Top Banner
44

P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Aug 29, 2019

Download

Documents

truongthuan
Welcome message from author
This document is posted to help you gain knowledge. Please leave a comment to let me know what you think about it! Share it to your friends and learn new things together.
Transcript
Page 1: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

ዜና ልማት ባንክZENA LEMAT BANK

Page 2: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል
Page 3: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

ከሥራ ክፍሎቻችን ስትራቴጂያዊ እቅድና የልማት ውጤታማነት

ማውጫ

የማስተዋወቅያ ዓምድህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር

ርዕሰ አንቀጽለለውጥ ራሳችንን እንለውጥ

ዜና መረጃየስራ አመራር አባላት የ2013/14 ዓመታዊ ስብሰባ

ከደንበኞች ድምጽሸሙ የሳሙና ፋብሪካ

Development Issues:Development Banking & The Role Of Development Bank Of Ethiopia To The Development Of The Countryጠቅላላ ዕውቀትካይዘን

ልዩ ልዩ :ፖምቦርጭን ለማጥፋት

710

20

14 5

38

3840

40

3

33

219

4

38

22

14

20

7

4

3

33

በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ማስተዋወቅና ግንኙነት የሥራ ሂደት በዓመት ሁለት ጊዜ የሚታተም

Biannually published by the business promotion and Communication process of Development Bank of Ethiopia

ጥር 2007 ቁጥር 53January 2015 No. 53

ርዕሰአንቀጽ

Page 4: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

በግለሰቦች ተጽፈው በዜና ልማት ባንክ ታትመው የሚወጡ ጽሑፎች የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፖሊሲን ሳይሆን የጸሐፊዎቹን አመለካከት የሚያንፀባርቁ ናቸው፡፡

Opinions expressed in articles and other materials of ZLB Magazine are those of the author’s; they don’t necessarily reflect DBE’s policy.

የኤዲቶሪያል ቦርድ አባላት

• ብርሃኑ ታዬ ቶላ ሰብሳቢ

• ጌታቸው ከበደ አባል

• ደረጀ አውግቸው አባል

• አባቡ ካሳ አባል

• ሙሉጌታ አያሌው ፀሐፊ

ዋና አዘጋጅ ሙሉጌታ አያሌው

አዘጋጅ ሰለሞን ሽመልስ

አበበ ሙሉ

መስታወት ፀጋዬ

ፎቶግራፍ ኃይሉ ታደሰ

ጽሕፈትና ስርጭት ቅድስት ወንድሙ

Page 5: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |3

ርዕሰ አንቀፅ

ተቋማት የሚጠበቅባቸውንና ጊዜው የሚጠይቀውን ኃላፊነት በጥራትና በተሟላ ብቃት መወጣት ይችሉ ዘንድ በየጊዜው ውስጣቸውንና አሠራራቸውን በመፈተሽ ለለውጥ ጉዞ ራሳቸውን ዝግጁ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡

ከዚህ አንፃር የኢትዮጵያ ልማት ባንክም ሀገሪቱ የተያያዘችውን ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገትና ልማት የመደገፍ ትልቅ ኃላፊነቱን መወጣት ይችል ዘንድ በሀገሪቱ እየተካሄደ ያለውን የለውጥ እንቅስቃሴ መቀላቀልና ወደ ራሱ ተቋማዊ ነባራዊ ሁኔታ አምጥቶና አዋህዶ መተግበር ግድ ይለዋል፡፡

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በእርግጥ ስለ ለውጥና ለለውጥ ትግበራዎች አዲስ የሆነ ተቋም አይደለም፡፡ እንዲያውም ባንኩ ባለፉት አምስት አመታት ውስጥ የመሠረታዊ አሠራር ሂደት ለውጥ (BPR) ከዋናው መ/ቤት እስከ ቅርንጫፍ በመዘርጋት መተግበሩ፤ በቀጣይነትም የሚዛናዊ ስኮር ካርድን (BSC) ሥራ ላይ በማዋል አፈፃፀሙን ዘመናዊ በሆነ መንገድ ከተቋም እስከፈፃሚ ግለሰብ ድረስ እየለካ በውጤታማ ጉዞ ላይ የሚገኝ፤ ለውጥን የሚቀበልና የሚተገብር ተቋም መሆኑን አስመስክሯል፡፡

ሆኖም ለውጥ አንድ ጊዜና አንድ ቦታ ተጀምሮ የሚቋጭ ሳይሆን በየጊዜው አዳዲስ የአስተሳሰብና የአሠራር ግብአቶችን እየወሰደ የሚጎለብትና የሚሰፋ፤ ብሎም ሌላ ለውጥ የሚያስከትል ቀጣይ ሂደት ነው:: በመሆኑም በአሁኑ ወቅት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከላይ እስከታች በተዘረጉ መንግስታዊ ተቋማት እየተተገበረና ውጤትም እያመጣ ያለውን የለውጥ ሠራዊት ግንባታና የለውጥ ሀዋሪያትን የመለየትና ለተሻለ ውጤት ለማብቃትና ለአጋሮቻቸው አርአያ እንዲሆኑ ለማድረግ የለውጥ ሠራዊት ፅንሰ ሀሳብና

ዓላማዎቹን በመቀበልና በመተግበር በሂደቱ ውስጥ ተሳታፊ የመሆንን ቁርጠኛ አቋም ይጠይቃል፡፡

የኢትዮጵያ ልማት ባንክም ይኸው ፅንሰ ሃሳብ በመላው ሠራተኞቹ ዘንድ ግንዛቤ እንዲያገኝና ፈፃሚዎች ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ ለማስቻል ምቹ መደላድሎችን እየፈጠረ ይገኛል፡፡

ከዚህ አንፃር በየደረጃው ለሚገኙ የሥራ አመራር አባላትና ሠራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መስጠቱ ተጠቃሽ ነው፡፡ በመሆኑም እያንዳንዱ የባንኩ አካል ከወቅታዊ ሁኔታዎች ጋር አብሮ ለመጓዝና በሀገር ዕድገት ላይ የባንኩን ሚና ለማጉላት ዝግጁ የሆነ የሥራ መነሳሳትና ለውጤት የሚያበቃ አፈፃፀም ለማስመዝገብ መትጋት ይጠበቅበታል፡፡

በተለይም የያዝነው የሥራ ዘመን የመጀመሪያው አምስት ዓመት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ትግበራ የመጨረሻ ዘመን ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በመንግስት ለባንኩ የተመደበውን ከፍተኛ በጀትና የሥራ ዕቅድ በተሟላ ብቃት ተገብሮ የሀገር ልማት ኃላፊነትን መወጣት ይጠበቃል፡፡

በመሠረቱ የለውጥ ሠራዊት ግንባታ ፅንሰ ሃሳብ ዋና ማጠንጠኛ ግብ እያንዳንዱ ሠራተኛ በተሠማራበት የሥራ ኃላፊነት የተሰጠውን ሥራ በብቃትና በጥራት በሚፈለገው ጊዜ ውስጥ ለውጤት ማብቃት ማስቻል ነው፡፡ በመሆኑም ባንካችን በመንግስት የተሰጠውን ከፍተኛ ኃላፊነትና የልማት ፈፃሚነት ድጋፍ ውጤታማ በሆነ መንገድ በመተግበር የተሳካ አፈፃፀም ይኖረው ዘንድ ልክ እንደ አንድ የድል ሠራዊት በሙሉ ቁርጠኝነትና ዝግጁነት መንቀሳቀስና ውጤታማ ሆነን መገኘት ይጠበቅብናል፡፡ ለዚህም ራሳችን ዝግጁና የተለወጥን ሆነን መገኘት ይኖርብናል፡፡

ለለውጥ ራሳችንን

እንለውጥ

Page 6: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ4|

ዜና መረጃ

የማስተዋወቂያ ዓምድየማስተዋወቂያ ዓምድ

Page 7: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |5

መስከረም 1 ቀን 1994 ዓ.ም. ለኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት ሲሆን በአሜሪካ ደግሞ ሁለት መንትያ የኒውዮርክ ህንጻዎች የሽብር ሰለባ የሆኑበት ቀን ነበር፡፡

ይሄ 9/11 የሚል መጠሪያ የተሰጠው ክስተት በየዓመቱ አሜሪካውያን በአሰቃቂነቱ የሚያስታውሱት የሽብር ጥቃት ነው፡፡

ሽብርተኝነት ከዚያ የቀደመ ታሪክ ቢኖረውም ያንን ክስተት ተከትሎ በእርግጥም በዓለማችን ላይ የተጋረጠ ስጋት መሆኑ ተረጋገጠ፡፡ ከኒውዮርኩ ጥቃት በኃላም በሌሎች ቦታዎች ተመሳሳይ የሽብር ጥቃቶች ተፈጽመዋል፡፡ በአገራችንም ንጹሃን ዜጎች በወጡበት የቀሩባቸው የሽብር ጥቃቶች ተካሂደዋል፡፡

ያንን ተከትሎም በተለያየ ጊዜያት የተወሰዱ እርምጃዎች ነበሩ::

ከዚያም ባለፈ በህግ ማዕቀፍ ተበጅቶለት በወንጀለኛ መቅጫ ህጉ እንዲሁም የህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውርና ሽብርተኝነትን በህግ መደገፍን አስመልክቶ አዋጅ ወጥቷል፡፡

ከሽብርተኝነት ተግባር ጋር የተያያዘው ሌላው ጉዳይ ደግሞ የገንዘብ ዝውውር ነው፡፡ሽብርተኞች ገንዘብ የሚያዘዋውሩባቸው መንገዶች ደግሞ ከፋይናንስ ተቋማት ጋር ይያያዛል፡፡ችግሩ የገንዘብ ዝውውሩ ሳይሆን የሚዘዋወረው ገንዘብ በህገ-ወጥ መንገድ ወይም በወንጀል የተገኘ መሆኑና ዓላማውም ይህንኑ የሽብር ጥቃት ለመደገፍ መዋሉ ነው፡፡

በዚህም በርካታ አገራት እንዴት እንደሚከላከሉት፣የህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውሩ ተከናውኖ ሲገኝም ሊከተሉት ስለሚገባቸው የምርመራና የክስ ሂደት በርካታ ነገሮችን እንዲያነሱ ምክንያት ሆኗል፡፡ የገንዘብ ዝውውሩ ውስብስብ ሂደቶችን የሚከተል

የህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውርና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መደገፍ

Page 8: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ6|

የማስተዋወቂያ ዓምድ

መሆኑ ደግሞ የአገራትን ትኩረት እንዲስብ አድርጎታል፡፡ በህጋዊ መንገድ ገንዘብ ማስተላለፍ የሚፈለግበትም ምክንያት ህጋዊ ሽፋን ለመስጠት መሆኑ የአገራቱ ትልቅ ትኩረት ነው፡፡

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ይህንን የሽብር ድርጊት ለመዋጋትና የገንዘብ ድጋፉንም ለማድረቅ የተለያዩ ጥረቶችን አድርጓል፡፡ ለዚህም እንዲረዳው በርካታ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ተፈርመዋል፡፡ በአሜሪካ ከደረሰው የመስከረም 1 ቀን 1994 ዓ.ም. ጥቃት ቀደም ብሎም እ.ኤ.አ. በ1999 ዓ.ም. በገንዘብ ሽብርተኝነትን መደገፍን ለመከላከል ህግ አውጥቷል፡፡ በአገራችንም በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብን እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር አዋጅ ቁጥር 657/2002 ወጥቷል፡፡

አዋጁ ሶስት ነገሮችን ታሳቢ አድርጎ መውጣቱ በመግቢያው ክፍል ላይ ተገልጽዋል፡፡ ዓላማዎቹም፡-

• በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት የደህንነት ስጋት ብቻም ሳይሆን የፋይናንስ ሥርዓቱ የተረጋጋ፣ ግልጽነት ያለው፣ጤናማና ቀልጣፋ እንዳይሆን የሚያደርግ በመሆኑ፤

• በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብንና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን ለመዋጋት በዓለም አቀፍ ደረጃ ጥረት እየተደረገ በመሆኑ እና ኢትዮጵያም የዚህ ዓለም አቀፍ ጥረት አካል በመሆኗ፤

• በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብን በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን

ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል የተለየ ሕግ ማውጣት አስፈላጊ በመሆኑ ህጉ መውጣቱ ተጠቅሷል፡፡

በአዋጁ መሰረት የፋይናንስ ተቋማት የደንበኞቻቸውን ማንነት የማወቅና የማጣራት ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል፡፡ የፋይናንስ ተቋማትን ደንበኞች ማንነት የማጣራትና የሚወሰዱ የጥንቃቄ እርምጃዎችን በተመለከተ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዝርዝር አሰራሮችን እንዲያወጣ ኃላፊነት ተጥሎበታል፡፡

ማንኛውም ኃላፊነት ያለበት ሰው በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ የማቅረብ ወይም ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን በሚመለከት ምርመራ ለማካሄድ ወይም ክስ ለማቅረብ ወይም አስተዳደራዊ እርምጃዎች ለመውሰድ አግባብ ባለው አካል የሚፈለጉ የደንበኞች መረጃዎችን ሲጠየቅ የመስጠት ግዴታ አለበት ይላል የአዋጁ አንቀጽ 4(1)፡፡ አግባብ ያላቸው አካላት ያገኙትን መረጃ ለታቀደለት ዓላማ ከመጠቀም በስተቀር በሚስጥር መያዝ እንዳለባቸውም ተቀምጧል፡፡በሌላ ህግ የተደነገገ ሚስጥር የመጠበቅ ግዴታ በዚህ አዋጅ መሰረት መረጃን ሪፖርት የማድረግ ወይም የመስጠት ግዴታን ከመወጣት እንደማይከለክል ተቀምጧል::

በአዋጁ መሰረት የፋይናንስ ተቋማት ደንበኞችን የመለየትና በሚገባ የማወቅ፣ሂሳብ የመከታተል፣የጥሬ ገንዘብና የገንዘብ እንቅስቃሴዎችን መመዝገብና ሪፖርት ማድረግ፣ጥርጣሬ የሚፈጥር ግብይትን ሪፖርት የማቅረብ ኃላፊነትና ግዴታ አለባቸው፡፡

Page 9: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |7

በበጀት ዓመቱ፡-

• 7.4 ቢሊዮን ብር ብድር ተፈቅዷል

• 527.46 ቢሊዮን የተጣራ ትርፍ

ተመዝግቧል

• የተበላሹ ብድሮች ክምችት 8.2 በመቶ

ብቻ እንዲሆን ተደርጓል

• በ2007 ዓ.ም በጀት ዓመት ባንኩ የብር

14.56 ቢሊዮን ብር ብድር ይፈቅዳል

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሥራ አመራር

አባላት ዓመታዊ ስብሰባቸውን ከሐምሌ 24-25

ቀን 2ዐዐ6 ዓ.ም. በግዮን ሆቴል የመሰብሰቢያ

አዳራሽ ለሁለት ቀናት አካሄደዋል፡፡ በስብሰባው

ላይ የተገኙ አባላት የተከበሩ ዶ/ር ስንታየሁ

ወልደሚካኤል የመንግስት ፋይናንስ ድርጅቶች

ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር፣ ክቡር አቶ አህመድ

አብተው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሥራ አመራር

ቦርድ ሰብሳቢ፣ የባንኩ ፕሬዝዳንት፣ አራቱ ም/

ፕሬዝዳንቶች፣ የሥራ ሂደት፣ የቢሮ፣ የሪጅን፣

የቅርንጫፍ እና የንዑስ ቅርንጫፍ ሥራ

አስኪያጆች እንዲሁም ፕሪንሲፓል ኦፊሰሮች እና

የባንኩ መሠረታዊ ሠራተኞች ማህበር ተወካዮች

ናቸዉ፡፡

የስብሰባውን መክፈቻ ንግግር ያደረጉት

የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ባህረ ሲሆኑ፤

በመክፈቻ ንግግራቸውም እያንዳንዱ የባንኩ

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ስራ

አመራር አባላት የ2013/14

ዓመታዊ ስብሰባ ተካሄደ

ዜና /መረጃ

Page 10: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ8|

ዜና /መረጃ

አመራር አባልም ሆነ ሠራተኛው የተቀመጡ

ግቦችን ለማሳካት በግልም ሆነ በቡድን ጠንክሮ

መሥራትና ውጤት ማስመዝገብ የሚጠበቅበት

መሆኑን ተናግረው ለዚህም የባንኩ ከፍተኛ

ሥራ አመራር ጥብቅ ክትትልና ድጋፍ

የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

በመቀጠልም የመንግስት ፋይናንስ ድርጅቶች

ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የተከበሩ ዶ/ር ስንታየሁ

ወ/ሚካኤል ባደረጉት ንግግር ባንኩ የተሰጠውን

ተልዕኮ ለመወጣት ባላንስድ ስኮር ካርድ (BSC)

ተግባራዊ በማድረግ ውጤት ማስመዝገቡን

ጠቅሰው ተሰብሳቢ የሥራ አመራር አባላቱ

በ2006 በጀት ዓመት ሥራ አፈፃፀም ላይ

ሲወያዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን በመለየት

የመፍትሔ ስትራቴጅዎችን መንደፍ የሚያስችሉ

ዘዴዎችን የሚያመላክት የነቃ ተሳትፎ ማድረግ

እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል፡፡

በመቀጠልም፤ ክቡር አቶ አህመድ አብተው

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሥራ አመራር

ቦርድ ሰብሳቢ ባደረጉት ንግግር መንግሥት

ቅድሚያ ለሚሰጣቸውና አዋጭነታቸው በጥናት

ለተረጋገጡ የልማት ፕሮዤዎች የሚሰጠውን

የብድርና የቴክኒክ አገልግሎት እንዲሁም

የሪስክ ማኔጅመንት ስራን ማጠናከር እንዳለበት

አሳስበዋል፡፡

ንግግሩን ተከትሎም የስትራቴጂካዊ

ውጤታማነትና ልማት የሥራ ሂደት ሥራ

አስኪያጅ አቶ ጌታቸው ከበደ የባንኩን የዓመቱን

የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት በዝርዝር አቅርበዋል፡

፡ ባንኩ በዓመቱ ብር 8.7 ቢሊዮን ለመፍቀድ

አቅዶ ብር 7.4 ቢሊዮን መፍቀዱን ይህም

የዕቅዱን 85% ማከናወኑን፣ ብር 5.47 ቢሊዮን

በመልቀቅ የዕቅዱን 65% ማከናወኑን እና ብር

2.96 ሚሊዮን ለመሰብሰብ በዕቅድ ተይዞ ብር

3.05 ሚሊዮን መሰብሰቡን ይህም የዕቅዱን

103% መሆኑን ገልጸዋል፡፡

የተበላሹ ብድሮች ክምችትን ከመቀነስ አኳያም

8.2% ብቻ እንዲሆን ጥረት ተደርጓል፡፡ ባንኩ

በዓመቱ ያገኘው ትርፍ ከመጠባበቂያ እና ከታክስ

ቅነሳ በኋላ የተጣራ 527.46 ሚሊዮን ትርፍ

ማስመዝገቡን ገልጸዋል፡፡

በቀረበው ሪፖርት ላይ በተደረገው ውይይት

በተነሱ ሀሳቦች ላይ ምላሽ ከመሰጠቱም

በተጨማሪ በ2007 ዓ.ም. የበጀት ዓመት ባንኩ

ሊያከናውናቸው ያቀዳቸው ሰፊ ሥራዎችም

ተቀምጠዋል፡፡ እነዚህም፡

የመንግስትን የልማት ስትራቴጂ

ትኩረት መሠረት በማድረግ ለተለያዩ

ፕሮጀክቶች የብር 14.56 ቢሊዮን ብር

ይፈቅዳል፡፡

ብር 12.02 ቢሊዮን ብድር

ለተፈቀደላቸው ፕሮጀክቶች ይለቃል፣

ብር 3.9 ቢሊዮን ይሰበስባል፡፡

የባንኩን የተበላሹ ብድሮች ክምችት

መጠን አሁን ካለበት 8.2 በመቶ ወደ

5.27 በመቶ ዝቅ ያደርጋል፡፡

የባንኩ የሥራ አመራር አባላት ባወጡት ባለ 14

ነጥብ የጋራ መግለጫ ጠንክረው ለመሥራትና

ውጤት ለማምጣት ተስማምተዋል፡፡

በመጨረሻም በሁለት ቀን ጉባኤያቸው ላይ

በዝርዝር ተወያይተው በጋራ መግባባት

መንፈስ የተስማማሙባቸውንና አቅጣጫ

የያዙባቸውን ዕርምጃ የሚሹ ዝርዝር ጉዳዮችን

ቆርሶ በመውሰድና የአፈጻጸም መርሃ ግብር

በማዘጋጀት ለመፈጸምና ለውጥ ለማምጣት ቃል

ገብተዋል፡፡

Page 11: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |9

ዜና መረጃ

የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን የአረንጓዴ ልማት አስተምህሮ ለመዘከርና ለማስቀጠል የሚያስችል በጉለሌ በቀለበት መንገዱ ማሳለጫ ስር በሚገኘው ቦታ ላይ የመታሰቢያ ፓርክ ለማልማት ባንኩ ከጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ጋር የካርታና ዲዛይን ርክክብ አድርጎ ስራ ጀምሯል፡፡

የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የአረንጓዴ ልማት ኢኮኖሚ ልማት አስተምሯቸው በተለያዩ ዘርፎች በሀገራችን ውስጥ እየተተገበረ የሚገኝ ሲሆን ለአካባቢ ጥበቃ ትኩረት መስጠትም የባንኩ እሴት ነው፡፡

ነሐሴ 12 ቀን 2006 ዓ.ም. በጉለሌ ክ/ከተማ አስተዳደር መለስ ሚሞሪያል አረንጓዴ ፓርክ የመለስ ፋውንዴሽን ፕሬዚዳንት ክብርት ወ/ሮ አዜብ መስፍን፣የተከበሩ የአዲስ አበባ ኢህአዴግ ጽ/ቤት ኃላፊ ከንቲባ ክቡር አቶ ተወልደ ገ/ጻድቃንና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ባህረ በተገኙበት የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ፕሮግራም ተካሂዷል፡፡

ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ ለከተማዋ ልዩ ውበት የሚሰጥና ለዜጎች አማራጭ የመናፈሻ ማዕከል

እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡የመታሰቢያ ፓርኩን ለማጠናቀቅ የ2 ዓመት ጊዜ የሚወስድ እንደሆነ ተገልጿል፡፡

ባንኩ የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ የሚያደርግ ሲሆን የአስተዳደራዊ ስራዎች በክፍለ ከተማው በኩል የሚከናወን ይሆናል፡፡

ባንኩ በጉለሌ ክፍለ ከተማ የመለስ ሚሞሪያል አረንጓዴ

ፓርክን እያለማ ነው

የመሰረት ድንጋይ ሲቀመጥ ወ/ሮ አዜብ መስፍን፣አቶ ተወልደ ገ/ጻድቃን፣አቶ ኢሳያስ ባህረ

የካርታና የዲዛይን ልውውጥ ሲደረግ፡ አቶ ኢሳያስ ባህረና አቶ ለአለም ተሰራ

Page 12: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ10|

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለታላቁ

የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 12

የሞተር ሳይክሎችን በስጦታ

አበረከተ

ዜና /መረጃ

Page 13: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |11

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል ፋይናንስ ለመሰብሰብ ቦንድ ለተጠቃሚዎች ያቀረበ ሲሆን ይህንኑ ተሳትፎውን የበለጠ ለማጠናከር አስራ ሁለት የሞተር ሳይክሎችን ለታላቁ

የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ጽ/ቤት በስጦታ አበርክቷል፡፡

የሞተር ሳይክሎቹ በአጭር የጽሁፍ መልዕክት ለሚሳተፉ ዕድለኞች በየ15 ቀኑ በሽልማት የሚሰጡ ሲሆን ገቢውም ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል ይሆናል፡

Page 14: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ12|

ዜና መረጃ

የኢትዮጵያ ልማት ባንክና የቱርክ ልማት ባንክ የቴክኒክ ትብብር ስምምነት ተፈራረሙ

በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ባለው ሰፊ የኢንቨስትመንት አማራጭ በርካታ የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸውን በማፍሰስ ላይ ይገኛሉ፡፡በተለይ በጨርቃጨርቅና በሌሎችም የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ያላቸው ተሳትፎ በቀዳሚነት የሚጠቀስ ነው፡፡በአገራቱ መካከል ያለው የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትም ረዥም ዕድሜ ያለው ነው፡፡

የኢትዮጵያ ልማት ባንክም ይህንኑ አቅጣጫ በመረዳት ከቱርክ ልማት ባንክ ጋር ያለውን ግንኙነት አጠናክሯል፡፡ከባንኩ ጋር በተፈራረመው የመግባቢያ ሰነድ መሰረት ሁለተኛው ምዕራፍ የሆነው የቴክኒክ ትብብር ስምምነት እ.ኤ.አ. ጁን 24 ቀን 2014 ዓ.ም. በሁለቱ ባንኮች መካከል ተፈርሟል፡፡

ስምንት አባላትን የያዘውና በባንኩ ፕሬዚዳንት በአቶ ኢሳያስ ባህረ የተመራው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ልዑካን ቡድን እ.ኤ.አ. ከጁን 19-26 በቱርክ የስራ ጉብኝት ያደረገ ሲሆን በባንኮቹ መካከል ያለውን የቴክኒክ ድጋፍ ከማጠናከር ባለፈም የልዑካን ቡድኑ አባላት በቱርክ ልማት

ባንክ ፋይናንስ የተደረገውንና የከተማውን ቆሻሻ በመሰብሰብ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚያመነጨውን ፕሮጀክት በኢስታንቡል ጐብኝቷል::

የልዑካን ቡድኑ አባላት በቱርክ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በመገኘት ከአምባሳደር አያሌው ጎበዜና ከሌሎችም ዲፕሎማቶች ጋር የቱርክ ባለሃብቶች በአገሪቱ ኢንቨስት ለማድረግ ባሉ አማራጮች ዙሪያ ሰፊ ውይይት አድርገዋል፡፡

በሁለቱ ባንኮች መካከል በተፈረመው የቴክኒክ ትብብር ስምምነት መሰረት ባንኮቹ መረጃ ለመለዋወጥ የተስማሙ ሲሆን በተለይም በማሽነሪ ዋጋዎች ላይ ያለውን መረጃ በየጊዜው የቱርክ ልማት ባንክ መስጠቱ ባንኩን በብድር ሂደት እንደሚያግዘው ተጠቅሷል፡፡

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የአጋርነትና የግንኙነት ማዕቀፎችን ከተለያዩ ባንኮችና የፋይናንስ ተቋማት ጋር እየፈጠረ የሚገኝ ሲሆን ከደቡብ አፍሪካ፣ከደቡብ ኮሪያ፣ሬቦ ከሚባለው የኔዘርላንድስ ባንክ ጋር ያለው ግንኙነት የሚጠቀስ ነው፡፡

(በቱርክ የተደረገውን ስምምነት የሚያሳይ ፎቶ)

አጋርነትና የትብብር ግንኙነቶች

Page 15: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |13

ዜና /መረጃ

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሥራ አመራር ቦርድ ቀደም ሲል ባስተላለፈው ውሳኔ የማስፋፊያ ብድር የሚጠይቁ ፕሮጀክቶች የሚያመርቱትን ምርት 6ዐ% እና ከዚያ በላይ ለውጭ ገበያ የሚያቀርቡ ከሆነ 30:70 የመዋጮና ብድር ስሌት (equi-ty debt ratio) እንዲስተናገዱ መወሰኑ ይታወሳል፡፡

የባንኩ ሥራ አመራር ቦርድ እ.ኤ.አ. ሐምሌ 26, 2014 በድጋሚ ባስተላለፈው የማስፋፊያ ብድር ፖሊሲ ማሻሻያ ውሳኔ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ለአገሪቱ ኤክስፖርት ድርሻ ያላቸው ፕሮጀክቶች የሚያቀርቡት የማስፋፊያ ብድር ጥያቄ በአዲሱ 30:70 የመዋጮና ብድር ስሌት እንዲስተናገድ መመሪያ አስተላልፏል፡፡

በመሆኑም ምርቶቻቸው ለሌሎች ለውጭ ገበያ ለሚፈበረኩ ምርቶች ግብዓት የሚውሉ ለምሳሌ እንደ ጥጥ ያሉ ምርቶችን ለሚያመርቱና በቀጥታም ኤክስፖርት የሚደረጉ ምርቶችን ለሚያመርቱ ፕሮጀክቶች የሚቀርቡ የማስፋፊያ ብድር ጥያቄዎችን ባንኩ በ3ዐ፡7ዐ የመዋጮና ብድር (equity debt ratio) ስሌት የሚያስተናግድ ይሆናል፡፡

ተበዳሪዎች በዓይነት ማስያዣ ማቅረብ የሚችሉበት አሰራር ሊጀመር ነው

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በ30/70 መርህ ብድር እየሰጠ የሚገኝ ሲሆን በ2006 ዓ.ም. ዓመታዊ የማኔጅመንት ስብሰባ ላይ ተበዳሪዎች በዓይነት ማስያዣ ማቅረብ እንደሚችሉ ተጠቅሷል፡፡ይህም ማለት ተበዳዎች ከገንዘብ ውጪ በንብረት የሚያቀርቡት መጠን በማስያዣነት ተቆጥሮ ብድር የሚያገኙበት ሁኔታ በባንኩ እንደሚመቻች ተነስቷል፡፡

ባንኩ ከጊዜ ወደ ጊዜ ለአገሪቱ ጥቅም እገዛ የሚያደርጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ፋይናንስ በማድረግ ልማትን በመደገፍ ላይ ይገኛል፡፡የዓይነት መዋጮው ዝርዝር ሁኔታዎች በሂደት ይፋ እንደሚደረጉ ይጠበቃል፡፡

የኢትዮጵያ የማይክሮፋይናንስ ተቋማት ብድር በመስጠት ብዙዎችን ተጠቃሚ እያደረጉ የሚገኙ ሲሆን ከዚህ በበለጥ ማበርከት እንዲችሉ በቀጣይ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የብድር አቅርቦትና የቴክኒክ እገዛ ሊያደርግላቸው ነው፡፡

ልማት ባንክ ያለባቸውን የፋይናንስ ውስንነት ለመቅረፍ የሚበደሩትን ገንዘብ ከመስጠት ባለፈ የቴክኒክ እገዛም ያደርጋል፡፡ በመጪዎቹ ጥቂት ወራትም ግን ወደ ስራ እንደሚገባ ይጠበቃል፡፡

የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ተቋማት ከልማት ባንክ የፋይናንስና የቴክኒክ እገዛ ሊደረግላቸው ነው::

የፖሊሲ ጉዳዮች የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ምርታቸውን ወደ ውጭ የሚልኩ ፕሮጀክቶች ለሚጠይቁት የማስፋፊያ ብድር ስለሚፈለግባቸው መዋጮ ማሻሻያ አደረገ

Page 16: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ14|

ከሥራ ክፍሎቻችን

ዜና ልማት ባንክ በዚህ ዓምድ ሥር የተለያዩ የባንኩ የሥራ ክፍሎች የሥራ እንቅስቃሴና

ዋና ዋና ተግባራትን ያስተዋውቃል፡፡ በዚህም መሠረት በዚህ እትም ከባንኩ የሥራ

ክፍሎች መካከል የስትራቴጂያዊ እቅድና የልማት ውጤታማነት የስራ ሂደትን የሥራ

እንቅስቃሴ እንቃኛለን:: ቃለ ምልልሱን ያደረግነው ከሥራ ሂደቱ ሥራ አስኪያጅ ከአቶ ጌታቸው

ከበደ ጋር ነው፡፡

የስትራቴጂያዊ እቅድና

የልማት ውጤታማነት የሥራ ሂደት

Page 17: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |15

ከሥራ ክፍሎቻችን

ዜ.ል.ባ፡- በቅድሚያ የሥራ ሂደቱ የተቋቋመበትን ዓላማ

ቢገልጹልን?

አቶ ጌታቸው፡- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የአገሪቱን

የኢኮኖሚ ራእይ መሰረት በማድረግ በአገሪቱ የልማት

አጀንዳ ስኬት በመንግስት ቅድሚያ ለተሰጣቸው የኢኮኖሚ

መስኮች የልማት ብድርና የቴክኒክ ድጋፍ በመስጠት

የበኩሉን ከፍተኛ ድርሻ በመጫወት ላይ የሚገኝ

መንግስታዊ ተቋም ነው፡፡ ባንኩ ይህንን ኃላፊነቱን

በሚገባ ለመወጣት አደረጃጀቱን በየጊዜው እየፈተሸ

ራሱን የሚያደራጅ ሲሆን የስትራቴጂያዊ እቅድና

የልማት ውጤታማነት የሥራ ሂደትም የዚህ አደረጃጀት

አንዱ ውጤት ሲሆን፣ የተቋቋመበት ዓላማም የባንኩን

ስትራቴጂክ እቅድ ለመንደፍና እቅዱን በአመት እቅድ

በመሸንሸን አፈጻጸሙን ለመከታተል ነው::

ይህ ማለት የባንኩ አጠቃላይ ተቋማዊ ስትራቴጂ በባንኩ

ውስጥ በተለያዩ ጊዜ የሚዘጋጁ አመታዊ እቅድ ውስጥ

የተካተተ መሆኑን፣ አግባብ ባለው ሁኔታ መሳለጡንና

የባንኩ ተልእኮና ራእይ መለካቱን መከታተል አንዱ የሥራ

ሂደቱ የተቋቋመበት ዓላማ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪም

በባንኩ ፋይናንስ የተደረጉ ፕሮጀክቶች ከታቀደላቸው

ግብ አንጻር የታቀደውን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፋይዳ

ማምጣታቸውን ክትትልና ግምገማ በማድረግ ለበላይ

አመራር አካላት ለውሣኔ አሰጣጥ የሚረዳ ምክረ ሀሳብ

ማዘጋጀት ሌላው የስራ ተግባርና ኃላፊነቱ ውስጥ

የሚካተት ነው፡፡

የሥራ ሂደቱ እ.ኤአ ከ 2011 ጀምሮ የስትራቴጂክ

እቅዱን የነደፈው በሚዛናዊ ስኮር ካርድ ስርአት ሲሆን፤

አፈጻጸሙንም በዚሁ ስርአት መሰረት እየተከታተለ

ይገኛል፡፡

ሌላው የሥራ ሂደቱ የተቋቋመበት ዓላማ ባንኩ የተለያዩ

የውስጥና ውጭ ደንበኞች ያሉት ሲሆን የውስጥ ደንበኞችን

የመረጃ ፍላጐት መድረስ ሲሆን፣ እነዚህ ደንበኞች

ከውስጥ የበላይ አመራር አካላት /የሥራ አመራር ቦርዱን

ጨምሮ/ እና በባንኩ ውስጥ የተቋቋሙ የተለያዩ የሥራ

ሂደቶች /ቢሮዎች/ የሪጅን ጽ/ቤቶች ያካተተ ሲሆን የውጭ

ደንበኞችን በተመለከተ ደግሞ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት

ሚኒስቴር፣ የመንግሥት የፋይናንስ ድርጅቶች ኤጀንሲ፣

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ፣ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ

ኤጀንሲና የተለያዩ የፌደራልና የክልል ቢሮዎች እና

ሌሎች መንግስታዊ እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች

ያጠቃልላል፡፡

ዜ.ል.ባ፡- ስትራቴጂዊ እቅድና የልማት ውጤታማነት የስራ

ሂደት ትኩረቶች ምን ምን እንደሆኑ ቢጠቅሱልን?

አቶ ጌታቸው፡-የሥራ ሂደቱ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች ወይም

ውጤቶች ከላይ የሥራ ሂደቱ የተቋቋመበት ዓላማ ሲገለጽ

በጥቅሉ የተብራሩት ሲሆኑ ፣ በዝርዝር ሲታይ ከባንኩ

የበላይ አመራር በሚሰጠው አቅጣጫ መሰረት በየአምስት

አመቱ የየባንኩን ስትራቴጂክ እቅድ ዝግጅት ላይ በዋናነት

መሳተፍ፣ በየአመቱ የአመት እቅድና በጀት ማዘጋጀት እና

በየሩብ አመቱ በየአመቱ የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ ማካሄድ

ዋና ዋናዎቹ የትኩረት መስኮች ናቸው፡፡ በዚሁ መሰረት

ከሥራ ሂደቱ ውጤቶች ውስጥ የሚከተሉት ይጠቀሳሉ

• የባንኩ የአምስት አመት ስትራቴጂያዊ ሰነዶች (Five

Year Strategic Plan Document)፣

• ከባንኩ የአምስት አመት ስትራቴጂያዊ ሰነዶች የተቆረሰ

አመታዊ እቅድና በጀት (Annual Plan And Budget) ፣

• አመታዊ የአፈፃፀም መርኀ ግብር (Action Plan

Document) ፣

• ወቅታዊ የክትትል ሪፖርቶች (Bi-Weekly, Monthly,

Monitoring Reports)፣

• የባንኩን፤ የሥራ ሂደቶችን/ ቢሮዎችን እንዲሁም

የሪጅኖችን አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም በሚዛናዊ ስኮር

ካርድ በየሩብ አመቱ ማዘጋጀት፣

• በባንኩ ፋይናንስ የተደረጉና በሀገሪቱ ምጣኔ ሐብት ላይ

ተጽእኖ ሊፈጥሩ የሚችሉትን ሴክተሮች ክትትል እና

ግምገማ ጥናት (Commodity evaluation Reports)

ማዘጋጀት፣

• የበጀት አፈፃፀም ሪፖርት (Budget Performance)፣

• ለተለያዩ የፌዴራልና የክልል ቢሮዎች የሚዘጋጁ

ሪፖርቶች፣

• የሥራ ሂደቱ ከላይ ለተጠቀሱት የሥራ ሂደቶች በተለያዩ

ጊዜያት ስለእቅድና በጀት ዝግጅት እንዲሁም የሚዛናዊ

ስኮር ካርድ ሥርዓት አተገባበር ላይ የሙያ ምክርና

የተለያዩ አውደ ጥናቶች ያዘጋጃል፡፡

ዜ.ል.ባ፡- ስትራቴጂያዊ ዕቅድና የልማት ውጤታማነት የሥራ

ሂደት በባንኩ ደረጃ መቋቋሙ የሚያስገኘው ውጤት ምንድነው?

አቶ ጌታቸው፡- የስትራቴጂ እቅድ አንድ ተቋም ተልእኮውን

ለማሳካት መከተል ያለበትን አቅጣጫና ዋና የትኩረት መስኮች

የሚያሳይ ቁጥር አንድ ወሳኝ ጉዳይ ሲሆን፣ የሥራ ሂደቱም

በዋነኛነት ባንኩ ተልዕኮውን ለማሳካት ተለዋዋጭ ከባቢያዊ

Page 18: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ16|

ሁኔታዎችን እየቃኘ ብቃቱን የሚያጎለብትበት፣

አጠቃላይ የረዥም ጊዜ አቅጣጫውን ትክክለኛነት

የሚከታተልበትና የረዥም ጊዜ ግቦችን የሚያሳካበት

አካሄድ ወይም ስትራቴጂ በመንደፍ ጉልህ ድርሻ

አለው፡፡

በዚሁ መሰረት ባንካችን እ.ኤ.አ ከ2011 ጀምሮ

የውጤት ተኮር ስርአትን በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ ይህ

የውጤት ተኮር ስርዓት የተቀናጀ ስትራቴጂያዊ የእቅድ

ሥራ አመራር፣ኮሙዩኒኬሽንና የመለኪያ ስርዓትን

አጣምሮ የያዘ በመሆኑ ተልእኮን ከማሳካት ፣አፈጻጸምን

ከስትራቴጂክ እቅድ ጋር ከማስተሳሰር፣ስትራቴጂያዊ

ግቦችን ስኬት ለመመዘን የሚያግዙ መለኪያዎችን

ከማስቀመጥና ሰራተኞች የባለቤትነትና የተጠያቂነት

ስሜት ከመፍጠር አንጻር ጠቀሜታው የጎላ ነው::

የስራ ሂደታችን በባንኩ ቀደም ብለው የተቀመጡ

ስትራቴጂዎችና ግቦች ባንኩ በትክክል አፈጻጸማቸውን

ለማየትና ለመገምገም እንዲሁም ወቅታዊ የሆነ ውሳኔ

ለማስተላለፍ የሚያስችል መረጃና ሪፖርቶች አጠናቅሮ

ለተለያዩ ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ከፍተኛ ድርሻ

ያለው የሥራ ሂደት ነው፡፡

ዜ.ል.ባ፡- የሥራ ሂደቱ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ

ያከናወናቸው ዓበይት ተግባራት ቢጠቀሱ?

አቶ ጌታቸው፡- የሥራ ሂደቱ ባንኩ ከተቋቋመበት ጊዜ

ጀምሮ በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ ስያሜዎችን በመያዝ

መንግስት በተለያዩ ጊዜያት በሚቀርጻቸው የተለያዩ

የአምስት አመት እቅዶችና ፕሮግራሞች መሰረት

በማድረግ የባንኩን ስትራቴጂያዊ እቅድና አመታዊ

እቅድ በማዘጋጀት ከፍተኛ ሚና ሲጫወት ቆይቷል፡፡

በተለይም የባንኩን የአምስት አመት ስተራቴጂያዊ

እቅድ በሚዛናዊ ስኮር ካርድ ሞዴል በማዘጋጀት

ከሀገሪቱ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ጋር

በማጣጣም የተለያዩ አመታዊና የሩብ አመት

ግምገማዎችን በማካሄድ ጠንካራ ጎኖችን በዘላቂነት

አጠናክሮ ለመቀጠልና ደካማ ጎኖችና በስራ ዘመኑ

ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን አንጥሮ የመፍትሔ አቅጣጫ

በማስቀመጥ የስራ ሂደቱ ጉልህ ሚና ነበረው፡፡

ቀደም ሲል የባንኩ የስራ አፈጻጸም የሚለካው

በፋይናንስ እይታ ላይ ብቻ ያተኩር የነበረውን

በተለያዩ የተቀናጁ እይታዎች ማለትም

የፋይናንስ/ልማት፣ የደንበኛ/ተገልጋይ/ባለድርሻ

አካላት፣ የውስጥ አሠራር እና የመማማርና

እድገት አፈጻጸምን ላይ እንዲመረኮዝ በማድረግ

በሚዛናዊ ስኮር ካርድ ሞዴል የተቃኘ የውጤት

ተኮር ስራ አፈጻጸም በባንኩ ውስጥ እንዲተገበር

ከፍተኛ ድርሻ ተጫውቷል፡፡

ሁሉም የባንኩ የሥራ ክፍሎች እቅዳቸውን በትክክል

እንዲያዘጋጁ የስራ ሂደቱ የእቅድ አዘገጃጀት መመሪያ

አዘጋጅቶ በባንኩ የበላይ አመራር በማጸደቅ ለሁሉም

የባንኩ ሥራ ክፍሎች ይልካል፡፡

በየጊዜው የባንኩን የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አዘጋጅቶ

ለባንኩ ከፍተኛ አመራርና ባለድርሻ አካላት ያቀርባል፡፡

በባንኩ ፋይናንስ የተደረጉና በሃገሪቱ ምጣኔ ሀብት

እድገት ላይ ጉልህ ሚና ያላቸውን ዘርፎች በመለየት

ክትትል እና የግምገማ ጥናት /commodity Evaluation/

በማዘጋጀት ለባንኩ ከፍተኛ አመራር ያቀርባል፡፡

የሥራ ሂደቱ ለወደፊቱም እነኝህን አበይት ተግባራት

ባለው የሰው ሀብትና ቁሳቁስ በተሻለ ጥራትና ፍጥነት

ለማከናወን አቅዷል፡፡

ዜ.ል.ባ፡- ባንኩ የሚዛናዊ ስኮር ካርድ ስርአት መተግበሩ

የሚሰጠው ጥቅም ቢጠቀስ? የገጠሙ ችግሮችስ?

አቶ ጌታቸው፡- በመሠረቱ የሚዛናዊ ስኮር ካርድ ስርአት

ሮበርት ካፕላንና ዴቪድ ኖርተን በተባሉ ምሁራን አማካይነት

እ.ኤ.አ. በ1990 የተፈጠረ የአፈፃፀም አመራር ማዕቀፍ ነው::

አጀማመሩ የተቋማትን አፈፃፀም በተሟላ መልኩ ለመመዘን

ቢሆንም ዕድገቱን ጠብቆ ከመለኪያነት ባሻገር አፈጻጸምን

በተቀናጀና ስትራቴጂያዊ በሆነ መልኩ ለመምራት ጭምር

እንዲያገለግል በመደረጉ ጠቀሜታው ከጊዜ ወደ ጊዜ ሊጨምር

ችሏል፡፡

የሚዛናዊ ስኮር ካርድ ስርአት በተለይ የግንባታና አተገባበር

ደረጃዎች ያሉት ሲሆን ሥርዓቱ ባለፉት ሁለት አስርተ

ዓመታት ከፍተኛ ተቀባይነት እያገኘና በአዳዲስና በተሻሻሉ

ተጨማሪ ሃሳቦች እየዳበረ የመጣ በመሆኑ ለበርካታ አገሮች

የግልና የመንግሥት ድርጅቶች ውስጥ እንዲሁም መንግሥታዊ

ባልሆኑ ተቋማት በጥቅም ላይ እየዋለ ይገኛል፡፡

አሁን ባለንበት የኢንፎርሜሽን ዘመን የመንግሥትም ሆነ የግል

ተቋማት ተመራጭ አገልግሎት ሰጭና ብቁ ተወዳዳሪ ለመሆን

በርካታ ውስብስብና ፈታኝ ሁኔታዎችን ማለፍ ይጠበቅባቸዋል::

ተቋማቱ ከሚያጋጥሟቸው ፈተናዎች መካከል ዋነኛው

የተፈጠሩበትን ምክንያትና የሚጠበቅባቸውን ውጤት ማወቅና

ይህንኑ ለማሳካት ምን ስልት መከተል እንዳለባቸው ለይቶ

መወሰን ቀላል አለመሆኑ ነው፡፡

በዚህ ዘመን ከአምራቾችም ሆነ ከአገልግሎት

ሰጪዎች ከፍተኛ የተወዳዳሪነት ብቃት ይጠበቃል፡፡

በዚህ ጊዜ በንግድም ሆነ በአገልግሎት አሰጣጥ እንቅስቃሴ

አሸናፊ ሆነው የዘለቁት ተቋማት በቁሳዊው ሀብት ላይ

መዋዕለንዋይ ያፈሰሱትና በአግባቡ ማስተዳደር የቻሉት

ሳይሆኑ፣ በይበልጥ በአእምሮአዊ /በዕውቀት ሀብት ላይ

መዋዕለ ንዋያቸውን በመማፍሰስ በዘላቂነት ተጨማሪ እሴት /

ሀብት መፍጠር የቻሉት ናቸው፡፡

Page 19: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |17

በመሆኑም ከዘመኑ ፈጣን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ጋር

የሚጣጣም የተቋማትን የትራንስፎርሜሽን ፍላጎት ሊያሟላ

የሚችልና በሚዛናዊና የተመጣጠነ እይታ የአገልግሎትንም

ሆነ የምርት ከባቢን መቆጣጠር የሚያስችል የአፈፃፀም

አመራርና መለኪያ ስርዓት መፍጠር አስፈላጊነት ጉልህ

ስፍራ አግኝቷል፡፡

ቁሳዊና አእምሯዊ ሀብትን በአግባቡ መጠቀም ከተገልጋዮች

ወይም ደንበኞች ጋር ሊኖር የሚገባውን ግንኙነት ያሳጣል፤

የተገልጋዬችን /ደንበኞችን ፍላጎት የሚያረኩ ምርቶችና

አገልግሎቶችን በጥራት፤ በተመጣጣኝ ዋጋ እና በፍጥነት

ለመስጠት እንዲሁም የሠራተኞችን ችሎታና ተነሳሽነት

ለቀጣይ መሻሻል ግብአት በሚሆን መልኩ ለመጠቀም

ያስችላል:: የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂን፤ የዳታ ቤዝንና

የሲስተሞችን አጠቃቀምንም ያስፋፋል፡፡

አሁን ያለንበት የኢንፎርሜሽን ዘመን የሥራ ፍልስፍና፣

ተሳስረው በሚመጋገቡ የሥራ ሂደትን ተሻጋሪ ተግባራት

ለተገልጋዩ ዜጋ/ለደንበኛው ተጨማሪ እሴት የሚፈጥሩበት

በፍጥነት፣ በጥራትና ወጪ ረገድ እመርታዊ ለውጥ

የሚጠበቅበት ነው:: በዚህ የሥራ ፍልስፍና ውስጥ ሰዎች

የማሽኖችን መንቀሳቀስ ወይም የአለቆቻቸውን ትዕዛዝ

ጠብቀው ሥራን የሚጀምሩ ሳይሆኑ ራሳቸውን ችለው

የሚወስኑና ችግር ፈቺዎችም ናቸው፡፡

በመሆኑም በኢንፎርሜሽን ዘመን ተቋማት ስኬታማና

ብቁ ተወዳዳሪዎች ሆነው ለመቀጠል እንዲችሉ ነባራዊ

ሁኔታዎችን ተከትለው የለውጥ ዘዴዎችንና መሳሪያዎችን

በመጠቀም የአፈፃፀም አመራርና የመለኪያ ሲስተማቸውን

መለወጥ እንዲሁም በየደረጃው የሚኖራቸውን አፈጻጸም

ከስትራቴጂዎቻቸው ጋር ማስተሳሰር የግድ ይላል፡፡

ስለሆነም በመንግሥት ተቋማት የውጤት ተኮር ሥርዓትን

ለመዘርጋትና አፈፃፀምን ሚዛናዊ በሆነ እይታ በምክንያት

ውጤት ሎጂክ አስተሳስሮ መምራት፣ የሚፈለገውን ውጤት

ከበጀት ጋር አጣጥሞ መተግበር፣ የተቋማትን መፃኢ እድል

የሚወስኑና ስትራቴጂን የእለት ተእለት ሥራ ለማድረግ

የሚዛናዊ ስኮር ካርድ ሥርአት ማዕቀፍ ተመራጭ ሆኗል፡

በዚሁ መሠረት ባንካችን እ.ኤ.አ. ከ2011 ጀምሮ የሚዛናዊ

ስኮር ካርድ ስርአት በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡

የሚዛናዊ ስኮር ካርድ ሥርዓት ማለት የተቀናጀ

የስትራቴጂያዊ እቅድ ሥራ አመራር፣ ኮሚኒኬሽንና

የመለኪያ ስርአትን አጣምሮ የያዘ የለውጥ መሳሪያ ሲሆን

በዋናነት፡-

• በጥቂት ወሳኝ ጉዳዮች ላይ ለማተኮር የሚያስችል

የተሻለ የስትራቴጂያዊ እቅድ ዝግጅት ሂደት ነው፤

• የአንድን ተቋም የረጅም ጊዜ ስትራቴጂያዊ ትኩረት

በግል ለማስቀመጥና ይሄንኑ ለሠራተኞች ለማሳወቅ/

ለማስጨበጥ የሚረዳ የለውጥ እርምጃ ነው፤

• ስትራቴጂን ተግባራዊ ሊሆኑ ወደሚችሉ ስትራቴጂያዊ

ግቦች ለመመንዘር የሚያስችል ማዕቀፍ ነው፤

• የተቋም አፈጻጸም መለኪያዎችና ስትራቴጂያዊ

እርምጃዎችን በመጠቀም የፈጻሚዎችን የእለት

ተዕለት ስራ/ክንውን/ ከተቋም ራዕይና ስትራቴጂ

ጋር ለማስተሳሰር የሚያስችል የስትራቴጂያዊ ሥራ

አመራር ሥርዓት ነዉ፤

• አንድን ተቋም ስትራቴጂ ተኮር እንዲሆንና፤ በጀቱን

ከስትራቴጂው ጋር እንዲያስተሳስርና ከተግባር

እንዲማር የሚያስችል ማእቀፍ ነው፡፡

በተጨማሪም የሚዛናዊ ስኮር ካርድ በተለያዩ የተቀናጁ

እይታዎች ማለትም የፋይናንስ/ልማት፣ የደንበኛ/ተገልጋይ/

ባለድርሻ አካላት፣ የውስጥ አሠራር እና የመማማርና እድገት

አፈፃፀምን ከረጅም ጊዜ ውጤታማነት ጋር የሚያስተሳስር

መሳሪያ በመጠቀም ባንኩ ለደንበኞች/ ተገልጋዮች እንዴት

ተጨማሪ እሴት መፍጠር እንደሚችል፣ ተቋሙን ወደፊት

ሊቀይሩ በሚችሉ ጉዳዮች ማለትም የውስጥ አቅምን

በማሳደግ፣ በሰው ሃብት ልማትና በውስጥ አሠራር ላይ

እንዴት ማተኮር እንደሚገባና ባንኩ ሕልውናውን በማረጋገጥ

በባንኩ ፋይናንስ ድጋፍ የሚቋቋሙ ውጤታማ ፕሮጀክቶች

በአገሪቱ የልማት አጀንዳ ላይ የሚጫወቱትን ድርሻ ያሳያል፡፡

ማዕቀፉም በሚከተሉት ጉዳዮች ማለትም፡- በአጭርና

በረጅም ጊዜ ግቦች፣ በፋይናንስና/ልማት እንዲገኝ በታሰበው

ውጤት አመልካቾች (Lag Indicators) እና ለውጤቱ

መገኘት ምክንያት በሚሆኑ አመልካቾች (Lead Indicators)

በአእምሯዊና ቁሣዊ ሀብት እና በውጫዊና በአፈፃፀም

እይታዎች፣ መካከል ሊኖር የሚገባውን ስትራቴጂያዊ

ትስስርና ሚዛናዊነትን ይጠብቃል፡፡

የገጠሙ ችግሮችን በተመለከተ

የሚዛናዊ ስኮር ካርድ ሥርዓት የአመለካከት/የአስተሳሰብ

ለውጥ ጉዞ ሲሆን ለአገራችን ብሎም ለባንካችን አዲስ

ሥርዓት እንደመሆኑ መጠን ሥርዓቱን ወደመሬት

ለማውረድ በባንኩ ደረጃ የተለያዩ ተግዳሮቶች /challenges/

አጋጥመዋል:: በመሠረቱ በአንድ ጀንበር የወጣለት የሚዛናዊ

ስኮር ካርድ ሥርዓት መዘርጋት አስቸጋሪ እንደሆነና ሁል ጊዜ

የማሻሻያ ሥራ እንደሚያስፈልግ) በሥርዓቱ ንደፈ ሃሳብ ላይ

በግልጽ ተቀምጧል:: (BSC is never complete) ለዚህም

የበላይ፣ የመካከለኛ እና የፈጻሚ አካላት ቁርጠኝነት እና

committement እንደሚያስፈልግ ተቀምጧል፡፡ ይሁን እንጂ

ሥርአቱን ወደ መሬት ለማውረድ አንዳንድ ጊዜ የሚከተሉት

ችግሮች ተስተውለዋል፡-

• እቅዱ በሚዘጋጀበት ወቅት መለኪያዎችንና ኢላማዎችን

በሚገባ አለመፈተሽና የሠራተኛውን ሙሉ ለሙሉ

የሆነ ተሳትፎ አለማረጋገጥ፣

ከሥራ ክፍሎቻችን

Page 20: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ18|

• ከእያንዳንዱ መለኪያዎች አንጻር የሚቀመጡ

ኢላማዎች (Targets) ተቋማዊ አቅምን ታሳቢ

ያደረገ፣ምርጥ ተሞክሮዎችን መነሻ የሚያደርግ፣

የተገልጋዩን ፍላጎት የሚያሟላ እና በጥረት

ተደራሽ (streched) እና ተግባራዊ ሊሆን የሚችል

አለመሆኑ፣

• የውጤት ተኮር ሥርዓት በመሠረቱ የላቀ አፈፃፀም

ያለው ድርጅት፣ቡድን እና ግለሰብ የሚሸለምበትና

የፉክክር ስሜት በማምጣት በሌሎች የተቋም አካላት

ላይ የሥራ ተነሳሽነት መፍጠር ሲሆን፣ አሁን

በባንኩ ውስጥ በተግባር የሚታየው ግን ሁሉም

የስራ ሂደት፣ ቡድን ፣ሠራተኛ እኩል የጥቅም

ተቋዳሽ እንዲሆን መፈለግና የምዘና ስርዓቱን ከዚህ

አኳያ ለመቅረጽ መፈለግ፣

• የቡድኖችን ውጤት አለመለያየት፣

• የባላንስድ ስኮርካርድ እይታዎች የተቋማትን

አፈጻጸም በተሟላና ሚዛናዊ በሆነ ሁኔታ ለማየት

እንዲያስችሉ እርስ በርሳቸው በምክንያትና ውጤት

መተሳሰር አለባቸው፡፡ ይሁን እንጂ በዕይታዎች

መካከል የቁርኝት ችግር መታየት፣

• በስራ ሂደቶች የሚመዘገበው የስራ አፈጻጸም ውጤት

ከባንኩ አጠቃላይ የስራ አፈጻጸም ደረጃ ጋር ሲነጻጸር

ያለመገናኘት ሁኔታ መታየት፣

• መጀመሪያ እቅዱ አወጣጥ ላይ ትኩረት ከመስጠት

ይልቅ በአፈጻጸም ግምገማ ወቅት ውጤት ላይ

የተለያዩ ቅሬታዎችን ማንሳት በባንኩ የአፈጻጸም

ሚዛናዊ ትግበራ ወቅት በስፋት የሚስተዋሉ ችግሮች

ናቸው፡፡

ዜ.ል.ባ፡- የሥራ ሂደቱ የሚያወጣቸውን የአጭርና

የረዥም ጊዜ እቅዶች በጀቶች ከአገሪቱ እቅድና በጀት

እንዲሁም ስትራቴጂ ጋር እንዲጣጣም ለማድረግ

የሚደረገው ጥረት እንዴት ይገለጻል?

አቶ ጌታቸው፡- በሥራ ሂደቱ የሚወጡ የአጭርና

የረዥም ጊዜ እቅዶች በሚዘጋጁበት ወቅት ባለፉትና

በቀጣይ ዓመታት ያለውና የሚኖረው በአገሪቱ

የኢንቨስትመንት አካሄድ ምን እንደሚመስል ዳሰሳ

ይካሄዳል፡፡ በተጨማሪም ከባንኩ ጋር ከልማት ብድር

አቅርቦት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸውን የሴክተር

መስሪያ ቤቶች እቅዶች ይፈትሻል፡

በመጨረሻም በዋናነት የአገሪቱን የረዥም ጊዜ

የልማት እቅድ መነሻዎች፣ መሰረታዊ አቅጣጫዎችና

አላማዎች ከግንዛቤ በማስገባት እንዲጣጣም ተደርጎ

መታቀዱን በሥራ ሂደቱ ይታያል ማለትም ከአገሪቱ

የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ድርሻ ለይቶ

በማውጣት እቅድ ውስጥ መካተቱን ያረጋግጣል

መሳለጡንም ያያል፡፡

ዜ.ል.ባ፡- የሥራ ሂደቱ የባንኩን አጭርና የረዥም

ጊዜ ዕቅዶችን ሲያወጣና የተከናወኑ ሥራዎችን

ሲገመግም መሠረት የሚያደርጋቸው ጉዳዮች

ምንድናቸው?

አቶ ጌታቸው፡- የሥራ ሂደቱ የባንኩን አጭርና

የረዥም ጊዜ ዕቅዶችን ሲያወጣና የተከናወኑ

ሥራዎችን ሲገመግም መሠረት የሚያደርጋቸው

ጉዳዮች የአገሪቱ ራእይ ፣ ባለፉት አመታት ተፈጻሚ

በሆኑ እቅዶች በባንኩ የተመዘገቡ ውጤቶችና

በአፈጻጸም ሂደት የተገኙ ተምክሮዎች ማለትም

ቀደም ሲል የነበሩ ጥንካሬዎች፣ ደካማ ጎኖች፣

ምቹ ሁናቴዎችና ስጋቶችን እንዲሁም በቀጣይ ምን

መደረግ እንዳለበት በዝርዝር ይታያሉ:: በተጨማሪም

ዕቅዶች በሚዘጋጁበት ወቅት የአገሪቱ አጠቃላይ

ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ ቴክኖሎጂያዊ

እና ከባቢያዊ ዳሰሳ ጥናት ዋነኛ ግብአቶች ናቸው፡፡

ዜ.ል.ባ፡- የሥራ ሂደቱ የልማት ውጤታማነት

ሥራዎችን የሚያከናውነው በእንዴት ያለ አግባብ

ነው? የባንኩ ተጠቃሚነትስ እንዴት ይገለጻል?

አቶ ጌታቸው፡- ይህ ስራ የሚሠራው በሚከተሉት

ቅደም ተከተል ነው፡፡

• በቅድሚያ ፕሮጀክቶችን በዘርፍ በመክፈል

የሚጠናውን ዘርፍ በተለያዩ መስፈርቶች

መረጣ ይከናወናል፣

አቶ ጌታቸው ከበደ የስትራቴጂያዊ እቅድና የልማት

ውጤታማነት የስራ ሂደት ሥራ አስኪያጅ

Page 21: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |19

ዜና መረጃ

• በመቀጠልም ፕሮጀክቶች የት የት አካባቢ እንዳሉ

እንዲሁም ከብድር ጋር የተያያዙ እና ሌሎች

መረጃዎችን ከሚመለከታቸው የስራ ሂደቶች

ይሰበስባል፣

• ከባንኩ ውጪ ያሉ፣ ነገር ግን ከዘርፉ ጋር በቅርበት

የሚሰሩ መስሪያ ቤቶችን እና ተቋማትን መጠይቅና

የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም መረጃ ይሰበሰባል፤

እንዲሁም የመረጃ መረቦችን በመጠቀም የተለያዩ

ጥናታዊ ፅሁፎችና መረጃዎች ይሰበስባሉ፣

• በባንኩ ውስጥ ስለፕሮጀክቶቹ የተዘጋጁ የክትትል

ሪፖርቶችና ዶክመንት የማየት ስራ ይሰራል፣

• ከፕሮጀክት ባለቤቶች፣ የሥራ አመራሮችና

ለጥናት ግብዓት ሊሰጡ የሚችሉ ሰራተኞችን

በቃለ መጠይቅ፣ በመጠይቅ እንዲሁም ሌሎች

መሳሪያዎችን በመጠቀም መረጃ ይሰበስባል፣

• የተሰበሰቡትን መረጃዎች የማጠናቀርና ለጥናቱ

በሚረዱ መልኩ የማቀናበር ስራ በማከናወን

በባንኩ ፋይናንስ የተደረጉ ፕሮጀክቶች

ከታቀደላቸው ግብ አንጻር አስፈላጊውን

የኢኮኖሚና ማህበራዊ ፋይዳ ማምጣታቸውን

የግምገማ ጥናት ያካሄዳል፡፡

ይህ የልማት ውጤታማነት ጥናት የሚካሄደው በሶስት

ዋና ዋና የመገምገሚያ አምዶች ነው፡፡ እነዚህም፡-

1. የፕሮዤው ወይም የፕሮግራሙ

አግባብነት(Relevance)፡- ይህም ሲባል

ፕሮጀክቱን ለማካሄድ ካለው የጥሬ ዕቃ

አቅርቦት አመቺነት አንፃር፣ የሥራ እድል

ከመፍጠር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርን ከማምጣት

እና ከመሳሰሉት አኳያ ያለውን አግባብነት

የሚመለከት ክፍል ነው፡፡

2. የፕሮዤው የሥራ አፈፃፀም (Performance)፡

- በዚህኛው የጥናቱ ክፍል የፕሮጀክቶቹን

አፈፃፀም ከምርት፣ ከሽያጭ እና ከፋይናንስ

እቅድና ክንውን በማነጻጸር የሚገመገምበት

ነው::

3. የፕሮዤው ውጤታማነት(Success)፡- በዚህ

የመገምገሚያ ክፍል ስር ሶስት የተለያዩ ንዑስ

ክፍሎች ይገኛሉ፡፡

እነዚህም፡-

1. የፕሮጀክቶቹ ተፅዕኖ(Impact)፡- የፕሮጀክቶቹን

አካባቢያዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና እና ማህበራዊ

ተፅዕኖዎችን የሚዳስስ ነው፤

2. የፕሮጀክቶቹ ቀጣይነት (Sustainability)፡

- የፕሮጀክቶቹን ቀጣይነት ከተለያዩ አቅጣጫዎች

የሚመለከት ክፍል ነው፤

3. አቅም ግንባታ(Capacity Building):- በዚህኛው የንዑስ

ክፍሉ አካል ስር ፕሮጀክቶቹ በመኖራቸው ለአካባቢው

ያስገኙትን የአቅም ግንባታ የሚመለከት ነው፡፡

ይህም ሲባል ከቴክኖሎጂ ሽግግር የተለያዩ ስልጠናዎችን

እና ግብዓቶችና እና የመሳሰሉትን አገልግሎቶችና ጥቅሞችን

ለአካባቢው ማህበረሰብ ከማስገኘት አንፃር የሚዳስስ ነው::

ከዚህ በተጨማሪም በዘርፉና በፕሮጀክቶቹ ዙሪያ ያሉ

ችግሮችን በመለየት ከባንኩ እንዲሁም ከሌሎች ባለድርሻ

አካላት የሚጠበቁ የመፍትሔ ሃሳቦችን ይጠቁማል::

የሥራ ሂደቱ ከልማት ውጤታማነት አንጻር የሚያከናውነው

በተለይ በሃገሪቱ የምጣኔ ሀብት እድገት ላይ ጉልህ ሚና

ያላቸውን ዘርፎች (Sectors) በመለየት ክትትል እና

ግምገማ ጥናት በማዘጋጀት በየጊዜው ለባንኩ ከፍተኛ

አመራር ያቀርባል:: በተለይም መንግስት የትኩረት አቅጣጫ

በሆኑ እና በባንኩ የብድር እገዛ ለተቋቋሙ ፕሮዤዎች

እንደጨርቃ ጨርቅና አልባሳት፤ ቆዳና የቆዳ ውጤቶች፤

አበባና ፍራፍሬ፤ ሲሚንቶ፤ እህልና ጥራጥሬዎች፤ የወተት

ከብት እርባታና የወተት ተዋጽኦዎች ወዘተ የመሳሰሉት

ላይ የሥራ ሂደቱ ጥናት አዘጋጅቷል፡፡

በባንክ ብሎም በስራ ሂደቱ ባከናወነው የውስጥ አሰራር

ማሻሻያ መሰረት የመጀመሪያ ደረጃ ረቂቅ ሰነዱን ለጥናቱ

ዋና ዋና ተጠቃሚ ክፍሎች ውይይት መድረክ በመፍጠርና

ግኝቶችን በማቅረብ፣ በማስገምገም፣ ተጨማሪ ግብአቶችን

በማካተት፣ ለባንኩ አመራር በማቅረብና በማስጸደቅ

ለሪፖርቱ ተጠቃሚዎች እንዲረዳ በቤተ መጻህፍት

እንዲቀመጥ ያደርጋል፡፡

በቅርቡም የበላይ አመራሩ የጥናቱን ጠቀሜታ ይበልጥ

በመረዳት እና የባንኩን ራዕይ ስኬታማ ለማድረግ በባንኩ

ፋይናንስ ድጋፍ የተቋቋሙ ፕሮጀክቶች ውጤታማነት

ወሳኝ በመሆኑና ፕሮጀክቶችን ያለባቸውን ተግዳሮቶች

በጋራ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን

በጋራ ለመፍታት እንዲቻል በተለያዩ ዘርፎችና ንኡስ

ዘርፎች የጥናት ዋና ዋና ግኝቶች በባንኩ በሚዘጋጁ የሩብ/

አመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቶች ላይ እንዲቀርቡ

አቅጣጫ አስቀምጧል::

ከሥራ ክፍሎቻችን

Page 22: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

ዜና መረጃ

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ20|

የመንግሥት የልማት እና የእድገት ስትራቴጂ

ለኢንዱስትሪዎች መስፋፋት ትልቅ ትኩረት

ይሰጣል፡፡ በመሆኑም በአምስት ዓመቱ የዕድገትና

የትራንስፎርሜሽን እቅድ በአገሪቱ ውስጥ የኢንዱስትሪ

ዘርፍን በከፍተኛ ደረጀ ለማሳደግ አቅጣጫ ተቀይሶ

ለግብ ስኬት መንግሥትና ህዝብ በመረባረብ ላይ

ናቸው፡፡ የኢንዱስትሪውን ዘርፍ እድገት በፕሮጀክት

ፋይናንስ በመደገፍ ለበርካታ ኢንዱስትሪዎች መፈጠር

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ትልቅ ሚና በመጫወት ላይ

ሲሆን በባንኩ ፋይናንስ ከተቋቋሙ ኢንዱስትሪዎች

ውስጥ በድሬዳዋ ከተማ የሚገኘው የሸሙ የሳሙና

ፋብሪካ አንዱ ነው፡፡

የሸሙ የሳሙና ፋብሪካ ከአዲስ አበባ 515 ኪሎሜትር

ርቀት ላይ በድሬዳዋ መስተዳደር በኢንዱስትሪ መንደር

በ23,000 እስኩዌር ሜትር ቦታ ላይ ተመስርቶ

ይገኛል፡፡ ይህ የሳሙና ፋብሪካ በምስራቅ ኢትዮጵያ

ብቸኛ የሳሙና ፋብሪካ ሲሆን ይህ ፋብሪካ አሁን

ላለበት ደረጃ ሊደርስ የቻለው ከኢትዮጵያ ልማት

ባንክ ባገኘው የብድር ድጋፍ ነው፡፡

በድሬዳዋ ከተማ አንጋፋ በሆነው የሸሙ የሳሙና

ፋብሪካ ውስጥ ነን፡፡ ብዙዎች ለሥራ ተፍተፍ

ይላሉ፡፡ በየአቅጣጫው የተለያዩ የሳሙና ማምረቻ

ማሽን ድምጾች ይሰማሉ፡፡ በፋብሪካው የተለያዩ

ክፍሎች ውስጥ የተመረቱ የተለያዩ የሳሙና ምርቶች

ተከምረዋል፡፡ ስለ ፋብሪካው አጠቃላይ እንቅስቃሴ

የምርት ክፍል ስራ አስኪያጅ ለሆኑት አቶ ይፍሩ

ካሳሁን ቃለ መጠይቅ አደረግንላቸው፡፡

የምርት ክፍል ስራ አስኪያጅ አቶ ይፍሩ ካሳሁን

እንደገለጹልን የሸሙ የሳሙና ፋብሪካ በየካቲት

2009 የተመሰረተ ፋብሪካ ሲሆን የፋብሪካው ራዕይ

በዓለም አቀፍ ደረጃ በዘርፉ ቀዳሚ የሆነ ቴክኖሎጂን

በመጠቀም ከአገር ውስጥ በተጨማሪ በአህጉር ብሎም

በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እና ቀዳሚ የሳሙናና

ዲተርጀንት አምራች መሆን ነው፡፡

ሸሙ የሳሙና ፋብሪካ

ከደንበኞች ድምፅ

Page 23: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |21

ከደንበኞች ድምፅ

አቶ ይፍሩ ካሳሁን እንደገለጹልን የሸሙ የሳሙና

ፋብሪካ ሲጀምር አርባ አካባቢ ሠራተኞች የነበሩት

ሲሆን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የብድር አገልግሎትን

አግኝቶ ሰፊ የማስፋፋት ስራ ከሰራ በኋላ አሁን የቀን

ሰራተኞችን ሳይጨምር ለ250 ሠራተኞች የሥራ

እድል ለመፍጠር ችሏል፡፡ የፋብሪካውን የማምረት

አቅም በተመለከተ አቶ ይፍሩ ካሳሁን እንደገለጹልን

ደረቅ የልብስ እና የገላ ሳሙና በሰዓት 11.2 ቶን

ሲሆን ሁለገብ የፈሳሽ ሳሙና ደግሞ በሰዓት 16 ቶን

የማምረት አቅም አለው፡፡

የሸሙ የሳሙና ፋብሪካ ምርቱን በአገሪቱ ተደራሽ

እንዲሆን ለማድረግ በናዝሬት፤ በሻሸመኔ፤

በመቀሌ፤ በባህርዳር እና በደሴ የምርት ማከፋፈያ

ጣቢያዎችን በመክፈት በመስራት ላይ ይገኛል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ በሱማሌላንድ እና በጅቡቲ ምርቱን

ኤክስፖርት በማድረግ ላይ ነው፡፡

የድርጅቱን የተለያዩ የሳሙና ምርቶች በሁሉም

የኢኮኖሚ ደረጃ ላሉ የህብረተሰብ ክፍሎች በጥራት

እና በብዛት በማቅረብ ላይ የሚገኘው የሸሙ የሳሙና

ፋብሪካ ከፈጠረው የሥራ እድል ተጠቃሚ ከሆነችው

የድርጅቱ ቋሚ ሠራተኛ ስንዱ ተክለወልድ ጋር

ባደረግነው ቃለ ምልልስ እንደገለጸችልን በሸሙ

የሳሙና ፋብሪካ ውስጥ ለአምስት ዓመታት ያገለገለች

ሲሆን ድርጅቱ በፈጠረላት የስራ እድል ከራስዋ

አልፎ አምስት የቤተሰብ አባሎችዋን በመርዳት ላይ

ትገኛለች፡፡

ድርጅቱ ለበርካታ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች የስራ

እድል በመፍጠር ላይ መሆኑን የገለጸችልን ስንዱ

የዛሬ አምስት ዓመት ወደ ሸሙ የሳሙና ፋብሪካ

በገባችበት ወቅት ድርጅቱ የሚያመርተው ደረቅ

ሳሙና ብቻ ሲሆን አሁን ግን ድርጅቱ ከኢትዮጵያ

ልማት ባንክ ባገኘው የብድር ድጋፍ ተስፋፍቶ

የተለያዩ አይነት ደረጃቸውን የጠበቁ የፈሳሽ፤ የገላ

እና የልብስ ሳሙናዎችን በማምረት ላይ ይገኛል፡፡

ሌላው የሸሙ ሳሙና ፋብሪካ ተቀጣሪ የሆነውና

ድርጅቱን ለአምስት ዓመታት ያገለገለው አቶ

ግርማ ደጀኔ እንደገለጸልን የሸሙ የሳሙና ፋብሪካ

በፈጠረለት የሥራ እድል ተጠቃሚ በመሆኑ

ለራሱና ለቤተሰቡ ማስተዳደሪያ ከሚያወጣው ወጪ

የሚተርፈውን ገንዘብ በመቆጠብ ቤት ለመስራት

መቻሉን አስረድቶናል፡፡ የፋብሪካው እድገት በጣም

ፈጣን እንደነበረ እና ድርጅቱ ብዙ ስራ አጦችን

ሰብስቦ የያዘ መሆኑን የገለጸልን አቶ ግርማ የሸሙ

ሳሙና በህብረተሰብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት

እንዳለውና ከውጭ ሀገር ከሚገቡ ሳሙናዎችም

የበለጠ ተመራጭ መሆኑን ጠቅሷል፡፡

Page 24: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ22|

Development Issue

Page 25: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

ዜና መረጃ

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |23

Development Banking and the Role of Development Bank of Ethiopia to the Development of the Country

By Dagne Mulatu

Page 26: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ24|

1. Introduction

1.1. Stylized facts of Development banking

1.1.1. Definitions of Development Banking

Kane (1975) defines the Development Bank (DB) as “a financial intermediary supplying long- term funds to bankable economic development projects and providing related services”, while Panizza (2004) highlights considerations of externalities: DBs are “financial institutions primarily concerned with offering long-term capital finance to projects generating positive externalities and hence under financed by private creditors.” Clearly, Kane’s definition and that of the IDB’s Panizza, some 30 years later, are both insistent on the paramount importance of the long term lending role of the DBs. However, it is submitted that the “real essence” of development banking was identified much earlier by Joseph Schumpeter in his book, “The Theory of Economic Development”, published in German in 1912 but only published in English in 1934.In vivid language; Schumpeter argues that banking and entrepreneurship are the two key agents in the process of economic development. He is one of the earliest to contend that financial development causes economic development, as financial markets promote growth by funding entrepreneurs and channeling capital to high return projects.

1.2. What is the concept and purpose of Development banking?

Development banking means different to different people, in different places, and at different times. This only goes to show that development Banking has evolved since it was first conceptualized as an ‘instrument of development’. However,

in its original form and in its broadest definition, it is a type of financial intermediation to help the country reach a higher and sustainable level of development. On the wider context, the desired level of development includes the whole spectrum of socio-economic progress.

Development banking therefore, can also be defined as a form of financial intermediation that provides financing to high priority investment projects in a developing economy. Both definitions imply that the purpose of development banking is to bring the country to a higher level of development.

1.3. What is a Development Bank?

A development bank is a ‘bank’ established for the purpose of ‘financing development’. A traditional definition of a development bank is one which is a national or regional financial institution designed to provide medium-and long-term capital for productive investment, often accompanied by technical assistance, in less-developed areas. Development banks fill a gap left by undeveloped capital markets and the reluctance of commercial banks to offer long-term financing.

1.4. Is there a difference in the terms, ‘Development Bank’ and ‘Development finance institution’ (DFI)?

The terms ‘development bank’ and ‘development finance institution’ are synonymous with each other although the term ‘development bank’ represents a simpler language. In some context, however, the term ‘development finance institution’ is appropriate to use because the term ‘bank’ connotes, among others, a deposit-taking activity, which in some countries DFIs are not allowed to undertake. But in the context of ‘financing development’, both terms, however, are used interchangeably.

1.5. What are the major roles of a Development Bank?

A development bank has at least five major roles in the economic development of a country:

(a) As an initiator, i.e., with a ‘supply-leading’ role (in anticipation of future demand) such as in technology transfer, strategic industries, environment issues, etc.

(b) As an institution-builder, i.e., developing new methodologies and systems in raising capital and increasing investments through non-traditional areas such as financing large projects via Build-Operate and Transfer/Lease/Own (BOT, BOL, BOO), bonds, microfinance, etc.

(c) As a catalyst, i.e., taking a lead role in creating new financial packages with involvement of commercial

Ato Dagne Mulatu

Development Issue

Page 27: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |25

banks and other financial institutions such as loan syndication of large projects, guarantee schemes for start-up industry sectors, etc.

(d) As a development advocate, i.e., promoting the ‘business of development’ such as job generation, domestic resource mobilization, countryside development, urban renewal, etc and (e) as a bank of last resort, i.e., providing finance to projects which no other financial institution will fund, thus promoting new and innovative economic activities, e.g. funding for inventors, cooperatives and high-risk investments.

1.6. When and where did development banking started?

Development banking started during the time of industrial expansion in countries now considered to be more developed. More than a hundred years ago, the United States is already industrialized, and even earlier, Great Britain and a number of Central European countries developed their own industrial base.

These industrial countries reached their level of industrialization through the long-term investment financing of banks that, at the time, performed the entrepreneurial function of taking on the risk of entering into new fields of production. Those institutions involved in long-term financing were known as industrial banks. One example of this type of financing was the construction of the railroads in the United States which goes even back to the 1700s.

1.7. When and how did the ‘present-day’ development banks come about?

The number of development banks has increased rapidly since the 1950s (post World War II), having been encouraged by the International Bank for Reconstruction and Development (usually called the World Bank) and its affiliates.

Many national development finance institutions (DFIs), as development banks were also called, were established in many countries around the world during the period. Some of the large regional development banks include the Inter-American Development Bank, established in 1959; the Asian Development Bank, which began operations in 1966; and the African Development Bank, established in 1964.

Several development banks have also been set up outside the auspices of the U.N. The Islamic Development Bank, with membership from the Organization of the Islamic Conference, began operations in 1975. The International Bank for Economic Cooperation was established in 1963 with the Soviet Union, Bulgaria, Czechoslovakia,

East Germany, Hungary, Mongolia, Poland, and Romania as members. Cuba and Vietnam joined later. Its purpose was to finance trade among its members. These nations also belonged to the International Investment Bank, established in 1970, to make loans for economic development.

1.8. What was the rationale in setting up development banks?

The need for development banks stemmed from the following reasons.

First, war devastated countries and developing countries needed an “instrument” to accelerate long term investment to achieve rapid growth and create employment. They could not rely on the “status quo”. Second, to achieve a higher degree of efficiency and in pursuit of employment objectives, a policy decision was taken to rely on the private sector as engine of growth. Third, the existing financial sectors in these countries were dominated by commercial banks which were contented with short-term banking activities and were either not willing nor not in a position to support national priorities of long-term investment in the real sectors. Finally, it was generally felt that there was a clear case of market failure, requiring national governments to intervene in the financial markets. The common underlying principle however, is that long-term resource allocation should be done by business-oriented financial institutions vis-à-vis direct allocation by the government.

1.9. Who owns the Development banks?

Development banks may be publicly or privately-owned and operated, although governments frequently make substantial initial contributions to the capital of private banks. The form (share equity or loans) and cost of financing offered by development banks depend on their cost of obtaining capital and their need to show a profit and pay dividends. In Asia and the Pacific, about 9 out of

10 development banks are owned by governments.

1.10. What is the difference between a development bank and a commercial bank?

There are several differentiating factors between a development bank and a commercial Bank. Some extreme observations below are made in order to emphasize “traditional” differences between the two in order to emphasize the point. Actual practice, of course, differs from commercial bank to commercial bank and from development bank to development bank. As the country’s capital markets develop, there shall be less difference between these specialized institutions and the similarities shall become more apparent. With this as a premise, the traditional differences between development and commercial banks are in the following areas:

Development Issue

Page 28: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ26|

Impetus for the Creation of the Institution: A development bank is created as an instrument of economic development while a commercial bank is created by business opportunities.

Posture Relative to Business Opportunities: A development bank is supposed to be pro-active as it should take an active role to promote projects and to develop institutions (entrepreneurs). The projects chosen are those that are consistent with the economic development priorities. A commercial bank is known to be reactive to business opportunities. It requires bankability only after the entrepreneur’s decision has been made; it waits for the idea to culminate into a funding requirement.

Types of Projects Supported: For a development bank, there is an explicit effort to support economic development projects. The following desired ‘impact’ projects form the basis for scanning for opportunities: import substitution (at competitive prices); exports; increased local demand; regional development (for example, tourism); and increased industrial efficiency through better technology. For a commercial bank, the abovementioned goals are not the starting point for the identification of projects. Rather, they would most likely be side-benefits. A commercial bank has little concern for these objectives, except for the viability of the bank transaction. In short, a development bank’s activities are project-based while that of the commercial bank are transaction-based.

Search Process for Projects Financed: A development bank goes into a planning cycle, identifying which are the likely areas to go into. For example, if it determines that exports is an area to be promoted, then it conducts a marketing study and seeks entrepreneurs to implement related projects. For the commercial bank, the search process is different. It asks, “Are you an exporter?”, and then looks at that entrepreneur’s cash balance to determine if there is a marketing opportunity for the transaction.

Project Promotion Activities: A development bank offers counseling and advisory services for enterprise development and promotion as part of its development lending process. A commercial bank offers legal and business advice, appraisal services and credit investigation, usually for a fee. It undertakes very little project promotion and institutional development. Its emphasis is on client development and marketing.

Strategic Goals: A development bank has a more difficult strategic objective because it is involved with the concerns of the country, specifically economic

development. Aside from this, after providing financing, it is also concerned with developing the enterprise. Developing them explicitly would mean additional costs to the bank. Enterprise development dramatically limits the number of accounts that a development can handle because this is time-consuming. A commercial bank’s main concern is to generate profits. Other benefits are only incidental. With a commercial bank’s cost-consciousness, economic development would be its last priority.

Criteria for Financing: A development bank assumes project risks and does not insist on too much collateral. It will provide financing as long as the other criteria are met. A commercial bank pays less attention to the project in relation to the collateral requirements. However, the more progressive banks are lending against project cash flow and without collateral.

Assessment of the Loan Proposal: A development bank employs project appraisal as a means to determine the viability of the project submitted for financing. Project appraisal looks at the technical, financial, marketing, management, environmental and economic aspects of the project. Loan repayment is based on the cash flow to be generated by the project. A commercial bank uses risk asset management as tool to assess the borrower. It looks at the so-called 5 C’s of credit, i.e., character, capacity, capital, collateral and condition. It bases loan repayment on the capacity of the borrower to pay (even from other sources) than from the ‘project’ itself. Thus, it can be said that development bank financing is project-focused while that of a commercial bank is borrower-oriented.

Term of Loans Extended: A development bank provides mainly term loans (maturity of more than one year). On the other hand, a commercial bank provides mainly short-term loans (less than one year maturity).

Sources of Loan Funds: A development bank is dependent on concessionary, long-term funds, e.g. pension funds, funds from multilateral financial institutions like the World Bank, Asian Development Bank, etc. It has traditionally limited access to domestic or commercial funds. A commercial bank has a strong deposit base and its corporate borrowers are also depositors. They can match its commercial borrowing against its own short-term loans.

Lending Policies for Cyclical Industries: A development bank supports its clients in spite of short-term cycles

Development Issue

Page 29: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |27

while a commercial bank does not like cyclical industries.

Resource Mobilization: A development bank undertakes project promotion work to match concessionary long-term financing while a commercial bank mobilizes deposit funds from small depositors which are lent out to large companies. Client Relationship: A development bank relates more to clients as borrowers. There is less day-to-day business relationship. Trade transactions of a commercial bank allow for frequent monitoring and close client relationship.

Scope of Institutional Mandate: A development bank is essentially a specialized institution. It has limited branching and range of products. The commercial bank has a generalized charter. It can offer a wide range of products (especially in the case of universal banks) and can open more branches.

2. Background of Development Banking

2.1. The origin of Development Banking

Development banking began in Continental Europe, where universal (industrial or credit) banks were formed first in France, with the Credit mobilizer in 1852, and then more successfully in Germany and Italy, explicitly to support industrialization through providing large amounts of financing to growing industries.

These precursors of the modern development bank were created by countries engaged in a catching up process, which held the view that gradual accumulation of capital over many years out of retained earnings i.e. the British model, would be inadequate. European enterprises were much younger, but were faced with larger, more sudden capital requirements, such as building a modern steel or textile mill. Moreover, the large capital requirements to build utilities such as railways could have been raised only with difficulty in Continental Europe, as unlike Britain, they lacked a large prosperous middle class and developed stock markets.

The German experience

In his seminal work “Economic Backwardness in Historical Perspective: A Book of Essays” published in 1962, the economic historian, Alexander Gershenkron, argued that the Development banking system had played a key role at certain stages of the European industrialization process, pointing out that, when Britain industrialized, technology was small scale and, hence, institutionally not very demanding. These conditions were radically altered in the nineteenth century when Germany, his

favorite example, started to catch up. This was due to what Gerschenkron described as the seemingly inbuilt tendency of modern technology to require ever larger and more complex plants (static and dynamic economies of scale) with similarly changing requirements with respect to the physical, financial and institutional infrastructure. He argued that, because of the high potential rewards from successful entry, and the heavy modernization pressure it helped to generate in the rest of the economy, it was of paramount importance for the latecomer to target such progressive, dynamic industries, and compete globally through investing in the most modern equipment and plants.

He attributed Germany’s success in achieving rapid development to its banking system, which he viewed as the primary source of capital and entrepreneurship: “The focal role in capital provision in a country like Germany must be assigned not to any original capital accumulation but to the role of credit creation policies on the part of the banking system”.

Drawing from the German experience, Gerschenkron drew the following conclusions:

It is “largely by the application of the most modern and efficient techniques that backward countries could hope to achieve success, particularly if their industrialization proceeded in the face of competition from the advanced country.”

To succeed in catching-up, countries had to build up new “institutional instruments for which there was little or no counterpart in the established industrial country”. The purpose of these institutional instruments would be to mobilize resources to undertake the necessary changes at the new and radically enlarged scale that modern technology required.

The more backward the country, the greater the need for banking to supply both capital and entrepreneurship.

3. The significance of Development Banking and Development bank

3.1. Development Banks: Their role and importance for development

Among the institutions whose role in the development of the less developed regions is well recognized but inadequately emphasized are the development banks. Playing multiple roles, these institutions have helped promote, nurture, support and monitor a range of activities, though their most important function has been as drivers of industrial development.

All underdeveloped countries launching on national development strategies, often in the aftermath of decolonization, were keen on accelerating the pace of growth of productivity and per capita GDP. This was the

Development Issue

Page 30: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ28|

obvious requirement for alleviating poverty and reducing the developmental gap that separated them from the developed countries.

To realize this goal, they considered industrialization to be an important prerequisite. This stemmed from the perspective that modern economic growth was a process characterized by an increase in the share of employment in the non-agricultural sector, and within the latter by a change in the scale of productive units, the growth of factory production and a shift from personal enterprise to the impersonal organization of economic firms. Besides the apparent universality of this trajectory across countries, a range of arguments were advanced to justify the centrality afforded to modern factory industry.

First was the conclusion derived from trends in consumption styles across the globe and embodied in rudimentary form in Engels’ Law that the demand for non-food commodities in general and manufactures in particular grows and diversifies as incomes increase. Growth must therefore be accompanied by a process of diversification of economic activity in favor of manufactures. Second was the belief that, given the barriers to productivity increase characteristic of predominantly agrarian economies, the diversification in favor of industrial production is an inevitable prerequisite for a rapid increase in per capita income. Third was the view that beyond a point even agricultural growth is predicated on the availability of a range of manufactured inputs, particularly, chemical fertilizers.

Fourth was the evidence that dependence on primary production places a nation at the losing end of the shifting terms of exchange in international trade, necessitating industrialization as a device aimed at garnering additional benefits from trade and overcoming external vulnerability. And, finally, the idea that given the ‘learning by doing’ characteristics of industrial capability, delaying entry into the spectrum of industrializes makes entry more difficult as time goes by. Industrialization recommended itself also because of the benefits associated with late entry.

There already existed a range of productive techniques in the form of a shelf of blueprints that can in principle be accessed. Late industrializes, as the cliché goes, need not reinvent the wheel. Nor are they excessively burdened by outmoded capital stock that is yet to be written off, which the penalty is paid by the early starter. This makes the prospect of exploiting the benefits of the productivity increases associated with factory production even more encouraging. It was this set of factors that appeared to justify a strategy of development based on the rapid growth of factory production.

3.1.1. Capital requirements

The difficulty, of course, was that the take-off led by factory-based industrialization required substantial investment. On the one hand, given the advances in technology between the period when current day developed countries had launched on industrialization and the point in time when less developed countries had the option to launch on a trajectory of industrial development, the investment required to establish or expand particular activities was greater than what would have been required earlier. Moreover, catching-up requires not merely establishing or expanding particular activities but engaging in a whole cluster of them, since some crucial requirements for development like infrastructural services of different kinds (roads, power, communications and the like) cannot be imported from abroad and because not all traded goods can be imported given the finite volume of foreign exchange available to individual economies.

If larger sums of capital are required for investment in each of a cluster of activities, the total investment requirement would indeed be high. This creates a special problem in the so-called “mixed economies”, where the private sector is expected to play an important role. Backwardness implies that the investor classes would include only a few individuals who would have adequate capital to undertake the required investments. Their “own capital” would have to be substantially backed with credit. And such credit would not be backed with adequate collateral, other than the assets created by the investment itself.

Moreover, many of these investments involve long gestation lags and take long to go into commercial production and return a profit. Most savers, on the other hand, would not like to lock up their capital for long periods especially in projects that are inevitably “risky”. This would imply that in the market for finance there is bound to be a shortage of long term capital, with savers looking for investments that are more short term, are “liquid” in the sense that they can without too much difficulty be exchanged for cash, and are not too risky. Further, even to the extent that long term capital is available it would be less than willing to enter certain areas if driven purely by private incentives.

Hence, the allocation of investment may not be in keeping with that required to ensure a certain profile of production needed to accelerate growth. For example, it is known that certain sectors—infrastructure being the most obvious—is characterized by significant “economy-wide externalities”. That is, their presence is a prerequisite for and a facilitator

Development Issue

Page 31: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |29

of growth in other sectors. But the infrastructural sector is characterized most often by lumpy investments, long gestation lags, higher risk and lower monetary returns. Hence, if private rather than social returns drive the allocation of financial savings, these sectors would receive inadequate capital, even though their capital-intensive nature demands that a disproportionate share be diverted to them.

This “short-termism” can result in inadequate investment in sectors with long-term potential from the point of view of growth. Given the “economy-wide externalities” associated with such industries, inadequate investments in them would obviously constrain the rate of growth.

3.1.2. Development Bank’s Role for the state

Thus, even in late-industrializing economies providing an important role for the private sector, state intervention is crucial. And appropriate financial policies are an important component of such intervention. Realizing a growth-oriented pattern of production of goods and services requires the state to guide the allocation of investment, using a range of mechanisms such as directed credit and differential interest rates, besides public investment financed with taxation.

Even in developing countries that successfully adopted outward oriented industrialization strategies or a more mercantilist strategy of growth based on rapid acquisition of larger shares in segments of the world market for manufactures, the relevant segments were in practice identified by an agency other than individual firms.

Experience indicates that the state has the capacity to assess and match global opportunities and economy-wide capabilities. Through its financial policies, the state must ensure an adequate flow of credit at favorable interest rates to firms investing in these sectors, so that they can not only make investments in frontline technologies and internationally competitive scales of production, but also have the means to sustain themselves during the long period when they expand market share. Financial policies were an important component of the strategic policies pursued by countries like South Korea and Taiwan on the way to competitive success.

These included interest rate differentials and bank financing of private investment, resulting from the channeling of corporate finance through a still largely regulated banking system. Since one of the objectives of these actions is to guide investment to chosen sectors, the rate of interest on loans to favored sectors may have to be lower than even the prime lending rate offered to the best

borrowers, judged by credit-worthiness. That is, differentials in interest rates supported with subsidies or enabled by cross-subsidization is part of a directed lending regime.

Finally, even if credit is available, private expectations of “normal” returns on capital and additional premier to cover risk may be such that the cost of such capital maybe too high for investment in certain crucial sectors. If credit is to facilitate investment, it must be available at terms that can be borne by the returns likely to be earned by investors in different sectors. If it is not, then again investment and growth will be constrained. Thus, state intervention is needed because the relationship between financial structure, financial growth and overall economic development is indeed complex. If the financial sector is expected to autonomously evolve and is left unregulated, market signals would determine the allocation of investible resources and therefore the demand for and the allocation of savings intermediated by financial enterprises. This could result in the problems conventionally associated with a situation where private rather than overall social returns determine the allocation of financial savings and investment. It could also limit the flow of savings to sectors that are a pre-requisite for industrialization because of their “externality effects.

Secondly, if only private financial intermediaries are relied upon, the sheer availability of long-term finance may be inadequate. Many factors influence the incentives to invest and, therefore, the level and structure of intended investments. However, some or a substantial share of those intentions may remain unrealized, even when potentially viable, because of lack of access to the capital needed to finance such investments or the insurance needed to guard against unforeseen risk. This has obvious implications for growth. Hence, the financial structure matters, even if not as the principal driver of investment and growth.

3.1.3. Development banking

Given these features, the financial sector must be designed to include institutions, sources of finance and instruments that can bridge the significant mismatches in the expectations with regard to maturity, liquidity, risk and interest rates between savers and investors. One way to deal with this problem is to encourage the growth of equity markets. This is seen as attractive because, unlike in the case of debt, risk is shared between the financial investor and the entrepreneur. This enhances the viability of the firm in periods of recession. However, the evidence shows that even in developed countries equity markets play a relatively small role in mobilizing capital for new investments. Even where markets are active, it is the secondary market that is of significance.

Development Issue

Page 32: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ30|

An important institutional innovation in many late-industrializing developing countries was the creation of what are broadly called development banks, which most often are public or joint sector institutions. Development banks are in the nature of “universal banks” undertaking a wide range of activities besides those undertaken by commercial banking institutions.

Commercial banks, which mobilize finance through savings and time deposits, acquire liabilities that are individually small and protected from income and capital risk, are of short maturity and are substantially liquid in nature. On the other hand, the credit required for most projects tends to be individually large, subject to income and capital risk and substantially illiquid in nature. Consequently, commercial banks conventionally focus on providing working capital credit to industry. This is lent against the collateral constituted by firms’ inventories of raw materials, final products and work-in-progress. Though this can involve provision of credit in relatively large volumes, with significant income and credit risk and a degree of illiquidity, it implies a lower degree of maturity and liquidity mismatch than lending for capital investment. This makes traditional commercial banks less suited to lending for capital investment.

To cover the shortfall in funds required for long-term investment, developing countries need to and have created development banks with the mandate to provide long-term credit at terms that render such investment sustainable. They tend to lend not only for working capital purposes, but to finance long-term investment as well, including in capital-intensive sectors. Having lent long, they are very often willing to lend more in the future. Since such lending often leads to higher than normal debt to equity ratios, development banks to safeguard their resources closely monitor the activities of the firms they lend to, resulting in a special form of “relationship banking”. Often this involves nominating directors on the boards of companies who then have an insider’s view of the functioning and finances of the companies involved.

In case of any signs of errors in decision-making or operational shortcomings, corrective action can be undertaken early. Since very often lending begins at the stage of the formulation of project itself, development banks are also involved in decisions such as choice of technology, scale and location. This require more than just financial expertise, so that development banking institutions build a team of technical, financial and managerial experts, who are involved in the decisions related to lending and therefore to the nature of the investment. This close involvement makes it possible for these institutions to invest in equity as well, resulting in them adopting the unconventional practice of investment in equity

in firms they are exposed to as lenders. This would in other circumstances be considered an inappropriate practice, since it could encourage development banks to continue lending to insolvent institutions since they are investors in the firms concerned and may suffer significant losses due to closure. Given their potential role as equity investors, development banks provide merchant banking services to firms they lend to, taking firms to market to mobilize equity capital by underwriting equity issues. If the issue is not fully subscribed the shares would devolve on the underwriter, increasing the equity exposure of the bank.

Firms using these services benefit from the reputation of the development bank and from the trust that comes from the belief of individual and small investors that the banks would safeguard their investment by monitoring the firms concerned on their behalf as well.

Development banks can help monitor corporate governance and performance on behalf of all stakeholders, reducing their dependence of systems of indirect monitoring resulting from the discipline exerted by the threat of takeover in stock markets ostensibly prevalent in developed countries like the US and the UK. The effectiveness of the latter option is limited. Moreover, it is not available in most developing countries where equity markets are poorly developed and most firms are not listed. Thus, development banks lend and invest.

They leverage lending to influence investment decisions and monitor the performance of borrowers. They undertake entrepreneurial functions, such as determining the scale of investment, the choice of technology and the markets to be targeted by industry, and extension functions, such as offering technical support. Stated otherwise, they are a component of the financial structure that can ensure that lending leads to productive investment that accelerates growth and makes such lending sustainable.

In practice, development banks may not always leverage their capital-provision role to intervene effectively in management in all contexts. In some countries such as India, despite a significant role as providers of finance, development banks adopted a passive role with respect to technological or managerial decisions of private borrowers, avoiding a role that such institutions are expected to play. But this is not a characteristic of development banking, but evidence of an opportunity missed, not only to exploit the economies of scale associated with investment in knowledge skills of certain kinds, but also to coordinate investment decisions in systems dominated by private decision-making.

Development Issue

Page 33: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |31

4. Major objectives of Development Banks

Every country felt the need to accelerate the rate of development in post world war era. Some countries were directly involved in war while many others were indirectly affected by it. There was a need for reconstructing economics at a faster speed. The existing machinery for developmental activities was not sufficient to the requirements of industry. There was a need to set up such institutions which would take up promotional activities besides financing. In this background developmental banks were needed for the following reasons:

I. Lay Foundations for Industrialization

A number of countries got independence from colonial rule. Their economies needed to be rehabilitated. Other underdeveloped and developing countries too needed to accelerate the pace of industrialization. To lay a solid foundation for growth, establishment of certain key industries such as cement, engineering, machine making, chemicals, etc. is essential. Private Entrepreneurs were not forthcoming to invest in these vital’ areas due to risk involved and long gestation period in those industries. The governments of under developed countries set up development and institutions to fill the vacuum.

II. Meet Capital Needs

There was a dearth of capital needed to foster industrial growth in underdeveloped countries. Owing to the low level of income of the people there were no sufficient surpluses for capitalization. There was a need for institutions which could meet this gap between demand and supply for capital.

III. Need for promotional activities

Besides capital needs, underdeveloped countries suffered from lack of expertise, managerial and technical know-how. Developmental banks could take up the job of and joint sectors and provide managerial and resources and skills and of channeling them into approved fields under private auspices are needed in these countries.

IV. Help small and medium sectors

The large scale was, to some extent, able to meet its needs. There was a need to mitigate sufferings of small and medium size industries which form a sizeable sector of the industrial economy. Despite the important role played

by these sectors they experience scarcity of capital owing to the apathy of investors to invest their savings because of their credit worthiness and profitability. There was a need for special institutions to help these sectors in playing vital role in the industrialization of developing and under developed countries.

4.1. Historical Background of Development Bank of Ethiopia

The development bank of Ethiopia (DBE) is one of the financial institutions engaged in providing short, medium and long term development credits. DBE’s distinguishes feature is its “project” based lending tradition. Project financed by the Bank are carefully selected and prepared through appraised, closely supervised and systematically evaluated.

Since its establishment in 1909, the bank has been playing a significant role in promoting overall economic development of the country.

The history of Development Bank of Ethiopia goes back to 1909 when the first attempts of its kind known as The Societe Nationale d’ Ethiopie Pour le Development de l’ agriculture et de Commerce (The Society for the promotion of Agriculture and Trade) was established in the Menelik II era. Since then the Bank has taken different names at different times although its mission and business purpose has not undergone significant changes except for occasional adjustment that were necessitated by change in economic development policies of the country.

The under listed names and periods are its predecessors since initial establishment: -

Agricultural Bank of Ethiopia from 1945-1949

Agricultural and Commercial Bank of Ethiopia from 1949-1951

Development Bank of Ethiopia Share Company from 1951-1970

Investment Bank of Ethiopia from 1964-1970

Agricultural and Industrial Development Bank Share Company from 1970-1979

Agricultural and Industrial Development Bank from 1979-1994

Development Bank of Ethiopia from 1994-till now.

4.1.1. Development Bank of Ethiopia (after reestablishment from 2003 till now)

In long years of existence, DBE has established recognition at national and international levels. Nationally; it is the sole Bank with reputable experience in long term investment financing. Internationally, and it is recognized as an important on leading

Development Issue

Page 34: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ32|

Development Issue

channel for development program financed by bilateral and/or multilateral sources.

5. The objective and Role of Development Bank of Ethiopia

5.1. The objective of Development Bank of Ethiopia

Among the objectives for which the Development Bank of Ethiopia is established are:

To provide investment credits and short-term loans to viable projects that will contribute to the country’s economic development,

To mobilize funds from sources within or outside the country,

To manage funds entrusted to it;

To participate in equity investments;

To provide domestic and foreign banking services to its borrowers;

To guarantee loans and other financial obligations;

To act as a trustee;

To provide technical and managerial services;

To open and operate bank accounts, with Banks and banking correspondents in Ethiopia or abroad and to engage in such other activities as are customarily carried out by development Banks.

5.2. The Role of Development Bank of Ethiopia

The roles of Development Bank of Ethiopia bases the above listed objectives. From its stand had been given different names and different responsibility vested by the government as DBE is government owned financial institution.

Some of roles played and playing by the DBE are the following.

Promote the country development agenda by providing financial and technical support to viable projects from the priority areas government investment. I.e. extends project finance which generate foreign currency, export oriented, create employment opportunities, and have direct and positive impact in technology transfer and share knowledge. This shows the DBE have playing the an important its own role in the country movement to achieve millennium development goals, achievement the growth and transformation plan, the change from ADLI(agriculture led industrialization) to industry led the agriculture.

Support women entrepreneurs and medium scale enterprises engaged that have projects in the financing categories of Bank.

The Development Bank of Ethiopia is playing an essential role in promoting and selling of Grand Renaissance Dam bond that will help for the completion of Abay Dam successfully.

The bank also mange the fund entrusted to it that will help to promote the socio-economic development of the country. For example the DBE manages the fund for rural financial intermediation program such as supply of fertilizers, quality seeds and rural electrification program (bio-gas, solar energy and related technologies).

The DBE also support the investors in providing export credit guarantee. Export credit guarantee is a scheme provided to safeguard export financing banks against losses resulting from the export transaction they finance. The scheme is a vehicle to facilitate exporters’ access to bank credit and enables local exporters not to lose an export market due to inability to get bank credit. It enables national exporters to compete on equal footing with other exporters in increasingly competitive foreign markets.

DBE has a great concern for green development strategy of the not only the country but also the reduction of global warming. In addition to DBE playing an important role is support that an advantage for investment, fulfilling social responsibility and have impact in building positive image of the Bank and the country through sponsorship and donation.

These are some of the roles of DBE played and playing. As a conclusion especially for third world countries the existence of Development Bank is essential for sustainable and consistent economic and social development.

Reference

1. http://www.networkideas.org(Development Banks: Their role and importance for development C.P. Chandrasekhar)

2. http://www.adfiap.org (New Approach to Development Banking in Jamaica By Keith R. Collister M.A. (Econ) Cantab, MBA)

3. http://www.un.org (2013 Annual Development Banking Conference)

4. DBE website and the Development Bank brochures.

Page 35: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |33

ጠቅላላ ዕውቀት

ካይዘን፡ ከጃፓን ለዓለም የተሰጠ የአመራር ፍልስፍና

ጃፓን ኢንዱስትሪዎቿን ያሳደገችው በአነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪ ልማት ላይ ትኩረት ሰጥታ በመሥራቷ ነው፡፡ለዚህም የካይዘን አመራር ፍልስፍና በእጅጉ ረድቷታል። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ጃፓኖች ለዓለም ገበያ ያቀርቧቸው የነበሩ ምርቶች ጥራት አሜሪካና አውሮፖ ከሚያመርቷቸው ምርቶች ጋር ሲነጻጸር ዝቅተኛ በመሆኑ በዓለም ገበያ ላይ ተወዳዳሪ መሆን አልቻሉም ነበር። ይህን ችግራቸውን ለመፍታት ከሌሎች ሀገሮች ለመማር ወሰኑ። በተለያዩ የሙያ መስኮች የተሰማሩ ምሁራኖቻቸውን ወደ አውሮፓና አሜሪካ በመላክ የእነዚህን ሀገራት አሠራርና ቴክኖሎጂ በመቅሰም እና ተመክሮንም በመቀመር ከራሳቸው ተጨባጭ ሁኔታ ጋር ማጣጣም ጀመሩ።

በዚህም የራሳቸውን የካይዘን የአመራር ፍልስፍናን በመቀመር በጥራትና ምርታማነት ላይ የተመሠረተ ፈጣን የቴክኖሎጂና የኢኮኖሚ ልማት ማስመዝገብ ችለዋል። በዚህም የተነሣ ይህ ፍልስፍና ለሀገራችን ልማት ተመራጭ ሆኗል።

Page 36: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ34|

ካይዘን

በየዕለቱም ባይሆን አልፎ አልፎ በመገናኛ ብዙሃን

የምንሰማው ጽንሰ-ሃሳብ ነው ካይዘን፡፡በኢትዮጵያ እ.ኤ.አ.

ከጃንዋሪ 13-14 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ጉብኝት አድርገው

የነበሩት የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ኢትዮጵያ

የካይዘን ኔትወርክ ማዕከል ትሆናለች ብለዋል፡፡የኢትዮጵያ

የካይዘን ኢንስቲትዮትም በአፍሪካ ቀዳሚ ተቋም በመሆኑ

ጠንካራ ተቋም ለማድረግ እንሰራለን ብለዋል፡፡

ካይዘን ከጃፓን ጋር የተያያዘ ጽንሰሃሳብ ሲሆን መነሻው

ደግሞ የምርት ጥራትን ማረጋገጥ እንዴት ይቻላል

የሚለው ነው፡፡

የካይዘን ዳራ

በአንድ ወቅት ብዙም ጥራት ያልነበራቸው የጃፓን ዕቃዎች

በገበያ ላይ ፈላጊ ማጣት ጃፓንን ምርቴን እንዴት ላሻሽለው

የሚለው እንቅልፍ የነሳት ጉዳይ ሆነ፡፡በአገራችንም በአንድ

ወቅት የጃፓን ዕቃ አይረባም የሚል አስተሳሰብ ነበር

አንደውም ዕቃዎቹ “ክሽ ክሽ” ይባሉ ነበር፡፡በግጥምም

እንዲህ ተገልጸዋል፡፡

“ነገሬ አልሰመረ ምንም አልተሳካ

ክሽ ክሽ ሆነ እንደ ጃፓን እቃ፡፡”

ዛሬ የጃፓን ምርቶች ከጥራትና ጥንካሬ ጋር አብረው

ይነሳሉ፡፡የጃፓን ስም (Made in Japan) ተብሎ የሚላክ

ምርት በሙሉ የዚህ የጥራት መገለጫ መሆን አለበት

ብለውም ያምናሉ፡፡

ታዲያ ጃፓን ምርቷ ላይ ያለውን የጥራት ማነስ ለማሻሻል

ካይዘንን ተግባራዊ አደረገች፡፡ከዚያ በኃላማ ጃፓንና የጃፓን

ኩባንያዎች ካይዘንን ተረባረቡበት፡፡ለምሳሌ የጃፓን መኪና

አምራች የሆነው ቶዮታ…የሚመራበት ይሄው የካይሰን

ፍልስፍና ነው፡፡እንደውም the Toyota way የሚለው

ኩባንያው የሚመራበት መርህ በመጽሃፍ ደረጃ ታትሞ

ወቷል፡፡

ካይዘን በተቋም ደረጃ ብቻ ሳይሆን በግል ህይወታችንም

ተግባራዊ ሊደረግ የሚችል ጽንሰ ሃሳብ መሆኑ ደግሞ

የበለጠ ሳቢ ያደርገዋል፡፡በኢትዮጵያ ካይዘን ኢንስቲትዩት

በተለያየ ጊዜ በጋዜጣና በመጽሄት የወጡ መረጃዎችን

አጣቅሰን በዛሬው ህትማችን ስለ ካይዘን በማስተዋወቂያ

አምዳችን እናነሳለን፡፡

ካይዘን ምንድን ነው?

ካይዘን የሚለው ቃል የተመሰረተው ’’ Kai ‘’እና ‘’Zen’’

ከተባሉ የጃፓንኛ ቃላት ሲሆን “Kai” ለውጥ (Change)

ማለት ሲሆን ‘’Zen” ደግሞ የተሻለ ማለት ነው፡፡ከዚህ

አንጻርም ካይዘን ማለት በቀጣይነት ላይ የተመሰረተ የተሻለ

ለውጥ ማለት ነው፡፡

የካይዘን አመራር ፍልስፍና ቀጣይነትና ተከታታይነት

ያለው የተሻለ ለውጥ ማምጣት ላይ የተመሰረተ ሲሆን

ፍልስፍናው ከሁሉም በላይ የአመለካከት ለውጥ ማምጣት

የሚያስችል ነው፡፡ነባራዊ ሁኔታን በመረዳት አመራሩንና

ሰራተኛውን አሳታፊ በማድረግ ለለውጥ፣ለጥራትና

ለምርታማነት ንቅናቄ ያነሳሳል፡፡ ዋና የለውጥ ተዋናይ

አድርጎ የሚወስደው የሰው ኃይሉን በተለይም ፈጻሚውን

ሲሆን ሠራተኛው በካይዘን አመራር ፍልስፍና በቂ ግንዛቤ

እንዲኖረው በማድረግ ቀጣይነት ያለው የተሻለ የለውጥ

ሥራን በንቃት ተሳታፊ እንዲሆን ማስቻል ላይ ትኩረት

ያደርጋል፡፡

ጃፓን ኢንዱስትሪዎቿን ያሳደገችው በአነስተኛና

መካከለኛ ኢንዱስትሪ ልማት ላይ ትኩረት ሰጥታ

በመስራቷ ሲሆን ለዚህም የካይዘን ፍልስፍና በእጅጉ

ጠቅሟታል፡፡ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ጃፓን

ለዓለም ገበያ ታቀርብ የነበረው ምርቶች ጥራት አሜሪካና

አውሮፓ ከሚያመርቷቸው ምርቶች ጋር ሲነጻጸር በጣም

ዝቅተኛ በመሆኑ በዓለም ገበያ ላይ ተወዳዳሪ መሆን

አልቻለችም ነበር፡፡

ይህን ችግሯን ለመፍታት ከሌሎች ሀገሮች ለመማር

ወሰነች:: በተለያዩ ሙያ መስኮች የተሰማሩ ምሁሮቿን

ወደ አውሮፓና አሜሪካ በመላክ የእነዚህን ሀገሮች አሰራር

እና ቴክኖሎጂ በመቅሰምና በመቀመር ከራሷ ተጨባጭ

ሁኔታ ጋር ማጣጣም ጀመረች፡፡ዜጎቿም ተግተው

በመስራት የራሳቸውን የካይዘን አመራር ፍልስፍና

በመቀመር በጥራትና ምርታማነት ላይ የተመሰረተ

ፈጣን የቴክኖሎጂና የኢኮኖሚ ልማት ያስመዘገበች

ሲሆን በአሁኑ ወቅት ከበለጸጉ ግንባር ቀደም ሀገራት

አንዷ ለመሆን በቅታለች፡፡

ካይዘን ምርትና አገልግሎትን ተወዳዳሪና ዉጤታማ

በማድረግ የጋራ ተልዕኮን ከማሳካት አኳያ

ከፍተኛና መካከለኛ አመራርን እንዲሁም ሠራተኞችን

ያስተሳስራል፡፡በተጨማሪ ሰው በማንኛዉም ቦታ እና ጊዜ

ለውጥንና መሻሻልን አስቦ እንዲንቀሳቀስ የሚያደርግ

፣ፈጠራና አዲስ አስተሳሰብን የሚያበረታታ እንዲሁም

ሰፊ የለውጥ፣የጥራትና የምርታማነት ንቅናቄን

ጠቅላላ ዕውቀት

Page 37: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |35

በመፍጠር ስኬታማ የሚያደርግ የአመራር ፍልስፍና ነው፡

፡ከዚህም የተነሳ ይህ ፍልስፍና በሀገራችን ተመራጭ

ሆኗል፡፡

ካይዘን የተመሰረተባቸው ሶስት መሰረቶች (ምሰሶዎች)

አሉት፡፡መጀመሪያ ካይዘን የራሱ መገለጫ ያለው የአመራር

ፍልስፍና ሲሆን የራሱ የሆነ የአሠራር ሥርዓትና ቴክኒኮች

አሉት፡፡አንድ በአንድ እንመልከታቸው፡፡

የካይዘን የአመራር ፍልስፍና መገለጫ ባህሪያት

እንደማንኛውም የአመራር ፍልስፍና የካይዘን ፍልስፍና

መነሻው የጃፓን ምርትና የአመራረት ሥርዓት ነው።

በተለይም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የጃፓን

ምርቶች በጥራት ዝቅተኝነት ምክንያት በዓለም አቀፍ ገበያ

የገጠማቸውን የተወዳዳሪነት ችግሮችን ለመቅረፍ ያደረጉት

ጥረትና የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርኘራይዞች አደረጃጀትና

የቶዮታ የአመራረት ሥርዓት የፍልስፍናው መሰረቶች

ናቸው። የፍልስፍናው መለያ ባህርያትም የሚከተሉት

ናቸው።

1. ቀጣይ፣የተሻለና ተከታታይነት ያለው ለውጥ ላይ የተመሠረተ መሆኑ

ተወዳዳሪ ሆኖ ለመገኘት በቀጣይነት ጥራትን ማሻሻል፣

ምርታማነትን ማሳደግ፣ ወጪን መቀነስ፣ የአቅርቦት ጊዜን

ማፋጠን፣የሠራተኛን ብቃትና ሞራል መገንባት፣ የሥራ

ላይ ደህንነትን ማሻሻልና አካባቢን መንከባከብና መጠበቅ

የካይዘን አመራር ፍልስፍና አንዱ መለያ ባህሪ ነው።

2. አሳታፊነት

ካይዘን ምርትና አገልግሎትን በማንኛውም መስፈርት

ተወዳዳሪና ውጤታማ በማድረግ የጋራ ተልዕኮን ከማሳካት

አኳያ ከፍተኛና፣ መካከለኛ አመራርንና ሠራተኞችን በቡድን

አሠራር ያስተሳስራል። በተጨማሪ ሰው በማንኛውም

ቦታ እና ጊዜ ለውጥንና ማሻሻልን አስቦ እንዲንቀሳቀስ

የሚያደርግ፣ ለፈጠራና፣ ለአዲስ አስተሳሰብ የሚጋብዝ

ሲሆን ሰፊ ህዝባዊ የልማትና የዕድገት ንቅናቄ በመፍጠር

ዓላማን ከግብ ለማድረስ የሚረዳ የአመራር ፍልስፍና ነው

3. ቀና አመለካከት

በማንኛውም ሥራ ላይ የቡድን ውጤትን ለማምጣት

ቅን አመለካከት እንዲሁም ለመማርና ለመሻሻል ዝግጁና

ክፍት አእምሮን መጠየቁ ግልጽ ነው። ካይዘንን ለመረዳት

ከሁሉ በፊት ቅን አመለካከት ይፈልጋል። ምክንያቱም

የፍልስፍናው ቁልፍ ጉዳይ ራስን በለውጥ ሂደት ውስጥ

በማኖር ራሳችንን ለውጠን ሌሎችን እየለወጥን መኖር ነው።

በሌላ በኩል ካይዘን በራሱ ቅን አመለካከትን ለመገንባት

የሚጠቅም ፍልስፍና ነው። ከፍተኛውና መካከለኛው

አመራር እንዲሁም ሠራተኛው ለጋራ ግብ በከፍተኛ

ቁርጠኝነት የሚንቀሳቀሱበት ሁልጊዜ በቀጣይ የለውጥ

ሂደት ውስጥ በመኖር ለውጡ የሚያመጣውን ውጤት

በጋራ የመቋደስ የካይዘን አረዳድና የትግበራ አቅጣጫ

አስተሳሰብ ላይ የተመሠረተ ነው።

4. የካይዘን አመራር ፍልስፍና ትግበራ ከፍተኛ መዋዕለ ነዋይ አለመጠየቁ

የካይዘን የአመራር ፍልስፍና የአሠራር ሥርዓቱና

ማስፈጸሚያ ቴክኒኮቹ ለመረዳት ቀላል ሲሆኑ ለትግበራም

ከፍተኛ ወጪ አለመጠየቃቸው የፍልስፍናው አንዱ መለያ

ባህርይ ነው። ይህም ፍልስፍናው በዋነኝነት የሚያተኩረው

ሰውን በመለወጥና የአሠራር ሥርዓትን በማሻሻል ላይ

ስለሆነ ነው።

የካይዘን የአመራር ሥርዓት

ሁለተኛው የካይዘን ምሰሶ፣ ካይዘን የራሱ የሆነ የአሠራር

ሥርዓት ያለው መሆኑ ነው። ኩባንያ አቀፍ የጥራት

ቁጥጥር፣ የቶዮታ የአመራረት ሥርዓት፣ አጠቃላይ

ምርታማነትን መሠረት ያደረገ ጥገና /Total Produc-

tivity Maintenance/ ፣ የጥራት ቁጥጥር ቡድኖች

አመሠራረትና አመራር /Quality Control Circles/ እና

የአስተያየት ማሰባሰቢያ ሥርዓቶች ዋና ዋናዎቹ ናቸው።

እነዚህ የአሠራር ሥርዓቶች እያንዳንዳቸው ሰፊና በካይዘን

መርሆዎች የተቃኙ ሲሆኑ ቀጣይና የተሻለ የለውጥ

መሠረተ ሃሣብን ወደ መሬት በማውረድ ተግባራዊ

ማድረጊያ የአሠራር ሥርዓቶች ናቸው።

• ኩባንያ አቀፍ የጥራት አመራር ሥርዓት፣ ይህ

በአንድ ኩባንያ ውስጥ በተሟላ መልኩ በተቀመጠ

ስታንዳርድ መሠረት ለመሥራት የሚያስችል

አሠራርን መተግበሪያ ሥርዓት ነው፣

• አጠቃላይ ምርታማነትን መሠረት ያደረገ የጥገና

ሥርዓት፣ምርታማነትን ለማሳደግ በማሰብ

የመገልገያ መሳሪያዎችን ጤንነትና ደህንነት

ለመንከባከብ የሚያስችል ሥርዓት ነው፣

• የቶዮታ የአመራረት ሥርዓት፣ በደንበኛ ፍላጐት

ላይ የተመሰረተ ምርትና አገልግሎትን በሚፈለገው

ቦታ፣ ጊዜና መጠን ማቅረብ መቻል የሚያስችል

ሥርዓት ነው፣

ጠቅላላ ዕውቀት

Page 38: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ36|

ጠቅላላ ዕውቀት

• የጥራት ቁጥጥር ቡድኖች አመሠራረትና አመራር፣

በተቋም ውስጥ ልማታዊ ቡድኖችን እንዴት

መመስረት፣ ማደራጀትና መምራት እንደሚቻል

የሚያስገነዝብ ሥርዓት ነው፣

የካይዘን የቴክኒክ መሣሪያዎችና ዘዴዎች

ሦስተኛው የካይዘን ምሰሶ፣ የካይዘን የትግበራ ዘዴና

የቴክኒክ መሣሪያዎች ናቸው። እነዚህ ፍልስፍናውን

መሠረት በማድረግና የአሠራር ሥርዓቱን በመከተል

ቀጣይነት ያለው ለውጥና መሻሻል ለማምጣት የሚያስችሉ

የአጠናን ዘዴና ቴክኒኮች ናቸው። የቴክኒክ መሣሪያዎቹ

5ቱ “ማ”ዎች፣ 7ቱ “ብክነቶች”፣ 7ቱ “የጥራት ቁጥጥር

መሣሪያዎች” /7QC tools/ ፣ ልክ በተፈለገ ጊዜ /Just-in-

Time / መሠረታዊ የምርታማነት ማሻሻያ ዘዴዎች ዋና

ዋናዎቹ ናቸው።

የካይዘን የአተገባበር ደረጃዎች

የጃፖን ኩባንያዎች ተሞክሮ እንደሚያመለክተው የካይዘን

ትግበራ ደረጃዎች በሦስት ይከፈላሉ። እነዚህም የአመራር

ካይዘን Management Oriented Kaizen/ የቡድን ካይዘን

/Group Oriented Kaizen/ እና የግለሰብ ካይዘን / Indi-

vidual Oriented Kaizen/ ናቸው።

የአመራር ተኮር የካይዘን ትግበራ /Management Orient-

ed Kaizen/

• በጃፓን የሥራ አመራሩ ሁለት መሠረታዊ ሥራዎች

አሉት። ይህም እየተሠራበት ያለውን የአሠራር

ስታንዳርድ /Operation Standard/ በማስጠበቅ

ቀጣይነት ያለው ለውጥ እንዲመጣ ማድረግ ነው።

ከፍተኛ አመራሩ፣ መካከለኛ አመራሩና ሱፐርቫይዘሮች

ሃምሳ ከመቶ የሚሆን ጊዜያቸውን የሚያውሉት

የለውጥን ቀጣይነት በማረጋገጥ ላይ ነው። በካይዘን

አመራር የሥራ ኃላፊዎች አራት አበይት ጉዳዮችን

ማወቅ ይጠበቅባቸዋል። እነዚህም የሥራ አመራር

ችሎታ፣ አሠራርን የማሻሻል ክህሎት፣ ከሰው ጋር

ተባብሮ መሥራት እና አስተባብሮ ማሠራት መቻል

ናቸው።

ቡድን ተኮር ካይዘን /Group Oriented Kaizen/

• በተመሳሳይ የሥራ ዘርፍ የተሰማሩ ሠራተኞች

በቡድን ተደራጅተው ስለሥራ አካባቢያቸውና ስለ

ሥራቸው የማሻሻያ ሃሣቦችን የሚያመነጩበት

ሲፈቀድም የሚተገብሩት የትግበራ ደረጃ ነው።

ግለሰብ ተኮር /Individual Oriented Kaizen/

• ይህ ሠራተኞች ሥራ አካባቢያቸውም ሆነ

ስለአሠራራቸው የማሻሻያ ሀሣብ የሚያቀርቡበት

የትግበራ ደረጃ ነው።

ካይዘንና ሌሎች የለውጥ መሣሪያዎች

በአሁኑ ወቅት በሠፊው እየተነሳ ያለው ካይዘን ከመሠረታዊ

የሥራ ሂደት ለውጥ፣ ከስትራቴጂክ ዕቅድ ሥራ

አመራር፣ ከአገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያ፣ ከውጤት ተኮር

ሥርዓትና ከልማት ሠራዊት አደረጃጀትና አሠራር ጋር

ያለው ልዩነትና ተደጋጋፊነት ነው። በመሠረቱ በሀገራችን

ተጨባጭ ሁኔታ እነዚህ ሁሉ በአግባቡና በጥንቃቄ

ቢተገበሩ የሚደጋገፉና ለተቋማዊ ለውጥና ዕድገት የሚረዱ

መሆናቸው ይታመናል። ይሁን እንጂ ማሳኪ ኢማይ እንደ

መሠረታዊ ልዩነት የሚያነሱት መሠረታዊ የሥራ ሂደት

ለውጥ ስርነቀልና የአንድ ጊዜ ለውጥ ሲሆን ካይዘን ግን

ቀጣይነት ያለው ወደ ስርነቀል ለውጥ የሚያደርስ ከዕለት

ዕለት እየተጠራቀመ የሚመጣ ለውጥ መሆኑን ነው።

ሌላው መሠረታዊ ልዩነት ካይዘን ከመሠረታዊ የሥራ

ሂደት ለውጥ የተሻለ አሳታፊ መሆኑ ነው።

በጃፖን የካይዘን ተሞክሮ ላይ የተጻፉ መጻህፍት

እንደሚያሳዩት በጃፖን ኩባንያዎች ውስጥ ከ195ዐዎቹ

እስከ 198ዐዎቹ ድረስ ካይዘን መሠረታዊና ከፍተኛ ለውጥ

እንዳመጣ በአሀዝ በተደገፈ ሁኔታ ይገልጻሉ። የቶዩታ

ኩባንያ ካይዘንን ከመጀመሩ በፊት ከአሜሪካና ከአውሮፖ

ተመሳሳይ ኩባንያዎች ጋር ሲወዳደር ምርታማነቱ አንድ

አሥረኛ ነበር። ይህንን ክፍተት በሦስት ዓመታት ውስጥ

ለመሙላት ሲያቅድ ዕቅዱን ለማሳካት የረዳው ካይዘን

ነው።

ዋናው ቁም ነገር “ሀገራችን ላለፉት ሃያ ዓመታት

ካደረገቻቸው ለውጦች ጋር ካይዘንን እንዴት ማጣጣምና

በተሻለ ሁኔታ ማስቀጠል እንችላለን?” የሚለው በመሆኑ

በዚሁ ላይ በማትኮር እንደሚከተለው ቀርቧል።

በሀገራችን ተጨባጭ ሁኔታ በማኑፋክቸሪንግ

ኢንዱስትሪ ዘርፍ በግልም ሆነ በመንግስት

ልማት ድርጅቶች የካይዘን ፍልስፍና፣ የአሠራር

ሥርዓትና ቴክኒኮቹ የተሻለ አማራጭ ነው።

ምክንያቱም የካይዘን ፍልስፍና፣ የአሠራር

ሥርዓቱና ቴክኒኮቹ የማኑፋክቸሪንግ ተቋምን

ለመቀየር የተሟላና የመርሆዎቹም ተቀባይነት

የተሻለ ነው፣

Page 39: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |37

ጠቅላላ ዕውቀት

በግሉ ዘርፍ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት

መሠረታዊ የሥራ ሂደት ጥናትና ትግበራ

እንዲሁም የውጤት ተኮር ሥርዓት ያልተዘረጋ

በመሆኑ ካይዘን ተመራጭ እየሆነ መጥቷል፣

የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና

ተቋማት የካይዘንን ፍልስፍና የአሠራር

ሥርዓትና ቴክኒኮችን በማስረጽና በማስተግበር

የነቃ፣በጥራትና ምርታማነት እንዲሁም ወጪ

ቆጣቢነት አስተሳሰብ የታነፀ የሰለጠነ የሰው

ኃይል ማፍራት ያስችላል፣

በዩኒቨርስቲዎቻችን በተመሳሳይ ሁኔታ በጥራትና

ምርታማነት አስተሳሰብ የተቃኘ፣ የወጪ

ቆጣቢነትንና የጽዱነት ባህልን የተላበሰ በአጠቃላይ

በልማታዊ አስተሳሰብ የተቀረፀ የተማረ የሰው

ኃይል ለማፍራት የካይዘንን ፍልስፍና የአሠራር

ሥርዓትና ቴክኒኮች በመተግበር የተጀመረውን

ለውጥ ለማስቀጠልና ቀጣይነቱን ለማስጠበቅ

አስፈላጊ ይሆናል፣

ከመዋዕለ ህጻናት ጀምሮ በየደረጀው የሚመጥን

የካይዘን ፍልስፍና፣ የአሠራር ሥርዓትና

ቴክኒኮችን በመቀመርና በማስረጽ ኋላቀርና

ጐታች ከሆነ አስተሳሰብ የተላቀቀ ተወዳዳሪነትን

ባህሉ ያደረገ ህብረተሰብ ለመፍጠር ይረዳል፣

የመሠረታዊ የሥራ ሂደት ጥናት አጠናቀው

የተገበሩና የውጤት ተኮር ሥርዓት የዘረጉ

ተቋማትን በተመለከተ የካይዘንን የአመራር

ፍልስፍና፣ የአሠራር ሥርዓቱንና ቴክኒኮቹን

እንደ አግባብነታቸው እየመረጡና እያጣጣሙ

በመጠቀም የውጤት ተኮር ሥርዓት የትግበራ

ማኑዋልንም ሆነ የሥራ አፈጻጸም ምዘና

መመሪያን በተሻለ ሁኔታ ለመተግበር የሚያበቃ

ቀና አመለካከት ለመፍጠር የቡድንና የግል

አፈጻጸምን ለማሻሻልና ቀጣይነት ያለው የለውጥ

አሠራርን ለመፍጠር ያስችላል። ምክንያቱም

የካይዘን ፍልስፍና በአመራር ካይዘን በቡድን

ካይዘንና በግለሰብ ካይዘን ላይ የተመሠረተ ነው።

የአመራር ካይዘን ስንል ተቋማዊ አመራርን

የሚመለከት ሲሆን የቡድን ካይዘን ደግሞ

የጥራት ቁጥጥር ቡድኖች ወይም በኛ አሠራር

የልማት ሠራዊት አደረጃጀትና አሠራርን

ይመለከታል። የግል ካይዘን ማለት አንድ ፈጻሚ

እንዴት ሥራውን በተሻለ ሁኔታ ማከናወን

እንዳለበት ማሰብና ራስን በለውጥ ሂደት ውስጥ

ማዝለቅንና ማኖርን ይመለከታል።

ካይዘን በግብርናው፣ በጤናው፣ በትምህርትና

ሥልጠና እየተከናወነ ያለውን ልማት ወደላቀ

ደረጀ ለማድረስ የሚያስችል የተሟላ ፍልስፍና፣

የአሠራር ሥርዓትና ቴክኒኮች ያለው ነው።

ፍልስፍናው የአመለካከት ለውጥን በማምጣት

ከኋላቀርነትና ገቺነት አስተሳሰብ የተላቀቀ ኃይል

ይፈጥራል። የአሠራር ሥርዓቱ በቀጣይነት

ላይ የተመሠረተና ተቋም አቀፍ የሆነ የጥራትና

ምርታማነት ማሻሻያን ለማምጣት የሚያስችል

አደረጃጀት ለመፍጠር ይረዳል።

የአጠናን ዘዴውና ቴክኒኮቹ መረጃን ከምንጩ

ለመያዝ፣ ለማራጀት፣ ለመተንተንና የተሻለ

ሃሣብ ለማመንጨት እንዲሁም የተሻለ

አሠራር ለመዘርጋት ይረዳሉ። በአጠቃላይ

የካይዘን ፍልስፍናን የአሠራር፣ ሥርዓቱንና

ቴክኒኮቹን ከስር መሰረቱ በሚገባ በመረዳት

ለማስረጽ በሂደትም በዚሁ የተቃኘና ከልማታዊ

አመራራችን የመነጨ የራሳችንን የአመራር

ፍልስፍና ለመቀመር የሚያስችል የአቅም ግንባታ

ሥራዎች ሊከናወኑ ይገባል።

ማጠቃለያ

በአጠቃላይ ካይዘን እ.ኤ.አ ከ185ዐ ጀምሮ በምዕራቡ

ዓለም አስተሳሰብ ላይ የተመሠረተውን የአመራር ፍልስፍና

ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ከ195ዐ እስከ አሁን

ድረስ ጃፖን ለልማትና ዕድገቷ አጠንክራ በመተግበር

የተጠቀመችበትና በሌላ በኩል ደግሞ ለዓለም ያበረከተችው

ሳይንሳዊ የአመራር ፍልስፍና እና ጥበብ ነው።

ጃፓኖችም ከሌሎቹ በመማርና በማጣጣም የራሳቸው

ፍልስፍና ባለቤት የሆኑት በዚሁ መንገድ ነውና።

Page 40: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ38|

ልዩ ልዩ

ለጤና ያለው

ጥቅምና ጥንቃቄውCrazy Facts about the Fruit

አትክልትና ፍራፍሬ አዘውትሮ መመገብ ከፍተኛ የጤና ጥቅም እንዳለው ተመራማሪዎች ይናገራሉ፤ ይመክራሉ፡፡ የእኔም አነሳስ ይህንኑ ሐሳብ የሚያጠናክር ነው – አመጋገብን በማስተካከል ማለትም አትክልትና ፍራፍሬ በብዛት፣ ፕሮቲንና ካርቦሃይድሬት በመጠኑ በመመገብ ጤናማ ሕይወት ይምሩ የሚል፡፡

አንዲት ልጅ አውቃለሁ፡፡ “ሀበሻና ቢላዋ የሰባ ይወዳል” የሚለውን አባባል የምትደግፍ ናት፡፡ በሳምንት አንድ ጊዜ፣ ከተመቻቸላት ሁለትና ሦስት ጊዜ ጥሬ ሥጋ ትበላለች፤ ቢጠፋ ቢጠፋ በ15 ቀን አንዴ ሳትበላ አትቀርም፡፡ የዚህቹ ልጅ የጨው አጠቃቀም የሚገርም ነው፡፡

ምግብ ውስጥ ለሌላ ሰው “ኖርማል” የሆነው የጨው መጠን፣ እሷ ጋ ሲደርስ ባዶ ይሆንባታል። ስለዚህ ጨው ነስንሳ ነው የምትበላው:: ስኳርም እንደዚያው ነው፡፡ እሷን ባየሁ ቁጥር ከበርካታ ዓመታት በፊት ብሪቲሽ ካውንስል ላይብረሪ ያነበብኩት Wom-en’s weekly የተባለ መጽሔት ትዝ ይለኛል፡፡ መጽሔቱ፣ “መርዝ እንደምትፈሩ ሦስቱን ነጮች (ጨው፣ ስኳር፣ ጮማ) ፍሩ” ይላል። ታዲያ፤ እነዚህን የጤና ጠንቅ የሆኑትን ምግቦች የምትወደው እሷ ብቻ አይደለችም፣ ብዙ ሰዎች እነዚህን ምግቦች ይወዳሉ፡፡ ይህ ጉዳይ፣ በሌሎች ጥናቶችም ስለተረጋገጠ አደጋ አለው!

የዛሬው ትኩረቴ፣ የፍራፍሬ ወገን በሆነው ቱፋህ ፖም ወይም አፕል የሕክምና ጥቅምና ጥንቃቄ ላይ ያተኮረ ነው፡፡

ፖም፣ ከፍተኛ የጤና ጥቅም እንዳለው ብዙ ጊዜ ሰምታችኋል ብዬ እገምታለሁ። እኔም የምለው ይኼው ነው፡፡ ነገር ግን በርካታ ጥቅሞች እንዳሉት ብናምንም፣ “ጠርጥር፣ ከገንፎ ውስጥ ይገኛል ስንጥር” እንደሚባለው ጥንቃቄም ማድረግ እንዳለብን ማወቅ ይገባናል፡፡

Page 41: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ |39

ልዩ ልዩ

የፖም ጥቅም

አልዛሂመርን ይዋጋል፡፡ ይህ በዕድሜ የገፉ ሰዎች በሕይወታቸው ሙሉ የሚያውቁትን ነገር እንዲረሱ የሚያደርግ የአንጐል በሽታ ነው፡፡ በሽታው የያዛቸው ሰዎች፣ ከጥቂት ደቂቃ በፊት ያደረጉትን ነገር እንዲሁም እናታቸውን ጭምር ሊዘነጉ ይችላሉ። ፖም፣ የአንጐል ሴሎች እንዳያረጁ የሚያደርግ ከርሰቲን (quercetin) የተባለ ኃይለኛ ፀረ- ኦክሲደንት (ኦክሲጅን ከሌላ ንጥረ ነገር ጋር ሲዋሃድ የሚፈጠር ቅሪት ወይም ዝቃጭ) ኬሚካል አለው፡፡

ይህ ኬሚካል፣ በአይጦች ላይ ተሞክሮ ጥሩ ውጤት ስላስገኘ፣ ሳይንቲስቶች ለሰው ልጅም ሳይጠቅም አይቀርም የሚል እምነት አላቸው፡፡

የቱፋህ ቆዳ መመገብ ብዙ በሽታ ተዋጊ ውህድ ያስገኛል ብሏል Reader’s digest USA በኦክቶበር 2013 እትሙ:: ስለዚህ ለምግብነት ትናንሽ ፖሞችን ይምረጡ:: ምክንያቱም ትላልቆቹ ፈጥነው ስለሚበስሉ የጤና ጥቅማቸው እያበቃ ሊሆን ይችላል፡፡

የደንዳኔ (colon) ካንሰር ይከላከላል፡- በቅርቡ በጀርመን የተደረገ አንድ ጥናት፤ ተፈጥሯዊው የፖም አሰር (Fiber) በደንዳኔ ውስጥ ሲብላላ ወይም ፈርመንት ሲያደርግ የካንሰር ሴሎች እንዳይፈጠሩ የሚያደርጉ ኬሚካሎች እንደሚፈጠሩ አመልክቷል። ሌሎች ጥናቶች ደግሞ በፖም ውስጥ የሚገኘው ፕሮካአዲያን (Procyanidins) የተባለ ፀረ ኦክሲደንት፣ የካንሰር ሴሎችን የሚገድሉ በርከት ያሉ ሴሎች እንዲነቃቁ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል፡፡

የደም ስኳር እንዳይዋዥቅ ያደርጋል፡- ፖም፤ በሟሚ አሰር የተሞላ በመሆኑ፤ የምግብ ስልቀጣና ጉሉኮስ ከደም ጋር የሚቀላቀልበትን ፍጥነት ያዘገያል።

አንድ የተመራማሪዎች ቡድን፣ በቀን ቢያንስ አንድ ፖም የሚበሉ ሴቶች ከማይበሉት ጋር ሲነፃፀር፤ በስኳር ሕመም የመያዝ ስጋታቸው 28 በመቶ መቀነሱን ደርሶበታል፡፡

የድድን ጤና ከፍ ያደርጋል፡- ፖም ተፈጥሯዊ የጥርስ ማጽጃ መሆኑ ከታወቀ ብዙ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ ፖም መብላት ጥርስ ማጽዳት ባይሆንም፤ ፖም ገምጦ ማኘክ ድድ እንዲነቃቃ ያደርጋል፡፡

ጣፋጭነቱ ደግሞ የምራቅ ምርት እንዲጨምር ያደርጋል:: ይህ ሁኔታም፣ በአፍ ውስጥ የሚኖሩትን ባክቴሪያዎች መጠን ዝቅ በማድረግ፣ የጥርስ መበስበስ እንዲቀንስ ያደርጋል፡፡

ከፍተኛ የደም ግፊትን ይከላከላል፡- በቅርቡ በተደረገ ጥናት መሠረት፣ ፖም የተመገቡ አዋቂ ሰዎች በደም ግፊት የመያዝ ዕጣቸው 37 በመቶ ቀንሶ ተገኝቷል፡፡ ሸንቃጣ ያደርጋል፡፡ ፖም በፋይበርና በውሃ የተሞላ ነው፡፡ ፖም ከበሉ፣ ሆድ ለመጥገብ የሚፈልገው አነስተኛ ምግብ ስለሆነ ብዙ አይመገቡም፡፡

ከዚህም በተጨማሪ በቀን ቢያንስ ሦስት ፖምና (ሥዕላዊ መዝገበ ቃላት ሸክኒት ይለዋል፡፡ ሞለል ያለ አረንጔዴ ወይም ቢጫ የሆነ ውስጡ ነጭ ጣፋጭ ፍሬ) የሚበሉ ሰዎች፣ ክብደት እንደሚቀንሱ ከዋሽንግተን ስቴትና ከብራዚል የወጡ ጥናቶች አመልክተዋል፡፡

ከፍተኛ ኮሌስትሮልን ይዋጋል፡- የፖም ካሎሪ (ኃይል ሰጪነት) ዝቅተኛ ሲሆን ፐክቲን (Pectin) የተባለው ሟሚ አሰር (Fiber) መጠን ከፍተኛ ነው፡፡ ይህ ሁኔታም፣ የደም ስሮችን (አርተሪስ) የሚጐዳውን ኤል ዲኤል (LDL) የተባለ የደም ኮሌስትሮል መጠን እንዲቀንስ ያደርጋል፡፡

ፖም ያለው የጤና ስጋት

ፀረ- ነፍሳት መድሃኒት፡- ፖም፤ ለትላትሎች፣ ቆዳውን ለሚጐዱና Scale ለተባሉ የተለያዩ ነፍሳት የተጋለጠ ነው፡፡ ይሄን ለመከላከል በርካታ የፖም ዝርያዎች ፀረ- ነፍሳት መድሃኒት ይረጭባቸዋል። ስለዚህ ፖም ከመግመጥዎ በፊት ይጠቡት፡፡ እንዲሁም፤ የሚረጨው ፀረ- ነፍሳት ወደ ውስጥ እንዳይገባ፣ ፖሙ ሰም ተቀብቶ ይሆናል፡፡ ስለዚህ ሰም የተቀባ ፖም ካጋጠምዎት፣ ቆዳውን ልጠው ይመገቡ፡፡

አለርጂ- የደረቀ ፖም፤ እርጥበቱንና ቀለሙን እንደያዘ እንዲቆይ፣ ብዙ ጊዜ ሰልፈርዳይኦክሳይድ ይጨመርበታል፡፡ ይሄ ደግሞ አለርጂ ያለባቸውን ሰዎች ሊቀሰቅስባቸው ስለሚችል መጠንቀቅ ያስፈልጋል፡፡

የባክቴሪያ ኢንፌክሽን- ሕፃናት፣ እርጉዝ ሴቶች፣ በዕድሜ የገፉና የበሽታ መከላከል አቅማቸው ደካማ የሆነ ሰዎች ፓስቸራይዝድ ያልሆነ የታሸገ የፖምና የሲደር (cider) ጭማቂ ሲጠጡ ኢ.ኮሊ (E.cole) እና ክሪፕቶስፓርዲየም (Cryptosporidium) የተባሉት ባክቴሪያዎች፣ ለአደገኛ በሽታ ያጋልጣሉ።

ስለዚህ የተጠቀሱት ሰዎች የታሸገ የፖምና የሲደር ጭማቂ ከማግዛታችን ወይም ከመጠጣታችን በፊት ፓኮው ላይ ፓስቸራይዝድ መደረጋቸውን ማረጋገጥ አለብን፡፡

ምንጭ፡ አዲስ አድማስ ጋዜጣ

Page 42: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል

Development Bank of Ethiopiaየኢትዮዽያ ልማት ባንክ40|

ልዩ ልዩ

በሰውነታችን ላይ የስብ መከማቸት ለተለያዩ የጤና

ችግሮች እንደሚዳርግ የሚታወቅ ነው፡፡ ለምሳሌ፡

ለልብ ሕመም

ለስኳር ሕመም

ለደም ግፊት መጨመር

ለከፍተኛ ኮሌስትሮል ያጋልጣል፡፡

በአብዛኛው ስብ የሚከማችበት ቦታ ሆድ አካባቢ ሲሆን

ይህም በአማርኛው ቦርጭ ብለን የምንጠራው ነው::

ቦርጭን ሊያመጡ የሚችሉ ሁኔታዎች የሚከተሉት

ናቸው፡፡

ሊተኙ ሲሉ መመገብ

ሰዓትን ጠብቆ አለመመገብ

በሰውነታችን የሚገኙ ሆርሞኖች ለውጥ

ጭንቀት

ቅባት የበዛባቸው ምግቦችን መመገብ

በተፈጥሮ የሚመጣ

► ቦርጭን ለማጥፋት

ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከሆነ አንድ ብርጭቆ

ሎሚ ያለው ውኃን ጠዋት መጠጣት

አረንጓዴ ሻይ መጠጣት፡- በውስጡ በያዘው

ንጥረ ነገር ምክንያት አላስፈላጊ ስብን

የማስወገድ አቅም እንዳለው ጥናቶች ያሳያሉ፡

ስብ የማቃጠል ችሎታ ያላቸው

ምግቦችን መመገብ፡- እነዚህም እንደ

ቦርጭን ለማጥፋትየሚጠቅሙ ምክሮች

ብሮክሊ፤ካሮት፤ጎመን ያሉ አትክልቶቸ፤

እንዲሁም እንደ ፖም፤ ሃባብ፤ ፓፓዬ ያሉ

ፍራፍሬዎችን ማዘውተር

ጤናማ የሆነ አመጋገብ እንዲኖረን ማድረግ፦

የተመጣጠነ እና አትክልት የበዛበት የምግብ

ባሕልን ማዳበር

በቀን ውስጥ የምንጠጣውን የውኃ መጠን

መጨመር

ቁርስን በሚገባ መመገብ፡- ይህን ማድረግ

የረሃብ ስሜት እንዳይሰማንና ማስታገሻ

የሚሆኑ ተጨማሪ ስኳር እና ቅባት

የበዛባቸውን ምግቦች እንዳንመገብ ያደርጋል፡፡

የአካል ብቀት እንቅስቃሴ ማድረግ፤ ዋና

መዋኘትን ማዘውተር በቀን ለ30 ደቂቃ ያህል

የእግር መንገድ መሄድ

እንቅልፍ አለማብዛት

ጭንቀት ማስወገድ

ለስላሳ መጠጦችን አለማዘውተር ናቸው፡፡

(በዶክተር ሆነሊያት ኤፍሬም) - See more at: http://

www.mahederetena.com/amharic/archives/1935#st-

hash.lDotjPXr.dpuf

ልዩ ልዩ

Page 43: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል
Page 44: P ×å 6 % R j - Development Bank of Ethiopia€¦ · በሚመለከት በወንጀል ሕግ የተደነገገውን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም የሚያስችል