳድዳለን? ወይስ በብሔራዊ ስሜት ተሞልተን ለሕዝብ እንሠራለን? በዕውቀት ተሞልተን ወደፊት እንገሰግሳለን? ወይስ በጨለማ ውስጥ እንደናበራለን? ወይስ አቤ ጉበኛ «ገብላንድ» ብሎ እንደቀረፀው ገጸ ባህርይ አጭበርባሪ ጦጣ እየመሰልን እንኖራለን? በዚህ ረገድ በርካታ ጥያቄዎችን ልናነሳ እንችላለን:: ነገር ግን አንድ አድረገው የሚያስተሳስሩን ሕጎቻችን በተለይም ሃይማኖት ነክ ሕጎቻችን ፍትህና ርትዕ የሚያሰፍኑ ሆነው እንዲገኙ ማድረግ፣ ወይም ሕጎቻችን በዚህ ረገድ ያላቸውን ብቃት ኅብረተሰቡ እንዲገነዘበው ማድረግ ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ ከቶ አይደለም:: ዓለም አቀፉን የመቻቻል ቀን ስናከብር ግን ከሚከተሉት ሃይማኖታዊ ሕጎች አኳያ የሚከተሉትን ነጥቦች ማንሳት ጠቃሚ ይመስለኛል::ቤተሰብን በተመለከተ

ቤተሰብ የኅብረተሰብ መሠረት እንደመሆኑ በብዙ ጉዳዮች መንግሥታዊ ትኩረት የሚሰጠው ማኅበራዊ ተቋም ነው:: ይሁንና ቤተሰብ ማኅበረሰባዊ ብቻ ሳይሆን ራሱን ችሎ የሚቆም አካል በመሆኑ ደግሞ ሌላውን የኅብረተሰብ ክፍል ሳይጎዳ የራሱን ማኅበራዊ ሕይወት የሚመራበት ሕግ ያስፈልገዋል:: ቤተሰብን በተመለከተ የሚወሱ በርካታ ጉዳዮችን ማንሳት የሚቻል ቢሆንም በአብዛኛው ከሚታወቁት እንጀምር:: በዚህም መሠረት ኢስላማዊ ሕግ አንድ ወንድ ከአንድ በላይ ሚስቶችን ማግባት ይፈቅዳል:: የክርስቲያን አይፈቅድም፤ የቤተሰብ ሕጉም እንደዚሁ ከሆነ ሕጉ ሚዛናዊ ነው ማለት ይቻላል? አንድ ሙስሊም ቤተሰብ የሚዳኘው በምን ሕግ ነው? በኢስላም አንድ ሙስሊም ከአንድ በላይ ሚስት ማግባት የሚፈቀድ ስለሆነ እንዲሁም ሚስቶቹ አንዷ ሙስሊም ሁለተኛዋ ይሁዲና ሦስተኛዋ ክርስቲያን ቢሆኑና የዚህ ቤተሰብ ጉዳይ የሚዳኘው በምንድን ነው? አንድ ወንድ ሙስሊም ሆኖ ከኖረ በኋላ ክርስቲያን ቢሆን የቤተሰቡ ጉዳይ እንዴት ይዳኛል? ወይም ክርስቲያን ሆኖ ከኖረ በኋላ ሙስሊም ቢሆንና ሃይማኖቱ በሚያዘው መሠረት ሁለተኛና ሦስተኛ ሚስቶች ቢያገባ የሚያስተዳድራቸው በየትኛው ሕግ ነው? በአገራችን ዛሬ በጉልህ ባይኖርም ወደፊት ከኢኮኖሚ ዕድገት ጋር የሚመጡ ሌሎች የሃይማኖት ዘርፎች ይኖራሉ:: በእነዚህም ዘርፎች ጊዜያዊ ጋብቻ ሊፈቀድ ይችላል፤ ስለዚህ እንደዚህ ያለ አመለካከት የሚከተሉ ሰዎች ጉዳዩን ቢያነሱት የሚዳኙት እንዴት ነው? አንድ ወንድና አንዲት ሴት ባህላዊም ሆነ ሕጋዊ ጋብቻ ሳይፈጽሙ በይፋም ይሁን በድብቅ ለብዙ ዓመታት ኖረው ይወልዳሉ ይከብዳሉ:: የአንዳንዶቹ ሕጋዊ ጋብቻ መሥርተው በአጭር ጊዜ ከሚለያዩት የበለጠ ጠንካራ ነው:: እንደዚህ ያሉት ሰዎች ከሃይማኖቱ ነፃነት ማለትም ከሃይማኖት ሕግጋት ነፃ ከመሆን አኳያ እንዴት ይታያሉ? በኢስላም ከጋብቻ

Page 80: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 8 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ

Page 81: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 9 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታወቂያ

Page 82: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 10 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-2

ላ ን ዳ ፍ ታ

ኪ ን

በሔኖክ ያሬድ

የደራሲ አያልነህ ሙላት ሁለት ዐቢይ የሥነ ግጥም መድበሎች ‹‹ወይ አንቺ አገር…..!›› እና ‹‹ከድጡ ወደ ማጡ!›› በሁለት ቅጽ ታተሙ::

ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን 40ኛ ዓመት አንሥቶ እስከ ደርግ ዘመን ማብቂያ ዋዜማ ድረስ ባሉ 19 ዓመታት በደራሲው አያልነህ የተገጠሙ ግጥሞች የተካተቱበትና ቀደም ሲል ያልታተሙ ናቸው:: ቅጽ አንድ ‹‹ወይ አንቺ አገር….! የግዛተ ዐፄ ግጥሞቼ ፲፱፻፷፫ - ፲፱፻፷፯›› [1963 - 1967] የሚል ርእስ ሲኖረው 1188 ገጾች አሉት:: ገላጭ ፎቶግራፎችና ሥዕሎች ተካተውበታል:: የግጥሞቹም ጭብጥ በግዛተ ዐፄ የነበረውን ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ ማንፀባረቅ እንደሆነ በመድበሉ የጀርባ ገበር ተመልክቷል::

ቅጽ ሁለት ‹‹ከድጡ ወደ ማጡ! የግዛቱ ደርግ ግጥሞቼ ፲፱፻፷፰ - ፲፱፻፹፪›› [1968 - 1982] የሚል ርእስ ሲኖረው በ1163 ገጾች አሉት:: ገላጭ ፎቶግራፎችና ሥዕሎችም ተካተውበታል:: የግጥሞቹም መልዕክት በዘመነ ደርግ እስከ 1982 ዓ.ም. ድረስ በነበረው ሁኔታ ላይ ያተኮሩ ናቸው:: የሁለቱም መድበሎች የተናጠል ዋጋ 180 ብር መሆኑ ታውቋል::

በኪነ ጠቢባን በጎ አድራጎት ማኅበርና ቀንዲል ቤተ ተውኔት አማካይነት የታተሙትን መድበሎች ደራሲው መታሰቢያነታቸው ቅጽ አንድን በኢትዮጵያ የለውጥ እንቅስቃሴ ውስጥ ጉልህ ሚና ለነበረው ለኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቄ ሲያደርግ፣ የቅጽ ሁለት መዘክርነቱን በግዛተ ደርግ ለአንድ ዓላማ ተነሥተው በነጭና በቀይ ሽብር አራማጅነት ተከፋፍለው ለወደቁ ኢትዮጵያውያን አድርጎታል::

ጸሐፌ ተውኔት አያልነህ ከ1968 እስከ 1998 ዓ.ም. በማዘጋጃ ቤት፣ በብሔራዊ በሀገር ፍቅር፣

‹‹ወይ አንቺ አገር…!›› እና ‹‹ከድጡ ወደ ማጡ!››የሕትመት ብርሃን አዩ

በራስ ቴአትር፣ ቤቶች፣ በሜጋ ራሱ በመሠረተው ቀንዲል ቤተ ተውኔትና በክልሎች 12 የሙሉ የመድረክ ተውኔቶች ከ‹‹እሳት ሲነድ›› እስከ ‹‹የጊዜው ተቆጣጣሪ›› አሳይቷል:: ሙዚቃዊ ድራማዎችንም ከ1969 እስከ 2001 ዓ.ም. በአገር ውስጥና በውጭ (ናይጀሪያና አልጀሪያ) ቴአትር ቤቶችና ባህል ማዕከሎች ከ‹‹ትግላችን›› (1969 ማይም ድራማ) እስከ ‹‹ሉሲ›› (2001) አቅርቧል::

ደራሲ አያልነህ ከአዲሶቹ ግዙፍ የግጥም መድበሎች

በፊት 14 መጻሕፍትን ሲያሳትም ከእነዚህም የግጥም ስብስብ፣ የተውኔት፣ የታሪክና ሥነ ጽሑፋዊ ቅኝት አካትቶ ይዟል::

የደራሲ አያልነህ ሁለቱ የግጥም መድበሎች ረቡዕ፣ ኅዳር 12 ቀን 2005 ዓ.ም. በ10 ሰዓት (ኅዳር ሲታጠን) በአዲስ አበባ ሒልተን በልዩ መሰናዶ በታዋቂው ሙዚቀኛ ሙላቱ አስታጥቄ የተቀነባበሩ ባህላዊ ሙዚቃዎች የሚደመጡበትን ሁነት በማካተት ለመመረቅ ፕሮግራም ተይዟል::

ምን የት?የአውሮፓ ፊልም ፌስቲቫል

የአውሮፓ ፊልም ፌስቲቫል ከኅዳር 3 ቀን እስከ ኅዳር 16 ቀን 2005 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በተለያዩ የአውሮፓ አገሮች ባህል ተቋማት ይካሔዳል:: የጀርመን ባህል ተቋም (ገተ) ለሪፖርተር እንዳስታወቀው በአሁን ዘመን በ15 አውሮፓ አገሮች የሚታዩ ፊልሞች የሚቀርቡት ባመዛኙ በየዕለቱ በኢጣሊያ፣ በፈረንሣይና ጀርመን ባህል ተቋማት ነው:: ነገ በኢጣሊያ ባህል ማዕከል ከምሽቱ አንድ ሰዓት በሚኖረው የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ቀዳሚ ፊልም ሆኖ የሚቀርበው ‹‹ዘ ኢንተርፕሪነር›› የተሰኘው የኢጣሊያ ፊልም ነው:: የንባብ ቀን

የገተ ተቋም 20 ተማሪዎችና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጀርመንኛ ቋንቋ 20 ተማሪዎች የሚሳተፉበት የንባብ ቀን በገተ (የጀርመን ባህል) ተቋም ዓርብ ነሐሴ 7 ቀን 2005 ዓ.ም. ተሲአት በዘጠኝ ሰዓት ይካሔዳል:: አንባቢዎቹ ከጀርመን ሥነ ጽሑፍ አጫጭር ጽሑፎች ለታዳሚዎቹ የሚያነቡ ከመሆናቸውም በላይ ጽሑፎቹን ለምን እንደመረጡም ማብራርያ ይሰጣሉ:: ከሁሉም ተሳታፊዎች በማለፊያ አቀራረባቸው ሦስት ተወዳዳሪዎች ይመረጣሉ::

‹‹ቀይ ሥሮች እና ሌሎችም›› ማክሰኞ ይመረቃል

‹‹ቀይ ሥሮች እና ሌሎችም›› የተሰኘው የእስክንድር መርሐ ጽድቅ መጽሐፍ ማክሰኞ፣ ህዳር 4 ቀን 2005 ቀን ዓ.ም. ፒያሳ፣ ጣይቱ ሆቴል አጠገብ በሚገኘው የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር አዳራሽ ከቀኑ 11 ሰዓት ጀምሮ ይመረቃል:: መጽሐፉ 20 ማኅበራዊ ትችቶችና ሌሎች ጉዳዮች የተካተቱበት መሆኑን ደራሲው ገልጿል::

በራማ ሸለቆውዳሴ ፈረደ የተባለች ገጣሚ በራማ ሸለቆ የተሰኘውን

የግጥም መድብሏን በ2000 ኮፒ ለአንባቢያን እነሆ ብላለች:: ፍቅርና አገራዊ ጉዳዮች ላይም ያጠነጥናል:: ጥቅምት 4 ቀን 2005 ዓ.ም. የተመረቀው መድበሉ የውዳሴን የ10 ዓመት የግጥም ሥራዎች አሰባስቦ ይዟል::

ጎንደር ተወልዳ ይርጋለም፣ አዲስ አበባና ሐዋሳ በመዘዋወር ያደገችው ውዳሴ፣ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተከታታይ የትምህርት ክፍለ ጊዜ የሁለተኛ ዓመት የሕግ ተማሪ ነች:: በተጨማሪም በሐዋሳ የሚገኝ የሕፃናት ማሳደጊያን ለሰባት ዓመታት ስታስተዳድር ቆይታለች:: ገጣሚዋ በአጫጭር ድርሰቶች ዳግም ከአንባቢዎች ጋር እንደምትገናኝ ገልጻለች::

በፈለገ ዓባይ

እንደው ለነገሩ ያህል እንጂ በዚህ ጉዳይ ማውራቱ የሰሞኑን የአሜሪካን ፕሬዚዳንታዊ የምርጫ ውትወታ ይመስል አሰልቺ ነው:: ግን ግን . . ደግሞ የአሜሪካን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አሰልቺ ብሎ ከመናገር ባለፈ ማን ምን ሊፈጥር ይችላል? . . . አሜሪካ ጉንፋን ቢጤ ሲይዛት እንጥሽ! . . . እያለ ለሚያስተጋባ ደሃ ዱሮስ ምን ምርጫ አለውና እምቢ አሻፈረኝ ብሎ ጆሮውን ይደፍናል:: ባይሆን

እነሱው ራሳቸው ያጉረምርሙ እንጂ:: ያቺ የዘጠኝ ዓመቷ ታዳጊ እንኳን ‹አሁንስ መረረኝ›› ብላ አይደል በነጋ በጠባ ባራክ ኦባማ፣ ሚት ሮምኒ፣ ሪፐብሊካን፣ ዲሞክራት ምናምን እያለ ሲያደነቁራት የነበረውን ሬዲዮ ከተሰቀለበት መደርደርያው ላይ አውርዳ የከሰከሰችው:: ለማንኛውም ሌሎች በርካታ ሬዲዮዎችና ቴሌቪዥኖች እንዲሁም ኮምፒውተሮችና የሞባይል ቀፎዎች ሳይሰባበሩ

ምርጫው አጓጉቶ ሳያጓጓ ተጠናቋል:: ባራክ ኦባማ ለቀጣዮቹ አራት ዓመታት እንደለመዱት ሊውረገረጉብን አንድ ብለው መንገዳቸውን ተያይዘውታል:: እናንተዬ! . . . ምነው ታዲያ ሐበሻ እንደያኔው አልፈነጠዘሳ? . . . ድጋሚ በመሆኑ ወይስ እሳቸው ባለመሸነፋቸው ቅር ተሰኝቶ? . . . ምን ይመስላችኋል በሞቴ? . . . እንደኔ እንደኔ ግን እነዚህ ዳያስፖራዎች በመጠኑም ቢሆን ቅር ሳይሰኙ አልቀሩም ባይ ነኝ:: ምክንያቱ ደግሞ ሰውዬው እንደለመደው አፉን ከመክፈት ባለፈ ክንዱን አይሰነዝርም ብለው ነዋ! . . . ይህን ስል የሰማ አንድ ወዳጄ ታዲያ ‹‹እንኳን ክንዱን መሰንዘር አይደለም ጣቱንም ወደ ሚፈልጉት አቅጣጫ በቀሰረላቸው›› አይለኝ መሰላችሁ? . . . እኔ የምፈራው ግን ይባሱኑ እጆቹን አጣጥፎ እንዳይቀመጥና እነሱንም ከሩጫቸው እንዳይገታቸው ነው:: እሱ ለራሱ ‹‹ላይፈጽም ቃል እየገባ›› እየተባለ ጥርስ ተነክሶበት ለጥቂት ይተርፋል ቢባልም በዝረራ ተቀናቃኙን ረትቶ ‹‹እንደተለመደው ወደፊት›› ብሏል:: ስለዚህ እንደወዳጄ ምክር ከሆነ እነኚህ የኛ ዘመዶች እንደሱው ከፊት ከፊቱ እየሮጡ ካላናገሩት ባሉበት ቆመው ይመጣልን ከጠበቁ ‹‹ሰው አለኝ ኋይት ሐውስ

ቢናገርም አይደርስ›› በሚል የማበላሽያ ተረት ሞኝነታቸውን ነግሯቸዋል:: የእሱንስ . . . ማን በነገረው?

ለማንኛውም ያለፈውን ምርጫ ድጋሚ ለማስመረጥ የምዳዳ አስመሰለብኝ:: እስቲ ሹልክ ብዬ ወደ ቀደመው ሐሳቤ ልግባ:: ዘንድሮ መቼም እጆች አይታጠፉ የተባለ ይመስል እጆች ሁሉ ሰብሳቢ አጥተው በየጎዳናው ተዘርግተዋል:: ምን ዘረጋቸው? አይባልም እንጂ ለምን እንዲህ ረዝመው ተዘረጉ ማለቱማ ያባት ነው:: አንዳንድ ጊዜ እግረኛው ከአሰቃቂው የትራፊክ አደጋ ራሱን ለማዳን ያለአግባብ ጠባብ ሆነው በተሠሩት የእግረኛ መንገዶች ሲራመድ ገፍተው ወደ መኪና መንገዱ የሚጨምሩት እጆች ብዙ ናቸው እኮ:: የለማኙ እጅ፣ የሳልባጅ ነጋዴው እጅ፣ የምናምን ሻጩ እጅ . . . አቤት የእጅ መአት:: እጅ እግርን ሲያደናቅፍ ያየ ሰው ካለ እግረኛ መንገድ ላይ መሆን አለበት::

የአንዳንዶቹ እጆችማ ጠልፈው ለመጣል ሁሉ ይሞክሩ ይመስል አንዴ ዘርጋ አንዴ እጥፍ ይላሉ:: በዚህ ጉዳይ ላይ ትዝብቱን ያጫወተኝ አንድ ወዳጄ

እጆች ይሰብሰቡወደ ሥራ በሚጓዝበት የእግረኛ መንገድ ላይ አንድ ዕድሜ የጠገቡ መነኩሴ እጃቸውን በረዥሙ ዘርግተው ይቀመጣሉ:: ምንም ቃል ስለማያወጡ ለምን እንደሆነ የገባው እግረኛ በተዘረጉት እጆች ላይ ከኪሱ ያወጣውን እየጣለ ያልፋል:: ያልገባው ደግሞ ሰላምታ መስሎት አጎንብሶ ይጨብጣል አለኝ:: ታዲያ ይበልጥ የገረመኝ ነገር ይህን ያዩ የአካባቢው ሕፃናት ከትምህርት ቤትም ሆነ ከሆነ ቦታ መጥተው በዛ መንገድ ሲያልፉ ‹‹የአባባን እጅ ቀድሞ የጨበጠ . . . ›› እያሉ መሯሯጣቸው ነው:: ይህን ወግ ያወጋኝን ወዳጄ በመገረም ሲያዳምጥ የነበረ አንድ መንገደኛ ታዲያ ‹‹በቀን ውስጥ ስንት ሰው ይጨብጣሉ?›› ሲል የፌዘኛ ጥያቄውን ሰንዝሯል:: አሁን ማን ይሙት እኚህ አዛውንት ቤሳቤስቲን የሚጥልላቸውን እጅ እንጂ ላቡን የሚጠርግባቸውን እጅ ይቆጥራሉ? . . . ሆሆ! . . . ሰው ግን ምነው እጅ አበዛ? . . . በሌላ ገጠመኝ ቃሊቲ አውቶብስ ተራ አካባቢ እንዲሁ ያለቅጥ የሚዘረጉ እጆች በዝተው ኖሮው መንገደኛው እጅ በደረት አድርጎ ለሚለምነው ሰው እንጂ እጆቹን እንደ እግር አርዝሞ ለዘረጋ ሰው መመፅወት እንዳቆመ ሰማሁ:: ይህ ምስጢር ሳይገለጽለት ኖሮ ድንገት የባነነ አንድ ተመፅዋች ታዲያ የሎንቺናው ሞተር ላይ እግሮቹን በደረቱ አጣጥፎ የለመዱ እጆቹን ዘርግቶ ለመለመን ሙከራ አድርጓል::

ታዲያ ይኼ እጅ የመዘርጋት አባዜ ከልመናነት ወደ ልማድነት አላደገም ትላላችሁ? በየመንገዱ የሚታዩት ሕፃናትና ሴቶች፣ ወጣቶችና አዛውንቶች ሁሉ ድንገት ሰው ባጠገባቸው ሲያልፉ እጃቸውን መዘርጋት ተጠናውቷቸዋል ማለት ይቻላል:: ቋንቋ የማይገባቸው ቱሪስቶች ታዲያ የማያልቅ ኮተታቸውን በጀርባቸው አዝለው በየመንገዱ ሲኳትኑ ለሳንቲም የተዘረጉትን የሕፃናቱን እጆች ለሰላምታ እንደተዘረጉ ቆጥረው ጭምቅ አድርገው ይዘዋቸው ብዙ ሜትሮችን ይጓዛሉ:: ‹‹እነሱ ምናለባቸው አትሉኝም?›› እጅ የሚዘረጋ የልብስ መስቀያ አሻንጉሊት እንጂ የሰው ልጅ አያውቁ ይሆናል:: እናም ይኼ እጅ መዘርጋት ጣት እንደመቀሰር ተቆጥሮ ‹‹ዋ! . . . ይቆረጣል›› ተብሎ በአዋጅ እስኪታወጅ ድረስ መጠበቅ አያስፈልግም የሚሉት ተንታኞቻችን ይህንንም የእጅ ምልክት የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት አድርጎ የሚጠቀም ፓርቲ ተፈጥሮ እንደያኔው ሁሉ በገጠር በከተማ እጅ የሚዘረጋ ሰው እንዳንመለከት ሲሉም ያስጠነቅቃሉ:: ለማንኛውም ግን እጆች ይሰብሰቡ፤ አልያም ደግሞ የተወረወረን ለመቅለብ ሳይሆን የተቀበረን ለማውጣት ይዘርጉ፣ የሚሉት ወገኖች ደግሞ እጅ ዘርግቶ ለቆመ ሰው ሲከፍሉ ‹‹ደረሰኝ መቀበልዎን አይዘንጉ›› የሚል ጽሑፍ ላንጠለጠሉ እጅ ዘርጊዎች ብቻ እንዲከፈል በሕግ እንዲታዘዝ ሐሳብ ያቀርባሉ:: እናንተስ . . .?

. ምነው ታዲያ ሐበሻ እንደያኔው አልፈነጠዘሳ? . . . ድጋሚ በመሆኑ ወይስ እሳቸው ባለመሸነፋቸው ቅር ተሰኝቶ? . . . ምን ይመስላችኋል በሞቴ? . . . እንደኔ እንደኔ ግን እነዚህ ዳያስፖራዎች በመጠኑም ቢሆን ቅር ሳይሰኙ አልቀሩም ባይ ነኝ:: ምክንያቱ ደግሞ ሰውዬው እንደለመደው አፉን ከመክፈት ባለፈ ክንዱን አይሰነዝርም ብለው ነዋ! . . . ይህን ስል የሰማ አንድ ወዳጄ ታዲያ ‹‹እንኳን ክንዱን መሰንዘር አይደለም ጣቱንም ወደ ሚፈልጉት አቅጣጫ በቀሰረላቸው›› አይለኝ

መሰላችሁ? . . . እኔ የምፈራው ግን ይባሱኑ እጆቹን አጣጥፎ እንዳይቀመጥና እነሱንም ከሩጫቸው እንዳይገታቸው ነው::

Page 83: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 11 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-2

በጋዜጣው ሪፖርተር

ዓለም አቀፍ ሱፐር ሞዴሊስት፣ ተዋናይና ዲዛይነር ኢትዮጵያዊቷ ሊያ ከበደ በአሜሪካውያን ታሪክ የመጀመሪያው ጥቁር ፕሬዚዳንት ሆነው በማሸነፍ እ.ኤ.አ በ2008 ወደ ኋይት ሐውስ (ነጩ ቤተ መንግሥት) የገቡትን ባራክ ኦባማ ለሁለተኛ ጊዜ እንዲመረጡ የቅስቀሳ ዘመቻ ማድረጓ ተሰማ::

ሞዴሊስት ሊያ ባራክ ኦባማ አሜሪካን ለመምራት ከተቀናቃኛቸው ሜት ሩምኒ ጋር ሲያደርጉ የከረሙትን የምረጡኝ ዘመቻ፤ ከሌሎች አሜሪካውያን ታዋቂ ሞዴሊስቶችና ተዋናዮች ቪቪካ ኤ ፎክስና ሻኔል ኢማን ጋር በመሆን አሜሪካውያን ኦባማን እንዲመርጡ ቅስቀሳ ማድረጓን ኧፍ ፖስት የተባለው ድረ ገጽ አስነብቧል::

ዘገባው እንደሚያሳየው ኢንተርናሽናል ሞዴሊስትና ተዋናይ ሊያ ከበደ በ2008ቱ የአሜሪካ ምርጫ አሸናፊ ለሆኑት ለባራክ ኦባማ በዓለ ሲመት 50 ሺሕ ዶላር መለገሷን ኾፍ ፖስት አስታውሷል::

ኑሮዋን በአሜሪካ ያደረገችው ዓለም አቀፍ ሞዴሊስት ሊያ በፋሽኑ ዓለም ከፍተኛ እውቅና ያላት ተወዳጅ ሞዴሊስት፣ ተዋናይ፣ ዲዛይነር ስትሆን በተጨማሪም በተባበሩት መንግሥታት የዓለም የጤና ድርጅት የእናቶችና የሕጻናት ጤና ጥበቃ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ናት::

ሊያ ዓለም አቀፋዊ እውቅናዋን ተጠቅማ በስሟ የሚጠራ ፋውንዴሽን በማቋቋም የሕፃናትን እና የእናቶችን ጤና በተመለከተ በዓለም አቀፍ ደረጃ ንቁ ተሳትፎና እገዛ ታደርጋለች:: እ.ኤ.አ በ2007 በኢትዮጵያ በሽመና ሥራ የሚተዳደሩ ወገኖቿ በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና እንዲያገኙ ‹‹ለምለም›› የተባለ በኢትዮጵያ ጥሬ ዕቃ ኢትዮጵያዊ ባህልን የሚገልፅ ቀሚስ ዲዛይን በማድረግና ለገበያ በማቅረብ በኢትዮጵያ በልዩና አስደናቂ በሆነ ጥበብ የሚሠሩ የሀበሻ ልብሶች በዓለም አቀፉ መድረክ እውቅናን እንዲያገኙ ጥረት አድርጋለች::

የአሜሪካው ፎርበስ መጋዚን በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ክፍያ ከሚከፈላቸው አስራ አምስት እንስት ሞዴሊስቶችና ዲዛይነሮች መካከል አንዷ አድርጎ መርጧት ነበር:: እንዲሁም በ2010 የታይም መጽሔት በዓለማችን ተጽእኖ ፈጣሪ ብሎ ከሰየማቸው 100 ሰዎች መካከል አንዷ ነበረች::

ማስታ

ወቂያ

ሴ ት

የዕርዳታ ጥሪየግብርና ሚኒስቴር ባልደረባ የሆኑት ዶ/ር ወርቅ አፈስ ወ/ፃዲቅ ባደረባቸው ከፍተኛ የኩላሊት ሕመም ምክንያት በሀገር ውስጥ ህክምና ሲደረግላቸው የቆየ ቢሆንም ሊሻላቸው ባለመቻሉ ወደ ውጪ ሀገር ሄደው እንዲታከሙ ተወስኗል፡፡ ይሁንና ወደ ውጪ ሀገር ሄዶ ለመታከም የሕክምናው ወጪ ብር 500,00 (አምስት መቶ ሺህ) እንደሚያስወጣቸው የታወቀ ሲሆን በሀገር ውስጥም ለሕክምና ከፍተኛ ወጪ ከማውጣታቸው ጋር ተያይዞ በራሳቸው አቅም ሕክምናውን በውጪ ሀገር ለማግኘት ባለመቻላቸው ሕይወታቸው በከፍተኛ አደጋ ላይ ይገኛል፡፡ ሕይወታቸውንም ለመታደግ የዕርዳታ ማሰባሰብ ሥራ ተጀምሯል፡፡

በመሆኑም በኃያሉ እግዚአብሔር ስም የዕርዳታ እጃችሁን እንድትዘረጉ በትህትና እየጠየቅን ለዕርዳታ ማሰባሰቢያ አገልግሎት የሚውለ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000032244096 የከፈትን መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ለሚደረግላቸው ዕርዳታ ከልብ እናመሰግናለንቤተሰቡና የሥራ ባልደረቦቹ

ለበለጠ መረጃ 0911-133913 0911-484019 0911-601173

የጨረታ ቁጥር:- I1D/OR/001/12

ጉዳዩ፡- የት/ቤቶች ግንባታ ጨረታ ማስታወቂያድርጅታችን ኢማጂን ዋን ዴይ ኢንተርናሽናል ኦርጋናይዜሽን /imagine1day/ መንግስታዊ ያልሆነ የውጭ በጎ አድራጎት ድርጅት ስሆን በኦሮምያ ክልል በትምህርት ጥራት ማሻሻል ሥራ ላይ የበኩሉን አስተዋፅዖ ለመድረግ በዝግጅት ለይ ይገኛል፡፡

በመሆኑም ድርጅታችን በስናና ወረዳ ለሚገኙ የአሎሴና ጉልቾ የመጀመርያ ደረጃ ት/ቤቶች በተነጣል ሁለት ብሎክ እያንዳንዳቸዉ ሦስት ክፍሎችን የያዙ እና አንድ ባለ ስምንት ክፍል ሽንት ቤት በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነምተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉእና ለተጨማሪ

እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረበ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡ ደረጃ 6 እና ከዛ በላይ የግንባታ ፍቃድ ያላቸው፡፡ በገጠር ቢያንስ ሶስት ተመሳሳይ ፕሮጆክቶችን ሰርቶ በአግባቡ ያጠናቀቀ ፡፡ተጫራቾች ስለ ጨረታው የሚገልፀውን ሰነድ የማይመለስ ብረ 100 ( አንድ መቶ

ብር) እና የታደሰ ንግድ ፍቃዳችሁን ከስራ ልምዳችሁ ጋር በመያዝ አዲስ አበባ፣ መሰቀል ፍላወር መንገድ፣ በልሁ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ከሚገኝው የድርጅታችን ዋና መስሪያ ቤት በመቅረብ ከ 03/03/2005 እስከ 11/03/2005 ዓ/ም ባለው የስራ ሰዓት የጨረታ ዶክመንቶችን መግዛት ይችላሉ፡፡

ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ብር 10,000 በባንክ የተረጋገጠ CPO ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ እና ቴክኒካል ፐሮፖዛል በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ህዳረ 12 ቀን 2005 ዓ.ም ከቀኑ 7:00 ሰዓት እስከ 8:00 ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

ጨረታው ህዳረ 12 ቀን 2005 ዓ.ም 8:00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በባሌ ዞን½ ሮቤ ከተማ በሚገኘው የስናና ወረዳ ትምህረት ጽ/ቤት ይከፈታል፡፡

ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ: ኢማጂን ዋን ዴይ ኢንተርናሽናል ኦርጋናይዜሽንየቀጥታ ስልክ ቁጥር 0114168460

ፓ.ሳ .ቁ 170910 ፋክስ ቁ. 0114673107

ለባራክ ኦባማ ዳግም መመረጥ የቀሰቀሰችው ሞዴሊስቷ ሊያ

ሞት ለመቀነስ የበኩሏን ድርሻ በመወጣት ላይ ትገኛለች::

ሊያ በዩናይትድ ስቴትስ ታዋቂ በሆኑ የአሜሪካ ቮግ መጽሔት ላይ በተደጋጋሚ በመውጣት ከፍተኛ እውቅናን አትርፋለች:: እንዲሁም በዓለማችን አሉ በሚባሉ እንደ ቮግ፣ ጋፕ፣ ጂቫንቺን የመሳሰሉ ትላልቅ የፋሽንና የዲዛይን ካምፓኒዎችና መጽሔቶቻቸው ላይ በከፍተኛ ክፍያ በፋሽኑ ዓለም በመሥራትና በማስተዋወቅ ኢትዮጵያን እያስጠራች ነው::

ኢትዮጵያዊቷ ሊያ በተዋናይነት ከተካፈለችባቸው ተወዳጅ ፊልሞች መካከልም ‹‹ጉድ ሼፐርድ››፣ ‹‹ሎርድ ኦፍ ዋር››፣ ‹‹ዴዘርት ፍላወር›› የሚጠቀሱ ናቸው::

የእነ ሊያ ከበደና ኦባማ ይመረጡ ዘንድ ሙሉ የሆነ ድጋፋቸውን የሰጡ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ዕድላቸው ቀንቶ ባራክ ኦባማ በአሜሪካ ታሪክ የመጀመርያው ጥቁር መሪ ሆነው አሜሪካን መምራት ብቻ ሳይሆን በድጋሚ ለመመረጥ መቻላቸውም ሌላ ትልቅ ታሪክ ሆኖ በአሜሪካውያን ዘንድ ሊመዘገብ ችሏል::

ሊያ የአፍሪካ እናቶችና ሕፃናት ከወሊድ ጋር በተያያዘ ከሚያጋጥማቸው ጉዳትና የሞት አደጋ ለመታደግ፣ ተገቢውን የጤና ድጋፍና እንክብካቤ እንዲያገኙ በትላልቅ ዓለም አቀፍ መድረኮች በዓለም አቀፉ የጤና ድርጅትና በተባበሩት መንግሥታት

የሕፃናት መርጃ ድርጅት ስብሰባዎች በመገኘት ለእናቶችና ለሕፃናት ጤና እንክብካቤ ድምጽዋን ከፍ በማድረግ በተደጋጋሚ አሰምታለች:: በሀገራችንም በመሰረተችው ፋውንዴሽን አማካይነት በወሊድ ምክንያት በእናቶችና በሕፃናቶች ላይ የሚደርሰውን

በምሕረት አስቻለው

ባለፈው ሳምንት ሰኞና ማክሰኞ በአዲስ አበባ ሒልተን ‹‹በኢትዮጵያ የማሕፀን በር ካንሰርን መከላከል›› በሚል መሪ ቃል በተደረገውና የአገር ውስጥ፣ የስዊዲንና ኖርዌይ የማሕፀንና የጽንስ ስፔሻሊስቶች በተገኙበት የውይይት መድረክ ላይ

ኢትዮጵያ የማሕፀን በር ካንሰርን በመከላከል ላይ ትኩረት ማድረግ እንዳለበት ተገለፀ::

ዓለም አቀፉ ውይይት ሲናሞክሽ በተባለው የሴቶች ክሊኒክ የተዘጋጀ ሲሆን፣ የክሊኒኩ ባለቤት ዶክተር መሠረት መንግሥቱን ጨምሮ የአገር ውስጥና የውጭ ባለሙያዎችም ጥናት አቅርበዋል:: የማሕፀን በር ካንሰርን ለመከላከልና

ለማከም የሚያስችሉ የሕክምና ትምህርቶችን ማስፋፋትን ጨምሮ በተለያየ ርእሰ ጉዳዮች ላይ የተደረጉ ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበዋል::

ከጥናቱ አቅራቢዎች አንዱ የሆኑትና የኖርዌ ኦስሎ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የማሕፀንና የጽንስ

ቅድመ ምርመራ የማሕፀን በር ካንሰር ዋና መፍትሔው

ወደ ክፍል 2 ገጽ 19 ዞሯል

ሞዴሊስት ሊያ

Page 84: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 12 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ

Page 85: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 13 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታወቂያ

ORGANIZED BY:ETHIOPIAN PULSES OILSEEDS AND SPICES

PROCESSORS-EXPORTERS ASSOCIATION (EPOSPEA) IN COLLABORATION WITH MINISTRY OF TRADE

NOVEMBER 28 - 29

EPOSPEA

AGRI-COMMODITY TRADE: CHALLENGES & OPPORTUNITIES

+251 911 40 62 35 [email protected]

THE 2ND INTERNATIONAL CONFERENCE ON PULSES, OILSEEDS AND SPICES

REGISTER TODAY AND BE PART OF THIS HIGHLY SOUGHT AFTER INDUSTRY

EVENT; PROMOTE YOUR HARVEST FOR EXPORT AND MEET INTERNATIONAL

BUYERS!

SHERATON ADDIS

WWW.EPOSPEAETH.ORG

PARTNER SPONSORGOLD SPONSOR

Page 86: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 14 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታ

ወቂያ

ባ ህ ልበሔኖክ ያሬድ

ሽናሻ በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኝ ብሔረሰብ ነው:: የዘንድሮው የዓለም ቱሪዝም ቀን በአገር ደረጃ በክልሉ ሲከበር ባህላዊ መገለጫዎቻቸው ከተጎበኙላቸው የክልሉ ነባር አምስት ብሔረሰቦች ጉሙዝ፣በርታ፣ኮሞ፣ማኦ አንዱ ሽናሻ ነው::

የዓለም ቱሪዝም ቀን በኢትዮጵያ ለ25ኛ ጊዜ ‹‹ቱሪዝምና ዘላቂ የኃይል አቅርቦት ለዘላቂ ልማት መሠረት›› በሚል መሪ ቃል በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስተባባሪነት ሲከበር ዕለቱ መስከረም 17 ቀን 2005 ዓ.ም. ከመስቀል በዓል ጋር እንደወትሮው መያያዙና ከሽናሻዎችም ልዩ አከባበር ጋር መግጠሙ ለበዓሉ ድምቀት ሰጥቶታል:: አጋጣሚውም ስለብሔረሰቡ ባህላዊ ሽምግልና ከክልሉ በቀረበው መግለጫ ለመገንዘብ አስችሎናል::

ዘመናዊ አስተዳደር እውን ከመሆኑ በፊት በፊት ሽናሻዎች የራሳቸው የሆነ የሽምግልና አስተዳደር ነበራቸው:: ሽምግልና ሲባል በዕድሜና ዕውቀት የላቁ ሰዎች ተመርጠው በሁለት ሰዎች ወይም ጎሳዎች የተፈጠረውን ግጭት በመፍታት እርቅ የሚወርድበት ሲሆን፤ ይህ ሽምግልና ጥንት ብቻ ሳይሆን ዛሬም በብሔረሰቡ ከፍተኛ ሚና በመጫወት ላይ የሚገኝ ሥርዓት ነው::

የሽምግልና ሥርዓቱ የሚከናወነው የተጋጩ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ የኅብረተሰብ አባሎች ሲሆን ጉዳዩም ፊት ለፊትና እንዲሁም በተናጠል በማነጋገር ይጣራል:: በመጨረሻም አጥፊው ወይም በዳዩ ተበዳዩን እንዲክስ ይደረጋል:: ሥርዓቱንም የተላለፈም ይቀጣል:: የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ባሰራጨው ጽሑፍ እንደገለጸው፣ በብሔረሰቡ የሽምግልና አስተዳደር ያሉት አራት ደረጃዎች ቡራ፣ ኔማ፣ ጼራ እና ፋላ ናቸው::

ቡራ፡- በአንድ ሰው ሽምግልና የሁለት ባላንጣዎች ጉዳይ የሚታይበት የሽምግልና ሥርዓት ነው:: “የቡራ” ሽምግልና የመጀመሪያ ደረጃ ሽምግልና ሥርዓት ሲሆን፣ ይህ ሰው ጉዳዩን በመመርመር የመሰለውን የመጀመሪያ ፍርድ ይሰጣል:: ይህም ፍርድ በብሄረሰቡ ቋንቋ “ቡራ ናይር ቆራ” ይባላል:: ትርጉሙም የቡራ የአንድ ሰው የመጀመሪያ ፍርድ ማለት ነው:: በፍርዱ ሁለቱ ባላንጣዎች ከተስማሙ ፍርዱ ይጸናል:: ወደ ሌላ አካልም ይግባኝ ሳይባል ይቀራል::

ነገር ግን ከላይ “ቡራ” በሚባለው የሽምግልና ሥርዓት መሠረት የተሰጠው ፍርድ ከሁለቱ ወገኖች በአንዱ ወይም ደግሞ በሁለቱ ስምምነት ካልተደረሰበት ይህን ፍርድ ለሌላ የሽምግልና አካል ለመስጠት ፍርዱን የተቃወመው አካል የቡራውን (የሽምግልናውን) ፍርድ ይጠይቃል:: ይህም የመጀመሪያው ሽማግሌ (ቡራ) ከፈቀደ በኋላ ለሁለተኛው ደረጃ የሽምግልና ሥርዓት ይሰጣል:: ይህም በሽናሽኛ ቋንቋ “ኔማ” የሚባል የሽምግልና (የአስተዳደር) አካል ነው::

የሽናሻ ባህላዊ ሽምግልናቅጣት ቀርቦ አውራው፣ጭምቦውና ቦርዴው ከሽማግሌዎች ምረቃ በኋላ አውራ ታርዶ ሥጋውና ጭምቦው ይበላል:: ቦርዴውም ይጠጣል:: ከዚህ በኋላ የተጣሉት ይተቃቀፋሉ:: ሰላም ሰፍኖ ጤናማ ማኅበራዊ ግንኙነታቸውን ይቀጥላሉ ማለት ነው:: የሽማግሌ ፍርድ ስላለመቀበል

ከላይ በብሔረሰቡ የሚገኙ የሽምግልና ሥርዓት ደረጃዎች ውስጥ አንድ ዓይነት ወይም የተለያዩ ውሳኔዎች ይሰጣሉ:: የሚሰጠውም ውሳኔ በባለጉዳዮች ተቀባይነት ካገኘ የሽምግልናው ሥርዓት ደረጃ ላይ ሊገታ ይችላል::

ነገር ግን እንደ ጉዳዩ በይግባኝ እስከ አራተኛው የሽምግልና ሥርዓት ደረጃ ማለትም “ፋላ” ከሚባለው ደረጃ ከደረሰ ከ4ኛ ደረጃ ውሣኔ በኋላ ይግባኝ አይፈቀድለትም:: ሆኖም በባለጉዳዮቹ መካከል አንዱ እስከ አራተኛው የሽምግልና ሥርዓት ደረጃ በተዋረድ ያመጣውን ውሣኔ ባይቀበልና አሻፈረኝ ብሎ በእምቢተኝነት ቢገኝ ይህ አሻፈረኝ ባይ በኅብረተሰቡ ይቀጣል::

እነዚህ ማኅበረሰባዊ ቅጣቶች የሚከተሉት ናቸው:: ኅብረተሰቡ ተሰባስቦ ይሔድና እምቢተኛው የሚኖርበት

የጎጆ ቤት ክዳንዋን ብቻ በማንሣት ሰውየው ከነቤተሰቡ ለሐሩርና ለዝናብ እንዲጋለጥ ይደረጋል::

ይህ የሽማግሌ ፍርድ ያልተቀበለ ሰው ሚስቱም ሆነ ልጆቹ ከጎረቤት ሴቶችም ሆነ ልጆች እንዲገለሉ፣ እሳት እንኳን ከጎረቤት እንዳይጭሩ፤ ወንዝ ወርደው ውኃ መቅዳትም ሆነ ከጎረቤት ሴቶችና ልጆች ጋር አብረው እንዳይሔዱ ይከለከላል::

በማሳ (በደቦና በወንፈል)፣ በሐዘን፣ በደስታ፣ ወዘተ ጊዜ ይህ ፍርድ ያልተቀበለ ሰው ከጎረቤት ጋር ግንኙነት እንዳያደርግ ይገለላል::

ይህ ፍርድ ያልተቀበለ ሰው እነዚህ ማኅበራዊ ማዕቀቦች ሲያስመርሩት ተሰድዶ ሌላ አገር ቢሔድ እንኳን ለሔደበት አገር (ቀዬ) ሽማግሌዎች መጠጊያ እንዳትሰጡት የሚል ሽማግሌ ተወክሎ ይላክበታል:: ሰውዬውም ከሔደበት መጠጊያ ስለሚያጣ ወደ ነበረበት ቀዬ እንዲመለስ ይደረጋል::

በተጨማሪም ይህ ቀድሞ የሽማግሌዎች ፍርድና ውሳኔ ያልተቀበለው ሰው ይህ ሁሉ በደል ሲደርስበት ጥፋቱ ይታወቀውና ያስቀየማቸውን ሽማግሌዎች እግራቸው ሥር በመውደቅ “ማሩኝ” በማለት ሽማግሌዎችን ይጠይቃል:: በዚህ ይቅርታ በሚጠይቅበት ጊዜ ፀፀቱን ለመግለጽ አጥንት በጥርሱ ይዞ ከሽማግሌዎች እግር ሥር በመውደቅ ‹‹ውሻ ሁኜ እገዛላችኋላሁ፣ ከዛሬ ጀምሮ በእናንተ ሥር እተዳደራለሁ፣ የእስከ አሁኑን ይቅር በሉኝ››፣ ወዘተ እያለ ሲጠይቅ ሽማግሌዎችም ኅብረተሰቡን ጠይቀው ቀድሞ የተነሣው የቤት ክዳን እንዲመለስና እቤቱ እንዲገባ ተደርጎ ከዚህም በኋላ የተጣለበት የጎረቤት ማዕቀብ ተነሥቶለት የተበየነበትን ካሳም ሆነ ቅጣት ከፍሎ ከኅብረተሰቡ በመቀላቀል ኑሮውን እንዲቀጥል ይደረጋል::

ቀደም ብሎ በቡራ የተፈረደው ፍርድ አሁንም በ”ኔማ” የሽምግልና አካል ከፀደቀ ፍርዱን ለሌላው አካል ለማሰማት የይግባኝ ፈቃድ ከ”ኔማ” ሽማግሌዎች ይጠይቃል:: ከተፈቀደለትም በኋላ ለሌላው የሽምግልና ሥርዓት ይሰጣል:: ይህም በሦስተኛ ደረጃ የሚገኝ የሽምግልና ሥርዓት ሲሆን በብሔረሰብ ቋንቋ “ጼራ” ይባላል::

ጼራ(ቴራ)፡- ጼራ የሚባለው የሽምግልና ሥርዓት ሦስት ሽማግሌዎች የሚገኙበት አስተዳደር ሲሆን፣ ከአንዳንድ ቦታዎች ቴራ ተብሎ ይጠራል:: በጼራ (ቴራ) ደረጃ ላይ የሚገኙ ሦስት ሽማግሌዎች ከዚህ ቀደም ቡራ እና ኔማ በተባሉ የሽምግልና ሥርዓቶች የተወሰነውን ውሳኔ ወይም ፍርድ በመመርመርና በማጣራት እንዲሁም ባለጉዳዮችን በማነጋገር በመጨረሻ ሦስቱ ሽማግሌዎች የግላቸውን ውይይት ካደረጉ በኋላ የቀድሞውን ውሳኔ በመሻር የራሳቸውን ፍርድ ይሰጣሉ::

ሆኖም ደረጃውን ጠብቆ በ “ቡራ”፣ በ “ኔማ” እና በጼራ የተወሰኑ ውሳኔዎች አሁንም ቢሆን በባለጉዳዮች መካከል ተቃዋሚ ቢገኝ የ“ጼራ” ሽማግሌዎች ፈቃድ ተጠብቆ ወደ ቀጣዩና የመጨረሻው ደረጃ ወደ ሆነው የሽምግልና ሥርዓት ይወሰዳል:: ይህም የመጨረሻው የሽምግልና ሥርዓት በሽናሽኛ “ፋላ” ይባላል::

ፋላ፡- ዳላ የሚባለው አንድ ሰው (ሽማግሌ) ብቻ ከዚህ

ቀደም ከ “ቡራ”፣ ከ “ኔማ” እና ከ“ጼራ” ከሚባሉ የሽምግልና ሥርዓቶች የተሰጠውን ፍርድ (ውሳኔ) በመመርመርና በማጤን ለመጨረሻ ጊዜ ውሳኔ (ፍርድ) የሚሰጥበት ደረጃ ነው:: ከዚህ ከፋላ ውሳኔ በኋላ ይግባኝ አይፈቀድለትም:: ይህም ማለት ይህ በአራተኛ ደረጃ የተሰጠው ፍርድ ግዴታ ተቀባይነት ይኖረዋል ማለት ነው::

የካሳና የቅጣት ዓይነቶች፡- በሽናሻዎች ካሳ ሲባል ከሽማግሌዎች ፍርድ በኋላ

አጥፊ (በዳይ) ሆኖ የተገኘው ለተበዳይ የሚከፍለው ክፍያ ነው:: በዚህ መሠረት ብዙውን ጊዜ የተለመደ የካሳ ክፍያ ይደረጋል:: ይህም ማለት በሽማግሌዎች ፍርድ መሠረት አጥፊ ወይም በዳይ ሆኖ የተገኘው ለተበዳይ ወይም ለተደፈረው ወንድ ከሆነ ጋቢ (ኩታ) ሴት ከሆነች ደግሞ ቀሚስ (ቡልኮ) ያለብሷታል ማለት ነው::

ቅጣት ሲባል ደግሞ በሁለቱ ባላንጣዎች ወይም ከሳሽና ተከሳሽ መካከልና አጥፊው ተለይቶ ከታወቀ በኋላ አጥፊው ደንቡን በመተላለፉ የሚከፍለው ክፍያ ነው:: በዚህ ዓይነት በሽናሻ የሽምግልና ሥርዓት በአብዛኛው የተለመዱ ቅጣቶች አውራ ዶሮ፣ በግ፣ ፍየል ሲሆኑ፣ ከእነዚህ አንዱ ሆኖ በተጨማሪም ጭምቦና ቦርዴ እንደየጥፋቱ መጠን ይቀጣል:: ቅጣቱም የሚፈጸመው ከዚህ በፊት ጉዳዩን የዳኙ ሽማግሌዎች በተገኙበት ሆኖ ይህ በአጥፊው ላይ የተበየነው

አገራዊው የዓለም ቱሪዝም ቀን ከመስከረም 14 ቀን እስከ መስከረም 20 ቀን 2005 ዓ.ም. በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ መዲና ሲከበር ወይዘሮ ታደለች ዳለቾና የክልሉ ፕሬዚዳንት አህመድ ናስር ተገኝተው ነበር:: ፎቶ በሔኖክ ሥዩም

Page 87: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 15 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-2

ከ ታ ሪ ክ ጥ ግ

ወደ ክፍል 2 ገጽ 22 ዞሯል

ማስታ

ወቂያ

Qw[ƒ v”¡ ›.T. Ÿ²=I u ‹ u}SKŸ~ƒ p`”Ýö‹ በኩል KcÖ¨< wÉ` uSÁ¹’ƒ ¾Áዛቸውን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 ወይም 98/90 u}cÖ¨< YM×” SW[ƒ uÓMê N^Ï (Ú[ታ ) ›¨ÇÉa መሸጥ ይፈልጋል::

}.l ›uÇ] p`”Ýõ

¾}uÇ]¨< eU የአስያዥ ስም ቤቱ የሚገኝበት አድራሻና የቦታ ስፋት

የይዞታ ማረጋገጫ ቁጥር

¾N^Ï መነሻ ዋጋ

ሐራጁ የሚካሄድበት ቀንና ሰዓት

1 SdKT>Á ¨/a S<”}N እ”É]e

¨/a S<”}N

እ”É]ስ

xK? ¡õK Ÿ}T ¨[Ç 17 k.24 u?.l. 898 uxK? ¡õK Ÿ}T ›e}ÇÅ` uŸ<M Ñv wKA 270 ካ.T@.

9808 1,084,270.33 ታህሳስ 9 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ ከጠዋቱ 4፡00 - 6፡00 ሰዓት ጨረታ

2 ሽሮ ሜዳ መሐመድ ቤሪንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር

እነ ወ/ሮ ከድጃ መሐመድ

አራዳ ክ/ከተማ ቀበሌ 01 ቤ.ቁጥር 287 አፍንጮ በር የቦታ ስፋት

1139 ካሜ

አ/11/12/01/0969 4,053,000.00 ታህሳስ 10 ቀን 2005 ዓ.ምከሰዓት 8፡00 - 10፡00 ሰዓት ጨረታ

3 አዳማ አቶ ታደለ አደሬ አቶ ታደለ አደሬአዳማ ከተማ ቀበሌ 04 የቤ.ቁ.

አዲስ የቦታ ስፋት 1035 737885/2002 2,545,048.70 ታህሳስ 11 ቀን 2005 ዓ.ም

ከጠዋቱ 4፡00 - 6፡00 ሰዓት ጨረታ አዳማ ከተማ ቀበሌ 04 የቤ.ቁ. 1015 የቦታ ስፋት 200 ካ.ሜ

6858/96 307,800.00 ታህሳስ 11 ቀን 2005 ዓ.ምከሰዓት 8፡00 - 10፡00 ሰዓት ጨረታ

4 SdKT>Á VÐ ›Ó]¢ት ኃ..¾}.¾Ó.TIu`

›„ ŸuÅ ¨c” VÐ Ÿ}T kuK? 02 uÉa¨< S”ÑÉ ÉMÉ¿” dÃhÑ\ ÁK¨< ¾ØØ SÇSÝ É`σ

0392/54-1/A-Ka/96 5,733,143.20 ታህሳስ 11 ቀን 2005 ዓ.ም

ከጠዋቱ 4፡00 - 6፡00 ሰዓት ጨረታ

5 hgS’@

›„ ²LKU

›KT¾G<

›„ ²LKU ›KT¾G< hgS’@ Ÿ}T፣ Ç=xቃ kuK?፣ ¾x eóƒ 500 ካ_

1911/2000 307,791.00 ታህሳስ 12 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-6፡00 ሰዓት ጨረታ

¨/a Qèƒ

›KT¾ሁhgS’@ Ÿ}T፣ ›ªሾ kuK?፣ ¾x

eóƒ 200 ካ.T@

11633 142,004.00 ታህሳስ 12 ቀን 2005 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 - 10፡00 ሰዓት ጨረታ

6 አዋሳ ወ/ሮ ቤተልሔም ሲሳይ

ም/ሣ ገነት አርባሞ አዋሳ ከተማ ታቦር ን/ቀበሌ 2-07 የቦታው ስፋት 260 ካሬ ሜትር

20757 127,008.74 ታህሳስ 13 ቀን 2005 ዓ.ምከጠዋቱ 4፡00 - 6፡00 ሰዓት

7 ፋሲል አቶ ፈንቴ ምትኬ አቶ ፈንቴ ምትኬ ጎንደር ከተማ ወረዳ 2 ቀበሌ 11 የቤ.ቁጥር 540 አልትራ ፍርድ

ህንፃ 1714 ካ.ሜ

03442/98 1,969,700.00 ታህሳስ 16 ቀን 2005 ዓ.ም

ከጠዋቱ 4፡00 - 6፡00 ሰዓት ጨረታ

የሐራጅ ደንቦች፣1. }Ý^Œ‹ ¾N^Ì” S’h ªÒ ›”É አራተኛ uv”¡ ¡õÁ T²¹ (c=.ú.*.) w‰ uTeÁ´ SÝ[ƒ ËLK<:: ›g“ò ¾J’¨< }Ý^‹ Ág’ðuƒ” k] Ñ”²w u›Y^ ›Ueƒ (15)

k“ƒ ¨<eØ ›ÖnMKA “MŸðK ÁeÁ²¨< Ñ”²w Kv”Ÿ< Ñu= J• N^Ì ÃW[³M:: በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል፡፡2. በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪዎችና አስያዦች ብቻ ናቸው::3. ¾N^Ï iÁÛ ¾T>”H@Ũ< የመያዣው ንብረት uT>јuƒ x ’¨<::

4. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሰዓት ሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም፡፡5. ለሐራጅ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልጉ ከአበዳሪው ቅርንጫፍ ወይም ከሕግ አገልግሎት ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ መጎብኘት ይችላሉ፡፡ 6. ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዢው/አሸናፊው ይከፍላል፡፡7. ማንኛውንም ከሊዝ ክፍያ ጋር በተያያዘ ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ክፍያ የጨረታው አሸናፊ የሚከፍል ይሆናል፡፡8. K}ÚT] S[Í ueM¡ lØር 011-465-52-22 ¾¨<eØ SYS` 220 ¨ÃU 011-466-65-93 Ũ<K¨< SÖ¾p ËLK<::

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ ¾N^Ï Teታ¨mÁ

. . . ከሰዓት በኋላ ራስ ካሣ በአደባባይ የዋለውን ችሎታቸውን ጨርሰው ለአንድ ሰዓት ያህል በፈረስ ሔደን ተዘጋጅቶ ከሚጠብቀን የጦር ሠፈራችን ደረስን:: በድንኳን ገብተን ጥቂት እንዳረፍን የኛ አሽከር አገልጋይ ወደ ድንኳኗ አንገቱን ብቻ አሾልኮ፣ ‹‹ግብር ተዘጋጅቷል ጌታ›› አለኝ:: ‹‹ግብር›› ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ሹማምንቶች ለበታች ሹሞቻቸው የሚያገቡት ወይም የሚያበሉት የዕለት ድግስ ነው:: ምንም እንኳን ዋናው ነገር ምግብና መጠጥ ቢሆንም ግብር ዝም ብሎ ተራ ድግስ አይደለም:: ግብር የራሱ የሆነ ልዩ ደንብና ሥርዓት አለው:: ግብር እስካሁን ያለ ረጅም ታሪክ ያለው፣ የኢትዮጵያውያን ሲወርድ ሲዋረድ እዚህ የደረሰ ታሪካዊ መስተንግዶ ነው:: እናም በኢትዮጵያ ያለ ግብር ሕይወት የሚታሰብ ነገር አይደለም::

ለዚያም መሰለኝ ራስ ካሳ በየቀኑ ማለት ይቻላል ግብር የሚያበሉት:: ራስ ካሳ ወደፊት እንደምናየው በጦር ሜዳም የጣልያን አውሮፕላኖች እንደዚያ እየዞሩ ክፉኛ በቦምብ በሚደበድቡን ጊዜ ሳይቀር ግብር ያበሉ ነበር::

ራሳ ካሳ በጦርነት ወደ ጦር ሜደ ስንሔድ በሰፈርንበት የጦር ሰፈር ግብር ማብላት ይችሉ ዘንድ ሁሌም በመሀል የጦር ሰፈር የሚቆም ትልቅ የግብር ድንኳን አላቸው:: በዚህ የግብር ድንኳን ውስጥ በአንድ ጊዜ ከ100 ሰው በላይ መስተናገድ ይችላል:: የየዕለት ግብሩን የሚያዘጋጁ የራስ ካሳለለ የግል አሽከሮች ሲኖሩ ቁጥራቸውም ወደ 200 ገደማ ይሆናል::

እንግዲህ እነዚህ አሽከሮች ግብር በሥነ ሥርዓቱ ማዘጋጀታቸውን ብቻ ሳይሆን ግብር የሚገባው ሹማምንት በደረጃውና በተመደበለት ቦታ ሁሉ በትክክል መቀመጡን የሚቆጣጠር አንድ ሹም (እልፍኝ አስከልካይ) አለ:: ይኼ ከሲታ እልፍኝ አስከልካይ ሹም ሁሌም ያቺን ወጥና ቅባት የጠገበች የደንብ ልብሱን ለብሶ የዘወትር ሥራውን እስከ ጦርነቱ ፍጻሜ ድረስ በታላቅ ንቃት ያከናውን ነበር::

ይኼ ሹም ግብሩ በትክክል መዘጋጀቱን ካረጋገጠ በኋላ በዛች ወጥ በጠገበች ልብሱ ላይ ነጭ ነጠላውን እብብቱ ስር ያስርና የነጠላዋን

የ‹‹ግብሩ›› ውሎእንደማንኛውም የርሳቸው ተራ ደሃ ጭሰኛ ገበሬ ሁሉ በእጃቸው ነው የሚበሉት:: ራስ ካሳ ከበሉና እጃቸውን ታጥበው አፋቸውን ከተጉመጠመጡ በኋላ አሽከሮች ቀጣዮችን የዕለቱን ግብርተኞች እንደየደረጃቸው ማስገባት ይጀምራሉ::

በራስ ካሳ ጦር ውስጥ ከራስ ካሳ ቀጥሎ ከፍተኛ የሚባለውን ሥልጣን ያለው የበኩር ልጃቸው ደጃዝማች ወንድወሰን ነው:: እናም ደጃዝማች ወንድወሰን እንደ ሁለተኛ ሰው ለግብር ይገባል:: ለኔና ለጓደኛዬ ራስ ካሳ ከከፍተኞቹ ባለሥልጣናት እኩል ቦታ ስለመደቡልን ከደጃዝማች ወንድወሰን ቀጥለን ከሁለቱ የንጉሠ ነገሥቱ እንደራሴዎች ከበጅሮንድ ለጥይበሉና ከቀኛዝማች ደህኒ ጋር እንደ ሦስተኛ ሰው ለግብር ገባን:: ከኛ ቀጥሎ ሌሎች ከፍተኛ ሹማምንቶች ገብተው የግብሩ ድንኳን እስካፍንጫው ሞልቶ ግብር ተበላ:: ግብርተኛው እንዲህ በአንድ መሶብ ዙርያ አምስትም ስድስትም ሆኖ በባዶው መሬት ላይ በቂጡ ተቀምጦ እንጀራውም ወጡም እየተጨመረ የቻለውን ያህል ይበላል::

ወጥ የኢትዮጵያውያን ብሔራዊ ምግብ ማባያ ነው:: ድሃ ሆነ ሃብታም ያለ ወጥ ምግብ የሚታሰብ ነገር አይደለም:: ልክ እያንዳንዱ ሕንድ በየቀኑ በእርድ የተቀቀለ ሩዝ እንደሚበላው ሁሉ

ሁለት ጫፎች በሁለቱም ትከሻዎቹ ላይ ወደኋላ አጣፍቶ (አደግድጎ)፣ በራስ ካሳ ፊት ይቀርብና ‹‹ግብር›› መዘጋጀቱን ለራስ ካሳ ለክብራቸው የሚገባቸውን ሰላምታ አቅርቦ ይናገራል::

ራስ ካሳ በዚሁ እልፍኝ አስከልካይ ሹማቸው ታጅበው እንደ መጀመርያ ሰው ለግብር ወደ ድንኳን ይገባሉ:: ራስ ካሳ በግብሩ ድንኳን ውስጥ በተዘጋጀላቸው የክብር ቦታ እንደተቀመጡ አሽከሮች ቀርበው የተዘጋጀውን ግብር የተለያዩ ወጦች ያቀርባሉ:: ሁለት ጎረምሶች ደግሞ ከራስ ካሳ ጀርባ ቆመው ራስ ካሳን ዝንቦች በምግብ ሰዓት እንዳያስቸግሯቸው በጭራ ዝንቦችን በጥንቃቄ ያባርራሉ:: ምግቡ እንደቀረበ የራሳ ካሳ የግል ጠባቂና ጠንካራው አገልጋይ ይቀርብና ከቀረቡት ምግቦች በትንሽ በትንሹ ይቀምሳል:: አገልጋዩ ጠባቂያቸው ምግቡን ከመቀመሰ በኋላ በራስ ካሳ ግብሩን ይጀምራሉ:: ምናልባት ይኼ አጉል እምነት ይመስል ይሆናል:: ግን በኢትዮጵያ ታሪክ በርካታ ነገሥታት ከምግብና ከመጠጥ ጋር ተቀላቅሎ በሚሰጥ መርዝ ዙፋናቸውን ያለፍላጎታቸው መልቀቅ ተገደዋል:: በመርዝ ተገድለዋል::

ራስ ካሳ ያለምንም ጭቅጭቅ በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ሃብታምና ከፍተኛ ሥልጣን በጃቸው ካለ ጥቂት ከፍተኛ ሹማምንቶች አንዱ ናቸው:: ቢሆንም ያለምንም ሹካና ማንኪያ

[ከሰባ ሰባት ዓመት በፊት በጥቅምትና ኅዳር ወራት ኢትዮጵያን መውረር የጀመረው ፋሺስት ኢጣሊያ ሚያዝያ 27 ቀን 1928 ዓ.ም. አዲስ አበባን ከመቆጣጠሩ በፊት በየግንባሩ ኢትዮጵያውያኑ እርመኛ አርበኞች ሲዋጉት፣ ሲያጠቁት ኖረዋል:: መዲናዋን ቢይዝም ዳርና መሀል ሆነው አርበኞች በዱር በገደሉ ሲተከትኩት መግቢያ መውጫ ሲያሳጡትም ቆይተዋል:: ከአምስት ዓመት ቆይታ በኋላም ድራሹን አጥፍተውታል::

በዘመቻው ከኢትዮጵያውያኑ አርበኞች ሌላ አፍቃሬ ኢትዮጵያውያን የውጭ አገር ተወላጆች ወታደሮች ሆነው በተጋድሎው ውስጥ አልፈዋል:: አንደኛው የቼክ ሪፐብሊክ ተወላጅ የኾኑት ኢንጂነር አዶልፍ ፓርለሳክ ናቸው:: በ1928 ዓ.ም. ኢትዮጵያ መጥተው በሻምበልነት (ካፒቴን) ማዕርግ

በሰሜን ጦር ግንባር የዘመቱት ከጠቅላይ አዛዡ ራስ ካሣ ኃይሉ ሥር ሆነው ነው:: በ73 ዓመታቸው በፕራግ ከተማ ከማረፋቸው በፊት በቼክ ቋንቋ ‹‹ሃበሽሰካ ኦዴሳ›› (Habesska Odyssea) ጽፈው አሳትመዋል:: ይህንኑ መጽሐፍ ተጫነ ጆብሬ መኰንን በ2002 ዓ.ም. ተርጉመውት ‹‹የሃበሻ ጀብዱ›› ብለው ለንባብ አብቅተውታል::

በ1928 ዓ.ም. የሰሜን ጦር ግንባር ጠቅላይ አዛዥ ከነበሩት ራስ ካሣ ጋር አብረው በተጓዙበት ጊዜ ያዩትን ጀግንነት በእማኝነት ጽፈዋል:: በዘመኑ አዛዡ ለሠራዊቱ ‹‹ግብር›› ሲያበሉ የነበረውን ገጽታንም አሳይተውበታል:: ከመጽሐፉ ያገኘነውን ከፊል ገጽታ እዚህ ላይ አኑረነዋል:: (በሔኖክ ያሬድ)]

Qw[ƒ v”¡ ›.T.

Page 88: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 16 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ

Page 89: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 17 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታወቂያ

Page 90: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 18 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ

ከክፍል 2 ገጽ 7 የዞረ

Re: Invitation to Tender

Dear Sir/Madam

The Norwegian Refugee Council (NRC) is a non-governmental, humanitarian organization with 60 years of experience in helping to create a safer and more dignified life for the displaced people. Since 2011, NRC Ethiopia is working to improve the living conditions of the refugees in Dollo Ado, Shire and Asossa refugee camps through the provision of Shelter, Youth Education and Camp Management training.

NRCis looking for potential bidders for the supply of ;

Item No.

Item Description unit Quantity

1 Corrugated Iron Sheet (35 gauge,2x0.9m) Pcs

15880

2 Chicken wire (2x2cm opening ) 30m long, 12 kg

roll 820

♦ The supplier must be registered by the government of Ethiopia and have to submit renewed business license, VAT, TIN certificates and other relevant documents.

♦ The bidder has to mention the delivery schedule, term of payment and Price validity

♦ All bidders must enclose the bid documents sealed in the envelope and submit to NRC Ethiopia offices in Addis Ababa or Dollo Ado NRC office not later than Wednesday,November 14, 2012, 12:00 AM.

♦ Bids will be opened in the presence of supplier or representatives on the same date Wednesday, November 14, 2012, 3:30 PMat NRC Ethiopia Addis Ababa Office located at Bole KefleKetema, Kebele 03/05 House No.375,Cape Verde Street,WMA Building, (in front of National Oil Company (NOC)) and NRC field office located in Dollo Ado NRC office.

♦ Late bids will not be considered.♦ NRC reserves the right to select a supplier deemed most

suitable considering cost, quality, delivery time, payment terms and other factors

♦ For any inquiries, please contact NRC office at 011-6-619980/81

♦ NRCreserves the right to reject all or part of the tender.♦ The Present Tender request is not an order and does not

engage NRC on any legal ground or Financial commitment

ዘለው መስጊድ መግባት፣ ሰዎችን ሲያስተምሩ የነበሩ ሊቃውንትን መያዝ፣ ከሴቶች መስጊዶች ውስጥ መግባት የመሳሰሉት ችግሮች የተከሰቱት ሲሆን፣ ይህም የሆነው ስለኢስላም የማያውቁ በመሆናቸው ሊሆን ይችላል:: ስለዚህ በአንድ በኩል ሚዛኑን የጠበቀ ማኅበራዊ ተሳትፎ እንዲኖር እያደረጉ በሌላ በኩል ደግሞ ለሁሉም ሰላም አስከባሪዎች ሥልጠና እየሰጡ፣ እንደየሃይማኖቱ ሰላም የማስከበር ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የሚያስችል ሕጋዊ ሁኔታ ማመቻቸት ያስፈልጋል::ብሔራዊ ሸንጎዎች (የሕዝብ ተወካዮችና የፌደራል ምክር ቤቶች)

ብሔራዊ ሸንጎ ፖለቲካ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊና ባህላዊ እንዲሁም ብሔር ብሔራዊና ሕዝባዊ ጉዳዮችን የሚያከናውን አካል እንደመሆኑ፣ በዚህ ውስጥ የሃይማኖትና የእምነት ጉዳዮችም በአንዱ ወይም በሌላ መልኩ እየተሰባጠሩ የሚመጡ ስለሆነ፣ ምርጫ ሲካሄድ ሃይማኖትም ግምት ውስጥ ይገባ እንደሆነ ወይም ሃይማኖትን የሚመለከቱ ክፍሎች እንዲኖሩት ያስፈልግ እንደሆነ ማስተዋል ያስፈልጋል:: ከዚህም በተጨማሪ አንዳንድ ሕጎችን ከሃይማኖት እኩልነት አንፃር እንደገና መቃኘት ያስፈልግ እንደሆነ መመልከት ያስፈልጋል:: በእርግጥም የብዙ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ብቻ ሳይሆን የዓለም አቀፍ መዲና በሆነችው ኢትዮጵያ የሚገኝ ብሔራዊ ሸንጎ ለአፍሪካ ጥሩ ምሳሌ ሆኖ መገኘት አለበት:: ከሃይማኖት ጋር የተሳሰሩ ሕጎችን ማለትም ሕገ መንግሥቱ ያረጋገጣቸው መብቶችን ለማረጋገጥና ሁሉንም ሃይማኖቶች እኩል ለማስተናገድ የሚደረገውን ጥረት ማጠናከር ይኖርበታል:: እንዲሁም ኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች፣ ሕዝቦች፣ የተለያየ እምነትና አመለካከት ያላቸው ሰዎች በመቻቻልና በሰላም አብረው የሚኖሩባት አገር መሆኗን የበለጠ ማሳየት አለበት:: ብሔራዊው ሸንጎ የአማኙ ከፍተኛና አነስተኛ ቁጥር መሆን ሳይገድበው የሁሉንም ህልውና የሚያረጋግጥና ሁሉም የሸንጎ ተወካይ የኢትዮጵያውያን ነው የሚያሰኝ ሆኖ መገኘት ይጠበቅበታል:: የሃይማኖት ሥነ ምግባር

ምንም እንኳን ሁሉም ሃይማኖትና እምነት የራሱ የሆነ ሥነ ምግባር ያለው ቢሆንም ሁሉም ሃይማኖቶች በጋራ የሚስማሙበትን የሃይማኖት ሥነ ምግባር በማውጣት የሕግ አካል ማድረግ ይቻል እንደሆነ መመካከር ያስፈልጋል:: የሃይማኖት የጋራ ሥነ ምግባር መኖር በጭፍን «ትክክለኛው የእኔ ነው» ከሚል አመለካከት አውጥቶ «ለካስ ሌሎችም እንደኛ ትክክል የሆነ የሥነ ምግባር መመርያ አላቸው» የሚል አዎንታዊ አመለካከት ያሰፍናል:: በተጨማሪም ሕዝብ ለመቻቻል፣ በፍቅርና በሰላም አብሮ ለመኖር የሚያደርገውን ጥረት የበለጠ ሊያጠናክር እንደሚችል ይታመናል:: ደረጃ በደረጃም ለዘመናት የነበረውን አንዱ ሌላውን እንዳያውቅ ይከለክል የነበረውን አስተሳሰብ በማስቀረት አንዱ ስለሌላው እንዲያውቅ ያስችለዋል:: ሃይማኖት በማወቅ ላይ የተመሠረተ እንዲሆን በማገዝም አገር በዕውቀት የሚመራ ዕድገት እንዲኖራት የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ሊያግዝ ይችላል:: ስህተት እንደነበረ ሊቀጥል የማይችለው ወይም «ስህተት መብት የለውም» የሚባለውም ዕውቀት በሂደት ትክክለኛውን ለማሳወቅ ስለሚችል ነው::ሃይማኖቶች ለዘመናዊ ሥልጣኔ በራቸው ዝግ አይደለም

አንዳንድ ሰዎች በተለይም ፍልስፍናዎች ለዘመናዊ ሥልጣኔ በራቸው ዝግ እንደሆነ አድርገው ይመለከቷቸዋል:: በተለይም የማርክሲዝም ሌኒኒዝም እንዲሁም የማኦ ፍልስፍና በዚህ ረገድ የሚያወሷቸው ጽንሰ ሐሳቦች አሉ:: «አውሮፓውያን ሰማይ ሰማዩን እያሳዩን የምድር ሀብታችንን ጠራርገው ወሰዱብን» የሚል አፍሪካዊ አባባልም አለ:: ነገር ግን የሃይማኖቱ መሪዎች ይፈጥሯቸው ከነበሩ መሰናክሎች ለመገላገል ካልሆነ በስተቀር ሃይማኖት ሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዳያድግ መሰናክል ሊሆን አይችልም:: ይልቁንም የሳይንስና ቴክኖሎጂን ጥበብ ተጠቅመን አንዳች ነገር ባገኘን ቁጥር የፈጣሪን ረቂቅ ባህርይ እንድናውቅ የሚረዳ ሆኖ ይገኛል:: ለምሳሌ ከአንድ የኤሌክትሪክ ኃይል አመንጭ በሴኮንዶች በሚቆጠር ፍጥነት መስመሩ በተዘረጋበት ቦታ ሁሉ ሲጠፋ፣ አንዲት ትንሽ ኮምፒዩተር ብዙ መረጃዎችን ስትይዝና ከመቅጽበት መረጃ ስትቀበልና ስታስተላልፍ፣ እንዲሁም በአጭሩ የአሁኑ የኢንተርኔት ጥበብን ስንመለከት የሰው ልጅ ከሴሎች ወደ አንጎል ብሎም ከፈጣሪው ጋር ያለው ግንኙነት ምን እንደሚመልስ ለመረዳት እንደሚያስችለው ያስገነዝበናል:: ቻርልስ ዳርዊን (1809-1882) የተባለው ሊቅ ስለሰውና ተፈጥሮ ባደረገው ምርምር የሞት ፍርድ በተፈረደበት ጊዜ ቶማስ ሐክሲሊ (1825-1895) ያዳነው «ዳርዊን የፈጣሪን ሥራ የበለጠ እንድንረዳ አደረገን እንጂ ሃይማኖትን የሚፃረር ተግባር አልፈጸመም፤» ብሎ በመከራከር እንደነበረ ጸሐፊው ለማስታወስ ይወዳል:: ይህም ማለት አሁን ባለው የሰው ልጅ ግንዛቤ መሠረት የዳርዊን ሳይንሳዊ ምርምር ተቀባይነትን አግኝቷል ማለት አይደለም:: ይልቁንም ኢስላም ከሳይንስ፣ ከቴክኖሎጂ፣ ከኢንጂነሪንግ፣ ከሥነ ውበት፣ ከፍልስፍና ጋር በጥልቅ የተቆራኘ በመሆኑ፣ ለአገራችን ዕድገት በጣም ጠቀሜታ ያላቸውን ጠበብት እንድንመለከታቸው በር ይከፍት እንደሆነ ማስተዋል ተገቢ ነው::

የደራሲ መንግሥቱ ለማ አባት የነበሩት አለቃ ቃለማ ኃይሉ ዘመናዊ የጽሕፈት መኪና ለአማርኛ የማይመች ስለሆነ በላቲን ፊደላት መጠቀም ምን ችግር አለበት ተብለው በሊቃውንቱ ሲጠየቁ፣ «ቴክኖሎጂው የግዕዝ ፊደላትን መጠቀም ካልቻለ በላቲን ከመጠቀም ለምን በዓረብኛው አንጠቀምም? ለዚያውም ጎረቤቶቻችን ናቸው:: በዚያውም ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች የሚጠቀሙት በዓረብኛ ነው፤» ብለው ሲመክሩ «በእስላምኛማ ምነው?» ተብሎ መቅረቱን አቶ መንግሥቱ ለማ በሕይወት በነበሩበት ጊዜ ለጸሐፊው እንደነገሩት ያስታውሳል:: ዛሬ ዳግማዊ ህዳሴ (ሬነሳንስ) የምንለውም ከ14ኛው 17ኛው ክፍለ ዘመን የተካሄደው በሃይማኖት ሰዎችና ከሃይማኖታዊ አመለካከት ጋር እየታገለ እንደነበረ እናስታውሳለን:: ኢስላም፣ ክርስቲያንና

ይሁዲ አንዳቸው ከሌላው የሚወራረሱት ጥበብ በመኖሩም የሳይንስና ምርምሩ ሥራ ለዘመኑ ሥልጣኔ ዝግ እንዳልሆነ ያስገነዝበናል:: ስለሆነም ሳይንሳዊ ምርምሮችና ሃይማኖቶች የሚገናኙበት መንገድ ይኖር እንደሆነ ታሳቢ ያደረገ ሕግ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ ይገኛል:: ሃይማኖታዊ አክራሪነትና አሸባሪነት

በአሁኑ ጊዜ ስለ ሃይማኖታዊ አክራሪነት ሲነገር ይሰማል:: ሃይማኖታዊ አክራሪነትም ከሽብርተኛነት ጋር አብሮ ሲወሳ ይስተዋላል:: ነገር ግን በሃይማኖት አክራሪነትና በአሸባሪነት መካከል ያለው ግንኙነት ምንድነው? በእርግጥ ሃይማኖትን አክርሮ ወይም አጥብቆ መያዝ አሸባሪነት ነው? በዚህ ረገድ የዚህ ጽሑፍ አዘጋጅ በልዩ ልዩ አጋጣሚዎች ገልጿል:: ከነዚህም ውስጥ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በ1987 እና በ2000 ዓ.ም. ኢማም አህመድ ኢብራሂም (አህመድ ግራኝ) በሚል ርዕስ ባሳተመው መጽሐፍ፣ በ2004 ዓ.ም. «መቻቻል» በሚል ርዕስ ባሳተመው መጽሐፍ በሰፊው ለማብራራት ሞክሯል:: ይሁንና ጥብቅ አማኝ መሆን ከራስ ጋር እንጂ ወደ ሌላ የማይሸጋገር መሆኑ በውል ያልተረዳቸው ሰዎች አሁንም እያደበላለቁ ስለሚያቀርቡት፣ አንዳንድ ጊዜም ለማስፈራሪያ ወይም ለጥላቻ ስለሚጠቀሙበት ለመተንተን የማይቻል መስሎ ይታያል:: ወገቡን በገመድ አስሮ የሚሄድ ባህታዊ «አክራሪ ክርስቲያን ነው» ማለት አሸባሪ ነው ማለት ሊሆን አይችልም:: ስለመጭው ዓለም እንጂ ስለዚህ ዓለም አንዳች ነገር የማይደንቀው ሙስሊም የሃይማኖት አባት በሃይማኖቱ አክራሪ ቢሆንም አሸባሪ የሚለው ቅፅል አይመለከተውም:: ሁለቱም የሃይማኖት አባቶች ስለራሳቸው መጨረሻ ባለማወቅ ፈጣሪ ምን እንደሚያደርጋቸው እያሰቡ በፍርኃት የሚንቀጠቀጡ እንጂ ሰውን በጦር መሣሪያ የሚያጠፉ አይደሉም::

ያልበደላቸውን፣ ያልነካቸውን፣ ስለነሱ መኖርና አለመኖር ደንታ የሌለውን ሕዝብ የጦር መሣሪያ አንስተው የሚገድሉ፣ የዕለት ተዕለት አሰልች ሕይወቷን ለመምራት ወደ ገበያ የወጣችን የብዙ ልጆች እናትን በቦምብ የሚያጋዩ ግን ሃይማኖታቸውን በጥብቅ በመከተላቸው ሳይሆን የፖለቲካ ሥልጣን በመፈለጋቸው መሆኑ እየታወቀ፣ አክራሪ ሃይማኖተኞች እንደዚህ ያለ እኩይ ተግባር ከሚያከናውኑ ሰዎች ጋር አሸባሪዎች ሆነው በአንድ ጊዜ የሚቀርቡበት ሁኔታ አለ:: ሙስሊሙን ሁሉ በአሸባሪነት ለመመደብ የሚሹም ሊኖሩ ይችላሉ:: ከዚህም በተጨማሪ፣ «ነፃ አውጭ ነኝ» ብሎ ራሱን የሚጠራ ቡድን የአክራሪም፣ የአሸባሪም ምሳሌ ሆኖ እናገኘዋለን:: በጥሬው ሊገባን የሚችለው ይህ ድርጅት የጦር መሣሪያ አንስቶ መንግሥትን የሚወጋና ሕገወጥ የሆነ የፖለቲካ ድርጅት ሊሆን ይችላል:: በውስጡ ግን የተለያዩ እምነት ተከታዮች ይኖሩታል:: በዚህ ዓይነቱ ድርጅት የአሸባሪነትን ትርጉም ለመረዳት ብንችልም የአክራሪነቱ ጉዳይ ግን ግልጽ አይደለም:: ለምሳሌ የሶማሊያው አልሸባብም ሆነ ሌሎች በሃይማኖት ሽፋን የተነሱ ድርጅቶች የመጀመሪያዎቹ ዒላማዎቻቸው ሙስሊም ወገኖቻቸው ሲሆኑ፣ ከእነዚህም አማኞች ውስጥ ስለኢስላም ምንነት የሚረዱ ሊቃውንት ወይም ጥብቅ አማኒያን ወይም አክራሪ የሃይማኖት አባቶች ሲገኙባቸው፣ ከእነሱም ውስጥ በአልሸባብ ታጣቂዎች በጭካኔ የተገደሉ ይኖራሉ:: ይህ ከሆነ አክራሪ አክራሪን ይገድላል ማለት ነው? ወይስ አሸባሪ አክራሪን ይገድላል ማለት ነው? ስለዚህ በአጭሩ በሃይማኖት አክራሪነትና በአሸባሪነት ስም ለመፈረጅ የሚያስችል የሃይማኖት ሕግ ማውጣት አስፈላጊ መሆኑን እንገነዘባለን::የውጭ አገር ሰባኪዎች እነማን ናቸው?

በአገራችን የሃይማኖት ትምህርት የሚሰጡ ብዙ የውጭ አገር ዜጎች የሚስተዋሉ ሲሆን፣ በተለይም በፕሮቴስታንት ሃይማኖት ትምህርት ቤቶችና አብያተ ክርስቲያናት በብዛት ይታያሉ:: እነዚህ ለዕርዳታ የመጡም ሊሆኑ ይችላሉ:: አልፎ አልፎም ቢሆን በመስጊዶች ውስጥ ተጋባዥ ተናጋሪዎች ሆነው ትምህርት የሚሰጡ ይኖራሉ:: በደርግ ጊዜ ከሃይማኖት አስተምህሮ ይልቅ የስለላ ሥራ ያከናውናሉ ተብለው የታሰቡ አብያተ ክርስቲያናት ተዘግተው እንደነበር እናስታውሳለን:: ከእነዚህም መካከል የባፕቲስት አብያተ ክርስቲያናት ይገኙባቸዋል:: እዚህ ላይ ለማስፈር የተፈለገው ለምን የውጭ አገር ዜጎች ትምህርት ሰጡ ወይም በቀኝ እጃቸው ዕርዳታ ሰጡ ለማለት ሳይሆን፣ በግራ እጃቸው ማኅበራዊ ግንኙነታችንን የሚያደፈርስ ነገር አይፈጽሙብን ነው:: እንደ ዘጠኙ ቅዱሳን ከሆነ እሰየው፤ እንደ ጁሴፔ ሳፔቶ ያሉ መነኮሳት ከሆኑ ግን ዕርዳታቸውም ይቅርብን፤ ከስብከት ሊታገዱ ይገባል ለማለት ነው:: የውጭ አገር ሰባኪያን የተለያዩ ጥምጣሞችን አድርገው የሚገቡ በመሆናቸው ምዕመናን «የሚሰብኩት እኔ የምከተለውን እምነት ነውን?» ብለው በመጠየቅ መልስ የሚያገኙበት ሕግ እንዲኖርም ያስፈልጋል:: ማጠቃለያ

አገራችን እንደ ሩቅ ምሥራቅ፣ መካከለኛው ምሥራቅና አፍሪካ አገሮች የቅኝ ግዛት ስላልነበረች በሌሎች ቅኝ ግዛት እንደነበሩ አገሮች ሆን ተብሎ በሚፈጠር የዘር፣ የጎሳ፣ የጂኦግራፊያዊ አሰፋፈርና የሃይማኖት ክፍፍል አልደረሰብንም:: በውስጣችን በገዥ መደቦች ውስጥ መናናቅ የነበረ ቢሆንም፣ ሰፊው ሕዝብ ባልተራራቀ ማኅበረሰባዊ ኢኮኖሚ ሕይወት ስለሚኖር ጎልቶ የሚታይ ችግር አልነበረም:: ወይም እንደ አሜሪካውያን ከየትም የተሰባሰብን ሕዝቦች ባለመሆናችን የተራራቀ የሥነ ባሕርይ አመለካከት የለንም:: በሃይማኖትና በብሔር ብሔረሰብ የተለያየን ብንሆንም፣ ለብዙ ሺሕ ዓመታት አብረን የኖርን ብቻ ሳንሆን አንዳችን ከሌላችን ጋር በጋብቻና በአሰፋፋር እየተሳሰርን የመጣን ነን:: ይሁንና የዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ትስስሩ እየተጠናከረ ሲሄድ ተጋቦቱም ሊኖር ስለሚችል በወንጀለኛ መቅጫችንና በፍትሐ ብሔር ሕጋችን ያልተካተቱ ሃይማኖታዊ ሕጎችን ማውጣት ያስፈልጋል::

ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊውን በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት ይቻላል::

በሰላምና በመቻቻል...

Page 91: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 19 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-2

በታደሰ ገብረማርያም

የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው ብሔራዊ ማኅበር ትምህርት ሚኒስቴር የምልክት ቋንቋን በሥርዓተ ትምህርት ውስጥ አካቶ በመደበኛ ትምህርት ቤቶችና በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንደ አንድ ትምህርት እንዲሰጥ ጠየቀ:: በትምህርት ሚኒስቴር የልዩ ድጋፍና አካትቶ ትምህርት ዳይሬክቶሬት ደግሞ የልዩ ድጋፍ ትምህርት በሚሰጡ አስር የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎችና የመምህራን ትምህርት ኮሌጆች የምልክት ቋንቋ እንደ አንድ ትምህርት በመሰጠት ላይ መሆኑን አስታወቀ::

በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ57ኛ ጊዜ በአገር አቀፍ ደረጃ ግን ለ16ኛ ጊዜ የተከበረውን ዓለም አቀፍ መስማት የተሳናቸው ሳምንት ምክንያት በማድረግ ጥቅምት 27 ቀን 2005 ዓ.ም. በተካሔደው የፓናል ውይይት ላይ አቶ ዓለማየሁ ተፈሪ የማኅበሩ ሊቀመንበር እንዳብራሩት፣ የምልክት ቋንቋ እንደ አንድ ትምህርት መሰጠቱ መስማት የተሳናቸው ወገኖች መሠረታዊ መብቶቻቸው ይከበራሉ::

ከዚህም ሌላ መስማት የተሳናቸው በትምህርት ቤት፣ በሥራ ቦታና በማኅበረሰብ ዘንድ የሚያጋጥማቸውን የግንኙነት ችግር ይቀርፋል:: በዚሁ ትምህርት ከዩኒቨርሲቲ የሚመረቁ ወጣቶች ለተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ቋንቋውን የማስተማርና በሥራ የመቀጠርን አጋጣሚ እንደሚፈጥርላቸው ተናግረዋል::

እንደ አቶ ዓለማየሁ አባባል ከሆነ ከፍተኛ መጠን ያላቸው መስማት የተሳናቸው ወገኖች ያልተማሩና ሥራ አጦች ከመሆናቸውም በላይ የምልክት ቋንቋ አስተርጓሚዎችም እጥረት እንዳለ ነው:: እንዲሁም መስማት የተሳናቸው ወገኖች ላይ ትኩረት ያደረገ የተሟላ መረጃ አለመኖር ማግኘት የሚገባቸውን አገልግሎቶች እንዳያገኙ አድርጓል::

የዓለም አካል ጉዳተኞችን ሪፖርት ሊቀመንበሩ ዋቢ አድርገው እንዳብራሩት ከ80 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ሕዝብ መካከል 14 ሚሊዮን ያህሉ ወይም 17.6 በመቶ የሚሆኑት አካል ጉዳተኞች ናቸው:: ከነዚህም አካል ጉዳተኞች መካከል 2.9 ሚሊዮን ወይም 21 በመቶ የሚጠጉት መስማት የተሳናቸው ናቸው::

ከዚህም ሌላ ኢትዮጵያ ውስጥ በ1999 ዓ.ም. የተካሔደው የሕዝብ ቆጠራ ከ73.7 ሚሊዮን

ከክፍል 2 ገጽ 2 የዞረ

ከክፍል 2 ገጽ 11 የዞረ

ማ ህ በ ራ ዊ

ነበር? ትራንስፎርሜሽኑም እኮ በመፋረስ አይሳካም። ‹‹ትራንስፎርሜሽኑን ለማሳካት የሚቻለው በዕቅድ ላይ የተመሠረተ ተግባር ሲከናወን ነው፤›› እያለ ሬዲዮኑ ሲናገር የሰሙት ባሻዬ፣ ‹‹መጀመርያ ራስህ መፈክር ከመደርደር ተላቀቅ፤›› ሲሉ ሳቄን መቆጣጠር አቃተኝ::

እናማ ‹‹ሥራ ለሠሪው እሾህ ላጣሪው›› እንደሚባለው ሆኖ እንዲህ በሳምንት አንዴ ብቻ ያገናኘናል። ሠርቶ የሚያርፈውን ወይም አውርቶ የሚያርፈውን ግን ዕለተ እሑድ ትቁጠረው። በየቢሮው ተወዝፎ የሚውለውን፣ ሥራ ሳይሠራ የሚውለውን፣ ፌስቡክ ላይ ተጥዶ እንቅልፍ የሚይዘውን፣ ከገባበት እስከወጣበት ሰዓት ድረስ ስልክ ላይ የሚለጠፈውን፣ ወዘተ ስትታዘቡ አገሪቱ ህዳሴ ላይ ሳይሆን ፅሞና ላይ ያለች ይመስላችኋል:: ትልቅ ግድብ የምትሠራ አይደለም የጭቃ ቤት የምትለስን አትመስልም:: አገር መንደሩ ተደበላልቆ ደህናው ከብልሹው አልለይ ብሎ ስንታይ ያስፈራል:: ቆይ ግን መንግሥት የሆነ ማጣሪያ ነገር ቢያዘጋጅ ጥሩ አይመስላችሁም? ኦኦ ረስቼው። ለካ እዚህ አገር ሥራ አላሠራ ያለው ይኼ አጣሪ ኮሚቴ የሚባል የተተበተበ ቢሮክራሲ ወላጅ አባት ነው። ትርፉ ድካም ነው። ግን እስከ መቼ አይጥ በበላው ዳዋ እየተመታ እንደምንዘልቅ አይገባኝም። ፍርደ ገምድልነት ስንቱን ትኩስ ነፍስ አቀዘቀዘው መሰላችሁ? ይኼንን መቼም እንደ እኔ ደላላ ሆናችሁ ዞር ዞር ስትሉ ነው የምታውቁት። በትኩስ ኃይሉ ለአገሩ፣ ለወገኑና ለራሱ የሚተጋውን ከአጥፊ ጋር አብሮ እየተወቃ ከሩጫው ጋብ ብሎ እናየዋለን። እኔ ደላላው አንበርብር በምዞርበት ቦታ ሁሉ የምታዘበው ላቡን ጠብ የሚያደርገው ሳይሆን የማያላግጠው ሲበለፅግ ነው:: ኧረ በሕግ!

በነገራችን ላይ ሰሞኑን ጥሩ አቋም ላይ ያለ ዩሮ ትራከር አሻሽጬ ነበር። ታዲያ ጠቀም ያለ ረብጣ ቆጥሬያለሁ። ‹‹አንዳንዴ በጀቱ ከሰማይ ሲለቀቅ እኮ ከምድር ለመሰብሰብ ቀላል ነው ልጅ አንበርብር፤›› አሉኝ ባሻዬ አንዲት ኪሎ ሥጋ ገዝቼ ብወስድላቸው። ፈጣሪ እንደገና እንዲጎበኘኝ ምርቃታቸውን አዥጎደጎዱት። ለምን እንደሆነ አላውቅም ምርቃትና አድናቆት ረዘም ላለ ጊዜ ሲቆይ እፈራለሁ። ስንቱ በአድናቆትና በምርቃት ሲኩራራ እንዳይሆን ሲሆን ስላየሁ ነዋ። ስንቱን መሰላችሁ ይኼ ሥራዬና ዕድሜዬ የሚያሳየኝ። የባሻዬን ልጅ ሥጋቴን ብነግረው፣ ‹‹አዎ ልክ ነህ።

ገዢው ፓርቲንም አሁን ያልከውን ነገር እሰጋለታለሁ፤›› አለኝ። ‹‹እንዴት?›› አልኩት ወሬውን እዚያ ላይ የማድረሱ ፍጥነት አስገርሞኝ። ‹‹አየህ ገዢው ፓርቲ በአሁኑ ሰዓት ሕዝብ ከእኔ ጋር ነው፤ ሕዝብ ያምነኛል፤ ይወደኛል ብሎ በእርግጠኝነት አምኗል። በዚህ ያልተረጋገጠ አድናቆት ታውሮ ማስተካከል ያለበትን ነገር እየረሳው ያለ ይመስላል። ሙስና፣ የመልካም አስተዳደር እጦት፣ የዲሞክራሲያዊና የሰብዓዊ መብት ፈተናዎች፣ ድህነት፣ የፍትሕ እጦት፣ ወዘተ ሕዝቡን የፊጥኝ ይዘውት የሕዝብ ድጋፍ አለኝ እያሉ መደስኮር ዋጋ ያስከፍላል፤›› አለኝ:: ያለው ሁሉ ልክ ስለነበር አንገቴን እያወዛወዝኩ አዳመጥኩት:: ‹‹አንበርብር›› ብሎ ስሜን ጠራው። ‹‹አቤት?›› አልኩት እንደገና፣ ‹‹ይኼ ዘመን በፍቅር እንጂ በኃይል የትም አይደረስበትም፤›› ሲለኝ መልዕክቱ በደንብ ገባኝ:: የገባችሁ ይግባችሁ፣ ያልገባችሁ ልቦና ይስጣችሁ ከማለት ሌላ ምን ይባላል?

እንደተለመደው ወደ ግሮሰሪያችን ‘ዋን’ ‘ዋን’ ልንል ተጓዝን። እኔም እሱም ጥማችንን የሚቆርጠውን አዝዘን ጨዋታችንን አሜሪካ ላክነው። ‹‹ለመሆኑ ኦባማ በማሸነፋቸው ምን ተሰማህ?›› አልኩት። ‹‹‘እናቴን ያገባ ሁሉም አባቴ ነው’ ሲባል አልሰማህም? ማንም ቢመረጥ ከብሔሪዊ ጥቅማችን ጋር የሚሄድ ፖሊሲ ካለው ይመቸኛል፤›› አለኝ። በዝምታ ትንሽ በየራሳችን ዓለም ሰጠምን። እንዲህ በፍጥነትና በቅልጥፍና ግልጽ የሆነ ምርጫ ለማድረግ ስንት ዓመት ይፈጅብን ይሆን? እያልን ራሳችንን አስጨነቅነው። ‹‹ለመሆኑ አንበርብር ኦባማ ካሸነፉ በኋላ የተናገሩትን ሰምተሃል?›› አለኝ። ‹‹በምን አባቴ የቋንቋ ችሎታ እሰማለሁ ብለህ ነው? አዳሜ የተሰባበረ እንግሊዝኛ ላያችን ላይ እየለቀቀብን የምንችለው እንኳ ይጠፋብን ጀመር፤›› ስለው ከት ብሎ ሳቀ። ሳቁን ሲያባራ፣ ‹‹ምን አሉ መሰለህ? ‘ዛሬ ዋናው ነገር ኦባማን ወይንም ሚት ሮምኒን መምረጣችሁ ሳይሆን በድምፃችሁ ልዩነት መፍጠራችሁ ነው’ ያሉት ንግግር ውስጤ ቀረ፤›› ካለኝ በኋላ ትንሽ አሰብ አድርጎ፣ ‹‹ሥልጣን የሕዝብነቱ ተረጋግጦ በድምፃችን ልዩነት ለማምጣት የዲሞክራሲ ጉዞ ምንጊዜም ወሳኝ ነው፤›› ሲለኝ ተቀበልኩት። ልዩነት በድምፅ ብቻ ይፈጠር ዘንድ ለአገሬ ተመኘሁ። በመፈክር ሳይሆን በተግባር የሚረጋገጥ ዲሞክራሲ ማን ይጠላል? ከመፈክር ይልቅ ዲሞክራሲ ናፈቀኝ:: መልካም ሰንበት!

ከመፈክር ይልቅ...

የምጣድ ሽሮ (ለ4 ሰው)

አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች . 3 የቡና ስኒ (300 ግራም) ምጥን ሽሮ

. 2 የሾርባ ማንኪያ ርጥብ ቅመም

. 1 የሾርባ ማንኪያ ነጭ ቅመም

. 6 የሾርባ ማንኪያ (100 ሚሊ ሊትር) ዘይት

. 3 የሾርባ ማንኪያ በጠጅ ወይም በውሃ

የተበጠበጠ ርጥብ ቅመም

. 1 የሻይ ማንኪያ ነጭ ቅመም

. 2 የሻይ ማንኪያ ጨው

. 2 ፍሬው ወጥቶ የተሰነጠቀ ቃርያ ወይም 1

ፍሬው የወጣ ጥሬ ቲማቲም

አዘገጃጀት1. ሽሮውን፣ ርጥብ ቅመሙንና አምስት

የሾርባ ማንኪያ ዘይት አንድ ላይ አድርጎ

እንዳይጓጉል ትንሽ፣ ትንሽ ውሃ እያደረጉ

ማሸት፤

2. በጠጅ ወይም በውሃ በተበጠበጠው ርጥብ

ቅመም ቀጠን ማድረግ፤

3. በነጭ ቅመምና በጨው ማስተካከል፤

4. የእንጀራ መጋገሪያ ምጣድ ወይም ዘመናዊ

የዳቦ መጋገሪያ ትሪ ላይ ቀሪውን ዘይት

መቀባትና መጋገር፤

5. በምጣዱ ወይም በትሪው ላይ ትንሽ

እንደበሰለ በማንኪያ ወይም በማማሰያ

እየነካኩ ማንኮር፤

6. ምጣዱን አልፎ፣ አልፎ እየከፈቱ ማመስ፤

7. በጣም ኮረት ሆኖ ለመመገብ እንዳያስቸግር

ለስለስ እንዳለ ማውጣት፤

8. ለገበታ ሲቀርብ አስተካክሎ፣ ደምድሞና

ጌጥ አውጥቶ ወይም ፈርፍሮ በቃርያ

ወይም በቲማቲም አስጊጦ ማቅረብ፡፡

የምልክት ቋንቋ በሥርዓተ ትምህርቱ እንዲካተት ተጠየቀ

ዩኒቨርሲቲዎችና በመምህራን ኮሌጆች እንዲስፋፋ የሚደረግ መሆኑን አስረድተዋል::

‹‹በመንግሥት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በፕላዝማ የሚሰጠውን ትምህርት መስማት የተሳናቸው ወገኖች እንዲከታተሉ ለማድረግ በምልክት ቋንቋ እየተተረጎመ ነው፤›› ያሉት አቶ መሐመድ በኢትዮጵያ የሚሌኒየሙን የልማት ግብ ለማሳካት ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሕፃናት ሁሉ የትምህርት ዕድል እንደሚያገኙ ይህን ዕድል ከሚያገኙትም ሕፃናት መካከል መስማት የተሳናቸው እንደሚገኙበት አስረድተዋል:: የምልክት ቋንቋው በዩኒቨርሲቲና በኮሌጅ ደረጃ እንዲሰጥ የተደረገውም ትምህርቱን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ለማስፋፋትም ለዚህም የሚሆኑ መምህራንን በቅድሚያ ለማፍራት እንዲያስችል መሆኑን ከዳይሬክተሩ ማብራሪያ ለመረዳት ተችሏል::

ዶክተር ዓለማየሁ ተክለማርያም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሥነ ልሳን ትምህርት ክፍል የምልክት ቋንቋ ትምህርት ዩኒት መምህር የተባበሩት መንግሥታት እ.ኤ.አ በ2006 ባወጣው የአካል ጉዳተኞች ኮንቬንሽን ላይ የምልክት ቋንቋ ትክክለኛ የሰው ልጅ ቋንቋ መሆኑንና መስማት የተሳናቸው ወገኖች በዚህ እንዲማሩ ወስኗል::

ይህንንም ውሳኔ ኢትዮጵያ በሰኔ 2012 ላይ ተቀብላ ማጽደቋን ገልጸው ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ እንዳልዳበረ ተናግረዋል:: ያልዳበረበትም ምክንያት ከአሜሪካ የምልክት ቋንቋ በመበደሩና በዘርፉም ጥናትና ምርምር ስላልተደረገበት መሆኑን ተናግረዋል:: የምልክት ቋንቋ በዓይን ይገባና አእምሮ እንደሚተርጎመውም ተናግረዋል::

ሕክምና ክፍልን በመወከል የውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት ፕሮፌሰር ክላስ ትሮፔ ኢትዮጵያ ውስጥ የቅድመ ማሕፀን ካንሰር ክትባትና ሴቶች ለማሕፀን በር ካንሰር የሚያጋልጥ ለውጥ እየታየባቸው መሆን አለመሆኑን ራሳቸው ማወቅ የሚችሉበት (Self testing) የምርመራ ዘዴም ተግባራዊ መሆን እንዲችል ከሚመለከታቸው ዓለም አቀፍ ተቋማትና ድርጅቶች ጋር እንደሚሠሩ ገልጸዋል::

በብራስ የእናቶችና የሕፃናት ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር መብራቱ ጀምበር ለሕመሙ የሚያጋልጡ ለውጦች መኖር አለመኖራቸውን ለማወቅ በተለያዩ ጊዜያት በተደጋጋሚ ምርመራ ማድረጉ በሴቶች በኩል ስለሌለ እንጂ የማሕፀን በር ካንሰር ገና ሲጀምር ከተደረሰበት በቀላሉ ሊታከምና ሊድን እንደሚችል እንደሆነ ገልጸዋል::

“የግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረግ የጀመረች ማንኛዋም ሴት በየጊዜው ምርመራ ማድረግ ይኖርባታል:: በአንዳንድ አገሮች ሴቶች በየሁለት፣ ሦስት ወይም አንድ ዓመት ምርመራውን ያደርጋሉ:: እኛ አገር የተለያየ ኢንፌክሽን በብዛት ስላለ ሴቶች በየዓመቱ ለማሕፀን በር ካንሰር የሚያጋልጡ ለውጦች መኖር አለመኖራቸው እንዲታወቅ ምርመራ እንዲያደርጉ እመክራለሁ፤ ይላሉ”

ሪዞልሽናቸው የተሻለ አልትራ ሳውንዶችም በተለያዩ ክሊኒኮችና ሆስፒታሎች ስለሚገኙ በአልትራ ሳውንድም በተመሳሳይ መልኩ ምርመራ

እንዲደረግም ዶክተር መብራቱ ይመክራሉ:: በሲናሞክሽ የሴቶች ክሊኒክ ሜዲካል ዳይሬክተር

የሆኑት ዶክተር ጣሰው ኃይሌም አብዛኛውን ጊዜ ሴቶች ወደ ጤና ተቋማት የሚሔዱት በማሕፀን በር ካንሰር ከተጎዱ በኋላ በመሆኑ፣ ከአገሪቱ ነባራዊ ሁኔታ አንፃር የሚሰጠው ሕክምና ውጤታማ ካለመሆኑ በመነሣት ትልቁ ሥራ መሆን ያለበት መከላከል እንደሆነ ያስረዳሉ::

“በዚህ ረገድ የአገሪቱ ብሔራዊ ፖሊሲም መከላከል ላይ የሚያተኩር ነው:: ሕክምናው ርካሽ አይደለም፣ ሕክምናውን ማግኘት ጊዜ ይወስዳል:: በድህነታችን ምክንያት ሕክምናው ደረጃውን የጠበቀም አይደለም:: ስለዚህ ለእርግዝና ክትትል፣ ለቤተሰብ ምጣኔና ለሕፃናት ክትባት ወደ ጤና ተቋማት የሚመላለሱ ሴቶች ወደ ማሕፀን በር ካንሠርነት የሚያመሩ ለውጦች መኖር አለመኖራቸውን የሚያሳይ ሕክምና እንዲያደርጉ መቀስቀስ ማነቃቃት ያስፈልጋል፤” ብለዋል::

በአሁኑ ወቅት የእነዚህን ለውጦች መኖር አለመኖር ሴቶች ራሳቸው ሊያውቁበት የሚችሉበት የምርመራ ዘዴ በሌሎችም አገሮች ገና በጅምር ያለ ነገር መሆኑን ዶክተር ጣሰው ይናገራሉ:: በሌላ በኩል ዶክተር መብራቱ በሙከራ ደረጃ የቅድመ የማሕፀን በር ካንሰር ክትባት በስፋት ባይሆንም በትንሹ አገር ውስጥ መኖሩን ገልፀውልናል:: ክትባቱን ብዙዎች ሊያገኙና ሊጠቀሙ ይችሉበት ዘንድ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እየሠራ መሆኑንም ዶክተር ጣሰው ጠቁመዋል::

ቅድመ ምርመራ...

ሕዝቦች መካከል 805 ሺሕ 492 ወይም 11 ከመቶ ያህሉ አካል ጉዳተኞች መሆናቸውን ያመለክታል:: የ1997 የሕዝብ ቆጠራ የአካል ጉዳተኞችን ብዛት ሊያሳንስ የቻለው አንድ ዓይን፣ አንድ እግር፣ አንድ ክንድ፣ አንድ ጆሮ ወዘተ የሆኑት ወገኖች እንደ አካል ጉዳተኝነት ባለመቆጠራቸው ነው:: ከዚህም ሌላ የሚጥል በሽታ (ኤፕሊፕስ) የሥጋ ደዌ (ሊፐርሲ)፣ የአእምሮ ችግሮች ከአካል ጉዳተኝነት ተለይተው መውጣታቸው፣ አንዳንድ ወላጆችና ዘመዶች በፍርሃትና የመገለል ሁኔታ ይደርስባቸዋል በሚል ሥጋት አካል ጉዳተኛ የሆኑ ቤተሰቦቻቸውን በቆጠራው ወቅት ሳያስቆጥሩ መቅረታቸው ለአካል ጉዳተኞች ቁጥር ማነስ ምክንያት ሆኗል::

በትምህርት ሚኒስቴር የልዩ ድጋፍ አካትቶ ትምህርት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ መሐመድ አቡበከር የምልክት ቋንቋን አስመልክቶ በስልክ ላቀረብንላቸው ጥያቄ እንደገለጹት የምልክት ቋንቋ ትምህርት በመሰጠት ላይ ያለው በአዲስ አበባ፣ በሃሮሚያ፣ በባሕር ዳር፣ በዲላ ዩኒቨርሲቲዎችና በአምስት የመምህራን ትምህርት ኮሌጆች ነው::

በተለይም ይህንኑ የምልክት ቋንቋ ለማስፋፋት በተካሔደው እንቅስቃሴ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የልዩ ድጋፍ ትምህርትና የምልክት ቋንቋ ክፍሎች መቋቋማቸውን ጠቅሰው ይኸው የምልክት ቋንቋ ትምህርት በሌሎችም የመንግሥት

Page 92: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 20 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ

Page 93: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 21 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታወቂያ

Page 94: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 22 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-2

ከክፍል 2 ገጽ 15 የዞረ

እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊም በየቀኑ የራሱን እንጀራ በወጥ ይበላል::

በአንድ ወቅት በቦምቤይ የባቡር ጣቢያ ያገኘሁት የአንድ ማህራጂ ወጥ ቤት ሠራተኛ ሕንድ ከሃምሳ ዓይነት በላይ የሩዝ ማባያ ወጦችን ከአልጫ እስከ ፈረንጅ ሊበላው የማይችል፣ በጣም የሚያቃጥል የበርበሬ ወጥ ማዘጋጀት እችላለሁ እያለ ጉራውን ነፍቶብኛል:: ኢትዮጵያውያን ከዚህ ሕንድ ጋር ሲወዳደሩ የሚችሉት አንድ ዓይነት ወጥ መሥራት ሊመስል ይችላል:: የኢትዮጵያውያንን የበርበሬ ወጥ ግን ከዚያ ጉረኛ ሕንድ ጋር ፈጽሞ ማወዳደር አይቻልም:: ያንን ሕንድ ይኼንን የኢትዮጵያውያንን የበርበሬ ወጥ ቢያበሉት ተቃጥሎ እንደሚሞት ጥርጥር የለውም::

እንዲህ ግብር ገብተን ስንቀመጥ ብዙ ጊዜ በቅርብ የተቀመጠ ሹም ወደ እኔ ዞር ብሎ በወጥ የራሰ እንጀራ ጠቅልሎ ያጎርሰኛል:: በርግጥ ይኼን ጉርሻ መቀበሉ ብዙም ደስ አይለኝም:: ግን ምን ማድረግ አለብኝ:: ኢትዮጵያውያን በጣም የሚወዱትንና የሚያከብሩትን ሰው በግብር ላይ ማጉረስ የወዳጅነታቸው መግለጫ ምልክት ነው:: እና ወዳጅነቱን ሲገልጽልኝ እምቢ አልቀበልም ማለት ነበረብኝ? ምንም እንኳን ግብርተኛው ወደ ግብር ከመግባቱ የእጅ መታጠቢያ ውሃ ቢቀርብለትም ለአመል ያህል እጆቹን ውሃ ያስነካቸው ይሆናል እንጂ እጁን ታጠበ ማለት ግን ፈጽሞ አይቻልም:: ከግብር ሲወጣ ደግሞ እነዚያን በወጥና በጮማ የራሱ እጆቹን በፂሙና በራስ ፀጉሩ፣ በሸማው ሳይቀር ይጠራርጋታል እንጂ

በውሃ አይታጠባትም:: የግብሩ ቀን የጾም ቀን ካልሆነ ሁሌም

ሥጋ የጦረኞች ምግብ ነው:: ለጦረኞች ኃይልና ድፍረት ይሰጣል የሚባለው ጥሬ ሥጋ አይቀርም:: ሰንጋዎቹ የሚጣሉት ግብር ከመጀመሩ ጥቂት ቀደም ብሎ ስለሆነ ለሁለት በአጣና ሰክተው በትከሻቸው ተሸክመው በግብርተኛው ፊት ይዘውት የሚቀርቡት የበሬ ሥጋ ነፍስ እንዳለው ሁሉ ይንቀጠቀጣል::

እንዲህ አሽከሮች ይዘውት ከሚቆሙት ሥጋ ግብርተኛው ጥሩ ነው ብሎ ከሚገምተው ቦታ ላይ የሚበቃውን ያህል ይቆርጥና፣ አዋዜ ውስጥ ነክሮ ያወጣና፣ ለአንድ ጉርሻ የሚበቃውን ያህል ገምቶ በጥርሱ ይነክስና በታች ወደ ላይ ላፍ አድርጎ ይቆርጠዋል:: ሲያቀብጠኝ እንደነሱ ላፍ አደርጋለሁ ብዬ ለጥቂት አፍንጫዬን ከመሳቴም በላይ የጠቅላላው ግብርተኛ መሳቂያ ሆኜ አረፍኩት::

በዚህ መልኩ የመጀመርያዎቹ ዙር ግብርተኞች እስኪበቃቸው እንጀራውንም ሥጋውንም በልተው፣ ጠጁንም ጠጥተው ሲወጡ ጥቂት ከፍተኛ ሹማምንቶች ብቻ ቦታቸውን እንደያዙ ይቀራሉ:: የመጀመርያዎቹ ሲወጡ ሌሎች በመቶዎች የሚቆጠሩ እየገቡ ይበሉና ይጠጣሉ:: እነዚህም በልተውና ጠጥተው ሲወጡ ሌሎች ይገቡና እነሱም በልተው፣ ጠጥተው፣ ጠግበው ሲወጡ ሌሎች እየገቡ ግብሩ እስከ መጨረሻው ይቀጥላል::

በእንዲህ አይነት ግብር ላይ በቂ ጠጅ ካለ ለሁሉም ይታደላል:: አብዛኛው ሹማምንት ጠጁን የሚጠጣው በብርሌ ነው:: ትልልቆቹ ሹማምንቶች

የ‹‹ግብሩ...

ዲ ያ ስ ፖ ራ

በምሕረት ሞገስ

‹‹በየዓመቱ ገና ሲከበር አንድ ነጭ አሮጊት ወይም ሽማግሌ የተራቆተ ጥቁር ሕፃን አቅፈው እርዱን እየረዳን ነው የሚሉ ፖስተሮችን በጀርመን ማየት የተለመደ ነው:: ገንዘብ ለማግኘትና ዕርዳታ ለማሰባሰብ የሚጠቀሙበት ዘዴ ኢትዮጵያውያንን በአጠቃላይም አፍሪካውያን ዳያስፖራዎችን አንገት የሚያስደፋ ነው:: በተለይ ለኩሩው ኢትዮጵያዊ ከባድ ነው:: የዕርዳታ ድርጅቶች የሚያደርጉት እገዛ ጥሩ ቢሆንም፣ ዕርዳታ ለማግኘት የሚጠቀሙበት መንገድ የዕርዳታን መጥፎ ገጽታ ያሳያል:: ከቅኝ ግዛት ጀምሮ ጥቁርን የበታች አድርጎ ማየቱ ዛሬ ላይም ዕርዳታ ነክ መግባቢያዎች ላይ ይንፀባረቃል::››

ይህን የሚሉት አቶ ዳዊት ሻንቆ በበርሊን ከ10 ዓመት በፊት የተቋቋመውና በየዓመቱ ኢትዮጵያ በመመላለስ የሚሠራው የሊስትሮ ፕሮጀክት መሥራችና ፕሬዚዳንት ናቸው:: ዳያስፖራው በየአገሩ ስላሉ መልካም ጐኖች የማስረዳት፣ የማግባባትና የማስማማት ሥራ ውስጥ መግባት፣ ለዚህም በመካከሉ ያሉ ልዩነቶችን ጠብቆ በሚግባባበት ትንሿ ጉዳይ ላይ አብሮ መሥራትና የተበላሸውን ገጽታ መለወጥ ይገባዋል ይላሉ::

በኢትዮጵያ በድህነት ሸማ የተሸፈኑ እምቅ ዕውቀቶች፣ መልካም ጐኖችና ራዕዮችን በማጉላትና ግንዛቤ በመፍጠርም ላይ በሚሠራው የሊስትሮ ፕሮጀክት በጀርመንም ስለኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ግንዛቤ በማስጨበጥ ላይ እንደሚሠራ ይገልጻሉ:: ለሊስትሮ ፕሮጀክት ዋና መነሻው ደግሞ በጀርመን የሚኖሩ የኢትዮጵያውያን ወይም የአፍሪካውያን ዳያስፖራዎች ሕይወት መሆኑን በጀርመን ያለን ክብር በኢትዮጵያ ለሊሰትሮዎች የምንሰጠውን ያህል ነው:: ለምሳሌ በኢትዮጵያ በፖሊስና በሊስትሮ መካከል ግጭት እናያለን:: በጀርመንም እንዲሁም ነው፤›› በማለት ይገልጹታል::

የፕሮጀክቱ ዋና ዓላማ ስለኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ግንዛቤ መፍጠር ሲሆን፣ የሊስትሮዎችን ሐሳብ መስማትና ማገዝም ሌላው ነው:: ሊስትሮዎች ሲጠየቁ መማር፣ መሥራትና መለወጥ እንደሚፈልጉ ይገልጻሉ:: ይህ የኢትዮጵያም ራዕይ ነው የሚሉት አቶ ዳዊት፣ ያቋቋሙት ፕሮጀክት ብቻውን የሚወጣው ባይሆንም፣ ዳያስፖራውም ሆነ በአገር ውስጥ ያለው ማኅበረሰብ ከሚሠራው ጋር ተዳምሮ መልካም አመለካከትን ማምጣት ይቻላል ይላሉ::

‹‹በጀርመን ያለን ክብር በኢትዮጵያ ለሊስትሮዎች የምንሰጠውን ያህል ነው››

በተለይ ዳያስፖራው ድልድይ ሆኖ መሥራትና በውጭ ያለውን የኢትዮጵያ መጥፎ ገጽታ መለወጥ ይችላል፤ አንድ የኢትዮጵያ ተወካይ ከጀርመን አቻው ጋር በሚያደርገው ውይይት ያለውን አለመግባባት በቀላሉ ይረዳል፣ በጀርመን ያለውን ባህል ያውቃል፣ አካሄዱን ለምዶታል፤ በአገሮቹ መካከል ውይይቶች ሲደረጉ ዳያስፖራው እንዲግባቡ አስተዋጽኦ ማድረግ ይችላል:: አቅሙም አለውም ብለዋል::

የ17 ዓመት ወጣት እየሉ በካርታ ሥራዎች ድርጅት አማካይነት ለጐበዝ ተማሪዎች በተሰጠ የትምህርት ዕድል ለሄዱትና ከዛ በፊት ከአዲስ አበባ በቀር ሌላውን የኢትዮጵያ ክፍል ለማያውቁት አቶ ዳዊት በኢትዮጵያ ስላለው ድህነትና ችግር ይህንንም ያህል የጠበቀ ዕውቀት አልነበራቸውም:: ይልቁንም የሚያስታውሱት ‹‹ኢትዮጵያ አገሬ ልምላሜሽ ማማሩ ፏፏቴሽ ይወርዳል በየሸንተረሩ .

. . ›› የሚለውን ዘፈን ነበር:: ጀርመኖች በየጊዜው ስለኢትዮጵያ የሚነግሯቸውን መጥፎ ገጽታ አላምን ያሉት አቶ ዳዊት፣ ጀርመኖቹ የሚያቀርቡላቸውን መጻሕፍት በማንበብ ‹‹ችግር አለ፣ ጦርነት ነበር፣ ራሴም ድህነት አለ ብዬ ብቀበልም በድህነት ውስጥ ጠንካራ ጐን አለ:: ጥሩ ገጽታችንን ማሳየት አለብኝ፤›› ብለው መነሣታቸውን ገልጸዋል::

በውጭው ዓለም ኢትዮጵያ በኢኮኖሚ ደሃ መሆኗ እንጂ ማኅበረሰቡ ያለው ጠንካራ የመረዳዳት፣ አብሮ የመኖር ባህል እምብዛም ሲገለጽ አይስተዋልም:: ኢትዮጵያዊው ከሰል እየሞቀ የሚግጠው በቆሎ ምናልባት ደሃ ሊያስመስለው ይችላል:: ሆኖም ይህ ባህሉ ነው:: በዛ ሰዓት ላይ የሚያወጋው ትልቅ ቁምነገር አለው:: አቶ ዳዊት ይህን ማን ያውቅልናል? ለምንድን ነው ላይ ላዩ የሚታየው? ከሚል ሐሳብ በመነሳት ጀርመኖች የዕረፍት ጊዜያቸውን በኢትዮጵያ እንዲያሳልፉ

ስለኢትዮጵያ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ቅስቀሳ ጀምረው ነበር:: ‹‹ምናልባት የዕርዳታ ማስተባበሪያ ሠራተኛ ሆኜ ካልተፈለኩ የረፍት ጊዜዬን ኢትዮጵያ አላሳልፍም፤ ልጆቼን ጥዬ ብሞትስ፣ ብገደልስ፤›› ያሏቸው እንደነበሩ ያስታውሳሉ::

የመረጃ ክፍተት እሳቸው በሚያደርጉት የገጽታ ግንባታ ላይ ብቻ ሳይሆን ከኢትዮጵያ ስለኢትዮጵያ ለማስተዋወቅ በማሄዱ ልዑኮች ላይም ያጠላ ነው:: የኢትዮጵያን ቱሪዝም ለማስተዋወቅ ጀርመን በየዓመቱ የልዑካን ቡድን ይመጣ ነበር:: እነሱ የሚያስተዋውቁትን ስዕል እንኳን አያምኑም ብለዋል::

ዳያስፖራዎች አስተርጓሚ መሆን አለብን፣ ድልድይ መሆን አለብን መረጃ መስጠት አለብን:: የዳያስፖራው ተሳትፎ ከትውልድ አገርም ባለፈ በዓለም ትልቅ አስተዋጽኦ ያደርጋል:: ዳያስፖራው ተዓማኒነትም አለው:: ሆኖም አልተጠቀመበትም ይላሉ::

በዓለም ባንክ የተሰጠው ግምት የሚያሳየው የአፍሪካ ዳያስፖራዎች ለየትውልድ አገራቸው የሚልኩት ገንዘብ የተለያዩ ዓለም አቀፍ ረጂዎችና መንግሥታት ለአፍሪካ ከሚሰጡት ዕርዳታ ስምንት እጥፍ ይበልጣል:: በኢኮኖሚውም ቢሆን ትልቅ ሥፍራ ይዟል:: ሆኖም ከዳያስፖራው ይልቅ ሰጪና ረጂ አገሮች በአፍሪካ ላይ የሚያደርጉት ተፅዕኖና ጫና ከባድ ነው:: ዳያስፖራው ግን ከፍተኛ ገንዘብ እያፈሰሰ አብሮ መሥራት ባለመቻሉና በተለያዩ ምክንያቶች በመራቁ ልዩነት ማምጣት አልቻለም::

የተለያዩ የዳያስፖራ ቡድኖች የተለያየ ፍላጐት ቢኖራቸውም አንድ የሆነውን ይዘው ልዩነታቸውን አጉልተው መሔድም አልቻሉም:: በጀርመን የኢትዮጵያ ማኅበረሰብም በጣሙን የፖለቲካ አጀንዳ ውስጥ የገባ ነው:: አገር ውስጥ ስላለው ፖለቲካ በሰፊው የሚያወራ ነው ይላሉ::

በርሊን መኖሬ ትልቅ ትምህርት ሰጥቶኛል:: ትልቅ የፖለቲካ ልዩነት የነበራቸው አገሮች ሲቀላቀሉ ደም ጠብ ሳይል፣ ሰው ሳይደበደብ፣ ሁለት መኪናዎች ሳይጋጩ ልዩነታቸው በሒደት ተፈትቷል:: በማለት ከወገኖቻቸው ጋር ስለኢትዮጵያ ሳይሆን ጀርመኖች እንዴት የፖለቲካ ልዩነታቸውን እንደፈቱ ሐሳብ ቢያቀርቡም ለመወያየት አልተሳካላቸውም:: በሌላ በኩል ቤተሰብ ለማገዝ በአገር ኢንቨስት ለማድረግ ሰፊ እንቅስቃሴዎች አሉ:: በዚህ በኩል ምን ዓይነት ተፅዕኖ መፍጠር እንችላለን? በፖለቲካና በማኅበራዊ ውይይት ውስጥ የዳያስፖራው ሚና ምንድን ነው? የሚለው ላይ እየሠሩ መሆኑን ይናገራሉ::

ግን ከዝሆን ወይም ከበሬ ቀንድ በተሠራ ዋንጫ፣ በግምጃ ጨርቅ ተሸፍኖ በሚሰጣቸው ዋንጫ ነው የሚጠጡት:: ራስ ካሳ ለራሳቸው በልዩ ሙያተኛ አጊጦ የተሠራ የብር ዋንጫ አላቸው::

እንደ ኢትዮጵያውያን ጥንታዊው ወግና ባህል መሠረት ታላላቆቹ ሹማምንቶች እንደሥልጣን ደረጃቸውና እንደ ግዛታቸው ወግ የጠጅ ዋንጫቸው የተለያዩ ቀለም ባላቸው የግምጃ ሽራፊ ጨርቆች ተሸፍነው ነው የሚሰጣቸው:: ይኼ ወግ ደግሞ በምንም መልኩ በጦር ሜዳም ቢሆን ሊተላለፍ፣ ሊቀር አይችልም::

ይኼንንም ወግና ባህል በዓይኔ ለማየት ታድዬ ነበር:: አሽከሮች የአንዱን ፊታውራሪ ነጭ የግምጃ ጨርቅ ይጥሉና ለፊታውራሪው ዋንጫውን መሸፈኛ አጥተው፣ ተቸግረውና ደንግጠው ባለበት ቅጽበት እኔ ያደፈች መሃረቤን አውጥቼ ግንባሬን ስጠራርግ አንዱ አሽከር አይቶኝ ኖሮ፣ ሲሮጥ ወደኔ መጥቶ፣

‹‹እባክህ ጌታ ላንድ አፍታ መሃረብህን አውሰኝ?›› ሲል በተለማማጭ ዓይኑ እየተማጸነ ለመነኝ::

‹‹ለምንህ ነው? ምንስ ያደርግልሃል?›› ስል ግራ ቢገባኝ ጠየኩት::

‹‹የፊታውራሪ የግምጃ ጨርቅ ጠፋብኝ:: እንዲህ ያለግምጃ ጨርቅ ዋንጫውን ለፊታውራሪ መስጠት አልችልምና እባክህ ላንድ አፍታ አውሰኝ?›› እያለ በድጋሚ ተማጸነኝ:: አልጨከንኩበትም፤ መሃረቤን ሰጠሁት::

ደስተኛው አሽከር ለጌታው ፊታውራሪ ጠጅ የሞላ ዋንጫውን በኔ መሃረብ ሸፍኖ ሲሰጥ ትልቅ እፎይታ ከፊቱ ላይ ይነበብ ነበር:: አዎ በዚህ ዘመን

ወገን ባህል፣ ደንብ ለማክበር ትንሽዬ ቁራጭ

ጨርቅ ትበቃለች::

ግብርተኛው ሲጠግብ አሽከሮች የእጅ ውሃ

ይዘው በግብርተኛው መሀል ይገባሉ:: ግብርተኞችም

ተራ በተራ እጃቸውን ይለቃለቃሉ:: አብዛኛው

ግብርተኛ በጥንቃቄ ጣቶቹን ብቻ ውሃ አስነክቶ

ያቆማል:: ለአንዳንዶቹ እጅን መታጠብ አላስፈላጊ

ድሎት መስሎ ስለሚታያቸው በወጥና በጮማ

የራሰውን እጃቸውን በራሳቸው ፀጉርና በፂማቸው

ጠራርገው ይነሳሉ::

አዎ ኢትዮጵያውያን ሴቶች ፀጉራቸውን ቅቤ

ይቀባሉ:: ዘመናዊውን የፀጉር ቅባት ሳይተካላቸው

አይቀርም:: የወንዶቹ ጦረኞች በጮማ የተለወሰ

እጃቸውን በፀጉራቸውና በፂማቸው መጠራረጋቸው

ግን ሁሌም እንደገረመኝ ይኖራል::

ግብሩ እንዳለቀ ሁሉም ሹማምንቶች የግብሩን

አዳራሽ ለቅቀው ሲወጡ፣ ራስ ካሳና ልጃቸው

ደጃዝማች ወንድወሰን ብቻ ቦታቸውን እንደያዙ

ሲቀሩ፣ በርካታ ትላልቅ ሹማምንቶች ሰብሰብና

ፈንጠር ብለው ይቆማሉ:: በዚህ መሀል በርካታ

የጠመጠሙ ቆሶች ወደ ግብር አዳራሹ ይገቡና በራስ

ካሳ የነፍስ አባት መሪነት የዕለቱ ጸሎት ይደረጋል::

ከዚህ ጸሎት በኋላ የዕለቱ ግብር ይፈጸምና ራሳ

ካሳ እስካሁን በትዕግስት የሚጠብቁ ባለጉዳዮችንና

መልክተኞችን መቀበል ይጀምራሉ::

አቶ ዳዊት ሻንቆ

Page 95: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 23 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005 ክፍል-2ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ናሆ

ም ተ

ስፋዬ

አሰናጅ፡- ምሕረት ሞገስ

ከበር

ዝ ን ቅ

መንትዮቹ ኦባማ እና ሚት ተባሉ

ቀኑ ረቡዕ ጥቅምት 28 ቀን ጠዋት ነው፡፡

የ20 ዓመቷ ሚሊስንት አውር መንትያ ወንድ

ልጆቿን የተገላገለችውም በዚሁ ዕለት ነበር፡፡

የባራክ ኦባማ ቅድመ አያቶች መንደር

አቅራቢያ በሚገኘው ሆስፒታል ጤነኛ ልጆችን

የተገላገለችው ሚሊስንት ድንገት የሆታ

ድምፅ ትሰማለች፡፡ በኋላም ስታጣራ ባራክ

ኦባማ ለሁለተኛ ዙር የአሜሪካ ፕሬዚዳንት

ሆነው በመመረጣቸው የአካባቢው ነዋሪ

ደስተኛ መሆኑን እየገለጸ መሆኑን አወቀች፡

፡ ቢቢሲ እንደዘገበው ሚሊስንት የልጆቿ

ስም በተቀናቃኞቹ ባራክ ኦባማና ሚት ሮምኒ

ለመሰየም ትንሽም አላንገራገረችም፡፡ ‹‹መንታ

ልጆቼን በአሸናፊው ፕሬዚዳንት ባራክ

ኦባማና በተሸናፊው ሚት ሮምኒ የሰየምኩት

የምርጫውን ቀን ለማሰብ ነው፤›› ማለቷን

የኬንያው ስታንዳርድ ዘግቧል፡፡

ግዴለም

ስግደቱን፣

ሺ ጊዜ እንሰግዳለን

ሺ ዓመት ንገሡ

ምስጋና አንነፍግም፣

ክብር አናጎድልም፣

በጣም ተወደሱ፡፡

ማዕረግ፣

ደረጃውን፣

ቅጥያ አንገድፍም

ስም አንገረድፍም

ሠርተዋል!

ለፍተዋል!

ደክመዋል! ጥረዋል

ብለን በጭብጨባ

ሹመቱን፣

ዝናውን

ሥልጣኑን መርቀን

ስም እናፀድቃለን

ምስጋና እንሰዋለን፡፡

እንዲህ

በጭብጨባ

ሙቀው አሟሙቀው

እጆች ካልተኮሱ

ገንዘብ

ወርቃችንን

ዘርፋችሁ ስታፍሱ

ያለቁጭት

ችለው

ዱላም አያነሡ፡፡

ውዳሴ ፈረደ ተገኘ ‹‹በራማ ሸለቆ›› (2004)

እናጨበጭባለን!

የቴዲ አፍሮ ኮንሰርት በሐዋሳ ከተማ ቅዳሜ ጥቅምት 24 ቀን 2005ዓ.ም.

Page 96: 123

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 24 | እሑድ | ኅዳር 2 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ