Top Banner
ገጽ 1 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPRIT | ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ የእሑድ እትም ጥር 5 ቀን 2005 ትኩስና ተጨማሪ መረጃዎችን በድረ ገጻችን ያገኛሉ www.ethiopianreporter.com ቅፅ 18 ቁጥር 21/1326 ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ ዋጋው ብር 10.00 ወደ ክፍል 1 ገጽ 39 ዞሯል 2 ወደ ክፍል 1 ገጽ 41 ዞሯል አንድነታችን ዋስትናችን! በአዲስ አበባና በተለያዩ አካባቢዎች ታጥረው ለዓመታት ከተቀመጡት ይዞታዎች መካከል ፒያሳ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፊት ለፊት የሚገኘው 16 ዓመታት ያለሥራ የተቀመጠው ሰፊ መሬት በውድነህ ዘነበ በሼክ መሐመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲ ኩባንያዎች ለዓመታት ታጥረው በተቀመጡ ቦታዎች ላይ መንግሥት ምርመራ እያካሄደ መሆኑን ምንጮች ገለጹ:: በአገር አቀፍ ደረጃ የሼክ አል አሙዲ ኩባንያዎች የያዟቸው በርካታ ይዞታዎች በተገባው ውል መሠረት ግንባታ እየተካሄደባቸው ባለመሆኑ፣ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጥያቄዎች በተለያዩ አጋጣሚዎች ተነስተዋል:: ሁኔታው ያሳሰበው ኢሕአዴግና ኢሕአዴግ የሚመራው መንግሥት ለባለሀብቱ የተሰጡት ቦታዎች እስካሁን ለምን ግንባታዎች እንዳልተካሄደባቸው ምክንያቱን ለማወቅና ውሳኔ ላይ ለመድረስ ምርመራ ጀምሯል:: የሪፖርተር ምንጮች እንዳስረዱት፣ እስካሁን በተካሄደው ምርመራ ግንባታዎቹ ካልተካሄዱ ዕርምጃ ሊወሰድ ሲገባ ዕርምጃ ያልተወሰደው ከጀርባው ውስብስብ ችግሮች በመኖራቸው ነው:: ‹‹መንግሥትን ያስቸገረው ጉዳይ አለ፤ የመንግሥት ችግር እየሆነም ቀጥሏል:: ግንባታ አካሂዳለሁ፣ አገልግሎትም እሰጣለሁ ያለው ኩባንያ ላይም ታጥረው በተቀመጡ የሼክ አል አሙዲ ኩባንያዎች ይዞታዎች ላይ ምርመራ ተጀመረ በአስራት ሥዩም የዓለም ባንክ ባለፈው ዓርብ ይፋ ባደረገው ጥናት የቴሌኮም ዘርፉ ለከፍተኛ ሙስና አደጋ የተጋለጠ መሆኑን ሲያረጋግጥ፣ በተለይ በግዥና በአቅርቦት ሒደቶች የሚታዩት ክፍተቶች ለሙስና አደጋ በመጋለጥ ከፍተኛውን ድርሻ ይዘዋል ተብሏል:: መንግሥት ከባንኩ ጋር ባደረገው ስምምነት መሠረት የባንኩ አጥኚ ቡድን የአገሪቱን የሙስና መጠን ለስድስት ወራት ያህል ሲያጠና ቆይቷል:: ጥናቱ የተካሄደባቸው ስምንት ዋና ዋና ዘርፎች ሲሆኑ፣ በአብዛኞቹ ዘርፎች ላይ የሙስና መንሰራፋት ያን ያህል አሳሳቢ በሚባል ደረጃ ላይ አይደለም ብሏል:: ሆኖም የዓለም ባንክ ጥናት የቴሌኮም ዘርፉ ለከፍተኛ ሙስና ተጋልጧል አለ የቴሌኮም ኮንትራት በገለልተኛ አካል ኦዲት እንዲደረግ ጠየቀ ወደ ክፍል 1 ገጽ 41 ዞሯል በዮሐንስ አንበርብር በመከላከያ ሚኒስቴር ሥር የነበሩ ኢንዱስትሪዎችንና ሌሎች ተመሳሳይ የመንግሥት ተቋማትን በማዋሀድ የተመሠረተው ግዙፉ የኢትዮጵያ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን፣ ሥራ ከጀመረበት 2003 ዓ.ም. ጀምሮ ያለፈባቸውን የሥራ ዓመታት ሪፖርት ባለፈው ሐሙስ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) አቀረበ:: የግሉ ዘርፍ አቅም ካለው እንኳን አውቶብስ መድፍ ማምረት ይችላል አለ የግዙፉ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የሁለት ዓመታት ሪፖርት ቀረበ ብርጋዴር ጄነራል ክንፈ ዳኘው
76
Welcome message from author
This document is posted to help you gain knowledge. Please leave a comment to let me know what you think about it! Share it to your friends and learn new things together.
Transcript
Page 1: 345

ገጽ 1 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005

FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPRIT | ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ

የእሑድ እትም

ጥር 5 ቀን 2005 ትኩስና ተጨማሪ መረጃዎችን በድረ ገጻችን ያገኛሉ www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 18 ቁጥር 21/1326 ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ ዋጋው ብር 10.00

ወደ ክፍል 1 ገጽ 39 ዞሯል

2ወደ ክፍል 1 ገጽ 41 ዞሯል

አንድነታችን ዋስትናችን!

በአዲስ አበባና በተለያዩ አካባቢዎች ታጥረው ለዓመታት ከተቀመጡት ይዞታዎች መካከል ፒያሳ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፊት ለፊት የሚገኘው 16 ዓመታት ያለሥራ የተቀመጠው ሰፊ መሬት

በውድነህ ዘነበ

በሼክ መሐመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲ ኩባንያዎች ለዓመታት ታጥረው በተቀመጡ ቦታዎች ላይ መንግሥት ምርመራ እያካሄደ መሆኑን ምንጮች ገለጹ::

በአገር አቀፍ ደረጃ የሼክ አል አሙዲ ኩባንያዎች የያዟቸው በርካታ ይዞታዎች በተገባው ውል መሠረት

ግንባታ እየተካሄደባቸው ባለመሆኑ፣ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጥያቄዎች በተለያዩ አጋጣሚዎች ተነስተዋል::

ሁኔታው ያሳሰበው ኢሕአዴግና ኢሕአዴግ የሚመራው መንግሥት ለባለሀብቱ የተሰጡት ቦታዎች እስካሁን ለምን ግንባታዎች እንዳልተካሄደባቸው ምክንያቱን ለማወቅና ውሳኔ ላይ ለመድረስ ምርመራ ጀምሯል::

የሪፖርተር ምንጮች እንዳስረዱት፣ እስካሁን በተካሄደው ምርመራ ግንባታዎቹ ካልተካሄዱ ዕርምጃ ሊወሰድ ሲገባ ዕርምጃ ያልተወሰደው ከጀርባው ውስብስብ ችግሮች በመኖራቸው ነው::

‹‹መንግሥትን ያስቸገረው ጉዳይ አለ፤ የመንግሥት ችግር እየሆነም ቀጥሏል:: ግንባታ አካሂዳለሁ፣ አገልግሎትም እሰጣለሁ ያለው ኩባንያ ላይም

ታጥረው በተቀመጡ የሼክ አል አሙዲ ኩባንያዎች ይዞታዎች ላይ ምርመራ ተጀመረ

በአስራት ሥዩም

የዓለም ባንክ ባለፈው ዓርብ ይፋ ባደረገው ጥናት

የቴሌኮም ዘርፉ ለከፍተኛ ሙስና አደጋ የተጋለጠ

መሆኑን ሲያረጋግጥ፣ በተለይ በግዥና በአቅርቦት

ሒደቶች የሚታዩት ክፍተቶች ለሙስና አደጋ በመጋለጥ

ከፍተኛውን ድርሻ ይዘዋል ተብሏል::

መንግሥት ከባንኩ ጋር ባደረገው ስምምነት መሠረት የባንኩ አጥኚ ቡድን የአገሪቱን የሙስና መጠን ለስድስት ወራት ያህል ሲያጠና ቆይቷል:: ጥናቱ የተካሄደባቸው ስምንት ዋና ዋና ዘርፎች ሲሆኑ፣

በአብዛኞቹ ዘርፎች ላይ የሙስና መንሰራፋት ያን ያህል አሳሳቢ በሚባል ደረጃ ላይ አይደለም ብሏል:: ሆኖም

የዓለም ባንክ ጥናት የቴሌኮም ዘርፉ ለከፍተኛ ሙስና ተጋልጧል አለ

የቴሌኮም ኮንትራት በገለልተኛ አካል ኦዲት እንዲደረግ ጠየቀ

ወደ ክፍል 1 ገጽ 41 ዞሯል

በዮሐንስ አንበርብር

በመከላከያ ሚኒስቴር ሥር የነበሩ ኢንዱስትሪዎችንና ሌሎች ተመሳሳይ የመንግሥት ተቋማትን በማዋሀድ የተመሠረተው ግዙፉ የኢትዮጵያ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን፣ ሥራ ከጀመረበት 2003 ዓ.ም. ጀምሮ ያለፈባቸውን የሥራ ዓመታት ሪፖርት ባለፈው ሐሙስ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) አቀረበ::

የግሉ ዘርፍ አቅም ካለው እንኳን አውቶብስ መድፍ ማምረት ይችላል አለ

የግዙፉ ብረታ ብረትና

ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የሁለት ዓመታት ሪፖርት ቀረበ

ብርጋዴር ጄነራል ክንፈ ዳኘው

Page 2: 345

ገጽ 2 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005

በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አድራሻ፡- ከቦሌ መድኃኒዓለም ወደ ብራስ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ከቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብ ስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87/011-8614339 ፋክስ: 011-661 61 89

አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 የቤት ቁጥር 2347 ፖስታ 7023 አ.አ ኢትዮጵያ

ማስታወቂያ ሽያጭና ስርጭት 0910 885206/ 011 6 61 61 79/ 85

[email protected] E-mail: [email protected]

Website: www.ethiopianreporter.com

ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ አማረ አረጋዊማኔጂንግ ኤዲተር፡ መላኩ ደምሴዋና አዘጋጅ፡ ዘካሪያስ ስንታየሁየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09/11/12 የቤት ቁ. 217

ከፍተኛ አዘጋጅ፡ ዳዊት ታዬ አዘጋጆች፡ ሔኖክ ያሬድ ጌታቸው ንጋቱ

ምሕረት ሞገስ ኃይሌ ሙሉ

ረዳት አዘጋጆች፡ ታደሰ ገ/ማርያም ምሕረት አስቻለው ታምሩ ጽጌ የማነ ናግሽ

ዋና ግራፊክ ዲዛይነር፡ ይበቃል ጌታሁንከፍተኛ ግራፊክ ዲዛይነር፡ ቴዎድሮስ ክብካብግራፊክ ዲዛይነሮች፡ ፀሐይ ታደሰ ፋሲካ ባልቻ እንዳለ ሰሎሞን ስሜነህ ሲሳይ ቢኒያም ግርማ ነፃነት ያዕቆብ ቤዛዬ ቴዎድሮስ

ዋና ፎቶ ግራፈር ናሆም ተሰፋዬፎቶ ግራፈሮች፡ ታምራት ጌታቸው መስፍን ሰሎሞን

ካርቱኒስት፡ ኤልያስ አረዳ

በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር (ኤም.ሲ.ሲ) ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር

እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ

ከፍተኛ ሪፖርተሮች፡ ደረጀ ጠገናው ብርሃኑ ፈቃደ ውድነህ ዘነበ፣ ሰለሞን ጎሹሪፖርተር፡ ምዕራፍ ብርሃኔማርኬቲንግ ማናጀር፡ እንዳልካቸው ይማምሴልስ፡ ቤዛዊት ፀጋዬ' Hና Ó`T' w\¡ S<K<Ñ@�' IK=ና ከuደ፣ ብሩክ ቸርነትማስታወቂያ ፕሩፍሪደር፡መሳይ ሰይፉ፤ ኤፍሬም ገ/መስቀል፤ ዳዊት ወርቁኮምፒውተር ጽሑፍ፡ ብርቱካን አባተ፣ ሄለን ይታየው፣ ፍሬሕይወት ተሰማ፣ ማስታወቂያ ፅሁፍ እስከዳር ደጀኔ፣ መሠረት ወንድሙ፣ ራሔል ሻወልሕትመት ክትትል፡ ተስፋዬ መንገሻ፣ የየሱስወርቅ ማሞ፣ ገዛኸኝ ማንደፍሮዌብ ሳይት፡ ቤዛዊት ተስፋዬ፣ ቢኒያም ሐይሉ

ርእሰ አንቀጽ

እሑድ ጥር 5 ቀን 2005

ማስታ

ወቂያ

ውድ አገራችን ኢትዮጵያ ከውጭው ዓለም የምትማራቸው ብዙ ነገሮች ቢኖሩም ለውጭው ዓለም የምታስተምራቸው በርካታ ነገሮችም አሉዋት::

በአሁኑ ጊዜ ዓለም በልዩነቶች እየተበጠበጠች ናት:: ያውም አንዳንዱ ልዩነት ሆኖ ሳይሆን የደካማ ፖለቲከኞች ሴራ የሚፈጥረውና ወደ ግጭት እንዲያመራ የሚቀሰቅስ ምክንያት በመሆኑ ነው:: የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ሆነው እርስ በርሳቸው ሲጋጩ የሚታዩ ሕዝቦች አሉ:: በሰሜን አየርላንድ ካቶሊክና ፕሮቴስታንት እየተባባሉ ሲጋጩ ይታያሉ:: የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ሆነውም ሺዓ እና ሱኒ እየተባባሉ ሲጣሉ ይታያሉ:: ሙስሊምና ክርስቲያን እየተባባሉ የሚጋጩ ሕዝቦችም አሉ:: በኢንዶኔዥያም በሌላውም እያየን ነው::

በኢትዮጵያችን ግን በሚያኮራ ሁኔታ ሙስሊሙም ክርስቲያኑም አብሮ የሚኖርበት፣ አብሮ የሚበላበት፣ አብሮ በዓል የሚያከብርበትና እንዲያውም በሃይማኖት ምክንያት ሳይራራቅ ተጋብቶና ተዋልዶ የሚኖርበት በግልጽ የሚታይና በታሪክ የሰፈረ አለ::

ሙስሊምና ክርስቲያን ብቻ ሳይሆኑም የአይሁድ እምነት ተከታዮችም ከክርስቲያንና ከእስልምና ተከታዮች ጋር አብረው ተባብረው የሚኖሩበት ታሪክ ነው ያለን:: እንዲያውም መረሳት የሌለበት አንዱ ታሪክ የሃይማኖት ጥላቻ በአገራችን ስለሌለ ወደ እስራኤል የሄዱት ፈላሻዎች የተጓዙት በሱዳን በኩል አድርገው ነው:: አይሁዶች በሙስሊም አገር በኩል ሲጓጓዙ የሱዳን ሕዝብ ተባብሯቸው ነው እስራኤል የገቡት:: በወቅቱ ሁሉም ወገን የታየው መደጋገፍ እንጂ መጋጨት አልነበረም::

ወሎን የመሰለ የኢትዮጵያ የአገራችን አንድ ክፍል በአርዓያነት ለዓለም መቅረብ የሚገባው አኩሪ ተምሳሌት ነው:: ሙስሊምና ክርስቲያን የተዳቀለ ስም ይዞ፣ ሙስሊምና ክርስቲያን ተጋብቶና ተዋልዶ፣ ሙስሊምና ክርስቲያን በጋራ እየጨፈረና እየዘመረ የተለያዩ ዓውደ ዓመቶችን እያከበረ የሚኖር ሕዝብ ነው:: ‹‹ቄስ ገበዝ መሐመድ›› እና ‹‹ሼክ ገብረ ክርስቶስ›› የመሳሰሉ ስሞችም የሚገኙበት አካባቢ ነው::

እንደዚህ የመሰለ አኩሪ የአንድነትና አብሮ የመኖር ታሪክ፣ ባህልና ልምድ ያለን ሕዝብ ሆነን፣ አሁን አሁን ጥላቻና መራራቅ የሚፈጥር እንቅስቃሴ ብልጭ ድርግም ሲል እየተስተዋለ ነው:: በእስልምና ተከታዮች ውስጥም ልዩነቶች ይስተዋላሉ:: በክርስትና ተከታዮች ውስጥም ልዩነቶች ይታያሉ:: በክርስቲያኖችና በሙስሊሞች መካከልም አልፎ አልፎ በአንዳንድ አካባቢዎች ግጭቶች ይስተዋላሉ::

ይህ በጭራሽ ያልነበረ፣ የእኛ ያልሆነ አካሄድና ችግር ነው:: በልዩ ጥንቃቄ ልናየውና ልንፈታው ይገባል:: መንስዔውን ልንመረምረው ይገባል:: አስተማሪ የነበርን ሕዝቦች ወደ መሳቂያና መሳለቂያ ሕዝቦች እንዳንቀየር ጠንቀቅ! ዋስትናችን አንድነታችን ነው!

በሃይማኖት ብቻ አይደለም:: በብሔር ብሔረሰቦች ውስጥም አንዳንድ ሁኔታዎች እየተስተዋሉ ናቸው:: ከሰማንያ በላይ ብሔር ብሔረሰቦች ያሉዋት ኢትዮጵያ ሁለት ብሔረሰቦች ካሉዋቸው አገሮች በላይ በሰላምና በአንድነት የምትኖር አገር ናት:: ባህላዊና ጥቃቅን ግጭቶች የሉም ባይባልም በአጠቃላይ አብሮ ለመኖር የሚያዳግት የግጭት ታሪክ የለንም:: በዚህም እንኮራለን::

ካልተጠነቀቅንበት ግን ይህ አኩሪ ታሪክም ሊበላሽ ይችላል:: በሰሞኑ በአዲስ አበባ በአራት ኪሎ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ የታየው ግጭት ከዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በጭራሽ የማይጠበቅና የሚያሳፍር ነው:: የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አርዓያ ሆነው፣ ዘመናዊና ጠንካራ የኢትዮጵያዊነት አመለካከት ይዘው በዓበይት ጉዳዮች መከራከርና ሐሳባቸውን ማንፀባረቅ ሲጠበቅባቸው፣ በብሔር መጋጨት ትልቅ ድክመት ነው:: ይሁንና ከተማሪዎች ያልመጣ ስውር ሴራ የፈጠረውም ሊሆን ስለሚችል መንስዔው ቢጠና ጥሩ ነው እንላለን::

ዋናው ቁም ነገር ግን በተማሪዎች ንቅናቄ የዩኒቨርሲቲ ግቢዎች በታሪክ በኢትዮጵያ የሚታወቁት፣ ስለመሬት ለአራሹ ሲታገሉና የብሔር ብሔረሰቦች መብት ይከበር ሲሉ እንጂ እርስ በርሳቸው ብሔር ለይተው ሲጋጩ አይደለም:: የተማሪዎች ትግልም በአፍሪካ ደረጃ ከ1960 ዓ.ም. ጀምሮ አርዓያ ሆኖ ይታይ የነበረ ነው:: አሁን ግን ጠንቀቅ!

ስለአንድነት ስናወራ ልዩነት የሚባል ነገር አይኑር ማለታችን አይደለም:: አንልምም:: ካልንም ሰሚ ልናገኝ አይገባም:: ልዩነት የትም ያለ ነውና:: የምንለው ግን ልዩነት ምንጊዜም ይኖራል:: ነገር ግን ልዩነትን በሰላማዊ በውይይት እንፍታ እንጂ ኃይልና ግጭት መፍትሔ አይሆንም ነው:: በተለይ በተለይ የሃይማኖት፣ የዘርና በመሳሰሉት ግጭቶች በአኩሪ ሁኔታ የያዝነውን ታሪክ በአሳፋሪ ሁኔታ አንቀይረው::

ይህ ማለት አዎንታዊ ታሪካችን እንዲዳከም አንፈልግም አንፈቅድም ማለት አለብን:: ሁላችንም አዎንታዊውን ለማጠናከር እንረባረብ:: በፖለቲካ ፓርቲዎች ውስጥም አላስፈላጊ ልዩነቶች ሲፈጠሩ እያየን ነው:: በዳያስፖራ ኢትዮጵያዊያን ውስጥም አላስፈላጊ ልዩነት እያስተዋልን ነን:: በሥነ ጥበብም፣ በስፖርትም አላስፈላጊ ልዩነቶች እያስተዋልን ነን:: ውጭም ውስጥም ባሉ የኢትዮጵያውያን መገናኛ ብዙኃን ተቋማትም አስገራሚ ልዩነት እየተስተዋለ ነው:: ጠቅላላ መፈክራችን ‹‹የልዩነት ያለህ!›› መስሏል::

ጠንቀቅ ማለት ያስፈልጋል:: ማንነታችን እየተሸረሸረ፣ ጠላት በተሸረሸረው ቀዳዳ እየገባና እያጠቃ ነገ ኢትዮጵያዊነታችን ተዳክሞና በኖ ልጆቻችን አቅጣጫና አገር ልናሳጣቸው እንችላለን::

አንድነታችን ዋስትናችን ነው:: በጋራ ሆነን የወራሪዎችን ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ስላከሸፍን ነው በነፃነት መኖር የቻልነው:: በአንድነትና በመቻቻል የምንኖር ሕዝቦች ስለሆን ነው ዓለም በደም በሚጨማለቅበት ወቅት ሙስሊም፣ ክርስቲያንና አይሁድ በጋራ ስንኖር የነበርነው:: በዚህም ምክንያት ነው ከሰማንያ ብሔር ብሔረሰቦች በላይ በኢትዮጵያ መኖራቸውን የውጭ ሰዎች ሲሰሙ እንዴት ሳይጋጩ ይኖራሉ እያሉ አድናቆታቸውን የሚገልጹት::

ይህ ታሪካዊ አንድነትና ተከባብሮ መኖር ለህልውናችን፣ ለልማታችን፣ ሁሌም ለምንፈልገው ዴሞክራሲያዊ ሥርዓታችን አስተማማኝ ዋስትና ነው:: እንንከባከበው::

መንግሥትም፣ የፖለቲካ ድርጅቶችም፣ የትምህርት ተቋማትም፣ ሚዲያም፣ ሥነ ጥበብም ይህን አኩሪ ሀብት ሊንከባከቡት ይገባል:: ይህ ታሪካችን እንዲሸረሽር እያደረግን ‹‹ቀይ ቀበሮ›› እንዳይጠፋ እየታገልን ነው ብንል ዋጋ የለውም::

ከሁሉም በፊት አገርንና ሕዝብን እንጠብቅ:: ከሁሉም በላይ የሕዝባችንን አንድነት እናጠናክር:: አንድነታችን ዋስትናችን ነውና!

አንድነታችን ዋስትናችን!

Page 3: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 3 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

ወደ ክፍል-1 ገጽ 40 ዞሯል

ወደ ክፍል-1 ገጽ 40 ዞሯል

በታምሩ ጽጌ

ባለፈው ዓመት የከተማ ቦታን በሊዝ ለመያዝ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 721/2004 ለማስፈጸም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የማስፈጸሚያ ደንብ ማፅደቁን የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ አስታወቀ::

በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌታቸው አምባዬ ጥር 2 ቀን 2005 ዓ.ም. እንደለገጹት፣ በአዋጁ አንቀጽ 6 ንዑስ አንቀጽ 4 እንደተሰፈረው አግባብ ባለው አካል ሳይፈቀድ የተያዙ ይዞታዎችን ሥርዓት ለማስያዝ፣ ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች የሚያወጧቸውን ደንቦች ተከትሎ፣ ከከተሞች ፕላንና ከሽንሸና ስታንዳርድ አንፃር ተቀባይነት የሚያገኙ ይዞታዎች በሊዝ ሥሪት ይተዳደራሉ::

ይህንን አዋጅ ለማስፈጸም ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ደንብ ማውጣት እንደሚችሉ በአዋጁ ስለተፈቀደ፣ የአስተዳደሩ ካቢኔ ደንቡን አውጥቶ በማፅደቁ በቅርቡ ወደ ሥራ እንደሚገባ አቶ ጌታቸው አስታውቀዋል:: ደንቡ ለኅብረተሰቡ ቀርቦ ውይይት ከተደረገበትና ነዋሪዎች ግንዛቤ እንዲያገኙ ከተደረገ በኋላ ወደ ትግበራ እንደሚገባ የገለጹት ኃላፊው፣ ከ1988 ዓ.ም. ወዲህ መሬት በሕገወጥ መንገድ የያዙትንና ከ1988 ዓ.ም. በፊት ለነበሩት ባለይዞታዎች የተሰጠውን ዕድል ሳይጠቀሙ በቀሩት ላይ ተፈጻሚ እንደሚሆን አብራርተዋል::

አስተዳደሩ ከ1988 ዓ.ም. በፊት በሕጋዊም ሆነ በሕገወጥ መንገድ የተያዙ ይዞታዎችንና

ግንባታ ያረፈባቸውን ይዞታዎች መሠረት በማድረግ፣ ሕጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ እንዲያገኙ ለማድረግ ባደረገው እንቅስቃሴ፣ 50,995 ይዞታዎች ሕጋዊነታቸው መረጋገጡን አቶ ጌታቸው ተናግረዋል::

በአሁኑ ጊዜ በርካታ ይዞታዎች ስለሕጋዊነታቸው ውሳኔ ባለማግኘታቸው የተነሳ፣ የከተማ አስተዳደሩ ችግሩን ለዘለቄታው ለመፍታትና የተቀናጀ የመሬት መረጃ ሥርዓትን ተግባራዊ ለማድረግ፣ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ስኬታማ ሥራ መሥራት አለመቻሉንም ጠቁመዋል:: የተቀናጀ የመሬት መረጃ ሥርዓት ከሌለ ደግሞ መሬት ሕገወጥ የወረራ አደጋ

የከተማ ቦታን በሊዝ ለመያዝ ለወጣው አዋጅ ማስፈጸሚያ ደንብ ፀደቀ

በፀደቀው ደንብ ላይ ኅብረተሰቡ እንዲያወያይ ይደረጋል

ወደ ክፍል-1 ገጽ 40 ዞሯል

አቶ ጌታቸው አምባዬ

በዳዊት ታዬ

ከአዲስ አበባ የቀላል ባቡር ሐዲድ ዝርጋታ ጋር ለሚገነቡት የመተላለፊያ መንገዶች ከ2.6 ቢሊዮን ብር በላይ እንደሚያስፈልግና የግንባታ ሥራውንም በድርድር ለመስጠት መታቀዱ ተጠቆመ::

የባቡር ሐዲድ መስመር ግንባታው ስምምነት ከተፈጸመ በኋላ፣ የባቡር መስመሩንና የተሽከርካሪዎችን ፍሰት ለማቀናጀት ለሚገነቡት አዳዲስ የመተላለፊያ መንገዶች 2.6 ቢሊዮን ብር የአዲስ አበባ አስተዳደር ይሸፍናል ተብሎ ይጠበቃል::

ሆኖም እስካሁን ለዚህ ፕሮጀክት በጀት ያልተመደበ ሲሆን፣ አስተዳደሩ የመንገዶቹ ግንባታ ባለው አቅም ተጀምሮ ለፕሮጀክቱ የሚሆን ፋይናንስ ማፈላለግ ይጀምራል ተብሏል::

የባቡር መስመሩንና የተሽከርካሪዎችን ፍሰት ያቀናጃሉ ተብለው የታመነባቸው መንገዶችን ለማስገንባት ኃላፊነቱን የወሰደው የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ፍቃዱ ኃይሌ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ አስተዳደሩ በጀቱን

ከአዲስ አበባ የባቡር መስመር ጋር የሚሠሩት መንገዶች ከ2.6 ቢሊዮን ብር

በላይ ወጪ ይፈልጋሉየመንገዶቹ ግንባታ ከጨረታ ውጭ በድርድር ሊሰጥ ነው

በውድነህ ዘነበ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማው ክልል ውስጥ የሚገኙ የኢንዱስትሪ መሬቶችን ለፌዴራል መንግሥት የሚሰጥበትን መመርያ እያዘጋጀ መሆኑን ምንጮች ገለጹ፡፡

የከተማው መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ በአስተዳደሩ ባለሙያዎች ይህንን መመርያ ማዘጋጀቱ አስገራሚ ሆኗል፡፡ ሠራተኞቹ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በረቂቅ መመርያው

የከተማው የኢንዱስትሪ መሬቶች ለኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እንደሚሰጥ ይገልጻል፡፡

ነገር ግን እስካሁን የነበረው ሐሳብ በከተማው ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ሥር የሚገኘው የኢንቨስትመንት ኤጀንሲ የኢንዱስትሪ ልማት ዲፓርትመንት ይህንን ሥራ ይሠራዋል የሚል ዕቅድ ነበር፡፡ ዲፓርትመንቱ በመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ሥር የኢንዱስትሪ

የአዲስ አበባ አስተዳደር የኢንዱስትሪ መሬቶችን ለፌዴራል መንግሥት

ለመስጠት መመርያ አረቀቀ

Page 4: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 4 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

በታምሩ ጽጌ

ከሐምሌ 1996 ዓ.ም. እስከ 2002 ዓ.ም. ካደረጋቸው የንግድ እንቅስቃሴዎች ካገኘው ገቢ ላይ ለመንግሥት ገቢውን አሳውቆ ባለመክፈሉ፣ ትርፍ አግኝቶ እያለ ወጪውን ከፍ አድርጎ አሳሳች ማስረጃ በማቅረብና የሰበሰበውን የተጨማሪ እሴት ታክስ አሳውቆ ባለመክፈል ወንጀሎች ተከሶ የነበረው ሜጋ ኪነጥበባት ማዕከል፣ ጥር 1 ቀን 2005 ዓ.ም. የ125 ሺሕ ብር ቅጣት ተወሰነበት::

ድርጅቱን በዋና ሥራ አስኪያጅነት ይመሩ የነበሩት አቶ ዕቁባይ በርኸም፣ ድርጅቱ ያገኘውን ገቢ በማሳወቅ የመንግሥት ገቢ እንዲከፈል ባለማድረጋቸው፣ ድርጅቱ አሳሳች ማስረጃ ሲያቀርብ እሳቸውም እንደ ጥፋተኛ ስለሚቆጠሩ፣ አሳሳች ማስረጃ በማቅረብ ወንጀልና የድርጅቱን የተጨማሪ እሴት ታክስን አሳውቆ ባለመክፈል ተመሳሳይ ወንጀሎች ጥፋተኛ በመባላቸው፣ በ53 ወራትና (አራት ዓመት ከአምስት ወራት) በ50 ሺሕ ብር እንዲቀጡ ተወስኖባቸዋል::

በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዓቃቤ ሕግ በ2003 ዓ.ም. ክስ የተመሠረተባቸው ሜጋ ኪነጥበባት ማዕከል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርና አቶ ዕቁባይ በርኸ ከአንድ ዓመት በላይ

ወደ ክፍል-1 ገጽ 40 ዞሯል

ወደ ክፍል-1 ገጽ 40 ዞሯል

ወደ ክፍል-1 ገጽ 40 ዞሯል

በዮሐንስ አንበርብር

በአገሪቱ የሚገኙ የቆዳ ፋብሪካዎች በአንድ ማዕከል እንዲሠሩ የሚያደርግ የቆዳ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዞን በሞጆ ሊመሠረት ነው::

ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ እንደሚያመለክተው፣ በተለይ በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ የቆዳ ፋብሪካዎችን ከከተማው የማራቅና በአንድ ማዕከል ውስጥ በጋራ የሚሠሩበትን ግዙፍ የቆዳ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዞን ለማቋቋም በሞጆ ከተማ መሬት የማዘጋጀት ሥራ እየተከናወነ ይገኛል::

ኢንዱስትሪ ዞኑን መጠቀም ግዴታ ያለባቸው ቆዳ ፋብሪካዎች ለግንባታው የሚያስፈልገውን ወጪ የሚጋሩ ሲሆን፣ መንግሥትም ለፕሮጀክቱ ከፍተኛ ወጪ እንደሚያደርግ ታውቋል::

የቆዳ ኢንዱስትሪ ዞኑ ከተጠናቀቀ በኋላ ቅድሚያ የሚሰጣቸው የቆዳ ኢንዱስትሪዎች ከአዲስ አበባና ከዙሪያው በመልቀቅ ወደ ዞኑ ይገባሉ:: በዞኑ ውስጥ ዘመናዊ ቴክኖሎጂ

የሚገጠምላቸውን ማሽኖችን በጋራ የመጠቀም ዕድል እንደሚፈጥርላቸውም መረጃው ያመለክታል::

ይህም በቆዳ ዘርፉ የሚገኙ የግል ባለሀብቶች በተናጠል የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ የማስተሳሰርና የግብዓት አቅርቦትን በቅርብ እንዲገኝ ከማድረጉም በተጨማሪ፣ ለማምረት የሚያወጡትን ወጪም እንደሚቀንስላቸው መረጃው ያስረዳል:: ግንባታውን እንዲያከናውን ኃላፊነት የተሰጠው የኢትዮጵያ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ነው:: ኮርፖሬሽኑ በአሁኑ ወቅት በሞጆ የሚገነባውን የቆዳ ኢንዱስትሪ ዞን ጥናትና ዲዛይን በማዘጋጀት ላይ ይገኛል::

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ተመሳሳይ ዞኖችን የግል ባለሀብቶች ለተሰማሩባቸው የተለያዩ የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች የማዘጋጀት ዕቅድ ያለው ሲሆን የቆዳ፣ የኮንስትራክሽን፣ የተሽከርካሪዎች መገጣጠሚያ፣ የአግሮ ፕሮሰሲንግና ማምረቻ ፋብሪካዎች ቅድሚያ የተሰጣቸው መሆኑን ለማወቅ ተችሏል::

የቆዳ ኢንዱስትሪ ዞን ሞጆ ላይ ሊመሠረት ነው

በውድነህ ዘነበ

የኦሮሚያ ክልል ከአርጆ ደዴሳ ስኳር ልማት ፕሮጀክት መሬት ላይ የሚነሱ 7,646 አባወራዎችን ለማስፈር ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ምንጮች ገለጹ::

የአርጆ ደዴሳ ስኳር ልማት ፕሮጀክት በአጠቃላይ 72,619 ሔክታር መሬት ይፈልጋል:: ከዚህ መሬት ውስጥ 12,782 ሔክታር የሚሆነው ለሸንኮራ አገዳ ልማት በደዴሳ ወንዝ ላይ የሚገነባው ግድብ የሚይዘው ውኃ ይተኛበታል::

ቀሪው መሬት የሸንኮራ አገዳ፣ የስኳር ፋብሪካና፣ የተለያዩ መሠረተ ልማቶች ይካሄዱበታል:: ከኦሮሚያ ገጠር መሬትና አካባቢ ጥበቃ ቢሮ የተገኘው መረጃ እንደሚያስረዳው፣ የሸንኮራ አገዳ ከሚለማበትና የስኳር ፋብሪካ ከሚገነባበት 60 ሺሕ ሔክታር ያህል መሬት ላይ

4,069 አባወራዎች ወይም 24,604 ሰዎች እንደሚነሱ ታውቋል:: ውኃው ከሚተኛበት መሬት 12,782 ሔክታር መሬት 3,577 አባወራዎች ወይም 11,216 ሰዎች ይነሳሉ::

ከእነዚሁ ተነሺዎች ጋር 29 የተለያዩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ማለትም ክሊኒኮች፣ የእምነት ተቋማት፣ የገበሬዎች ማሠልጠኛ የመሳሰሉ ተቋማት ይነሳሉ:: እነዚህ ተነሺዎች ቀደም ሲል በ8,844 ሔክታር መሬት ላይ ይኖሩ የነበሩ ናቸው:: ምንጮች እንደገለጹት፣ የኦሮሚያ ውኃ ሥራዎች ዲዛይንና ቁጥጥር ኢንተርፕራይዝ እያካሄደ ያለው የመሬት አጠቃቀም ጥናት በድጋሚ ሊከለስ ስለሚችል የተነሺዎች ቁጥር ሊቀንስ ይችላል::

ለእነዚህ ተነሺዎች ክልሉ በሁለት ዞኖች ውስጥ ሦስት ቦታዎችን የመረጠ

ለአርጆ ደዴሳ ስኳር ፕሮጀክት 7,646 አባወራዎች ይነሳሉ

ሜጋ ኪነጥበባት ማዕከል የገንዘብ ቅጣት ተጣለበት

የአቶ ዕቁባይ በርኸ የ53 ወራት የእስር ቅጣት ተገደበ

አቶ ዕቁባይ በርኸ

ባለፈው ሐሙስ ጥር 3 ቀን 2005 ዓ.ም. ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ልደታ በሚወስደው መንገድ ላይ የሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ መጥመቂያ ጋን ድንገት በመፈንዳቱ፣ ቢራው ፋውንቴን ሠርቶ የአካባቢውን ነዋሪዎችና መንገደኞችን ትኩረት ስቧል:: የፋብሪካው ሠራተኞች እንደሚሉት በጋኑ ውስጥ የነበረው ‹‹አምበር ቢራ›› በሚል የንግድ ስያሜ የቀረበው የፋብሪካው አዲስ ምርት ነው:: ጋኑ ከመፈንዳቱ በፊት ለረዥም ጊዜ ከባድ ድምፅ ሲያሰማ ቆይቶ፣ ድንገት ክዳኑን በርግዶ ከፍተኛ ቁመት ያለው የቢራ ፋውንቴን ሠርቷል:: የመጥመቂያ ጋኑ ውስጥ ያለው ቢራ እስኪያልቅ ድረስ ለ40 ደቂቃ ወደ ላይ እየተወናጨፈ በፋብሪካው ጣርያ ላይ በመጉረፍ እንደዝናብ ሲወርድ ታይቷል:: ፋውንቴኑ በአካባቢው ግርምትን የፈጠረ ክስተት ከመሆኑም በላይ አካባቢውን በቢራ ሽታ አውዶታል::

የቢራ ፋውንቴን

በጋዜጣው ሪፖርተር

ኢትዮጵያ የምታዘጋጀውን 12ኛውን የአጎዋ ፎረም የተሳካ ለማድረግ ንግድ ሚኒስቴር ጥር 3 ቀን 2005 ዓ.ም. በተለያዩ የዝግጅት ኮሚቴዎች ውስጥ ከሚታቀፉ የሲቪል ማኅበረሰብ፣ የንግድ ማኅበረሰቡና ከተለያዩ ባለሙያዎች ጋር መከረ:: የንግድ ሚኒስትሩ አቶ ከበደ ጫኔና ሌሎች ባለሥልጣናት በተገኙበት በዚህ ውይይት ላይ መንግሥት የአጎዋን ፎረም ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር እንደሚያዘጋጅ አስታውቋል::

‹‹የአጎዋ ፎረም ዝግጅት ውጤት እንዲያመጣ ተዋናዩ መንግሥት ብቻ ሳይሆን በጋራ ሥራውን ለማከናወን የተለያዩ ኮሚቴዎችና ንዑስ ኮሚቴዎች ተቋቁመው ሲቪል ማኅበረሰቡ፣ የግል ዘርፉና ባለሙያዎች ተሳታፊ እንዲሆኑ እንፈልጋለን፤›› ሲሉ አቶ ከበደ አስታውቀዋል:: ለዝግጅት ኮሚቴዎቹ ሥራ መቀላጠፍ ተጨማሪ የሰው ኃይል ስለሚያስፈልግ አስተዋጽኦ

ለሚያደርጉ ባለሙያዎች ጭምር ክፍት መሆኑን አክለው ገልጸዋል::

12ኛው የአጎዋ ፎረም ለመጀመርያ ጊዜ በኢትዮጵያ የሚካሄድ ሲሆን፣ ለጊዜው መቼ እንደሚካሄድ ቀኑ ባይቆረጥም በመጪው ሐምሌ 2005 ዓ.ም. ውስጥ እንደሚካሄድ ግን ታውቋል:: በአጎዋ ፎረም ላይ አንድ ሺሕ ያህል እንግዶች ከተለያዩ አገሮች እንደሚመጡ ሚኒስትሩ አስታውቀው፣ 600 ባለሙያዎችና ተሳታፊዎች ከአሜሪካ ሲመጡ 40 የአፍሪካ አገሮችም ተሳታፊዎችን እንደሚልኩ ገልጸዋል:: የፎረሙ ዝግጅትም የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የአሜሪካና ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ አገሮች ጭምር መሆኑንም አስረድተዋል::

ኢትዮጵያ የፎረሙ ዝግጅት ማዕከል እንደመሆንዋ መጠን ከንግድ፣ ከኢንቨስትመንት፣ ከቱሪዝምና የኢትዮጵያን ገጽታ በላቀ ደረጃ

መንግሥት የአጎዋን ፎረም ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር አዘጋጃለሁ አለ

አቶ ከበደ ጫኔ

Page 5: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 5 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

የስብሰባ ጥሪ የህብር ቴሌኮም አ.ማ ሐሙስ ጥር 16 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ከአመዴ ገበያ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የንጋት ብርሃን የገበያ ማዕከል አዳራሽ ጠቅላላ ጉባኤውን ያካሂዳል፡፡

በዚሁ ቀን የአክሲዮን አባላት ወይም ህጋዊ ወኪሎች የሆናችሁ ሁሉ በስብሰባው ላይ እንድትገኙ የአክሲዮን ማህበሩ የዳሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

በጠቅላላ ጉባኤው የሚቀርቡ አጀንዳዎች

1ኛ. የጉባኤውን አጀንዳ 2ኛ. የዳሬክተሮች ቦርድ የ2003 እና 2004 ዓ.ም በጀት አመትን ሪፖርት መስማት

3ኛ. የውጪ ኦዲተሮች የ2003 እና 2004 ዓ.ም በጀት አመትን ሪፖርት መስማት

4ኛ. ከላይ በተራ ቁጥር 1 እና 2 የቀረቡትን ሪፖርቶች መርምሮ ማጽደቅ

የህብር ቴሌኮም ትሬዲንግ አ.ማ የዳሬክተሮች ቦርድ

ህብር ቴሌኮም ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር HEBER TELECOM TRADING S.C

በየማነ ናግሽ

የአፍሪካ አገሮች የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ይዞታቸውን እርስ በርስ የሚገማገሙበት የኢትዮጵያ ሪፖርት ይፋ ሆነ:: ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ትልቅ ዋጋ ሰጥተው ከልብ እንደሚቀበሉት ተናግረዋል::

ከአሥር ዓመታት በፊት የተመሠረተውና የአፍሪካ ኅብረት አባል አገሮች ወደው በገቡት ስምምነት መሠረት፣ የዲሞክራሲያዊና መልካም አስተዳደር ይዞታቸውን እርስ በርስ ለመገማገም ያለመው ‹‹አፍሪካን ፒር ሪቪው መካኒዝም›› (APRM) በመባል የሚታወቀው የኔፓድ ኢኒሼቲቭ የኢትዮጵያ ሪፖርት ይፋ ሆኗል::

ጥር 3 ቀን 2005 ዓ.ም. አመሻሽ ላይ በታላቁ ቤተ መንግሥት ይፋ የሆነው ይኼው ሪፖርት የኅብረቱ አባል አገሮች የፈረሙት የዲሞክራሲ፣ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የኮርፖሬት መልካም አስተዳዳር ምን እንደሚመስል የተገመገመበት መሆኑ ተጠቁሟል:: የኢትዮጵያን ሪፖርት የገመገሙ የኔፓድ ኃላፊዎች፣

የኢትዮጵያ ተወካዮችና ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በሥነ ሥርዓቱ ላይ ተገኝተዋል::

በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚ ዋና አማካሪ አቶ ንዋይ ገብረ አብ ለተጠናቀረው ሪፖርት የኢትዮጵያ ተጠሪ ሲሆኑ፣ በሥነ ሥርዓቱ መክፈቻ ንግግራቸው ሪፖርቱን ለማጠናቀር ኢትዮጵያ አስፈላጊውን ሁሉ ማድረጓን ገልጸዋል:: መገማገሚያ ሪፖርቱን ለማጠናቀር በአገር አቀፍና በአኅጉር አቀፍ ደረጃ ግምገማ የተደረገ መሆኑን፣ መንግሥት ራስን በራስ የመገምገሚያ ሪፖርት ለማዘጋጀት ገለልተኛና ከማናቸውም የማይወግን አካል እንዲቋቋም ማድረጉን አስረድተዋል:: የአገሪቱን መልካም አስተዳደርና የዲሞክራሲ ሁኔታ በተመለከተ የመጀመርያው ሪፖርት እንዲቀርብ መደረጉንም አክለው ተናግረዋል:: ቀጥሎም በአኅጉር አቀፍ ደረጃ እንዲገመገም ተደርጓል ካሉ በኋላ፣ ‹‹ኢትዮጵያ ከሪፖርቱ ብዙ ትምህርት እንደምትወስድ ምንም ጥርጥር የለም፤›› ብለዋል::

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም በበኩላቸው፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ለሪፖርቱ ትልቅ ዋጋ እንደሚሰጠውና የቀረቡ የማሻሻያ ሐሳቦችንም በፀጋ

የአፍሪካ የእርስ በርስ መገማገሚያ የኢትዮጵያ ሪፖርት ይፋ ሆነ‹‹ትልቅ ዋጋ ስለምንሰጠው ከልብ ተቀብለነዋል››

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ

በዳዊት ታዬ

ኃይል ቆጣቢ ያልሆኑ ማናቸውም ዓይነት አምፖሎች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ የተላለፈውን ውሳኔ ንግድ ሚኒስቴር እንደሚያስፈጽም አስታወቀ::

ኃይል ቆጣቢ አምፖሎችን መጠቀም የሚያስገኘውን ጥቅም በመረዳት የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በጥናት ጭምር ካረጋገጡ በኋላ፣ ኃይል ቆጣቢ ያልሆኑ አምፖሎች ወደአገር ውስጥ እንዳይገቡና በኃይል ቆጣቢ አምፖሎች እንዲተኩ ውሳኔ ተላልፏል:: ይህንን ውሳኔም ተከትሎ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ኃይል ቆጣቢ አምፖሎችን በማስመጣት ሲያከፋፍል ቆይቷል::

ኃይል ቆጣቢ አይደሉም የተባሉ አምፖሎችን እንዳይገቡ በማድረግና አስመጪዎችም ቢሆኑ ኃይል ቆጣቢ ወደሆኑ አምፖሎች ፊታቸውን እንዲያዞሩ

ለማድረግ የተሰጠው የጊዜ ገደብ በማብቃቱ፣ ንግድ ሚኒስቴር ኃይል ቆጣቢ ያልሆኑ አምፖሎች እንዳይገቡና በገበያ ውስጥ ከተገኙም ከገበያ እንዲወጡ ለማድረግ የቁጥጥር ሥራ እንደሚጀምር ገልጿል::

የሚኒስቴሩ የሥራ ኃላፊዎች በባለድርሻ አካላት ኃይል የማይቆጥቡ አምፖሎች ወደገበያ እንዳይገቡ የተደረሰበትን ውሳኔ ለማስፈጸም እንዲያስችለውም፣ ኃይል ቆጣቢ ያልሆኑ አምፖሎችን ዓይነት ዝርዝር የያዘ መረጃ ከኤሌክትሪክ ኤጀንሲ የደረሳቸው መሆኑን አስታውቀዋል::

ኃይል ቆጣቢ አምፖሎች በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከገበያ እንዲወጡ እየተደረገ መሆኑን የገለጹት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ምሕረት ደበበ፣ ዕርምጃው ለኃይል ቁጠባ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ታምኖ

ንግድ ባንክ በሥራ ላይ ያዋለው አዲስ መመርያ ሠራተኞቹን ቅር አሰኝቷል

ንግድ ሚኒስቴር ኃይል የማይቆጥቡ አምፖሎች እንዳይገቡ ቁጥጥር ሊጀምር ነውኃይል ቆጣቢ አምፖሎች 100 ሜጋ ዋት ኃይል መቆጠባቸው ተነገረ

ወደ ክፍል-1 ገጽ 41 ዞሯል

በታምሩ ጽጌ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የማበረታቻ ክፍያን በሚመለከት ከታኅሳስ 22 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ ያደረገው አዲስ መመርያ በሠራተኞቹ ላይ ቅሬታ መፍጠሩን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ::

የባንኩ ሠራተኞች ቅሬታ የገባቸው የተቀማጭ ገንዘብንና የውጭ ምንዛሪ ግኝትን በማሰባሰብ ተግባር የሚሳተፉ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክት ጽሕፈት ቤቶች ሠራተኞች ግባቸውን ለማሳካት የሚያደርጉትን ጥረት ለማበረታታት በሚል፣ ከበጀት ዓመቱ ሁለተኛ ሩብ ዓመት ጀምሮ በየሦስት ወሩ የአንድ ወር ደመወዛቸውን በቦነስ ለመክፈል ባለፈው ሳምንት እ.ኤ.አ. ዲሴምበር 31 ቀን 2012 መመርያውን አፅድቆ ተግባራዊ ማድረጉን ተከትሎ መሆኑን ምንጮቹ ተናግረዋል::

ምክንያታቸው ደግሞ ባንኩ ለቅርንጫፍና ዲስትሪክት ጽሕፈት ቤቶች ቦነሱን የሚከፍለው፣ በግል ተቀማጭ ገንዘብና በውጭ ምንዛሪ ግኝት መቶ በመቶና ከዚያ በላይ ግባቸውን ሲያሳኩ፣ በየሦስት ወሩ ከደመወዛቸው በተጨማሪ የአንድ ወር ደመወዝ ቦነስ ይሰጣል ማለቱ ነው:: እንደ ሠራተኞቹ ገለጻ፣ የኢትዮጵያ

ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ከ500 በላይ በመሆናቸው፣ ማኔጅመንቱ አዲስ ያፀደቀው መመርያ ተግባራዊ ሊያደርጉ የሚችሉት ግን ጥቂቶቹ ብቻ ናቸው:: በመሆኑም በአንድ ተቋም ሥር ከቅጥር ጊዜና ልምድ ውጭ ሁሉም ሠራተኞች በብቃት ተመድበው የሚሠሩ በመሆናቸው፣ በጥሩ ቦታ ለተመደቡት በየሦስት ወሩ በደመወዝ ላይ ተጨማሪ የአንድ ወር ደመወዝ በቦነስ ሲሰጥ በሌላው ላይ ቅሬታ እንደሚፈጥር ገልጸዋል::

በመመርያው ላይ ከሚታዩ አንዳንድ ጉልህ ግድፈቶች በተጨማሪ፣ በአሁኑ ጊዜ ባንኩ ከሌሎች ንግድ ባንኮች ጋር ተወዳዳሪ በመሆን ሊያሳካው ያቀደውን ግብ በመመልከት፣ ሁሉንም ሠራተኞች ያቀፈ መመርያና ሠራተኛውን አነሳሽ ሥራ ቢሠራ የተሻለ መሆኑን አስረድተዋል::

በባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ በቀለ ዘለቀ ታኅሳስ 22 ቀን 2005 ዓ.ም. ተፈርሞ ለሁሉም የሥራ ሒደት ባለቤቶችና ዲስትሪክት ሥራ አስኪያጆች የተላለፈው “የማበረታቻ ክፍያ አፈጻጸም ዝርዝር መመርያ” እንደሚያብራራው፣ እያንዳንዱ የባንኩ ሠራተኛ የተሰጠው ግብ አለ:: ግቡን

ወደ ክፍል-1 ገጽ 41 ዞሯል

ወደ ክፍል-1 ገጽ 41 ዞሯል

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በተገኙበት ሥነ ሥርዓት ላይ የሪፖርቱ ይፋ መሆን ሲገለጽ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ናሆ

ም ተ

ስፋዬ

Page 6: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 6 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታ

ወቂያ

ሪፖርተር፡- ፓርቲያችሁ የተቋቋመበት ዓላማና ግብ አድርጎ የሚንቀሳቀሰው ምንድነው?

አቶ አሚር፡- የወለኔ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ወሕዴፓ) እንደ ዋነኛ ዓላማና ግብ አድርጎ በሕገ መንግሥቱ ውስጥ ከተጠቀሱት መብቶች አንዱና ዋነኛው የሆነውን አንቀጽ 39 የብሔር ብሔረሰቦችን የማንነት መብት አምኖ ይቀበላል:: ብዝኅነት ውበት እንጂ የመበታተን ምክንያት እንዳልሆነ በሕገ መንግሥቱ በማያሻማ መልኩ በመቀመጡ፣ የወለኔ ሕዝብም እንደሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ማንነቱ እንዲጋገጥና ያንን ተከትሎ ሊያገኝ የሚገባውን አገራዊ የልማት ድርሻ በተገቢው መንገድ ለማግኘት፣ በወለኔ ሕዝብ ስም ሕገ መንግሥቱ በፀደቀ በሁለተኛው ዓመት በ1989 ዓ.ም የተቋቋመ አገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲ ነው::

ሪፖርተር፡- ፓርቲያችሁ ምን ዓይነት የትግል ስልት ይከተላል?አቶ አሚር፡- ፓርቲያችንም ሆነ የወከለን ሕዝባችን

ጥያቄ ግልጽና ሕገ መንግሥቱ የሰጠን መብት እንዲከበር የምንጠይቅበት መንገድ አንዱና አማራጭ የሌለው ሰላማዊ ትግል ነው:: ምክንያቱም ሕግና ሥርዓትን ለማስፈን ሰላም እንደሚያስፈልግ ስለምናምን ነው::

ሪፖርተር፡- የእናንተ ፖሊሲ ከኢሕአዴግ በምን ይለያል? አቶ አሚር፡- የእኛ ፓርቲ ከኢሕአዴግ ጋር መስመርን

በተመለከተ ምንም ዓይነት ችግር የለበትም:: ተቃዋሚ አይደለም የምንልበት ዋነኛው ምክንያት ኢሕአዴግ የእልፍ አዕላፍ የሕይወት መስዋዕትነት በመክፈል እንዲፀድቅ ያደረገው ሕገ መንግሥት እንዲከበርና ተፈጻሚ እንዲሆን በጋራ ለመሥራት ዝግጁ መሆናችን ነው:: በሕገ መንግሥቱ ላይ የሰፈረውን መስፈርት የምናሟላ ስንሆን፣ ኢሕአዴግ ዘብ የሚቆምለት ሕገ መንግሥት ይከበርልን ከሚለው ውጪ ምንም የተለየ የመስመርም ሆነ የፖሊሲ አማራጭ የለንም::

ሪፖርተር፡- ፓርቲያችሁ የተለየ ፕሮግራም አለው?አቶ አሚር፡- የፓርቲያችን ፕሮግራም በማያሻማና

ግልጽ በሆነ መንገድ የአብዮታዊ ዲሞክራሲ መስመርን የሚከተል ሲሆን፣ በአብዛኛው ከኢሕአዴግ ፕሮግራም ጋር ተመመሳሳይነት ያለው ነው::

ፖርተር፡- የማንነት ጥያቄን ማንሳት ለምን አስፈለገ?አቶ አሚር፡- የማንነት ጥያቄ ማንሳት ያስፈለገበት

ዋነኛ ምክንያት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት ዋነኛ መሠረቱ ብሔር ብሔረሰቦች ማንነታቸው ታውቆ መብታቸው መከበር እንዳለበት

ፖ ለ ቲ ካ ‹‹ምኅዳሩ ለፓርቲያችን ጥሩ አይደለም››አቶ አሚር ሙኒር፣ የወለኔ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ወሕዴፓ) ዋና ጸሐፊ

አቶ አሚር ሙኒር የወለኔ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ወሕዴፓ) ዋና ጸሐፊ ናቸው:: ፓርቲው የወለኔ ሕዝብን የማንነት ጥያቄ በዋናነት ለመመለስ የተቋቋመ መሆኑን ይናገራሉ:: የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ሊቀመንበሩንና ምክትል ሊቀመንበሩን ጨምሮ ከነሐሴ 8 ቀን 2004 ዓ.ም. ጀምሮ በእስር ላይ በመሆናቸው፣ አቶ አሚር ፓርቲውን በኃላፊነት እየመሩ ይገኛሉ:: የፓርቲውን አጠቃላይ እንቅስቃሴ፣ ባጋጠሙዋቸው ችግሮችና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ይበቃል ጌታሁን አነጋግሯቸዋል::

Page 7: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 7 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

ወደ ክፍል-1 ገጽ 18 ዞሯል

ፖ ለ ቲ ካበማያሻማ መልኩ አስቀምጧል:: የወለኔ ሕዝብ ማንነቱ ስላልተረጋገጠ በቋንቋው የመጠቀም፣ ባህሉን የማዳበርና የልማቱ ተቋዳሽ ሊሆን ስላልቻለ ማንነቱን በዋነኝነት ማስከበር አስፈላጊ ሆኖ ስለተገኘ ነው::

ሪፖርተር፡- ወለኔ መሆኑ ቀርቶ በጉራጌ ብሔረሰብ ሥር መካተቱ በተጨባጭ ያስከተለው ችግር ምንድነው?

አቶ አሚር፡- የወለኔ ሕዝብ ሕገ መንግሥታዊ ማንነቱ ባለመከበሩ ምክንያት በፌደራልና በክልል ብሔር ብሔረሰቦች ምክር ቤት ተወካይ የለውም:: የሕገ መንግሥቱ ቱርፋት የሆኑትን ቋንቋን የመጠቀምና የማዳበር ዕድል እንዳያገኝ ያደረገው በመሆኑ፣ ባህሉን ለማጎልበትም ካለመቻሉም በላይ በአገሪቱ ሀብትና ልማት እኩል የድርሻ ተጠቃሚ እንዳይሆን አድርጐታል::

ሪፖርተር፡- ይህ ጥያቄ የአጠቃላዩ የወለኔ ሕዝብ ጥያቄ ነው?

አቶ አሚር፡- እንደ ፓርቲያችን እምነት ከሆነ የወለኔ ሕዝብ የትውልድ ቀየው በሆነው በገደባኖ ጉታ ዘር ወለኔ ወረዳ፣ በተለያዩ የክልል ከተሞች አዲስ አበባን ጨምሮ የሚገኙ 99 በመቶ የብሔረሰቡ ተወላጆች በዚህ ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄ ዙሪያ ጥርጣሬ በሌለው ሁኔታ ማንነታቸው እንዲረጋገጥ ይፈልጋሉ:: አንዳንድ በጣት የሚቆጠሩ በከተማ የሚኖሩ ባለሀብቶች የፓርቲውን ጥያቄ በተገቢው መንገድ መረዳት ባለመቻላቸው ብዥታ ውስጥ ስለገቡ፣ በሥራቸው የሚገኙ ግለሰቦችን በማሰባሰብና የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ያለምንም ጥያቄ ቤተ ጉራጌነታቸውን እንዲያረጋግጡ ካደረጓቸው የብሔረሰቡ ተወላጆች በስተቀር የሁሉም ጥያቄ ነው ለማለት ይቻላል::

ሪፖርተር፡- ፓርቲው የወለኔ ሕዝብን አይወክልም የሚሉ ወገኖች አሉ:: ለዚህም ለፓርቲያችሁ በአባልነት የተመዘገቡ ሰዎች ቁጥር ከ2,000 አይበልጥም ይላሉ:: ይህን ማስተባበል ይችላሉ?

አቶ አሚር፡- እንግዲህ የወለኔ ማንነት የማይዋጥላቸው የመንግሥት ባለሥልጣናት ከዛሬ አንድ ዓመት በፊት ፓርቲው የሰበሰበው የከተማ ሥራ አጦችን፣ ሥልጣን ፈላጊዎችን፣ በንግድ የከሰሩና ኪራይ ሰብሳቢ ጥገኞችን ነው ሲሉ ነበር:: በአሁኑ ጊዜ ይህ ሁሉ የቀለም ቅብ በግልጽ ፀሐይ ያየው ሀቅ በመሆኑ ይህንን አይሉም:: ምክንያቱም እኛ በአሁኑ ጊዜ ሁሉንም የወረዳውን አመራሮች ማለትም 34 የቀበሌ ገበሬ ማኅበራት መሪዎች ሕግና ሥርዓትን ተከትላችሁ እያስተዳደራችሁ አይደለም ስንላቸው፣ የወረዳውና የዞኑ አመራሮች የ28 ቀበሌ ገበሬ ማኅበራት ብቻ ናቸው የወሕዴፓ ዓላማ አራማጅ የሆኑብን ይላሉ:: ስለሆነም የ28 ቀበሌ ገበሬ ማኅበራት ሕዝብን

የሒሳብ ስሌት ለእነሱ እንተውና መዝገብ የያዛቸውና መታወቂያ የወሰዱ የገጠርና የከተማ የአባላት ቁጥር ወደ 20,000 ይደርሳል:: መዝገብ ላይ ያልተመዘገቡና በገጠር የሚገኙ በ34 ቀበሌ ገበሬ ማኅበራት የሚኖሩ፣ በተለያዩ ሕዝባዊ ስብሰባዎች ከእኛ ጋር መሆናቸውን አረጋግጠዋል:: አባሎቻችን በአጠቃላይ የወረዳ ሕዝብ ነው ማለት እንችላለን::

ሪፖርተር፡- ከፓርቲው አባላት ውጪ ያሉ የብሔረሰቡ ተወላጆች የማንነት ጥያቄያችሁን እንደሚደግፉ በምን አረጋገጣችሁ?

አቶ አሚር፡- ፓርቲያችን ከሐምሌ 20 እስከ 21 ቀን 2003 ዓ.ም ባካሄደው ጠቅላላ ጉባዔ የውስጥ አደረጃጀቱን ከፈተሸና ዓላማውን ከማሳካት አኳያ ያሠራሉ ያላቸውን አቅጣጫዎች ስላስቀመጠ፣ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው የመጀመሪያ ሥራው ያደረገው የብሔረሰቡ ተወላጆች የትውልድ ቦታ በሆነው በገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ በሚገኙ በሁሉም ቀበሌ ገበሬ ማኅበራት ውስጥ ነው:: በተቀናጀ መንገድ ጥያቄውን አስመልክቶ በአካል በመገኘት የዳሰሳ ጥናት የሚያካሄዱ የብሔረሰቡ ተወላጆችን በብዛት ያሳተፈ ግብረ ኃይል በመላክ ባገኘነው ግብረ መልስ፣ የገጠሩ ሕዝባችን በዚህ የማንነት ጥያቄ ዙሪያ ከማንም ጋር እንደማይደራደር 99 በመቶ አውቀናል:: ከዚህ በኋላ በፓርቲው አማካይነት ስለጥያቄው ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ስለተሠራ የገጠሩ ሕዝብ በራሱ ተነሳሽነት ከአራት ወር በፊት ጀምሮ ለአሥር ጊዜያት በተለያዩ አካባቢዎች ሕዝባዊ ስብሰባ በማድረግ ጥያቄው የራሱ የሕዝብ መሆኑን በማያሻማ ሁኔታ ገልጿል:: በተለያዩ የክልል ከተሞች አዲስ አበባን ጨምሮ የሚገኙ የብሔረሰቡ ተወላጆች ፓርቲው በሚጠራው ሕዝባዊ ስብሰባ ላይ በነቂስ በመውጣት ተሳታፊ ናቸው:: ለዚህም ጥሩ ማሳያ የሚሆነው ፓርቲው ታኅሳስ 7 ቀን 2005 ዓ.ም በአምባሳደር ቴአትር ቤት አዳራሽ በጠራው ስብሰባ ላይ መቀመጫ ጠፍቶ ብዙ ሰዎች ቆመው ስብሰባውን መካፈላቸው፣ ጥያቄው ሕዝባዊ መሠረት እንዳለው የሚያሳይ የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው::

ሪፖርተር፡- ወለኔ አይደለንም:: ጉራጌ ነን ብለው የሚያምኑ የብሔረሰቡ ተወላጆች አሉ:: የእነሱንስ መብት መጨፍለቅ አይሆንም?

አቶ አሚር፡- ፓርቲያችን ጥቂቶች በታሪክም፣ በቋንቋም፣ በባህልም ከጉራጌ ብሔረሰብ ጋር ምንም ዓይነት ትስስር ሳይኖራቸው ራሳቸውን ቤተ ጉራጌ ነን ማለታቸው መብታቸው መሆኑን ቢያምንም፣ አብዛኛው የወለኔ ሕዝብ ከጉራጌ ጋር የመልከዓ ምድር ጉርብትና እንጂ ምንም ዓይነት የሚግባባበት የቋንቋ፣ የባህልና የታሪክ ትስስር እንደሌለው ጠንቅቆ የሚያውቅ ስለሆነ ቤተ ጉራጌነት የወለኔነት መገለጫ አይደለም:: ስለዚህ አብዛኛው የወለኔ

ሕዝብ ራሱን ወለኔ ነኝ ብሎ ስለሚያምንና ለአብላጫ ድምፅ ተገዢ መሆን ግድ ስለሚል በጉራጌነት መገለጽ የጥቂቶች ፍላጐት ሆኖ ይቀራል ማለት ነው::

ሪፖርተር፡- ጥያቄያችሁን ለማን አቅርባችኋል?አቶ አሚር፡- ጥያቄያችን ሕገ መንግሥታዊና ሕዝባዊ

መሠረት ያለው በመሆኑ አገሪቱ በምትተዳደርባቸው ሕጐች መሠረት የማንነት ጥያቄ በሚቀርብበት ጊዜ፣ መርምረው ውሳኔ መስጠት ይገባቸዋል ለተባሉት የክልልና የፌደራል የመንግሥት መሥርያ ቤቶች ጥያቄያችንን አቅርበናል:: ነገር ግን ጥቂት የጉራጌ ብሔረሰብ ተወላጆች የሆኑ በክልልና በፌዴራል መንግሥት መሥርያ ቤት የሚሠሩ ባለሥልጣናት ጥያቄው ተገቢውን ምላሽ እንዳያገኝ ሆን ብለው እያደናቀፉ ነው:: የወለኔ ሕዝብ ጥያቄ የማንነት ጥያቄ ሳይሆን የልማትና የመልካም አስተዳደር ነው በሚል ሰበብ የሚመለከታቸው የመንግሥት መሥርያ ቤቶች ለሕዝብ ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ በአጭር ጊዜ እንዳይሰጡ አድርገዋቸዋል:: የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግር እንደ አገር በመንግሥት ተለይቶ የታወቀ ችግር ሆኖ እንደ አገር ምላሽ የሚያገኝ በመሆኑ፣ ጥያቄያችን አንድና አንድ እንደሆነ የሚመለከታቸው የክልልና የፌደራል ባለሥልጣናት እንዲረዱት እያደረግን ነው::

ሪፖርተር፡- ወዴት ሄዳችሁ?አቶ አሚር፡- ከደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች

ክልል ፕሬዚዳንትና የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ጀምሮ ለሁሉም ለሚመለከታቸው የክልል መሥርያ ቤቶች በተደጋጋሚ በጽሑፍና በአካል በመገኘት ምላሽ እንዲሰጡን ጠይቀናል፤ ምንም ጠብ ያለ ነገር ባይኖርም:: ከፌደራል መሥርያ ቤቶች ለፌደሬሽን ምክር ቤት፣ ለሕገ መንግሥት አጣሪ ኮሚሽን፣ ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴርና በአጠቃላይ ለሚመለከታቸው ሁሉ በተደጋጋሚ በአካልና በጽሑፍ የሕዝብ ጥያቄ እንዲመለስ ጥያቄያችንን አቅርበናል::

ሪፖርተር፡- ላቀረባችሁት ጥያቄ የተሰጣችሁ መልስ ምንድነው?

አቶ አሚር፡- ጥቂት የጉራጌ ዞን ባለሥልጣናት የማንነቱ ጥያቄ ምላሽ እንዳያገኝ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ነው በሚል የክልሉን ባለሥልጣናት በማሳሳታቸው፣ ክልሉም የተሰጠውን ሥልጣን አሳልፎ ለማይመለከታቸው ለዞንና ለወረዳ አመራር አካላት በመስጠቱ ምክንያት፣ ከሕዝብ ጋር መግባባት ስላልተቻለ ጥያቄው በየትኛውም የመንግሥት አካላት ተገቢውን ምላሽ ሳያገኝ እንዲቆይ ምክንያት ሆኗል:: በአሁኑ ጊዜ የፌደራል ባለሥልጣናት የወለኔ ሕዝብ ጥያቄ የማንነት መሆኑንና ጥያቄውም ሕገ መንግሥታዊና ሕዝባዊ መሆኑን በመረዳታቸው የክልሉ መንግሥት ምላሽ እንዲሰጥበት መጠየቃቸውን

Page 8: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 8 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Page 9: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 9 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 10: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 10 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

በአዲስ አበባ የቀላል ባቡር ትራንስፖርት ግንባታ ሁለት ፈተናዎች

በዳዊት ታዬ

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ባለፈው ሳምንት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ፣ የአዲስ አበባ የቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት በሁለት ዓመት ውስጥ ተግባራዊ የሚደረግ ስለመሆኑ ተናግረዋል::

የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን የትራንስፖርት ችግር ለመፍታት ወይም ችግሩን ለማቃለል ተስፋ የተጣለበት ይህ የቀላል ባቡር መስመር ዝርጋታ እንደተባለው በሁለት ዓመታት ውስጥ ለማጠናቀቅ መታሰቡ መልካም ነው:: ሆኖም ይህንን ፕሮጀክት ወደ ሥራ ለማስገባት እየወሰደ ያለው ጊዜ እየረዘመ ነው የሚሉም አሉ:: ከዚህ ፕሮጀክት ጋር በተያያዘ አዳዲስ የዲዛይንና የሥራ ለውጦች መታየታቸው የፕሮጀክቱን ማጠናቀቂያ ጊዜ አቶ ኃይለ ማርያም ካስቀመጡት የሁለት ዓመት ገደብ በላይ ሊያስኬደው ይችላል የሚል ሥጋት አሳድሯል:: የኢትዮጵያ ባቡር ኮርፖሬሽን ግን ሥራውን በተባለው ጊዜ ለማጠናቀቅ እችላለሁ፤ ዘንድሮም 42 በመቶውን እጨርሳለሁ ብሏል::

በአንፃሩ የአዲስ አበባ የቀላል ባቡር ትራንስፖርትን ተግባራዊ ለማድረግ ቀደም ብሎ የተደረገውን ዝግጅት ሳይጨምር የኮንስትራክሽን ግንባታውን ለመጀመር ከቻይናው ኩባንያ ጋር ውል ከተገባ ከአንድ ዓመት ተኩል በላይ ሆኖታል::

በወቅቱ ግንባታውን ለማጠናቀቅ ሦስት ዓመት ተኩል ይፈጃል ተብሎ ነበር:: በውሉ መሠረት የግንባታ ሥራውን ለማጠናቀቅ ደግሞ አቶ ኃይለ ማርያም እንዳሉት የሁለት ዓመት ጊዜ ቀርቶታል:: ሆኖም የፕሮጀክቱን እንቅስቃሴ በቅርብ የሚከታተሉ ባለሙያዎች እየሰጡት ያለው አስተያየት የባቡር መስመሩ ዝርጋታ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ ቢመኙም፣ በፕሮጀክቱ ዙሪያ እየታዩ ያሉ የተለያዩ እንቅስቃሴዎች በተባለው የጊዜ ገደብ ስለመጠናቀቁ ጥርጣሬ ፈጥሮባቸዋል::

እንደ ምክንያት ከሚያስቀምጧቸው የተለያዩ ነጥቦች መካከል አንዱ መንገዶቹንና ባቡሩን የሚያሳልጠው መንገድ ሥራ አለመጀመሩ ነው:: ይህንኑ የአስተያየት ሰጪዎቹን ሥጋት የባቡር ሃዲድ ግንባታውን የሚያካሂደው የቻይናው ኩባንያ በይፋ መግለጹም ይታወሳል:: የባቡር ሃዲዱን የሚያቋርጡ መንገዶች እስካሁን አለመጀመራቸው የሃዲድ ዝርጋታው ላይ የራሱ ተፅዕኖ ያሳርፋል የሚል አስተያየት ሰጥተዋል::

ሰሞኑንም የአዲስ አበባን ቀላል ባቡር ፕሮጀክት በአማካሪነት ሥራውን የተረከበው የስዊዲኑ ኩባንያ የኮንትራት ስምምነት መፍረስም ከፕሮጀክቱ ሥራ አፈጻጸም ጋር ተያያዥ ሆኖ ቀርቧል::

አማካሪው ቻይና ገንቢውም ቻይና?የስዊዲኑ ኩባንያ ከኢትዮጵያ የምድር ባቡር

ኮርፖሬሽን ጋር ያደረገው ስምምነት ሒፋብ ኢንተርናሽናል ከተባለ ኩባንያ ጋር በጥምረት ሆነው የማማከር ሥራውን ለመሥራት እንደሆነ ይታወሳል::

በወቅቱ የስዊዲኑ ኩባንያ ከተጣማሪው ጋር በመሆን እንዲረከብ ከተሰጠው ሥራ ውስጥ አንዱ በአዲስ አበባ ከተማ ለሚዘረጋው የ34 ኪሎ ሜትር የባቡር ሃዲድ ሥራን እስከመጨረሻው ማማከር ነበር::

የስዊዲኑ ኩባንያ የማማከር ሥራውን በዚህ ሳምንት አጋማሽ እንዲያቋርጥ የተደረገበት ምክንያት፣ ለባቡር መስመር ዝርጋታው የሚያስፈልገውን ወጪ የሚሸፍነው የቻይና ኢግዚም ባንክ ነው ተብሏል:: ይኸውም ባንኩ በፕሮጀክቱ ሥራ ላይ የቻይና ኩባንያ መሳተፍ አለበት በሚለው አቋሙ በመጽናቱ ነው::

በዚህ የቻይናው ኢግዚም ባንክ አቋም መሠረት የስዊዲኑን ኩባንያ ተክቶ እንዲሠራ ተመርጧል የተባለው የቻይና ኩባንያ ወደ ሥራ ይገባል ተብሎ እየተጠበቀ ነው:: ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወገኖች እንደሚጠቁሙት ከሆነ ደግሞ፣ የአዲስ አበባ የቀላል ባቡር ፕሮጀክትን የኮንስትራክሽን ግንባታውንም የአማካሪነት ሥራውንም ለቻይና ኩባንያ መስጠቱ ተገቢ ውሳኔ አይደለም::

በመሆኑም አንደኛው ገንቢ ሌላኛው ደግሞ ተቆጣጣሪ ሆነው የመሥራታቸው ጉዳይ አሳሳቢ መሆኑን ይገልጻሉ:: በዚህ ደረጃ እንዲሠሩ መፈቀዱ የፕሮጀክቱ ጥራት ላይ ብቻ ሳይሆን ሌላም ችግር ይኖረዋል ይላሉ:: ለዚህም የሚሰጡት ምክንያት ፕሮጀክቱን በተባለው ጊዜ ለማድረስ ከሚታየው ሥጋት በበለጠ አደጋ ያለው መሆኑ ነው:: የባቡር ትራንስፖርት ከጥናቱ አንስቶ እስከ ፍጻሜው ያለው ሒደት እጅግ ከባድና በጥንቃቄ መሠራት ያለበት በመሆኑ፣ አሁን እንደ ቀላል የሚታዩ አንዳንድ ጉዳዮች የባቡር መስመሩ አገልግሎት ላይ ከዋለ በኋላ ብዙ ዋጋ ሊያስከፍሉ የሚችሉ መሆናቸውን ይጠቁማሉ::

ይህ ከሆነ ደግሞ አደጋው ትልቅ ነው:: ኮንትራክተሩ በግንባታ ጊዜው በአንድ ቦታ ላይ ወጪ ለመቀነስ ወይም ለፍጥነት ብሎ መሬት ላይ ማዋል የሚገባውን ሥራ አማካሪው ሊዘለው ይችላል:: ይህ ደግሞ የከፋ አደጋ አለው የሚሉት እኒሁ ባለሙያዎች፣ የትራንስፖርት አገልግሎት ከተጀመረ በኋላ ብዙ ወጪ የሚያስወጣ ነው:: ስለዚህ

የስዊዲኑ ኩባንያ ኮንትራት ስምምነቱ መሰረዝ የሚሰጠው ምክንያት ምንም ይሁን ምን ተተክቶ የሚመጣው ኩባንያ ከቻይና ውጭ መሆን አለበት::

የባቡር ትራንስፖርት በባህሪው ከግንባታ ወጪው የበለጠ ዋጋ የሚጠይቀው አገልግሎት ከጀመረ በኋላ በመሆኑ፣ ይህንን ወጪ ለመቀነስ የግድ ግንባታው በተጠና መልኩ መከናወን አለበት የሚሉት እኒሁ ባለሙያዎች፣ ጉዳዩ ሊታሰብበት ይገባል ብለዋል::

ምንም እንኳን የፕሮጀክቱ ወጪ ከቻይና የተገኘ ቢሆንም፣ የግንባታ ሥራውን የቻይናው ኩባንያ ቀጥሎ አማካሪው ከቻይና ውጭ በሆነ አማካሪ ሊተካ መቻል አለበት የሚልም አስተያየት ይሰጣሉ::

ይህ የማይቻል ከሆነም ግን ኮርፖሬሽኑ በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች የተደራጀ ራሱን የቻለ ተቆጣጣሪ አካል ከጐኑ አድርጐ እያንዳንዱን ሒደት ሊከታተል ካልቻለ ችግር ሊኖር ይችላል የሚል አስተያየት አላቸው:: ከዚሁ የስዊዲን ኩባንያ የኮንትራት ስምምነት መቋረጥ ጋር ተያይዞ የሚሰነዘረው ሌላው አስተያየት ደግሞ ቀድሞም ቢሆን የስዊዲኑ ኩባንያ የባቡር ዝርጋታ ሥራን የማማከር አቅም ያልነበረው ነው የሚል ነው::

የስዊዲኑ ኩባንያ የማማከር አገልግሎቱን ለመስጠት ለውድድር በቀረበ ጊዜ በባቡር ኮንስትራክሽን ሥራ ልምድ የሌለው በመሆኑ፣ በዘርፉ ልምድ ካለው ኩባንያ ጋር በመጣመር ለውድድር ለመቀረብ ተዘጋጅቶ እንደነበር ያስታውሳሉ::

ሆኖም የባቡር ፕሮጀክቱን በመቆጣጠር ከፍተኛ

ድርሻ ነበረው የተባለው ኩባንያ በስዊዲኑ ኩባንያ ግፊት ከጥምረቱ ወጥቶ ኩባንያው ሥራውን እንዲያገኝ ማድረጉ መጀመሪያም ተገቢ አልነበረም የሚል አስተያየት ባለሙያዎቹ ሰንዝረዋል::

የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የስዊዲን አማካሪ ኩባንያውን እንዲቀይር ግፊት የተደረገበት መሆኑን ያምናል:: የቻይና ኢግዚም ባንክ በስምምነቱ መሠረት የፋይናንስ አቅራቢ በመሆኑ፣ ለፕሮጀክቱ የሚመደበውን አማካሪ ድርጅት የመለወጥና የማስቀመጥ መብት ስላለው የተወሰደ ዕርምጃ ነው:: ይሁን እንጂ በኮርፖሬሽኑና በስዊዲኑ ናሽናል ሮድ አማካሪ ኩባንያ መካከል ስምምነት የተፈጸመው፣ ለፕሮጀክቱ የሚውለው ፋይናንስ ከመገኘቱ በፊት በመሆኑ አሁን የተደረገው ለውጥ ችግር ያለው እንደሆነ ተጠቁሟል::

የቻይና ኢንተርናሽናል ሲቪል ኢንጂነሪንግ አማካሪ የስዊዲኑ ኩባንያ በመተካት ሥራውን የጀመረ ሲሆን፣ አዲሱ አማካሪ ድርጅት በአሁኑ ወቅት ለቀጣይ ሥራው እንዲያግዘው ፕሮጀክቱን ሙሉ በሙሉ የሚፈትሽ መሆኑ ተገልጿል:: ነገር ግን እንደተቆጣጣሪ የአገሩን ኩባንያ እንዴት ሊቆጣጠር ይችላል የሚለው ጉዳይ የአዲስ አበባ ባቡር ፕሮጀክት ፈተና መሆኑ አይቀርም::

የባቡር ሃዲዱና የተሽከርካሪዎች መንገድበከተማው የሚዘረጋው 34 ኪሎ ሜተር ርዝማኔ

ያለው የባቡር ሃዲድ የሚያልፍበት ሥፍራ ከ30 ያላነሱ መንገዶችን አቋርጦ የሚዘረጋ ነው::

በተለይ ከአያት ጦር ኃይሎች ድረስ የሚዘረጋው

መስመር ከሃያ ያላነሱ የተሽከርካሪ መንገዶችን የሚያቋርጥ በመሆኑ፣ ባቡሩንና ተሽከርካሪዎችን የሚያገናኝ አዲስ ግንባታ ማካሄድ ግድ ሆኗል:: ይህ እጅግ መሠረታዊ የሆነ ጉዳይን ለመተግባር ዕርምጃ መውሰድ የተጀመረው የባቡር መስመሩ የግንባታ የኮንትራት ሥራ ከተሰጠ በኋላ ነው::

የባቡርና የተሽከርካሪ መንገዶቹን የሚያጣጥም ግንባታ ሥራውንም ከኮርፖሬሽኑ ውጭ የአዲስ አበባ አስተዳደር እንዲረከበው የተደረገው የባቡር መስመሩ የግንባታ ሥራ መጀመሩ ከመገለጹ በኋላ መሆኑ፣ ነገሩን ቀድሞ ሳይታሰብበት ቀርቶ ነው ወይ? የሚል ጥያቄ አስነስቷል::

ከጥቂት ወራት በፊት ይፋ እንደተደረገውም የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ከአያት ጦር ኃይሎች ድረስ ባለው የባቡር መስመር ላይ ባለው መንገድ ተሽከርካሪዎችን ለማሳለጥ የሚያስችለውን ዲዛይን ኮር በተባለ አገር በቀል ኮንሰልታንት አሠርቶ አቅርቧል::

ኮርፓሬሽኑ ደግሞ ከሰሜን መዘጋጃ ቃሊቲ ድረስ ያለውን ዲዛይን በድጋሚ ሠርቶ አቅርቧል:: ይሁን እንጂ ሁለቱም ዲዛይኖች የመጨረሻ ደረጃ ዲዛይናቸው የተጠናቀቀ ቢሆንም፣ ወደ ግንባታ ሥራ ያለመገባቱ የባቡር ፕሮጀክቱ ሌላ ፈተና ተደርጐ እየተወሰደ ነው::

ባቡሩንና ተሽከርካሪዎችን የሚያሳልጡት መንገዶች ግንባታ ወጪ የሚሸፈነው ደግሞ በአዲስ አበባ አስተዳደር ነው:: በተሠራው ዲዛይን መሠረት የባቡር መስመሩን እየተሻገሩ የሚሠሩት የተሽከርካሪና የእግረኛ መንገዶች አዳዲስ አደባባዮችን ጭምር የፈጠሩ በመሆኑ ወጪው በቢሊዮን ብር ደረጃ የሚገመት ነው:: ይህንን ወጪ አስተዳደሩ ስለማዘጋጀቱ እስካሁን የታየ ፍንጭ ያለመኖሩ ጉዳዩን አሳሳቢ ሳያደርገው አልቀረም::

ዲዛይኑ ከተጠናቀቀ በኋላ ወደግንባታ ሥራ ለመግባት የሚያስችል እንቅስቃሴ መሆኑ ግልጽ ቢሆንም፣ የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ወደ ሥራ ለመግባት እየተዘጋጀሁ ነው ይላል:: የባቡር ሃዲዱን የሚዘረጋው የቻይና ኩባንያ ደግሞ በተቃራኒው የማሳለጫ መንገዶቹ ግንባታ ያለመጀመራቸው ያሳስበኛል ማለቱ የተናበበ አሠራረ የለም ወይ? የሚል ጥያቄም እያስነሳ ነው::

አሁን ባለው ፍጥነት የባቡር መስመሩ በተያዘለት የጊዜ ገደብ ቢጠናቀቅ እንኳን የተሽከርካሪ መንገዶቹ በእኩል ፍጠነት መገንባት ካልተቻለ፣ የባቡር ትራንስፖርቱን መስጠት አዳጋች እንደሚሆን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወገኖች ይጠቁማሉ::

የተሽከርካሪ መንገዱን ዲዛይን ከሠራው ኮር ኮንሰልታንት የተገኘው መረጃ ግን ወደ ጨረታ ከተገባ ሥራውን ከባቡር መስመሩ ጋር አብሮ እንዲያልቅ ማድረግ ይቻላል የሚል ነው:: የመንገዶቹን ሥራ የሚሠራው የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣንም ፈተና ሆኖብኛል ብሎ እየቀረበ ያለው በተለያዩ ቦታዎች ያሉ ትላልቅ የውኃ መስመሮችን የማንሳት ጉዳይ ነው እንጂ በዚህ ዓመት የመንገድ ግንባታውን እጀምራለሁ ብሏል::

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

Page 11: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 11 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

በናታን ዳዊት

ተደጋግሞ እንደሚገልጸው በኢትዮጵያ የግብይት ሥርዓት ውስጥ ከሚታዩ በርካታ ችግሮች መካከል አንዱ የጥራት ደረጃቸው የወረዱ ምርቶች በገበያ ውስጥ የመፈንጨታቸው ጉዳይ ነው:: ጥራት በሌላቸው ምርቶች ዘወትር የሚማረሩት ሸማቾች ለዓመታት የተንሰራፋውንና እየተባባሰ የመጣውን ችግር የሚገታላቸው ሳያገኙ ቆይተዋል::

ደረጃቸውን ያልጠበቁ ምርቶች በሸማቾች ላይ ከሚያስከትሉት አደጋ ባሻገር ያልተገባ ወይም የተጋነነ ክፍያ እየተጠየቀበትም ነው:: እንደውም ረዥም ጊዜ ሊያገለግሉ ይችላሉ የተባሉ ምርቶች የአገልግሎት ዘመናቸው የቀናት ወይም የወራት እየሆነ በመምጣቱ፣ ሸማቾች ያንኑ ምርት በተደጋጋሚ እየገዙ ለከፍተኛ ወጪ እየተዳረጉ ነው::

በአገር ውስጥ የሚመረቱትም ሆኑ ከውጭ በገፍ የሚገቡ የተለያዩ ሸቀጦች የጥራት ደረጃቸው ተጠብቋል ይባላል እንጂ በተግባር ሲታዩ እንደተባለው ያልሆኑ ምርቶች የጉዳት መጠን በግለሰብ ተጠቃሚዎች ላይ ብቻ ሳይሆን በትላልቅ ግንባታዎች ላይ ጭምር ሥጋት መሆን ከጀመሩ ቆይቷል:: ለሸማቾች ወይም ለተለያዩ ግንባታዎች እንደግብዓት የሚያገለግሉ ምርቶች በእርግጥም የጥራት ደረጃቸው ስለመጠበቁ ማረጋገጫ የመስጠት ኃላፊነት የተሰጠው መንግሥታዊው መሥሪያ ቤት የአንዳንድ ምርቶችን ደረጃ አውጥቻለሁ ከማለት ባለፈ አስገዳጅ ደረጃ የወጣላቸው ምርቶችን ሳይቀሩ ለገበያ መቅረብ በሚገባቸው የጥራት ልክ እየቀረቡ ስለመሆኑ አይከታተልም:: ወይም ክትትል ተደርጎባቸው ውሳኔ እንዲሰጥባቸው አያደርግም::

በእርግጥ መሥሪያ ቤቱ ደረጃዎችን ማውጣት እንጂ ባወጣው የደረጃ መስፈርት መሠረት ገበያ ውስጥ የሚገቡ ምርቶችን ተቆጣጥሮ ዕርምጃ የመውሰድ ሥልጣን እንደሌለው ሲገለጽ ቆይቷል:: ማነው የሚመለከተውም ሲባል ይሰጥ የነበረው መልስ የተድበሰበሰ ነበር ማለት

ይቻላል:: ለማንኛውም አስገዳጅ ደረጃ የወጣላቸውን ምርቶች በምንም መልኩ ቢሆን በተወሰነላቸው የደረጃ ልክ ካልቀረቡ ሕገወጥ ተግባር መሆኑን ደንግጓል:: ከውጭ መምጣት ያለበትም ምርት ቢሆን የደረጃዎች መዳቢ ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት መመረቱ መረጋገጥ አለበት:: አስገዳጅ ደረጃው ከደነገገው ውጭ የሆነ ምርት በገበያ ውስጥ ከተገኘ ሕጋዊ ዕርምጃ ለመውሰድ የሚያስችሉ ሕግጋትም አሉ:: ሆኖም በእስካሁኑ ሒደት እነዚህ ሕግጋት ተግባራዊ ሲሆኑ አይታዩም::

የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ከ117 በላይ ለሚሆኑ ምርቶች አስገዳጅ ደረጃ አውጥቶላቸዋል:: ብዙዎቹ ከዓመታት በፊት አስገዳጅ ደረጃ እንዲወጣላቸው የተደረጉ ናቸው:: አስገዳጅ ደረጃ እንዲወጣላቸው የሚደረጉ ምርቶች ከሌሎች በተለየ ቁጥጥር እንዲደረግባቸው የሚፈለገው በተጠቃሚዎች ላይ የሚያስከትሉት አደጋ ከፍተኛ በመሆኑ ነው:: ይህ ከሆነ አስገዳጅ ሕጉን ወደ ተግባር ለመለወጥ የሚመለከተው ክፍል ያለመንቀሳቀሱ ደረጃቸውን ያልጠበቁ ምርቶች እንዲበራከቱ አድርጓል:: ኤጀንሲው አንድ አስገዳጅ ደረጃ የወጣለትን ምርት በዚያ ደረጃ መመረት እንደሚኖርበት ቢደነግግም፣ ይህን ተፈጻሚ የሚያደርገው ማነው የሚለው ጥያቄ የዘወትር ጥያቄ ሆኖ ቆይቷል:: አሁን ግን መልስ የተገኘ ይመስላል::

ደረጃቸውን ያልጠበቁ ምርቶችን ወደገበያ እንዳይገቡ፣ ከገቡም እንዲወጡ ከዚያም በላይ ደግሞ ይህንን ድርጊት የፈጸሙ ኩባንያዎች ወይም ግለሰቦችን በሕግ ለመጠየቅ ጭምር መብት ያለኝ እኔ ነኝ ብሎ ንግድ ሚኒስቴር ብቅ ብሏል:: በእርግጥም በትክክል የሚመለከተው ይኸው የሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ነው:: ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ከጥራትና ደረጃ ጋር በተያያዘ ችግሮችን ለመቅረፍ ያስችለው ዘንድ በሰፊው የተሰጠውን በአዋጅ የተደገፈ ትልቅ ሥልጣን መሬት ላይ ለማዋል ከብዶት የሰነበተ ቢመስልም፣ ከሰሞኑ በዚሁ ጉዳይ ዙሪያ እንቅስቃሴ ጀምሯል::

በአዋጅ የተሰጠኝ ሥልጣኔን ልጠቀም ነው ብሎ በአደባባይ ይፋ ባደረገበት ሰሞናዊ የውይይት መድረክ ላይ

እስካሁን ዕርምጃ ያልወሰደበትን ምክንያት ለማብራራት ሞክሯል:: ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ወደ ዕርምጃ ለመግባት የዘገየ ቢሆንም፣ ከዚህ በኋላ ቢያንስ አስገዳጅ ደረጃ የወጣላቸው ምርቶችን በትክክል በተሰጣቸው መስፈርት መሠረት ስለመመረታቸው ብሎም ወደገበያ ስለመቅረባቸው ቁጥጥር እጀምራለሁ ብሎ ዝግጅቱን በዝርዝር ማቅረቡ በራሱ አንድ ዕርምጃ ነው:: እስከዛሬ የት ነበረ? የሚለውን አንስቶ ሙግት መግጠሙ ውጤት የለውም:: ከዚህ በኋላ በተገባው ቃል መሠረት ደረጃቸውን ያልጠበቁ ምርቶችን እየተከታተሉ ለማስወገድ የሚንቀሳቀስ ከሆነ ለውጥ ሊያመጣ ይችላል የሚለውን እምነት ወስዶ እንቅስቃሴውን መደገፍ ይመረጣል:: ምክንያቱም ችግሩ እየሰፋ በመምጣቱ ከመወቃቀስ ይልቅ ከዚህ በኋላ ለሚወሰደው ዕርምጃ ተባባሪ መሆን ከምንም በላይ ጠቃሚ ነው::

ከቀናት በፊት ይህን ጉዳይ አስመልክቶ በተደረገ ውይይት ደረጃቸውን ያልጠበቁ ምርቶችን ከገበያ ማስወጣት ብቻ ሳይሆን አስገዳጅ ደረጃ የወጣላቸው ምርቶችን ከደረጃቸው ውጭ የሚያመርቱ፣ የሚያስመጡ፣ የሚሸጡና የሚከፋፈሉ ጭምር ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው አዋጅ መሠረት በሕግ እንዲጠየቁም አደርጋለሁ ብሏል::

ለሸማቾች ብሎም ለአጠቃላይ የግብይት ሥርዓቱ መስተካከል ወሳኝ ከሆኑ ዕርምጃዎች መካከል ሊመደብ የሚችለውን የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ እንቅስቃሴ በትክክል መሬት ላይ ከማውረዱ በፊት ግን ለንግድ ኅብረተሰቡም ሆነ ለተጠቃሚው በቂ ግንዛቤ መስጠት ይኖርበታል::

በዚህ ጉዳይ ያሉ ሕጎች ምን እንደሚመስሉ ማብራራት ያስፈልጋል:: አስገዳጅ ደረጃ የወጣላቸው ምርቶች በአምራቾች፣ ላኪዎችና አስመጪዎችን በቀላሉ ለማግኘት ንግድ ሚኒስቴር ሁሉ በእጁ ሁሉ በደጁ ስለሆነ ጠርቶ በጉዳዩ ላይ አወያይቶ ወደተግባራዊ ዕርምጃ የሚገባ መሆኑን ማስታወቁ፣ በኋላ ሊፈጠሩ የሚችሉ ግብግቦችንና አላስፈላጊ መስዋዕትነቶችን ስለሚያስቀር ወቅታዊ ውሳኔውን በዚህ በመጀመር ሸማቾችን ይታደግ:: ትክክለኛ የገበያ ሥርዓት ለመፍጠር የበኩሉን ያድርግ:: አተገባበሩ ላይም ይጠንቀቅ::

የንግድ ሚኒስቴር ወቅታዊ ድምፅ

Page 12: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 12 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

በብርሃኑ ፈቃደ

ከእስክሪብቶ ጀምሮ እስከ ትልልቆቹ ማሽነሪዎች እንዲሁም በአገልግሎት ግዥ ወቅት የመንግሥት ግዥ ፈጻሚ ተቋማት ሙስና ውስጥ በቀጥታ ከመሳተፍ ባሻገር በትክክለኛው መንገድ በሚያከናውኑት ግዥም እጅጉን ይታማሉ:: ሚስጥራዊ የጨረታ ሰነዶችን በጥቅም ለተደራደሯቸው አቅራቢዎች አሳልፈው በመስጠት፣ በእጅ አዙር የራሳቸው ለሆነ አካል ወይም ዘመድ ወይም ሌላ የጥቅም ተጋሪ ማዳላትና የጨረታ ፍትሐዊነትን በማዛባት ስሞታ የሚቀርብባቸውና በፍርድ ቤት የሚቀጡ ድርጅቶችና ባለሥልጣናት እንዳሉ ይታወቃል::

ሳይደረስባቸው የቆዩ፣ አሁንም ድረስ ከባድ የንብረት ግዥ ማጭበርበር የሚያካሂዱ ጣት የሚቆጥራቸው ብቻ እንዳልሆኑም ይገመታል::

የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በግዥ ወቅት ተሳትፎ ለሚያደርጉ አካላት ስለግዥ አፈጻጸም ማሠልጠን ከጀመረ ጥቂት ሰነባብቷል:: በቅርብ እንኳ ዩኒቨርሲቲዎችን ተገንዘቡልኝ በማለት አካልሏል:: ባለፉት ሐሙስና አርብ (ጥር 2 እና 3 ቀን 2005 ዓ.ም.) ደግሞ ለጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ይህንኑ የግንዛቤ ሥልጠና ሰጥቷል::

በኤጀንሲው የግዥ መርሆች መሠረት አምስት ጉዳዮች ትኩረት ይደረግባቸዋል:: ማንኛውም ግዥ ፈጻሚ የመንግሥት መሥርያ ቤት፣ ግዥ ሲፈጽም እንዲከተላቸው እንዲያውቃቸው ግድ የሚሉ ናቸው:: ‹‹ትክክለኛ ጥራት፣ ትክክለኛ መጠን፣ ትክክለኛ ዋጋ፣ ትክክለኛ ጊዜና ትክክለኛ ቦታ›› የሚባሉት መርሆዎች በግዥው ሒደት ውስጥ መሟላት ይጠበቅባቸዋል::

ስለነዚህ ጉዳዮች የተነገራቸው የአነስተኛ ተቋማቱ የክልልና የአዲስ አበባ ተሳታፊዎች በግዥ ወቅት የገጠማቸውን ፈተና ተናግረዋል:: ለመንግሥት መሥርያ ቤቶች ግዥ ማለት ዝቅተኛ ዋጋ ብቻ ነው:: አነስተኛ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች የውድድሩ አሸናፊ ይደረጋል የሚለው የአብዛኛው ሰው ቅሬታ ነበር:: ጥራት፣ መጠን፣ ጊዜ፣ ቦታ ምንም ነገሮች ላይ ትኩረት እንደማይደረግ ገልጸዋል:: የግዥ ጨረታ በዝቅተኛ ዋጋ ላይ ማተኮሩ ደግሞ ዋጋ እያስከፈለ መሆኑን የተናገሩ አንድ ግለሰብ፣ ለግንባታ ሥራዎችም ሳይቀር ርካሽ ዋጋ ቅድሚያ ስለሚሰጠው የተገነቡ ትምህርት ቤቶችና መንገዶች ሲፈርሱ እንደሚያታይ ገልጸዋል:: ጥራትና ብቃት ትኩረት ስለማይደረግባቸው ከዚህም የከፋ ነገር በመንግሥት ድርጅቶች ሊከሰት እንደሚችል ገልጸዋል::

በተለይ ደግሞ የግዥ ጨረታ መጓተትና ጊዜ መፍጀት እነዚህን ድርጅቶች ብቻ ሳይሆን በርካቶችን ያማረረ ይመስላል:: በጊዜው መጓተት ሳቢያ ወንጀሎች እንደሚሠሩ፣ አሮጌ ዕቃዎች እንደአዲስ ታሽገው ለመንግሥት እንደሚሸጡ፣ የጨረታ ሰነዶች እየተፈቱና ሚስጥራዊነታቸው እየተሻረ ለሦስተኛ ወገን እንደሚተላለፉ የአነስተኛ ተቋማቱ ትዝብት መሆኑ ተነግሯል::

ሌላኛው የጥቃቅን ተቋማቱ አቤቱታ ደግሞ የትኛውንም የጥራት መስፈርት ቢያሟሉና ብቃት ቢኖራቸው በትላልቅ የጨረታ ሒደቶች ላይ እንዲሳተፉ አይፈቀድላቸውም:: በስያሜያቸው የተነሳ ጫና እንደሚደረግባቸው ይናገራሉ:: ‹‹ጨረታው አይደግፋችሁም እንባላለን›› ያሉት እዚህ አዲስ አበባ ውስጥ በምግብ ዝግጅትና በባልትና ሥራዎች የተሰማሩ ናቸው:: በትላልቅ ስብሰባዎች ላይ የመብል አቅርቦት ላይ ጨረታ ሲወጣ ለመሳተፍ እንዳልቻሉ ይናገራሉ::

በጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማቱ ዕይታ በርከት የሚሉቱ የመንግሥት መሥርያ ቤቶች፣ ስለሚገዙት ዕቃ አበክረው የማያውቁ፣ ለሚገዙት ዕቃ በባለሙያ ዕውቀት የማይፈትሹ (ሲያጫርቱም እንደዚያው)፣ የጨረታ መመርያቸው ግልጽም አግባብም ያልሆነ እየሆነባቸው እንደተቸገሩ በመግለጽ ስንክሳሩ እንደበዛባቸው ይናገራሉ:: ጥሬ ዕቃ ለመግዛት የሚወጡ ጨረታዎችና መመርያዎች የተምታቱ መሆናቸውም ተነግሯል::

በአጠቃላይ የመንግሥት መሥርያ ቤቶች በጨረታ ወቅት ለተሳታፊዎች በቂ መረጃ አለመስጠት፣ ከጨረታ በፊት ማብራርያና የመግባቢያ ውይይት አለማድረግ፣ ግልጽነትና ኢ ፍትሐዊነት ይጎላባቸዋል ተብለው ይነቀፋሉ::

ጽሑፍ በማቅረብ ማብራርያ የሰጡት የኤጀንሲው ግዥ ሥልጠናና ሙያዊ ድጋፍ ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ትዕግሥት ደበበ እንዲሁም ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ጆንሴ ገደፋ፣ አብዛኞቹ ጥቃቅን ተቋማት በገቡት የጨረታ ውል መሠረት በአግባቡ ግዴታቸውን እንደማይወጡ፣ ውል አፍርሰው ለግዥ ጨረታ ባስገቡት ሰነድ መሠረት በቃላቸው አይገኙም እየተባሉ ስሞታ እንደሚወርድባቸው ገልጸዋል:: ይህም ቢባል ግን የመንግሥት መሥርያ ቤቶች በዕቅድ ግዥ የመፈጸም ችግር እንደሚታይባቸው፣ የግዥ ውል ከፈጸሙ በኋላም ያንን እየተዉ ሌላ የግዥ ጨረታ ውስጥ እንደሚሳተፉ አቶ ትዕግሥት ተናግረዋል::

የመንግሥት የግዥ ጨረታ ያልተመቻቸው ‹‹ጥቃቅኖች››

በዝቷል እያሉ እንደሚከራከሩ ይናገራሉ:: ከጥቃቅኖቹ ባሻገር መንግሥት በግዥ ጨረታ ወቅት

ልዩ አስተያየት (Domestic Preference) የሚሰጣቸው አገር ውስጥ የተመረቱ ዕቃዎች፣ የግንባታ ዘርፍ፣ የምክር አገልግሎት፣ የመድኃኒትና የሕክምና መሣርያዎች ናቸው:: በአገር አቀፍ ጨረታዎች የመንግሥት መሥርያ ቤቶች፣ ዩኒቨርሲቲዎች፣ የሚኒስቴር መሥርያ ቤቶች በሚፈጽሟቸው ግዥዎች ላይ የልዩ አስተያየት ድጋፎቹ ተፈጻሚነት እንዳላቸው የገለጹት አቶ ትዕግሥት፣ የግንባታ ዘርፍና ምክር አገልግሎት እያንዳንዳቸው የ7.5 በመቶ ልዩ አስተያየት ይደረግላቸዋል::

ለአገር ውስጥ ምርቶች የ15 በመቶ ልዩ አስተያየት ይደረጋል:: አንድ የአገር ውስጥ አምራችና አንድ የውጭ ኩባንያ እኩል ዋጋ በመስጠት ቢጫረቱ፣ የውጭው 15 በመቶ ይጨመርበታል ማለት ነው:: ነገር ግን የ15 በመቶ ልዩ አስተያየት ለማግኘት ከምርቱ ዋጋ ቢያንስ 35 በመቶ ኢትዮጵያ ውስጥ የታከለበት ሊሆን ግድ ይላል (የታከለ ዋጋ ማለት ከጠቅላላ ወጪው ላይ ከውጭ የገቡ ጥሬ ዕቃዎችና አቅርቦትና አገልግሎት ወጪ የተደረገው ሲቀነስ ቀሪው ማለት ነው ተብሏል):: በዚያም ላይ 35 በመቶው ኢትዮጵያ ውስጥ የታከለ ለመሆኑ የሚያስረዳ በኦዲተር የተረጋገጠ ማስረጃ ማቅረብ ግዴታ ነው:: ይህም ብቻ ሳይሆን እንደኤክሳይዝ ታክስ ያሉትን ጨምሮ በምርት ላይ የሚከፈሉ ቀጥተኛ ያልሆኑ ታክሶችን እንደማይጨምር ሙያተኛው ገልጸዋል::

የግንባታ ዘርፍና ምክር አገልግሎት ከመንግሥት የግዥ ጨረታ እያንዳንዳቸው የ7.5 በመቶ ልዩ አስተያየት ለማግኘት ማሟላት የሚገቧቸው አራት ጉዳዮች አሉ:: ኩባንያው በኢትዮጵያ ሕግ የተቋቋመና ዋናው መሥርያ ቤቱ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከሆነ የመጀመርያውን መስፈትር ያሟላል:: የኩባንያውን ካፒታል ድርሻ የያዙት አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን ሆነው ሲገኙ፣ ከዳይሬክተር ቦርድ አባላቱ አብዛኛው ኢትዮጵያውያን ከሆኑና፣ ከኩባንያው ቁልፍ ሠራተኞች ውስጥ ቢያንስ ግማሽ እጁ ኢትዮጵያውያን ሆነው ሲገኝ አማካሪ ድርጅቱ ወይም የግንባታ ኩባንያው የ7.5 በመቶ የጨረታ ዋጋ ልዩ አስተያየት ይደረግላቸዋል::

ጥቃቅኖቹ የመድኃኒት እንዲሁም የሕክምና መሣርያዎችን የሚያቀርቡት ላይ እንዲህ ያሉ የቅድመ ግዴታዎች አልተገለጹም::

ምንም እንኳ መንግሥት በጨረታ ወቅት እንዲህ ያሉ ድጋፎችን በመስጠት ግዥዎች እንዲጸሙ አደርጋለሁ ቢል በጨረታ ግልጽነትና ፍትሐዊነት ላይ ጎላ ያሉ ድምፆች ይሰማሉ:: በተለይ የፓርቲ ኢንዶውመንት ድርጅቶች ከግሉ ንግድ ማኅበረሰብ ጋር ተወዳዳሪ መሆናቸው ሲታይ፣ መንግሥት በራሱ ፍላጎት በጉያው የያዛቸው የግል ተቋማት፣ እንዲሁም እንደ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ያሉ ተቀናቃኝ ድርጅቶች ባሉበት፣ ሁለቱም ከግል ኩባንያዎች ጋር በሚወዳደሩበት አገር ውስጥ ግልጽነትና ተጠያቂነት እስከምን ድረስ ይሆን? ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ከግዥ ወንጀል ጋር በተያያዘ በሚታሰሩበት ወቅት የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ እስከምን ድረስ ነው ግልጽነቱ? ለዚህ ጥያቄ ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ጆንሴ ምላሽ ሰጥተውበታል:: ከብዙ በጥቂቱ ምላሻቸው ሕግ ላይ የተመሠረተ ነው:: ‹‹በአጠቃላይ ሙስና አይሠራም ማለት አይቻልም:: ትልቁ ነገር ግን መቀነስ ብሎም ማጥፋት ነው:: ትልልቅ ነጋዴዎች አገር ውስጥ ሲያመርቱ 15 በመቶ ልዩ አስተያየት ይሰጣቸዋል:: የአገር ውስጥ አማካሪዎች፣ ጥቃቅንና አነስተኞች ድጋፍ ይደረግላቸዋል:: የየራሱ መመዘኛም አለው:: ከዚህ ውጭ ኢንዶውመንትም ሆነ ሌላው የሚመራው በአዋጅና በመመርያ ነው:: ሥርዓቱ አለ:: ሥርዓቱን የማይጠብቁ ካሉ ተጠያቂነት አለባቸው::››

ከውልና ከሕግ ውጭ ማንኛውም የመንግሥት መሥርያ ቤት እንደፈለገ ግዥ መፈጸምም ሆነ አንዱን አጣጥሎ ሌላውን የሚገዛበት የግዥ ሥርዓት አለመኖሩንም ይናገራሉ::

መንግሥት በግዥ ሒደቱ ከዚህ በፊት በአቅራቢነት ይጠቀምባቸው የነበሩ የግል ድርጅቶችን፣ ከቻይና የመኪና ክፍሎች እያስመጡ እዚህ የሚገጣጥሙትን ገሸሽ እንዳደረገ ከሚናገሩ መካከል የመኪና አስመጪዎች ይጠቀሳሉ:: በቀጥታ ወደዱባይ እያመሩ ግዥ የሚፈጽሙ የመንግሥት ልዑካን እየተበራከቱ ከመምጣታቸው ጋር በተያያዘ፣ ይህ የሆነው የአገር ውስጥ የመኪና ግዥዎች ረጅም ጊዜ እየወሰዱ በመቸገሩና የዋጋ ጭማሪም እየታየ በመምጣቱ እንደሆነ ከዚህ በፊት ሲነገር የቆየ ነው:: አቶ ጆንሴም በዚህ ይስማማሉ:: ወረፋ የሚያስጠብቁ ግዥዎችን በመተው በቀጥታ የሚከናወኑ ግዥዎች መኖራቸውን፣ የዋጋው ጉዳይ ደግሞ ከጥራት ጋር እየተያያዘ እንደሚነሳ ይገልጻሉ::

ለግዥ መፍትሔ ይሆን ዘንድ፣ ለ351 ዕቃዎች ደረጃ ለማውጣት በአማካሪ አስጠንቶ ሰነዱን ለኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ ማስገባቱንና ለዕቃዎቹ ደረጃ ከወጣ በኋላ ዕቃዎቹ እዚህ እንዲመረቱ ወይም ከውጭ እንዲመጡ ማድረግ እንደሚቻል አቶ ጆንሴ ገልጸዋል::

አቶ ጆንሴ እንዳስታወቁት፣ ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት በመንግሥት ግዥ ሒደት ውስጥ ብቻ ሳይሆን በንግድና ኢንዱስትሪ መስኮች ትኩረት ተሰጥቷቸዋል:: የአገሪቱን ንግድና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በእነዚህ ተቋማት ለማሳደግ የመንግሥት ፍላጎት መሆኑን ገልጸዋል:: ጥቃቅኖቹ በግዥ ሒደትም እንደዩኒርሲቲዎች ካሉ ትልልቅ ተቋማት ጋር በግዥ እየተሳሰሩ እንደሚገኙ ሲያስረዱ፣ የአብዛኞቹ ዩኒቨርሲቲዎች የምግብ አቅርቦት በጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት እንደሚከናወን በመግለጽ ነው::

መንግሥት ለጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት የግዥ ጨረታ ተሳትፎ የሦስት በመቶ ልዩ አስተያየት ያደርጋል:: በአንድ ጨረታ ላይ የተሳተፉት ድርጅቶች ጥቃቅንና

አነስተኛና ሌሎች ቢሆኑ፣ ባቀረቡት የጨረታ ዋጋ ላይ ከጥቃቅኖቹ በስተቀር ሌሎቹ ዋጋ ላይ የሦስት በመቶ ጭማሪ ይደረጋል:: ለምሳሌ አንድ ጥቃቅን ድርጅትና ሌላ ተጫራች እኩል የመቶ ብር ዋጋ ቢሰጡ፣ ሌላኛው ተጫራጭ 103 ብር ማቅረብ ይኖርበታል:: ይህ ካልሆነ አሸናፊው በጥቃቅንና አነስተኛ ዘርፍ የተመደበው ነው::

ይህ የሦስት በመቶ ልዩ ድጋፍ ግን አብዛኛዎቹን ጥቃቅኖች አላስደሰተም:: አንሶናል ይላሉ:: በአንድ በኩል መንግሥት ትኩረት ሰጥቷችኋል እየተባለ፣ በሌላ በኩል የሦስት በመቶ ልዩ ድጋፍ ወይም የዋጋ አስተያየት ምን የሚሉት ነው? ቢሉም በቂ መሆኑን የኤጀንሲው ሰዎች አስረድተዋቸዋል:: በቂ እንኳ ባይሆን ሌሎች ደግሞ

በብርሃኑ ፈቃደ

በዱከም እየተገነባ ያለው የቶታል ኢትዮጵያ ነዳጅ ዴፖ እስካሁን የ30 በመቶ ግንባታው እንደተጠናቀቀ ተገልጾ፣ እ.ኤ.አ. በ2013 ሙሉ ለሙሉ ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የኩባንያው ከፍተኛ ኃላፊ ገለጹ::

ላለፉት 62 ዓመታት በኢትዮጵያ ነዳጅ አገልግሎት ዘርፍ ውስጥ ተሰማርቶ የሚገኘው ቶታል ኢትዮጵያ፣ በየዓመቱ በአማካይ እስከ 220 ሚሊዮን ብር ኢንቨስት በማድረግ እ.ኤ.አ. ከ2012 እስከ 2014 እንደሚቀጥል የተናገሩት፣ በቶታል ኢትዮጵያ የማዕከላዊና፣ የሰሜን ምሥራቅ አፍሪካ ምክትል ፕሬዚንዳንት ጆናታን ሞላፖ ናቸው:: በእነዚህ አካባቢዎች በሚገኙ 11 አገሮች ላይ በኃላፊነት የሚሠሩት ሞላፑ፣ በኢትዮጵያ እየተካሄዱ የሚገኙ የቶታል ፕሮጀክቶችን ሲጎበኙ እግረ መንገዳቸውን ከጋዜጠኞች ጋር ባለፈው ሐሙስ ጎተራ አካባቢ በሚገኘው በቢሯቸው (በአዲስ አበባ ባቡር መስመር ምክንያት ይፈርሳል) ቆይታ አድርገው ነበር::

እ.ኤ.አ በ2012 በኢትዮጵያ የከፈታቸው ሁለት ነዳጅ ዴፖዎች ሲሆኑ፣ በዚህ ዓመት ስድስት ተጨማሪ ዴፖዎችን እንደሚከፍት የገለጹት ሞላፖ፣ ኩባንያቸው በኢትዮጵያ ብቻ በአፍሪካ ሰፊ የገበያ ድርሻ በመያዙ እንደቀደሙት ውጭ ነዳጅ ኩባንያዎች ከኢትዮጵያ ነቅሎ እንደማይወጣ አረጋግጠዋል::

ምንም አንኳ በኢትዮጵያ ያለው የነዳጅ ሽያጭ የትርፍ ጣርያ በመንግሥት የተገደበ በመሆኑ ብዙም የማያዋጣ ቢሆንም፣ ኩባንያቸው በነዳጅ ዘርፍ የ30 በመቶ እንዲሁም በማለስለሻ ዘይቶችና ቅባትች (Lubricants) ደግሞ የ45 በመቶ የገበያ ድርሻ ይዞ ገበያውን እንደሚመራ ገልጸዋል:: በአፍሪካም ሰፊ የገበያ ድርሻ ይዞ በ50 ያህል አገሮች

እንደሚንቀሳቀስ ተናግረዋል:: በኢትዮጵያ የሚያካሄደውን ኢንቨስትመንት

አስመልክቶ ገለጻ ያደረጉት ሞላፖ፣ ምንም እንኳ በቅርቡ በኡጋንዳና በኬንያ ያካሄዳቸውን የነዳጅ ፍለጋ ሥራዎችን ጨምሮ በምዕራብ አፍሪካ በሚገኙት በጋና፣ በናይጄሪያ እንዲሁም በአንጎላ እየሠራ ይገኛል:: ምሥራቅ አፍሪካ ደቡብ ሱዳንን ጨምሮ የነዳጅ ፍለጋ ማዕከል እየሆነ የመጣ አካባቢ እንደመሆኑ ትልልቅ ኩባንያዎች ፍላጎታቸው እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ ቶታልም የእነርሱን ፈለግ እየተከተለ ይገኛል::

ለአቪዬሽን ኢንዱስትሪው፣ ለሲሚንቶ፣ ለኮንስትራክሽን ዘርፉ እንዲሁም ለጠቅላላ ተጠቃሚው ነዳጅና ነዳጅ ውጤቶችን እያቀረበ የሚገኘው ቶታል፣ ወደፊት በማዕድን ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ቢገልጽም፣ በነዳጅ ፍለጋ ላይ ቢያንስ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተሳትፎ እንደማይኖረው አስታውቋል::

በአዲስ አበባ ካሉት የነዳጅ ዴፖዎች ውስጥ በአቃቂ ቃሊቲ የሚገኘውን እንደሚዘጋ የገለጹት ሞላፖ፣ ይህም ከደኅንነት ሥጋት ጋር በተያያዘ ምክንያት እንደሆነ አስታውቀዋል:: በአገሪቱ እየተከሰተ ያለው የመንገድ ትራፊክ አደጋ ከፍተኛ ሥጋት ኩባንያቸው ላይ ማሳደሩን ገልጸው፣ በአንድ ዓመት ውስጥ 24 ሺሕ ሞት አደጋ በኢትዮጵያ መመዝገቡ ከፍተኛ ድንጋጤ እንደፈጠረባቸውም ተናግረዋል:: ኩባንያቸው ለመንገድ ደኅንነት ትልቅ ትኩረት እንደሚሰጥ ያስታወቁት ሞላፖ፣ በቅርቡ የደረሰውን ከፍተኛ አደጋ ጨምሮ በአገሪቱ እየደረሰ ያለው የሞትና አካል መጉደል እንዲሁም የሕፃናት ሞት በምንም መልኩ በቀላሉ የሚታለፍ እንዳልሆነ አስታውቀዋል:: በዚህ ሳቢያም ቶታል የሚጠቀምባቸው ተሽከርካሪዎች ከአሥር ዓመት በታች ያለገለገሉ እንደሆኑም አስታውቀዋል::

ቶታል ኢትዮጵያ በ200 ሚሊዮን ብር የሚያስገነባው የዱከም ዴፖ

በዚህ ዓመት ይጠናቀቃልበነዳጅ ፍለጋ ለመሰማራት የአጭር ጊዜ ዕቅድ የለውም

አቶ ጆንሴ ገደፋ፣ አቶ ትዕግሥት ደበበና አቶ ዘለቀ ታፈሠ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

Page 13: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 13 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1

Cornerstone Training Center (CTC)

Are You Looking for World-Class professional Certi�cation?

Miss it not!!!World-Class Certification Programs !!!!

You Just Call :Company Mobile: 0912 96 69 57O�ce: 011 8 96 27 00/01 011 4 67 43 62/67 44 09Address: Central Printing Press Bldg,5th Floor, Near to Meskel Flower Hotel.

w w w . c o r n e r s t o n e t r a i n i n g c e n t e r . c o mt r a i n i n g @ c o r n e r s t o n e t r a i n i n g c e n t e r . c o m

Study Options with Tutorial and on Self Study

Recommended by Financial Services Skills Council UKw w w . f s s c . o r g . u kw w w . A C P A G l o b a l . c o m

What is Project Accounting?

It is the practice of creating �nancial reports speci�cally designed to track the �nancial progress of projects, programs, and portfolios, which can be used by the management team to achieve organizational strategic objectives.

What is Corporate Accountings?

It is the practice of creating �nancial and management reports concerning the organization for both external & internal users. Corporate Executive Accounting is concerned with reporting the �nancial position and business health of the organisation.

Certi�ed Graduate Accounting Technician (GAT)

Certi�ed Advanced Accounting Technician (AAT)

Certi�ed Project Manager (CPM)

Certi�ed Project Accountant (CPA)

Certi�ed Executive Corporate Accountant (ECA)

On line Examination Available at The Center

ማስታወቂያ

Page 14: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 14 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

“ሰነፍ የሆነ ሰው ኢሕአዴግ ነኝ እያለ ሳይሠራ መቀመጥ አይችልም”

በመላ አገሪቱ አሁንም ድረስ የመልካም አስተዳደር እጦትና የሙስና መንሰራፋት መነጋገርያ አጀንዳዎች ናቸው:: ኢሕአዴግና የሚመራው መንግሥት እነዚህን የኅብረተሰብ ቅሬታዎች ለመፍታት ቁርጠኛ ዕርምጃዎች እየወሰዱ መሆኑን ባገኙት አጋጣሚ መግለጻቸው አልቀረም:: እነዚህን ችግሮች ለመፍታትና በአገሪቱ የተጀመሩትን የልማት ሥራዎች ለማስቀጠል በኢሕአዴግ መፍትሔ ተደርገው ከተቀመጡት መካከል የአንድ ለአምስት አደረጃጀት ነው:: አንድ ለአምስት በመባል የሚታወቀውን አደረጃጀት በሦስት ክንፎች በጥልቀት ማስቀጠል ተጠቃሽ እየሆነ ነው:: ወቅቱ ምርጫ መቃረቡን የሚያመላክት በመሆኑ፣ እነዚህ አደረጃጀቶች ኢሕአዴግ ሆን ብሎ በምርጫው አሸናፊ ሆኖ ለመውጣት የሚጠቀምባቸውና የኅብረተሰቡን ነፃነት የሚጋፉ ናቸው የሚል መከራከሪያ ከተለያዩ ወገኖች እየቀረበ ይገኛል:: በእነዚህና በተያያዥ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውድነህ ዘነበ የኢሕአዴግ ምክር ቤት ኃላፊና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የሕዝብ አደረጃጀትና ተሳትፎ አማካሪ ሚኒስትር የሆኑትን አቶ ሬድዋን ሁሴንን አነጋግሯቸዋል::

አቶ ሬድዋን ሁሴን፣ የኢሕአዴግ ምክር ቤት ኃላፊና የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ

ሪፖርተር፡- የአንድ ለአምስት አደረጃጀት መልኩን እየቀየረ ይመስላል:: በቅርቡ ይህንን አደረጃጀት በመሥሪያ ቤቶች ውስጥ በሦስት ክንፎች ተዘርግቶ እንዲቀጥል እያደረጋችሁ ነው:: ኢሕአዴግ ምን ለማምጣት አስቦ ነው ይህንን አደረጃጀት በጥልቀት በየመሥሪያ ቤቱ እንዲገባ አደረገ ያለው?

አቶ ሬድዋን፡- ዋና ዓላማው በየደረጃው የልማት ኃይሎችን በመፍጠር ልማት የሚመጣው በማን ነው የሚለውን በግልጽ ለማስቀመጥ ነው:: እንደ ኢሕአዴግ አሁን የጀመርነውን ለውጥ ማስቀጠል የሚቻለው ሕዝቡን ማንቀሳቀስ ሲቻል ነው:: አንደኛ የለውጡና የዓላማው ባለቤት የሆነው ድርጅት በተወሰኑ አመራሮቹ ብቻ ሳይሆን በመላ አባላቱ በተግባር በሚመነዘር የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ወደተግባር ተቀይሮ ድርጅቱ ራሱን እየገነባ፣ የድርጅቱ አባላትም ድርጅቱ ያምንበታል የሚሉትን ጉዳይ በየተሰማሩበት መስክ ወደ ተግባር እየቀየሩ፣ ላሉበትና ለሚንቀሳቀሱበት ማኅበረሰብም አርዓያ እየሆኑ ሲሄዱ በሒደት ለውጡ ይፈጠራል የሚል ነው:: ድርጅቱ የሚያምንበት ጉዳይ በተወሰኑ

አመራሮች ብቻ ከቀረ ሕዝቡን ማንቀሳቀስ አይቻልም:: ሁለተኛ ድርጅቱ ይህንን ዓላማውን ወደ ተግባር መቀየር የሚችለው በምርጫ ተወዳዳሪ ሆኖ አሸንፎ፣ ሕጋዊ በሆነ ተቋም ሕገ መንግሥቱን መሠረት ባደረገ የሕዝቦች ይሁንታ አግኝቶ መንግሥት ሲመሠርትና የሚመራውን መንግሥት በሥርዓቱ መምራት ሲቻል ብቻ ነው:: አንዱ ኃይል መንግሥት ይሆናል ማለት ነው:: የመጀመርያው የለውጡ ኃይል መሆን ያለበት፣ የለውጡ አመንጭ የሆነው ድርጅት በየደረጃው መፈጸም የሚያስችል አቅም ይገነባል::

ሁለተኛው ይኼው የድርጅት ዓላማ ድርጅቱ ዓላማውን ለሕዝብ አቅርቦና ይሁንታ በማግኘት የመንግሥት ሥልጣን ይዞ በመንግሥት አማካይነት መተግበር መቻል አለበት ማለት ነው:: በመንግሥት አማካይነት የማይተገበር ከሆነ፣ ይኼ መንግሥት ድርጅቱ የሚፈልገውን ያህል ፍጥነት ይዞ መቀጠል የማይችል ከሆነ፣ ድርጅቱ የሚፈልገውን ያህል ለውጥ በጥራት ይዞ የማይቀጥል ከሆነ መንግሥትም የሚፈልገውን ለውጥ ማምጣት አይቻለውም ማለት

ነው:: ስለዚህ መንግሥትን ማጠናከር ያስፈልጋል:: ሦስተኛው ደግሞ ድርጅቱም መንግሥትም በሆነ ጉዳይ ላይ አምነው ሲያበቁ፣ ተገልጋዩና ተጠቃሚው ሕዝብ አምኖበት ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ፣ ተማምኖ፣ የማይፈልገውን አቆይቶ፣ የተቀበለውን ደግሞ ወደተግባር ለመለወጥ የሚያስችል ተነሳሽነትና መግባባት ላይ ካልተደረሰ ለውጡ በብቃት አይመጣም:: እዚህ ላይ ተመሥርተን ከሄድን በኋላ ይህንን ለማድረግ ምን ዓይነት አሠራር፣ በምን ዓይነት አደረጃጀት ነው የሚመጣው የሚለውን መመለስ ይመጣል:: ይህንን ለመመለስ ስንሄድ ኢሕአዴግ ከሥራ አስፈጻሚው ጀምሮ ወይም በጉባዔ ከሚደረስበት ውሳኔ ጀምሮ በኢሕአዴግ ምክር ቤትም፣ በኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴም፣ በየብሔራዊ ድርጅቱ ኮሚቴና ዝርዝር አባላቱም ጭምር እስከታችኛው የኅብረተሰብ ክፍል ድረስ ፍሰቱን ጠብቆ ሲሄድ ነው::

አሁን አንዳንዱ የኢሕአዴግ አባል በተናጠል የተሻለ ሥራ ቢሠራም በዙርያው ያለውን ማኅበረሰብ ማንቀሳቀስ ካልቻለ ለውጡ ፈጣን አይሆንም:: ለምሳሌ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

Page 15: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 15 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

ወደ ክፍል-1 ገጽ 18 ዞሯል

ትምህርት ቤት ያለውን እንመልከት:: አንድ ተማሪ ወስደን በነገራችን ላይ የኢሕአዴግ አባል ለመሆን ተማሪው በትምህርቱ የሚተጋ መሆን አለበት:: ራሱን ለመቀየር የሚተጋ፣ በሥነ ምግባሩ ጥሩ አብነት ሊሆን የሚችል መሆን አለበት:: ይህንን ከወሰድን በኋላ ይህ ተግባር ለብቻው መጠንከሩ በቂ ስለማይሆን ቢያንስ አምስት ተማሪዎች ሊይዝ ይችላል:: ቢያንስ አንዱ ጎበዝ ተማሪ አምስት ተማሪዎች መርዳትና መደገፍ ይችላል:: አሥርም ማድረግ ይቻላል:: ግን አሥር ለአንድ ሰው ይበዛል:: ድጋፍ ለማድረግም ለመመካከርም አምስት ቢሆን ይቀላል:: በቀላሉ ለመገናኘትና ለመግባባት ማለት ነው:: አንዱ ተማሪ ያለውን ልምድ እያካፈለ አምስት ሰዎች ይዞ መውጣት ይቻላል:: እንዲህ በማድረግ የተማሪውን ውጤት ማሳደግ ይቻላል:: ሲቪል ሰርቪስ ላይ ካመጣኸውም መጀመርያ የኢሕአዴግ አባል እንዲሆን የፈለገ ሰው የተሻለ ሰው መሆን አለበት:: ሁሉም ሲቪል ሰርቪሱ ውስጥ ያለው የኢሕአዴግ አባል የተሻለ ሰው ነው ከተባለ አይደለም:: ምን እናድርግ ከተባለ በዚሁ እንቅስቃሴ ውስጥ መፅዳት አለበት:: ሲቪል ሰርቪሱ ውስጥ ሕዝቡ የሚፈልገው የአገልግሎት ጥራትና ቅልጥፍና ደረጃ አለ:: ይህ ጥራትና ቅልጥፍና እንዲመጣ ከተፈለገ የኢሕአዴግ አባል መሆን የሚፈልግ ሰው ካለው ሰው ሻል ያለመሆን አለበት:: ይህ ድርጅቱ የሚፈልገው ነው:: እየሆነ ያለውን ወደተፈለገው አቅጣጫ ለማምጣት የተሻለ ሥራ ያስፈልጋል::

ሪፖርተር፡- የአንድ ለአምስቱን አደረጃጀት በሦስት ክንፎች በመዘርጋት በሁሉም አቅጣጫ እንዲገባ ማድረግ ሰዎች አንድ ዓይነት አመለካከት እንዲያመጡ ማድረግ በመሆኑ፣ ይህ ደግሞ ጫና መፍጠርና ነፃነትን መጋፋት አይሆንም?

አቶ ሬድዋን፡- ጫና መፍጠር አይሆንም:: በመጀመሪያ በዚህ አደረጃጀት ውስጥ የሚገባው ሰው የተሻለ መሥራት የሚችል ሰው ነው:: ሁለተኛ ተመሳሳይ አመለካከት መምጣቱ ምን ላይ ነው ብለን

እንጠይቅ:: ከሕዝብ ጥቅም አንፃር ከወሰድን በአደባባይ ከማናገር፣ ሕዝብን አገለግላለሁ፣ መለወጥ አለብን፣ መቀየር አለብን ከሚባለው ጉዳይ ጋር እንየው:: አንድ መሥሪያ ቤት እንዲሠራ የተቋቋመበት ዓላማ አንደኛ በፍጥነት፣ ሁለተኛ በጥራት፣ ሦስተኛ ያለአድሎና ሙስና ማገልገል አለበት የሚል ነው:: ይኼ ማንን ይጠቅማል? ማንን ይጎዳል? በዚህ ውስጥ በዚህ ጉዳይ አላምንበትም አልሠራም የሚል ሰው እዚያ መሥሪያ ቤት ውስጥ መግባት የለበትም:: የተቀጠረው እነዚህን እንዲሠራ ነው:: ይህን የማይሠራ የኢሕአዴግ አባል ይፅዳ፣ ይውጣ:: ቢያንስ በኢሕአዴግ ስም እየነገደ መሄድ የለበትም:: ኢሕአዴግ አለመሆኑ ይጋለጥ:: ያለህ አመለካከት ለኢሕአዴግ የማይመጥን በመሆኑ መውጣት አለብህ ሊባል ይገባል ነው:: ዓላማው ማፅዳት ነው:: ኢሕአዴግ የሆነ ሰው፣ ኢሕአዴግ ያልሆነውን ሰው ተፅዕኖ እንዲያደርግበት አይደለም:: በሥራው ያመነ ሰው በሥራው ያላመነን ሰው ተፅዕኖ እንዲያደርግበት ነው ዓላማው:: እኛ ከራሳችን እንጀምር ስንል ቢያንስ ኢሕአዴግ በዚህ ያምናል:: በዚህ አምኖ ነው የተወዳደረው፤ በዚህ አምኖ ነው ሥልጣን የያዘው:: አገር ትራንስፎርም አደርጋለሁ የሚል ፓርቲ ነው:: ያንተ አባል ነኝ የሚል ሰው ፓርቲው የሚለውን በተግባር ሊሠራ ይገባል:: ኢሕአዴግ ያልሠራውን ሥራ ሌላ ሰውን ሥራ ሊል አይችልም:: ኢሕአዴግ ሲባል የሰዎች ስብስብ ነው:: ኢሕአዴግ በሁሉ ቦታ ለውጥ እንዲመጣ ይፈልጋል:: ስለዚህ አንድ መሥሪያ ቤት ተቀምጦ ኢሕአዴግ ነኝ የሚልን ሰው በተመደብክበት በትክክል ሥራ እንለዋለን:: በየመሥሪያ ቤቱ በጥራትና በቅልጥፍና እንሥራ ማለት በዚህ ጉዳይ ላይ የታሰበ አንድነት እንፍጠር ማለት በመሆኑ ለምን ተፅዕኖ ይሆናል?

ሪፖርተር፡- ባለፉት ጊዜያት በነበሩት መረጃዎች ኢሕአዴግ ስድስት ሚሊዮን አባላት አሉት:: አሁን ደግሞ በሦስት ክንፎች አንድ ለአምስት ተግባራዊ ሲሆን ተጨማሪ አባላት ይፈጠራሉ:: ይህ ከሆነ ደግሞ የአባላቱ ቁጥር ይገዝፍና በእያንዳንዱ እንቅስቃሴ የኢሕአዴግ አባላት እየበዙና እየተንሰራፉ ይሄዳሉ:: በኅብረተሰቡ ውስጥ የኢሕአዴግ አባል ላልሆነ ሰው ሥጋት እንዲፈጠር ምክንያት አይሆንም?

አቶ ሬድዋን፡- በሒደት የአባል ቁጥር ለመጨመር ዕድል አለ ከተባለ የመጨመር ዕድልም አለ:: ከነበረው ቁጥርም የማስወጣት ዕድል ስለሚኖር የመቀነስም ዕድል አለ:: መለኪያው ሥራ በመሆኑና መለኪያው በዚያ ሰው ላይ በተጨባጭ በውጤት መለካት የሚገባ ስለሆነ፣ አሁን ካሉን ስድስት ሚሊዮን አባላት ውስጥ

ወደዚህ ንቅናቄ እየገባን ስንሄድ፣ ሥራ ስንሠራ፣ አባል በውጤት መለካት ሲጀምር ሰነፍ ተደብቆ መቀመጡ ይቀራል:: አንድ ለአምስት ለዚህ ነው የሚያገለግለው:: ሰነፍ የሆነ ሰው ኢሕአዴግ ነኝ እያለ ሳይሠራ መቀመጥ አይችልም:: አምስት በመሆን ሥራ ቆጥረው ነው የሚከፋፈሉት:: የሠሩትን ሥራም ይገመግማሉ:: ስለዚህ ማን ሠራ? ማን አልሠራም? የሚለው ይታወቃል:: ሳይሠራ አስመስሎ መኖር አይቻልም:: ስለዚህ ሰነፍ ሰነፉ ይበጠራል፤ ስለዚህ የአባላት ቁጥሩ ቀነሰ ማለት ነው:: ሁለተኛ ጠንካራ የነበረ፣ ታታሪ ሆኖ ኢሕአዴግ ያልነበረ ሰው ሕዝብን ማገልገል የፈለገ የመመልመል ፍላጎት ያድርበት ይሆናል:: የመመልመል ፍላጎት ሲያድርበት ሊመለመል ይችላል:: ስለዚህ የጠንካሮች ቁጥር እየጨመረ ይመጣል:: የሰነፎች ቁጥር እየተበጠረ ይቀንሳል:: ስለዚህ የኢሕአዴግ አባላት የታታሪ ገበሬ፣ የምርጥ ተማሪ፣ የምርጥ ተማሪ አስተማሪ፣ ሕዝቡን በጥራትና በፍጥነት የሚያገለግል ሲቪል ሰርቫንት የበዛበት እየሆነ ይመጣል:: ይህ በመሆኑ ማን ይጠቀማል? እንደ አገር ሕዝቡ ይጠቀማል:: ድምር ውጤቱም እናምጣው ያልነውን ዕድገት እንድናመጣ ያደርጋል:: ያልነውን ፈጣን ዕድገት እንድናመጣ ያስችለናል:: በዚህ ምክንያት የኢሕአዴግ ድጋፍ ይበዛል:: ታዲያ ይህ ምን ክፋት አለው? ኢሕአዴግ ሥልጣን ከያዘ አገር እያሳደገ ሕዝብ እያለማ ይሄዳል:: በዚህ ምክንያት የተለወጠ ሰው ፓርቲውን ቢደግፍ ምን ክፋት አለው? በየትም ዓለም ፓርቲዎች ይሳካላቸውም አይሳካላቸው ሌላ ጉዳይ ሆኖ ሕዝባቸውን አርክተው በድጋሚ ለመመረጥ ነው:: ይበልጥ ለመወዳደር ነው የሚተጉት:: ኢሕአዴግ አስመስሎ ወይም አስገድዶ ሳይሆን ተጠቃሚውን ሰው አስደስቶ፣ ሰው በመጠቀሙ ምክንያት ፓርቲውን ቢደግፍ፣ በዚህም ምክንያት በተደጋጋሚ ቢመረጥ፣ በሕዝቡ ነፃ ፍላጎት እስከሆነ ድረስ ምንድነው ክፋቱ? ይህ ሰዎችን መጫን ሊሆን አይችልም::

ሪፖርተር፡- በቀጣይነት የአንድ ለአምስት ሦስት ክንፎች እንዲገቡ የሚፈለጉባቸው ዘርፎች የትኞቹ ናቸው?

አቶ ሬድዋን፡- ገጠር ውስጥ ባካሄድነው ሥራ ውጤታማ ነበርን:: ብዙ ለውጦችን አምጥተናል:: በትምህርት ዘርፍ ከገጠር በመቀጠል ለውጥ ያመጣንበት ነው:: ጤና ላይ በከፊል ደህና ነው:: በከፊል የሚቀረው ሥራ አለ:: ብዙ ያልተኬደበት በከተማ አጠቃላይ ሁኔታውን መቀየሩ ላይ ነው:: በተፈለገው ፍጥነት አልሄደም:: ለውጥ አለው ግን

Page 16: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 16 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Page 17: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 17 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 18: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 18 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

ፖ ለ ቲ ካገልጸውልናል:: በሌላ በኩል አንዳንድ የፌደራል

መሥርያ ቤቶች ባለሥልጣናት ጥያቄው ኢሕአዴግ የደም መስዋዕትነት የከፈለበት በመሆኑ፣ በተከፈለው የሕይወት መስዋዕትነት መሠረት ጥያቄው ምላሽ ባለማግኘቱ እንደ መንግሥት እንደሚያዝኑ ገልጸው፣ ጥያቄውን በተመለከተ በአስቸኳይ ተገቢውን ምላሽ እንዲያገኝ ይደረጋል ብለውናል::

ሪፖርተር፡- ፓርቲያችሁ ከወለኔ ሕዝብ ማንነት ጥያቄ ጀርባ የእስላማዊ አክራሪነትን ያራምዳል ይባላል:: ይህንንም መስከረም 11 እና ኅዳር 30 ቀን 2005 ዓ.ም. በገጠርና በከተማ ከተከሰቱ ብጥብጦች ጋር የሚያገናኙት አሉ:: ለዚህ አስተያየት ፓርቲያችሁ ምን ምላሽ አለው?

አቶ አሚር፡- ፓርቲያችን ሕጋዊ ፈቃድ አግኝቶ በሰላማዊ መንገድ የወለኔ ሕዝብ ሕገ መንግሥታዊ የማንነት ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ እንዲያገኝ ለማስቻል በገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ቢሮዎችን ከፍቶ ይንቀሳቀሳል:: ሕገ መንግሥቱን ማክበርና ማስከበር እንዳለባቸው በቅጡ ያልተረዱ የጉራጌ ዞንና የወረዳው አመራር አካላት ይህንን ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄ በተገቢው መንገድ እንዲስተናገድ ከማድረግ ይልቅ፣ የወለኔ ሕዝብ 99 በመቶ የእስልምና እምነት ተከታይ እንደሆነ ስለሚያውቁ የመንግሥት ባለሥልጣናትን ለማሳሳትና የዞኑ ሕገወጥ ተግባር ተባባሪ እንዲሆኑ እንዲያመች፣ የወለኔ ሕዝብን በእስልምና አክራሪነት በመፈረጅ ጥላሸት ለመቀባት የሚጥሩት ተራ የዜሮ ድምር ፖለቲካ ነው:: እውነታው ግን የጠቅላይ እስልምና ጉባዔ ምርጫ ለሕዝቡ ይፋ ሳይደረግ በፊት በሕዝብ የተያዘው ሕዝባዊ ስብሰባ ከዚህ ምርጫ ጋር በመገናኘቱ ለመንግሥት ፕሮግራም ቅድሚያ እንዲሰጥ አድርገናል:: በሌላ ቀን እንዲካሄድ ማድረጋችን ሕዝባችንና ፓርቲያችን ምን ያህል ሰላማዊና ተባባሪ መሆኑን ያሳያል:: በጉራጌ ዞንና በወረዳው አመራሮች የሚነሳው ፓርቲያችንን ከአክራሪነት ጋር መፈረጅ የወለኔ ሕዝብ ጥያቄው እንዳይመለስና ሕዝብና መንግሥት እንዲቃቃር እየተደረገ መሆኑን የሚያሳይ ነው::

ለዚህም የውሸት ሪፖርት ግብዓት እንዲሆን በማሰብ የፓርቲያችን ሊቀ መንበርና ምክትል ሊቀ መንበርን ጨምሮ ሰባት ከፍተኛ አመራሮች ያለምንም ክስ ከነሐሴ 8 ቀን 2004 ዓ.ም ጀምሮ በወረዳው እስር ቤት ለሦስት ወራት እንዲቆዩ ከተደረገ በኋላ፣ ያለ ጊዜ ቀጠሮ ቀለብና ሕክምና ወደሚያገኙበት በሚል ሰበብ ወደ ዞን እስር ቤት በመላክ እስካሁን ድረስ እየተጉላሉ ይገኛሉ:: ከዚህ በኋላ መስከረም 11 ቀን 2005 ዓ.ም ሁለት የብሔረሰቡ ተወላጆችን፣ ኅዳር 30 ቀን 2005 ዓ.ም. ደግሞ አንድ የብሔረሰቡ

ተወላጅን ሕዝብ በተሰበሰበበት በዞኑ አዝማችነት በወረዳው አመራር አካላትና በታጣቂዎች በጠራራ ፀሐይ ገድለው በስምንት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት አድርሰዋል:: ከዚያም የዞኑና የወረዳ አመራር አካላት ገዳዮች በሕግ ጥላ ሥር እንዳይውሉ ከለላ ከመስጠታቸውም በላይ፣ በሕግ ጥላ ሥር ያሉት ወንጀለኞች ጉዳይ እንዲድበሰበስ እየተደረገ መሆኑ ምን ያህል የዞኑና የወረዳው አመራሮች ለዜጐች መብትና ለሕገ መንግሥቱ መከበር ግድ እንደሌላቸው የሚያሳይ ተግባር ነው::

ሪፖርተር፡- በምትንቀሳቀሱበት ወረዳ መንግሥታዊ መዋቅሮች ተግባራቸውን እንዳይወጡ ወሕዴፓ ሕዝቡን አስተባብሮ አሳድሟል ተብላችኋል:: የወረዳው ጽሕፈት ቤት ሥራውን እንዳይሠራና የድንገተኛ ሕክምና ተሽከርካሪዎች እንዳይንቀሳቀሱ ማድረጋችሁም ይነገራል::

አቶ አሚር፡- በመሠረቱ የዞኑና ወረዳው አመራሮች ትልቅ ስህተት ውስጥ እንዲገቡና ሕገ መንግሥትን የመናድ ተግባር እንዲፈጽሙ ካደረጋቸው አስተሳሰብ አንዱ ሕዝብ ተሳስቷል እኛ ነን ልክ ማለታቸው ነው:: የሕዝብን ጥያቄ በመቀበል በተገቢው መንገድ መልስ የማይሰጡት በውስጣቸው የቀበሩት የአምባገነንነት አመለካከት ጨርሶ ሊወጣላቸው ስላልቻለ ነው:: በመሆኑም ወሕዴፓም ሆነ የወከለው ሕዝብ ለመንግሥት አዲስ አደረጃጀት/መዋቅር እፈልጋለሁ ብሎ ያቀረበው ምንም ዓይነት ጥያቄ የለም:: ስለዚህ በወረዳው የሚገኙ የመንግሥት መዋቅሮች ወረዳና ቀበሌን ጨምሮ እንደ ተቋም ምንም ዓይነት ጥያቄ አልቀረበባቸውም ወይም ሥራቸውን እንዳይሠሩ አልተደረገም:: ነገር ግን ትልቁና ዋነኛው ጥያቄ በተቋማቱ ውስጥ የሚገኙ አመራሮች ሁሉንም ማለት አይደለም ከሕዝቡ ወጥተው የመረጣቸውን ሕዝብ ጥያቄ ለመንግሥት በማቅረብ የሕዝብ እንደራሴነታቸውን ሚና መጫወት ሳይችሉ ቀርተዋል:: ለጥያቄው ተገቢው ምላሽ እንዲሰጥ ከማድረግ ይልቅ የበላይ የዞን አለቆቻቸውን ፍላጎት ለማርካት ሕገ መንግሥቱን ሲንዱና ሕገወጥ ተግባር ሲፈጽሙ፣ ሕዝቡ ከዚህ ተግባራቸው እንዲቆጠቡ መጠየቁና የዚህ ድርጊት ተባባሪ አልሆንም ማለቱ ትክክለኛ ዕርምጃ ነው:: ለሕክምና አገልግሎት እንድትውል በመንግሥት የተመደበችው የጤና ጣቢያ መኪና በተመደበችበት አካባቢ ሰዎች በድንገተኛ ሕመም ጊዜ ሊያገኙዋት ባለመቻላቸው፣ በርካታ እናቶችና ሕሙማን ደም እየፈሰሳቸው የሐኪም ዕርዳታ ሳያገኙ ቀርተው ለሞት ተዳርገዋል:: መኪናዋ ጤና ጣቢያ እንድትቆም ተደርጋ ተገቢውን አገልግሎት እንድትሰጥ በሕዝብ መጠየቃቸው ሊበረታታ ሲገባ፣ በዞኑና በወረዳው አመራሮች መኪና ታገተ በሚል ለፖለቲካ ግብዓትነት እንዲያመች እንዳትንቀሳቀስ መደረጉዋ የሚያሳዝን ተግባር ነው::

ሪፖርተር፡- ፓርቲው በወረዳና በዞን አስተዳደሮች ውስጥ ባሉ ግለሰቦች እስር፣ ግድያና ማሸማቀቅ እየተደረገብኝ ነው የሚሉ መግለጫዎችን በተደጋጋሚ አውጥቷል:: እናንተም የመንግሥት ሳይሆን የግለሰቦች አቋም ነው ስትሉ ትደመጣላችሁ:: ይህ ምን ማለት ነው? መንግሥት የግለሰቦች ስብስብ አይደለም እንዴ?

አቶ አሚር፡- በወረዳውና በዞኑ አመራሮች ትዕዛዝ እስር፣ ግድያና የማሸማቀቅ ሕገወጥ ተግባር እንደፈጸሙብን ገሀድ የወጣ እውነታ ሲሆን፣ የእነዚህ ሕገወጥ ተግባራት አፈጻጸሞች የመንግሥት አቋም ናቸው ብለን እኛም ሆንን የወከለን ሕዝባችን በጭራሽ አናስብም:: ባይሆን ሕግን እንደ ሽፋን በመጠቀም ጥቂት የአካባቢው የመንግሥት ባለሥልጣናት ሥልጣናቸውን ተገን በማድረግ ድብቅ፣ አፍራሽና ኢ ሕገ መንግሥታዊ ዓላማቸውን ለማሳካት የሚያደርጉት ሕገወጥ ተግባር ነው የምንለው::

ሪፖርተር፡- የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች በእስር ላይ ይገኛሉ ብለዋል:: ፓርቲው ጉዳያቸውን እንዴት እየተከታተለ ነው?

አቶ አሚር፡- የፓርቲያችንን አባላትና ሕዝቡን ለማሸማቀቅ በማሰብ የወረዳው ፖሊስ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የፓርቲውን አመራሮች ከፍርድ ቤት መያዣ በማውጣትና የፓርቲውን ሊቀ መንበርና ምክትል ሊቀ መንበሩን ጨምሮ ከነሐሴ 8 ቀን 2004 ዓ.ም ጀምሮ አስሯል:: ሕግ ባለበት አገር ያለምንም ክስ በወረዳው ዋና ከተማ መሀል አምባ ላይ ከአምስት ጊዜ በላይ የጊዜ ቀጠሮ በመስጠት እንዲቆዩ ከተደረገ በኋላ፣ ወደ ዞኑ እስር ቤት ወልቂጤ ከተማ ማረሚያ ቤት ምንም ክስ ሳይመሠረትባቸውና የጊዜ ቀጠሮ ሳይሰጣቸው እንዲታጐሩ ተደርጓል:: ይህንንም ምክንያት በማድረግ ፓርቲው ለፌደራል መሥርያ ቤቶች ማለትም ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ ለፌደሬሽን ምክር ቤት፣ ለኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት፣ ለፍትሕ ሚኒስቴር፣ ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴርና ለመሳሰሉት አቤቱታ ቢያቀርብም ሰሚ ጆሮ ሊያገኝ አልቻለም:: ከዚህ በተጨማሪ ፓርቲው ሁለት የሕግ ጠበቆች ቀጥሮ እየተከራከሩ ቢሆንም፣ ፍርድ ቤት ገለልተኛ ባለመሆኑ ምክንያት የፍትሕ ሒደቱ አስቸጋሪ እንዲሆን አድርጎታል::

ሪፖርተር፡- ሌሎች የታሰሩ ሰዎች አሉ? ቁጥራቸው ምን ያህል ነው?

አቶ አሚር፡- አንድ የትራንስፖርት አገልግሎት ለፓርቲያችን በኪራይ የሰጠ የስልጤ ብሔረሰብ ተወላጅ መኪና ስላከራየን ብቻ ለአምስት ወራት ከሌሎች ጋር በእስር ላይ ይገኛል:: በቅርቡ ደግሞ አቶ ደንበል ሐጂ መሐመድ አሚን የተባሉ የአገር ሽማግሌ የገጠሩ ማኅበረሰብ ወክሎአቸው ከሌሎች ጋር ለአቤቱታ ወደ ፌደራልና ክልል የመንግሥት መሥርያ ቤቶች በመምጣታቸው ምክንያት፣ የእስር ማዘዣ በማውጣት ያለማስረጃና መረጃ በወረዳው ታስረው ከመገኘታቸውም በላይ እሳቸውን ለመጠየቅ የሄዱ

ማስታ

ወቂያ

Page 19: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 19 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1

ፖ ለ ቲ ካ ወደሚመለከተው ሆስፒታል እንዲሄድ፣ ገዳዮችም ለፍርድ እንዲቀርቡ ለሚመለከታቸው መሥርያ ቤቶች በአካልና በደብዳቤ ጠይቀናል:: ነገር ግን ዞኑና ወረዳው በግድያው ወንጀል እጃቸው ስላለበት ጉዳዩን ለማድበስበስ እየሞከሩ ነው:: የሚመለከታቸው የመንግሥት መሥርያ ቤቶች የተፈጠረውን ሕገወጥ ተግባር አስመልክቶ ተገቢውን ዕርምጃ እንዲወስዱ በአካልም በጽሑፍም ጠይቀናል:: እስካሁን ምንም ዕርምጃ ሲወስድ ግን አላየንም::

ሪፖርተር፡- ከፍተኛ አመራሮች በእስር ላይ ካሉ በፓርቲው እንቅስቃሴ ላይ የፈጠረው ተጨባጭ ተፅዕኖ አለ?

አቶ አሚር፡- አዎ! ከታሰሩት ከፍተኛ አመራሮች ውስጥ ሊቀ መንበሩንና ምክትል ሊቀ መንበሩን ያካተተ በመሆኑ በፓርቲው ላይ ከፍተኛ የሥራ ክፍተት አምጥቷል:: ትግሉ መቀጠል ስላለበት በኅዳር ወር 2005 ዓ.ም አስቸኳይ የጠቅላላ ጉባዔና የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በመጥራት በጊዜያዊነት እነሱን ተክተው የሚሠሩ ከማዕከላዊ ኮሚቴ ውስጥ ተመርጠዋል:: በወቅቱ ተጠባባቂ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ እንዲመረጥ በማድረግ የተፈጠረውን ክፍተት ለመሙላት ተችሏል::

ሪፖርተር፡- አቶ አሚር በግለሰብ ደረጃ ከመንግሥት (ከወረዳው/ዞን) ምን ዓይነት ተፅዕኖ ወይም ዛቻ ደርሶብዎት ያውቃል? መቼ? በማን?

አቶ አሚር፡- ለእስር ማዘዣ ከወጣባቸው የፓርቲ አመራሮች አንዱ እኔ ነኝ:: ነሐሴ 9 ቀን 2004 ዓ.ም ከለሊቱ 11 ሰዓት መኖሪያ ቤቴ በወረዳው ፖሊስ ተከቦ እኔን ሊያገኙኝ ስላልቻሉ ቤታችንን በርብረዋል:: ከዚያም መንገድ ላይ ጠብቀው ለማሰር ካደረጉት ጥረት ውጪ ይህ ነው የሚባል ተፅዕኖ አልደረሰብኝም::

ሪፖርተር፡- የፖለቲካ ምኅዳሩ ምን ይመስላል?አቶ አሚር፡- ብዙ ጊዜ በአገራችን ስለ ፓርቲዎች

መኖርና ስለ ፖለቲካ ምኅዳር የሚነገረው በምርጫ ጊዜ ነው:: ምክንያቱም ፓርቲዎች አለን፣ ምኅዳሩ ለእኛ የተመቸ አይደለም የሚሉትም በምርጫ ጊዜ ከመሸነፍና ከማሸነፍ ሥልጣን ከመያዝና ካለመያዝ ጋር ተያይዞ ነው:: ነገር ግን ወሕዴፓ ዋነኛ ዓላማውን ከማሳካት አኳያ ከሕዝብና ከመንግሥት ጋር መገናኘት የጀመረው ከምርጫ ወቅት ውጪ ከአንድ ዓመት በፊት ሲሆን፣ በእነዚህ ጊዜያት ከጅምላ እስር እስከ ሕይወት መስዋዕትነት ተከፍሏል:: ስለዚህ የምርጫ ወቅት ደግሞ ይህ ውጥረት የሚነግሥበት በመሆኑ በተለይ ምኅዳሩ ለፓርቲያችን ጥሩ አይደለም::

ሪፖርተር፡- የፓርቲው አመራሮች በንግድ አልሳካ ያላቸውና የማንነት ጥያቄን ለግል ጥቅም ማግኛ እየተጠቀሙበት ያሉ ስብስቦች ናቸው ትባላላችሁ:: ይህንን አስተያየት ፓርቲያችሁና እርስዎ በግለሰብ ደረጃ እንዴት ይመለከቱታል?

አቶ አሚር፡- ከላይ ለመጥቀስ እንደሞከርኩት ጥላሸት ለመቀባት የተሰጠ ስያሜ እንደሆነ ግልጽ ነው:: እኔ ለምሳሌ ነጋዴ አልነበርኩም:: በአንድ የግል ኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ የምሠራ ባለሙያ ነበርኩኝ እዚህ ከመግባቴ በፊት:: ስለዚህ አባባሉ የከተማ ስብስቦች ናቸው በማለት ለማጥላላት የሚጠቀሙበት የከሰረ የፖለቲካ መፈረጃ መሣሪያ ነው::

ሪፖርተር፡- ፓርቲው ምርጫ አካሄዶ ያውቃል? ጠቅላላ ጉባዔስ ጠርቶ ያውቃል?

አቶ አሚር፡- የፓርቲያችን መተዳደሪያ ደንብ በየዓመቱ የጠቅላላ ጉባዔ እንዲካሄድ ያዛል:: በዚህም መሠረት በተለያዩ ጊዜያት የውስጥ ጥንካሬ ለማምጣትና ትግሉን ለማስቀጠል ጠቅላላ ጉባዔ በመጥራት እንዳስፈላጊነቱ ምርጫዎችን አድርጓል:: ለዚህም ጥሩ ማሳያ እኔ ወደዚህ ኮሚቴ እንድቀላቀል የተደረገው ፓርቲው ባደረገው የጠቅላላ ጉባዔ ላይ አዲስ ኮሚቴ በተመረጠ ጊዜ ነው::

ሪፖርተር፡- ፓርቲያችሁ ኦዲት ተደርጎ ያውቃል?አቶ አሚር፡- በምርጫ ቦርድ ሕግ መሠረት አንድ

ፓርቲ ሠርተፊኬት ይዞ ሊቀጥል እንዲያስችል ከሚያደርጉ መስፈርቶች አንዱ፣ ፓርቲው በተወሰነ ጊዜ ዕውቅና ባለው የኦዲት ተቋም ኦዲት በማስደረግ የኦዲት መረጃ ለምርጫ ቦርድ ማቅረብ ነው:: ስለሆነም የፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ በየዓመቱ መጨረሻ ፓርቲው ኦዲት መደረግ እንዳለበት ይደነግጋል:: የ2004 ዓ.ም. እና ከዚያ በፊት የነበሩትን የሒሳብ ሰነዶች አዲሱ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በጠራ መዝገብ ሒሳብ እንዲይዝ ለማስቻል፣ በኮሚቴው ስምምነትና ውሳኔ መሠረት ዕውቅና ያላቸውን ኦዲተሮች በመምረጥ የፓርቲያችንን ሒሳብ እንዲመረምሩልን ኢሊያና ጓደኞቹ ከተባለ የኦዲት ተቋም ጋር ስምምነት ተፈራርመን እየሠራን እንገኛለን:: በዚህም መሠረት ከ2004 ዓ.ም. በፊት የነበረውና የ2004 ዓ.ም. የሒሳብ ምርመራ ጉድለት ሳያሳይ ለምርጫ ቦርድ የኦዲት ሪፖርቱ እንዲተላለፍ ተደርጓል::

ሪፖርተር፡- ፓርቲያችሁ የሥልጣን ጥያቄ አለው?አቶ አሚር፡- በአገራችን ብዙ ጊዜ የተለያዩ የፖለቲካ

ፓርቲዎች የሥልጣን ጥያቄ ያነገበ ዓላማ ስላላቸው ሽኩቻው የሚጀምረው ለሥልጣን መያዣ በሚያገለግለው የምርጫ ወቅት ነው:: ነገር ግን ፓርቲያችን የሥልጣን ጥያቄ ሳይሆን እያነሳ ያለው ሕገ መንግሥታዊ መብቴ ይከበርልኝ የሚለውን ለማሳካት ነው የሚታገለው:: ስለዚህ የምርጫ ወቅትን መጠበቅ ባለማስፈለጉና የሥልጣን ጥያቄ ባለመሆኑ ምክንያት ከሕዝባችን ጋር ሰፊ ግንኙነትና የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ሠራተናል:: ሥልጣን በማይገኝበት ከምርጫ ጊዜ ውጪ ከአንድ ዓመት በፊት የፓርቲያችን ጥያቄ መልስ እንዲያገኝ የሚመለከታቸውን

የመንግሥት አካላትን በደብዳቤና በአካል ስንጠይቅ ነበረ:: ሪፖርተር፡- ወሕዴፓ መግለጫ ከማውጣት፣ ስብሰባ ጠርቶ

መዋጮ ከመሰብሰብና ደብዳቤ ከመጻፍ ውጪ በተጨባጭ ያደረገው እንቅስቃሴ የለም የሚል አስተያየት አለ:: ለዚህም በምክንያትነት የሚቀርበው ለ50 ቀናት የታሰሩ አመራሮችን ለማስፈታት ጥረት አላደረገም የሚል ነው::

አቶ አሚር፡- ይህንን አስተያየት የሰጠው አካል ሕዝብን መሰብሰብና ደብዳቤ መጻፍ ምን ዓይነት ፋይዳ እንዳላቸው በቅጡ ሊረዳ ይገባል:: እኛ ሕዝባችንን መዋጮ ለመሰብሰብ ጠርተነው አናውቅም:: ሕዝባዊ ስብሰባ በምናደርግበት ወቅት ሕዝቡ ፓርቲው ምን እንደሠራ ወደፊት ምን ለመሥራት እንዳቀደ ይጠይቃል:: ለሕዝቡ አስፈላጊውን መረጃ በተገቢው ወቅት መስጠት በሚያስፈልግ ጊዜ ነው ሕዝባዊ ስብሰባ የምንጠራው እንጂ የገንዘብ ፍላጎትን ለማርካት አይደለም:: ደብዳቤ መጻፍን በተመለከተ እንደ ፓርቲ ሕጋዊ ተቋም ብንሆንም፣ በሕግ የተገደበ መብትና ግዴታ አለብንን:: ስለዚህ በዋነኝነት እንደ ፓርቲ የአገሪቱ ሕግ በሚፈቅደውና በሚያራምደው ልክ መብታችን ሲጣስም ሆነ የሚጠበቅብንን ለመወጣት ከሚመለከታቸው ጋር የደብዳቤ ልውውጥ በማድረግ ነው መብትን ማስጠበቅም ሆነ ግዴታን ለመወጣት የሚቻለው:: ከዚህ አኳያ በፓርቲያችንም ሆነ በአመራር አካላቱ ላይ የሕግ ጥሰት በሚታይበት ጊዜ በደብዳቤ በማሳወቅና በአካል በመገኘት ችግራችንን እንዲፈቱልን ከመጠየቅ ውጪ ምንም ማድረግ አንችልም:: ለዚህ ነው በሕግ ከለላ ሕገወጥ ተግባር ሲፈጸምብን ከማሳወቅና ከማስረዳት ውጪ ምንም ማድረግ ያልቻልነው::

ሪፖርተር፡- የማንነት ጥያቄያችሁ ምላሽ ካላገኘ ትግላችሁ እስከምን ድረስ ነው?

አቶ አሚር፡- ጥያቄያችን ሕገ መንግሥቱን መሠረት ያደረገ በመሆኑ ሕገ መንግሥቱ እስካልተሻረ ድረስ መልስ እናገኝለን ብለን ነው የምናምነው:: ነገር ግን የሚመለከታቸው የመንግሥት ባለሥልጣናት ጥያቄያችንን በሚገባ ካልተረዱት እስከ መጨረሻው ድረስ በሰላማዊ መንገድ በማስረዳት ሕዝቡ ምላሽ የሚያገኝበትን ዘዴ ነው የምንከተለው::

ሪፖርተር፡- ጥያቄያችሁ ምላሽ ቢያገኝ የፓርቲው ቀጣይ ጥያቄ ወይም አቅጣጫ ምን ይሆናል?

አቶ አሚር፡- የፓርቲያችን አንዱና ዋነኛው ጥያቄ እንደ ሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች የሕገ መንግሥቱ ትሩፋቶች ይድረሰን ነው:: ይህ የማንነት ጥያቄ ምላሽ ካገኘ በሕዝቡ ውሳኔ መሠረት ወደ ልማት ድርጀትነት ተለውጦ እንዲቀጥል፣ የሕዝብ ድጋፍ ካገኘ ይቀጥላል አለበለዚያ ግን ሌላ አጀንዳ ስለሌለው ሠርተፊኬቱን ለመመለስ ይገደዳል::

ሁለት የሥጋ ዘመዶቻቸው ቀለብ ለምን ታቀብላላችሁ ተብለው ታስረዋል:: በአጠቃላይ በአሁኑ ጊዜ የታሳሪዎችን ቁጥር ወደ አሥር አድርሰዋል::

ሪፖርተር፡- የታሰሩት አመራሮች አሁን በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ? የት ነው የታሰሩት?

አቶ አሚር፡- የፓርቲያችን ከፍተኛ አመራሮች ለአራት ወራት በመሀል አምባ ወረዳ እስር ቤት ከታሰሩ በኋላ፣ ቀለብና ሕክምና ወደሚገኝበት ወልቂጤ እስር ቤት ይሂዱ ተብሎ ያለምንም የጊዜ ቀጠሮ እስካሁን ወልቂጤ እስር ቤት ይገኛሉ::

ሪፖርተር፡- የፍርድ ሒደታቸው ምን ይመስላል?አቶ አሚር፡- ሕገ መንግሥትና ሕግ ባለበት አገር

የጉራጌ ዞን አመራሮች በፍርድ ሒደቱ ላይ ጣልቃ በመግባት ዜጎች ፍትሕ እንዳያገኙ በመደረጉ፣ የፍርድ ሒደቱ ይህንን ይመስላል ለማለት ይከብዳል::

ሪፖርተር፡- በተለያዩ ጊዜያት በተፈጠሩ ግጭቶች ግለሰቦች ተገድለዋል የሚሉ መግለጫዎች አውጥታችኋል:: ለምንና በማን ተገደሉ?

አቶ አሚር፡- በተደጋጋሚ በፓርቲያችን ላይ የሚደርሱ የሕግ ጥሰቶችን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫዎች ሰጥተናል:: ከሰጠናቸው ጋዜጣዊ መግለጫዎች ውስጥ መስከረም 11 ቀን 2005 ዓ.ም የዞኑና የወረዳው አመራሮች በወረዳው ማዕከል ለአራት ቀናት የፈጀ ስብሰባ ካደረጉ በኋላ፣ በስም ተለይተው የተዘረዘሩ የብሔረሰቡ ተወላጆች የሆኑና የፓርቲው ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ፀሐፊና የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት የሆኑ ሁለት ሰዎች ሰው በተሰበሰበበት በወረዳው አመራሮችና ታጣቂ ሚሊሻዎች ተገድለዋል:: ኅዳር 30 ቀን 2005 ዓ.ም የዞኑና የወረዳው ፖሊስና ታጣቂ ኃይሎች አስለቃሽ ጭስና ሔልሜት ያጠለቁ አድማ በታኝ ፖሊሶች በመያዝ በተመሳሳይ ሁኔታ ወደ ኅብረተሰቡ በመግባት ለማሸማቀቅ አንድ ሰው ገድለው ሰባት ሰዎች ከባድ የአካል ጉዳት እንዲደርስባቸው አድርገዋል:: የሚያሳዝነው የእነዚህ ሦስት ወንድሞቻችን አስከሬን ለምርመራ እንዳይመጣ የዞኑና የወረዳው አካላት ከልክለው በተገደሉ በሦስትና በአራት ቀናቸው በክልሉ ልዩ ኃይል አማካይነት ለምርመራ እንዲመጡ መደረጉ፣ የዞኑና የወረዳው አመራር አካላት የወለኔን ሕዝብ እንደዜጋ እንዳልቆጠሩት የሚያሳይ ነው::

ሪፖርተር፡- ግለሰቦችን ገድለዋል የተባሉ ሰዎችን አስመልክቶ ፓርቲው ምን ዕርምጃ ወሰደ?

አቶ አሚር፡- ፓርቲያችን የዞኑና የወረዳው አመራሮች አስከሬኑ እንዳይመጣ ማድረጋቸው ተገቢ እንዳልሆነና

ማስታ

ወቂያ

Page 20: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 20 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Page 21: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 21 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያማስታወቂያማስታወቂያ

ታኅሳስ 24 ቀን 2005 ዓ.ም. በመቀሌ ከተማ የግል ጋዜጦችና መጽሔቶች ሻጮችና አዟሪዎች ሥራቸውን ሕገወጥ መሆኑ ተነግሯቸው እንዳይሠሩ መከልከላቸውን አንዳንድ የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎችና በአካባቢው የሚገኙ የሪፖርተር ምንጮችን በመጥቀስ ሕዝቡ የሚፈልገውን ጋዜጣ ማግኘት እንዳልቸለም ዘግባችኋል:: በተጨማሪም የቀዳማይ ወያነ ወረዳ ንግድና ኢንዱስትሪ አስተዳደር ሥራቸው ሕገወጥ መሆኑን በመግለጽ ከታኅሳስ 5 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ በአካባቢው እንዲህ ዓይነት ሥራ እንዳይሠሩ እንደታገዱም ገልጻችኋል::

ነገር ግን ከቀዳማይ ወያነ ንግድና ኢንዱስትሪ አስተዳደር የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ጋዜጣ አዟሪዎች እያዞሩ እንዳይሸጡ የከለከላቸው የመንግሥት አካል የለም:: ከታኅሳስ 5 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ በተለይ ‹‹ሮማናት›› በተባለ አካባቢ ጋዜጣና መጽሔት ደርድረው የሚሸጡ አዟሪዎች በእግረኞች መንገድ መተላለፊያ ላይ ጫና የሚፈጥሩ መሆናቸው በተደረገው የውይይት መድረክ መግባባት ላይ ተደርሷል:: በተባለው ቦታ ደርድረውም ሆነ እያዞሩ የሚሸጡ ከአምስት በላይ ወጣቶች የሕትመት ውጤቶቻቸው በፖሊስ እንደተያዘባቸው አስመስላችሁ ያቀረባችሁትን ዘገባ፣ ከሃቅ የራቀና የአንድም ወጣት የሚሸጠው የሕትመት ውጤቶች እንዳልተወሰደበትና የፖሊስና የፀጥታ አካል ማንንም አለማሳደዱን እንገልጻለን:: ጉዳዩን በተመለከተ ከክፍለ ከተማው ፖሊስ ጋር የተደረገው ውይይትም ድርጊቱ ትክክል

አለመሆኑን ፖሊስ ቢገልጽም፣ ሪፖርተር ያወጣው ዘገባ ግን የተዛባ ነው:: ምክንያቱም ፖሊስ የሰጠው መረጃ በእግርኞች መተላለፊያ መንገድ ላይ የሕትመት ውጤቶችን መሸጥ ትክክል አለመሆኑን ይገልጻል:: በመሆኑም ፖሊስ የኅብረተሰቡ ደኅንነት ቅድሚያ መጠበቅ እንዳለበትና እየዞሩ መሸጥ ግን እንደሚችሉ መግለጫ ሰጥቶ እያለ ሪፖርተር ያስተላለፈው ዘገባ ግን የዚህ ‹‹ተቃራኒ›› በመሆኑ የኅብረተሰቡን እምነት ያጐድላል::

በአጠቃላይ ታኅሳስ 14 ቀን 2005 ዓ.ም. በሪፖርተር የወጣው ዘገባ ወረዳችንንም ሆነ ክፍለ ከተማችንን የማይገልጽና ሆን ተብሎ አዲስ አበባ ተቀምጦ በስማ በለው የተጻፈ መሆኑን ለማረጋገጥ ችለናል:: ይልቁንም የከተማው ወጣቶች በተለያዩ የሥራ መስክ እንዲሰማሩና የዕድገቱ ተሳታፊዎችና ተጠቃሚዎች እንዲሆኑ ጥረት እየተደረገ ነው:: እንዲያውም ወጣቶች በራሳቸው ፍላጎት የያዙትን የሕትመት ውጤቶች ሽያጭ አጠናክረው የሚቀጥሉበትና የብድር አገልግሎት የሚያገኙበትን ዘዴ በመቀየስ ከእነሱ ጋር መግባባት ላይ ለመድረስ ውይይት እየተደረገ ባለበት ሁኔታ፣ ይህን ዓይነት ጽሑፍ ማተም ትክክል አለመሆኑን ከቀዳማይ ወያነ ንግድና ኢንዱስትሪ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል:: ስለዚህ ታኅሳስ 24 ቀን 2005 ዓ.ም. በዜና አምዳችሁ የመቀሌ ጋዜጣ ሻጮችና አዟሪዎች በተመለከተ የወጣው መልዕክት፣ የክፍለ ከተማውንና የወረዳውን የመልካም አስተዳደር ገጽታ ግንባታ የሚፃረር መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊውን ዕርምት እንዲደረግበት በአክብሮት እንጠይቃለን::

በተጨማሪም ቀደም ብሎ በአዲግራት ማረሚያ ቤት የደረሰው አደጋ በከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ የመሬት መደርመስ መሆኑን ሌሎች የመገናኛ ብዙኅን ቢዘግቡም፣ ጋዜጣችሁ መንስዔው ያልታወቀ አስመስሎ ያወጣውን ዘገባ እንድታስተካክሉ ተጠይቃችሁ የመረጃ ነፃነትና መገናኛ ብዙኅን አዋጅ 590/2000 በመጣስ አለማስተባበላችሁን ልናስተውሳችሁ እንፈልጋለን::(ሰለሞን ገብረ እግዚአብሔር፣ በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የመንግሥት የሕዝብ ግንኙነት ተጠባባቂ ዋና የሥራ ሒደት)

በታኅሳስ ወር 2005 ዓ.ም. ሪፖርተር በርእሰ አንቀጹ ‹‹የመንግሥት ሌቦች ካልተወገዱ የሌቦች መንግሥት ይቋቋማል›› ብሎ የጻፈውን እውነታ በአንክሮ ተመልክቼዋለሁ:: እኔም በዚሁ አጭር አስተያየቴን አቀርባለሁ:: በተለያዩ እርከን ደረጃ የተቀመጡ ከክልል እስከ ፌደራል ያሉ ባለሥልጣኖችና ሠራተኞች (ሁሉም ሳይሆን የተወሰኑት) ሕገወጥ ገንዘብ ለማግኘትና ሥልጣናቸውን ለማስጠበቅ ሲሉ ሕግን ከመጣስና ወንጀልን ከመፈጸም ወደኋላ እንደማይሉ ግልጽ ነው::

መሪዎቻችንም ጉቦ (ሙስና) በልማታችንና በዕድገታችን ላይ ምን ያህል አስከፊና አደገኛ መሆኑን ላለፉት 20 ዓመታት ብዙ ተናግረዋል፤ ብለዋልም:: በተግባር ግን የተወሰደ ዕርምጃ የለም:: አሁንም መሪዎቻችን ሙስናን ለማጥፋት እየፎከሩ ይመስላሉ:: እሳቱ ከተቃጠለ በኋላ ውኃ ቢረጭ ዋጋ የለውም፤ እሳቱ ከመቃጠሉ በፊት መጀመሪያውኑ መቆጣጠር ነው የሚያስፈልገው:: ሙስና እንደ ሸምበቆ የማይነቀል ከመሆኑ በተጨማሪ ወደ መብትነት ተቀይሯል ቢባል ስህተት አይሆንም:: ለሙስና መስፋፋት ደግሞ ሁለት መንስዔዎች አሉ::

የመጀመሪያው መንግሥት ለክልሎች ገደብ የሌለው

ሕገ መንግሥታዊ ሥልጣን መስጠቱ ነው:: ሁለተኛው ከተላላኪው እስከ ባለሥልጣኖች ድረስ ሕዝቡ በከፍተኛ የኑሮ ውድነት ሥር በመውደቁ ሁሉም ሕይወቱን ለማቆየት ሲል ሙስና ውስጥ መዘፈቁ ነው:: በዚህ ምክንያት ሙስና በቀላሉ የሚቀንስ ወይም የሚደርቅ እንዳልሆነ ልብ ማለት ያስፈልጋል::

ሙስና በትምህርት፣ በምክር ወይም በጦርነት አይወገድም:: መንግሥትም በሙስና ላይ አቋሙን በማስተካከል ተገቢ ዕርምጃ እወስዳለሁ ቢልም፣ ሙስና እንደመብት ወይም ባህል አድርገው የሚመለከቱት አንዳንድ ክልሎች ጉዳዩን ወዳልተፈለገ ግጭት እንዲቀየር በማድረግ ይህንኑ አጋጣሚ በመጠቀም የመገንጠል ጥያቄ ያቀርቡበታል:: ስለዚህ የኢትዮጵያ ሕዝብ በጦርነት ተወልዶ በጦርነት ያደገ ነው:: በመበቃቀልና በመገደዳል ያሳለፈ ሕዝብ ነው::

በመሆኑም ዜጐች በሙሉ ላለፉት ጊዜያት የተሠሩትንና የተፈጸሙትን ወንጀሎችና ጥፋቶችን ሁሉ ይቅር በማለት ለአገራቸው መፃኢ ዕድል ለሰላም፣ ለነፃነት፣ ለዕድገትና ለልማት መቆም አለባቸው ሙስናም ሊጠፋ የሚችለው በዚህ ነው እላለሁ:: ከዚህ ውጭ ውኃ ቅዳ ውኃ መልስ ነው::

(ከሐድጐ አምባዬ፣ ሶማሌ ክልል (ጅጅጋ))

ሙስና እንዴት ይቁም?

መተካካቱ ክትትል ያስፈልገዋል

ዘገባው የመልካም አስተዳደር ገጽታ ግንባታን ይፃረራል

የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ፕሬዚዳንት ከሥራ መልቀቃቸውን በማስመልከት አብዛኛዎቹ የግል ጋዜጦች በደስታ ተሞልተው የሰጡት መግለጫ ዓላማው አልገባኝም:: እንደገባኝ መግለጫው የተሰጠው በአንድ የታወቀ ሆቴል በመሆኑ ከባንኩ ወጪ መጠየቁ አይቀሬ ነው:: ግን ፕሬዚዳንቱ ተባረሩም፣ ራሳቸው ጠይቀው ለቀቁም መግለጫውን ቦርዱ ሰጥቶት ቢሆን ኖሮ እውነቱን መረዳት ይቻል ነበር:: ለሁሉም ለእሳቸው መልካሙን ይግጠማቸው:: በባንኩ ውስጥ በነበራቸው ቆይታ ግን ይህን ያህል የሚያኮራ

ሥራ የሠሩ ካለመሆኑም በላይ ባንኩን ከሌሎች የግል ባንኮች በዕድገት ወደኋላ ያስቀሩት ለመሆኑ በየዓመቱ የወጡ የባንኩን ዓመታዊ ሪፖርት በማየት መረዳት ስለሚቻል፣ በማንኛውም መንገድ መሄዳቸው ተገቢ ነው እላለሁ::

የሚገርመው በአገሪቱ የንግድ ባንክ ታሪክ ውስጥ ምንም ዕውቅና የሌላቸውንና በመሠረታዊ ዕውቀታቸው የእርሻ ተማሪ የሆኑትን እንዲሁም በእርሻ ባንክ ረዥም ዘመን የሠሩትን ሰው እንዲተኳቸው ማድረጋቸው፣ የሚያኮራቸው መሆኑን

ገልጸዋል:: ተተኪውም በነበሩበት የእርሻ ባንክ እዚህ ግባ የማይባል ደረጃ የነበራቸው ከመሆኑም በላይ የንብ ባንክ ቆይታቸውም ሁለት ዓመት ብቻ መሆኑ ሲታይ፣ ተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ባንኩን ምን ውስጥ ከተውት እንዲሄዱ ያመለክታል:: ቦርዱስ ምን እያደረገ ነው? ያሰኛል:: ብሔራዊ ባንክስ ይህን መተካካት ዝም ብሎ ሊመለከተው ይገባልን? ለሁሉም ከቦርዱ ወይም ከብሔራዊ ባንክ መተካካቱን በተመለከተ በቂ ክትትል ያስፈልጋል እላለሁ::(ከንብ ባንክ ባለአክሲዮኖች አንዱ)

ማስታ

ወቂያ

Page 22: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 22 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Page 23: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 23 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 24: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 24 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታ

ወቂያ

የአማራ አቀፍ ልማት ማኅበር /አልማ/ አላቂ የጽሕፈት መሣሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በጨረታው የሚወዳደሩ ሁሉ ከዚህ በታች የተመለከቱትን መመሪያዎች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

1. የታደሰ የንግድ ፈቃድ ፎቶ ኮፒ፣2. የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት፣3. ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ዕቃ ናሙና ማቅረብ ያለባቸው፣ ሲሆን ናሙና ያላቀረበ ተጫራች ከጨረታው ይሰረዛል፣

4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን እስከ ጨረታው መዝጊያ እለት፣ በሥራ ሰዓት ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ድረስ በግዥ ክፍል በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ገቢ ማድረግ አለባቸው፣

5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 30/ሰላሳ ብር ብቻ/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በጽ/ቤታችን ቢሮ ቁጥር 305 መውሰድ ይችላሉ፡፡

6. የጨረታ መዝጊያና መክፈቻ ጥር 14/2005 ዓ.ም. 8፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡7. መ/ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የአማራ አቀፍ ልማት ማኅበርየሚገዙ ዕቃዎች ዓይነት፣ ዝርዝር ስፔስፍኬሽንና የገበያ ዋጋ መረጃ ማቅረቢ ቅጽ

ተ.ቁ የዕቃው ዓይነት

ዝርዝር ስፔስፍኬሽን መለኪያ ብዛት

1 School exercise book

Sinar line, 22x16cm, art paper, 50 sheets, colored cover materials water proof with different color, (exercise book without plastic cover)

Dozen 200000

2 Pen Kenya BIC Pen Pieces 100000

3 Pencil Dot Pencil with eraser Pieces 40000

ለማንኛውም ማብራሪያ በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 0115512528 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡

አድራሻ ቦሌ መንገድ ቦሌ ማተሚያ ጎን

የጨረታ ማስታወቂያ

The Ethiopian Railways Corporation wishes to urgently purchase Symantec Anti-Virus for 245 Nodes. Hence, the Corporation invites sealed bids from eligible bidders to quote their best offer as per the technical specification below.Bidders have to submit their documents in two Sealed Envelopes/ One Original and One Copy/ to the address below on or before, January 18,2012 at 2:30 pm. and Bids shall be opened in the presence of bidders or their representatives who choose to attend, on the same date at 3:00 PM, at Ethiopian Railways Corporation Fifth Floor , Conference Room.

The Bidder must accompany copy of its Certificate of Registration from relevant Authority, Renewed Trade license, TIN Registration Certificate and VAT registration documents, and other relevant document pertinent to the bid.Technical SpecificationTechnical Specification for Symantec protection suit Enterprise Edition for server based, live updatable, and manageable console, the antivirus at least include the following features. The antivirus live updateable for one year commencing from the date of installation in ERC premises.End Security- Antirust/Antispyware- Desktop firewall- Generic exploit blocking- Device and application control- Intrusion prevention- Antivirus for any windows- Network Access control self enforcementMessaging security- Antirust/Antispyware- Reputation based spam filtering- Content filtering/compliance- Data loss prevention- Microsoft exchange/other application- Gateway software subscriptionBanking and recovery- Back up to hive desktop and laptop - Restoration for any hard disk - Threat driven backup

N.B The Antivirus should at least for 245 users other additional features is an asset.Ethiopian Railways Corporation reserves the right to accept or reject part or all of the bidding process.Interested & Eligible bidders may obtain further information from the office of:-

Ethiopian Railways CorporationBole sub city kebele 02, at the back of DH GEDA Building

P.o.BOX 27558 Code 1000Fax 011-6-189065

Tel. 011-6189634, 011-66115273Website: www.erc.gov.et

E-mail: [email protected] Ababa, Ethiopia

Invitation to BidFor the Purchase of Anti-virus

ተ ሟ ገ ት

በዮዲት አልአዛር

ሁሌም ወጣትነቴን የሚያስታውሰኝ ከአገራችን ምድር ፊውዳሊዝምን ጠራርጎ በማስወገድ ፍትሕና እኩልነት የሰፈነባት ኢትዮጵያን ለመፍጠር የተደረገው ትግል ነው:: “ፋኖ ተሰማራ ፋኖ ተሰማራ፣ እንደ ሆቺሚኒ እንደ ቺጉቬራ፣ በዱር በገደሉ ትግሉን እንድትመራ፤” የሚለው የዘመኑ መዝሙር ዛሬም ድረስ አዲስ ይመስለኛል:: የኢትዮጵያ ወጣቶች በአንድነት ለሥርዓት ለውጥ የቆሙለት የትግል ዓርማ:: “መሬት ለአራሹ” የሚለውን መፈክር በማቀንቀን አርሶ አደር አባቶቻችንና እናቶቻችን ከፊውዳሎች አስከፊ አገዛዝ እንዲላቀቁ የዘመኑ ወጣቶች ያደረጉት ተጋድሎ ሁሌም በታሪክ ይዘከራል::

የወጣትነት ዘመን ትውስታዬ የሚጀምረው ከአሁኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከያኔው የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ነው:: የመላው ኢትዮጵያ ሕዝብ ልጆች በሰው ልጆች ጫንቃ ላይ ተፈናጦ ለዘመናት አገሪቱን ለድህነትና ለኋላቀርነት የዳረገውን የፊውዳል ሥርዓት የተቃወምነው እኩልነትና ፍትሕ የተነፈገውን ሕዝባችንን ነፃ ለማውጣት ነበር:: ዩኒቨርሲቲያችን ለአገራችን ሰፊ ሕዝብ የሚቆረቆሩና ከልባቸው የሚታገሉ እነዚያን ወጣቶች በሚያፈራበት በዚያ ዘመን በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በዘርና በአመለካከት ልዩነቶች ቢኖሩም ወሳኙ ግን የእኩልነትና የፍትሕ ጥያቄ ነበር:: በኢትዮጵያዊነት አንድነት ሥር::

እነዚያ የወጣትነታችን ዓመታት በበርካታ ውጣ ውረዶችና ፈተናዎች ውስጥ አልፈው ዛሬ ቋንቋ፣ ማንነትና አመለካከት በተነፃፃሪ ሁኔታ አክብሮት አግኝተዋል:: ትናንት በማንነታቸው እንዲያፍሩ የተደረጉ ብሔር ብሔረሰቦቻችን ዛሬ በተነፃፃሪ ሁኔታ አንገታቸውን ቀና እያደረጉ ነው:: እኩልነትና ፍትሕ የተረጋገጠበት ሥርዓት የመገንባቱ ሒደት አሁንም በችግር ውስጥ ቢሆንም አንድ የሚያደርጉን ነገሮች እየበዙ ናቸው:: የኢትዮጵያ ሰፊ ሕዝብ በአብዛኛው ፍላጎቱና ችግሮቹ ተመሳሳይ በመሆናቸው ከጥቂት ቅንጡዎች በስተቀር የሚለያዩን በጣም ኢምንት ነገሮች ናቸው:: በተለይ ደግሞ በአራቱም የአገሪቱ አቅጣጫዎች ብንጓዝ የአርሶ አደሩ ሕዝብ ተመሳሳይነት ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምዕራብ እስከ ምሥራቅ እንከን አይወጣለትም:: ይህንን ህብር ጠብቆ ለማቆየት ግን የጠንካራ ኢትዮጵያዊነት መሠረት ግንባታ የግድ ነው::

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በየዩኒቨርሲቲዎቻችን የሚሰሙት የብሔር ግጭቶች አሁን እየቀዘቀዘ ነው

ጠባብነት የሚፈታተነውን ኢትዮጵያዊነት ማን ይታደገው?

ሲባል ሰሞኑን እዚህ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ካምፓስ ውስጥ መሰንበቻውን የተሰማው ያሳዝናል ብቻ ሳይሆን ያሳፍራል:: በአንድ ወቅት በደቡብ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ የብሔር ብሔረሰቦች በዓል ሲከበር የተመለከትናት ኢትዮጵያ ዓይነት አመለካከት እንዲኖር ለምንመኝ የእኔ ዓይነቷ ዜጋ የሰሞኑ የአራት ኪሎ ወሬ ያሳፍራል:: በመመገቢያ ካፌ፣ በላይብረሪና በየመፀዳጃ ቤቱ ውስጥ የአንድን ብሔር ማንነት በማንቋሸሽ አፀያፊ ጽሑፎችን መጻፍ ጤነኛ አዕምሮ የሚቀበለው አይደለም:: ወላጆች፣ መምህራንና የሚመለከታቸው የዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ አባላት ቁጭ ብለው ካልተነጋገሩበትና የመፍትሔ አቅጣጫ ካላስቀመጡ ድርጊቱ አደገኛ ነው::

ወደድንም ጠላንም ማንም ሰው ለሕግ የመገዛት ግዴታ አለበት:: የሕግ የበላይነት አለ የሚባለው ደግሞ ዜጎች በሕግ ፊት እኩል ሲሆኑና እኩል ተጠያቂነት ሲኖርባቸው ነው:: የሕጎች ሁሉ የበላይ የሆነው ሕግ የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን መብት በማያወላዳ መንገድ አስቀምጦታል:: የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 39 የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች፣ ሕዝቦች መብት በሚለው ሥር አራት ንዑስ አንቀጾች የሚዘረዝሩት የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች የተጎናፀፉትን መብት ነው:: ሕገ መንግሥቱ የሕጎች ሁሉ የበላይ በመሆኑ በአገሪቱ ውስጥ የሚወጡ ሕጎች ሁሉ ሕገ መንግሥቱን ታሳቢ አድርገው እንደሆነ ይታሰባል:: ምንም እንኳ አንዳንድ አወዛጋቢ ሕጎች በዚህ መሠረታዊ ጉዳይ ላይ ያለንን እምነት ቢሸረሽሩትም፣ የሕግ የበላይነት ግን መከበር አለበት:: የሕግ የበላይነት ባለበት አገር ውስጥ ደግሞ ማንም ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ስብስብ ከሕግ ውጪ መሆን አይችልም::

በሌላ በኩል ኢትዮጵያዊነት የማንነታችን መገለጫ ነው ብለው የሚያምኑ ዜጎች የግለሰብም ሆነ የቡድን መብት በማንም እንዲጣስ ይሁንታቸውን አይሰጡም:: ይህ ዓይነቱ የጋለ ፍላጎት የሚመነጨው ኢትዮጵያዊነት የብሔር ብሔረሰቦቻችን ማሰሪያ ውል ወይም መሠረት በመሆኑ ነው:: ፍትሕና እኩልነት ሊሰፍንባት ይገባል ብለን በምንጮህላት አገራችን ውስጥ ማንነታችን እምነትን

የሚጋፉ ተግባሮች እንዲፈጸሙ ዕድሉን ማመቻቸት አይኖርብንም:: እኛ ኢትዮጵያውያን በማያስማሙን እየተቻቻልን፣ በሚያስማሙን ደግሞ እየተደጋገፍን እንዳናድግ የሚከለክለን አንዳችም ነገር የለም ብለን ማሰብ አለብን:: አገራችን መከራ በገጠማት ጊዜ የሚታደጓት ልጆቿ እያሉላት በአላዋቂዎች ወይም በሌሎች ኃይሎች በሚገፉ ወገኖች ችግሮች ሲመጡ በፅናት መታገል አለብን:: ኢትዮጵያዊነት ፈተና እንዳይገጥመው እንቅልፍ አጥተን ማደር ይኖርብናል::

አንዳንዶች የኢትዮጵያዊነት ጉዳይ ሲነሳ ሊያንገሸግሻቸው ይችላል:: የብሔር ብሔረሰቦች ጉዳይ ሲነሳም ያማቸዋል:: ችግር አፍጦ ሲመጣ ደግሞ ዓይናቸውን የሚያቁለጨልጩ ወይም የተሳሳተ ዕርምጃ ለመውሰድ የሚቸኩሉ አሉ:: ይህ እንዳይሆን ግን አገራዊ መግባባት የሚፈጥር ውይይት ያስፈልጋል:: “ተከድኖ ይብሰል” እየተባለ ቃጠሎ ከማስከተል ችግሮችን ገለጥለጥ በማድረግ አገራዊ ውይይት ማመቻቸት የግድ ይላል:: በዚህ ጉዳይ ላይ ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ፣ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች፣ ምሁራንና ሲቪል ማኅበረሰቡ ተቀምጠው መምከር የግድ ይላቸዋል:: “አለባብሰው ቢያርሱ ባረም ይመለሱ” እንደሚባለው ምሳሌ ሳይሆን የችግሩን መጠንና ሊያስከትል የሚችለውን ተፅዕኖ አብጠርጥሮ ማየት ያስፈልጋል::

ብዙውን ጊዜ እንደምንሰማው በተለይ በዩኒቨርሲቲዎቻችን የሚነሱት የብሔር ግጭቶች መነሻዎቻቸው ስድቦችና ዘለፋዎች ናቸው:: በእነዚህ በግለሰቦች በሚቀሰቀሱ ግጭቶች ምክንያት በብሔር እየተቧደኑ መተናነቅና ንብረት ማውደም ከከፋም ሕይወት ማለፍ የሚከተለው ኢትዮጵያዊ የሚባለው ማንነነት እየተረሳ በመሄዱ ይመስላል:: የችግሩ ምክንያት የሆነውን ግለሰብ ወይም ቡድን ነጥሎ በማውጣት በሕግ ማስቀጣት ወይም አስተዳደራዊ ዕርምጃ ማስወሰድ ሲቻል “ከኑግ የተገኘህ ሰሊጥ አብረህ ተወቀጥ” እንደሚባለው የማይመለከታቸው ሰለባ ሲሆኑ ብዙ ጊዜ ተስተዋሏል:: “አይጥ በበላ ዳዋ ተመታ” እንደሚባለው አስከፊ ተግባር

Page 25: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 25 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታ

ወቂያ

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያሕብረት ባንክ አ.ማ. በቦሌ መድሐኔዓለም ቅርንጫፍ በኩል ለሰጠው ብድር በዋስትናነት የያዛቸውንና ንብረትነታቸው የተበዳሪው የየገነት ኃላ.የተ. የግል ማኅበር አ.ም. የሆኑ አክሲዮኖችን በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ከዚህ በታች በተመለከተው ሁኔታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ተቁ የተበዳሪና የአስያ ስም

አክስዮኖቹ የሚገኙበት አ.ማ

የሰርተፊኬት ቁጥር

የአክሲዮን ብዛት

የአንድ አክሲዮን ዋጋ(ብር)

የሐራጅ መነሻ ዋጋ(ብር)

ሓራጁ የሚከሄጂበት ቀንና ሰዓት

1 የገነት ኃ.የተ.የግ.ማ. ወጋገን ባንክ አ.ማ 2637 1288 1000 1,545,600.00 ጥር 27 ቀን 2005ዓ.ምከጠዋቱ 3፡30 -5፡00 ሰዓት

2 የገነት ኃ.የተ.የግ.ማ. ወጋገን ባንክ አ.ማ 3368 215 1000 258,000.00 ጥር 27 ቀን 2005ዓ.ምከጠዋቱ5፡30-6፡00

3 የገነት ኃ.የተ.የግ.ማ. ወጋገን ባንክ አ.ማ 2763 634 1000 760,800.00 ጥር 27 ቀን 2005ዓ.ምከሰዓት በኃላ 8፡00-8፡30

4 የገነት ኃ.የተ.የግ.ማ. ወጋገን ባንክ አ.ማ 0054 500 1000 600,000.00 ጥር 27 ቀን 2005ዓ.ምከሰዓት በኃላ9፡00-9፡30

የሐራጅ ደንቦች፣1. ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡ አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን

ቀሪ ገንዘብ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሠረዛል፡፡ በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል፡፡

2. በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪዎችና አስያዦች ብቻ ናቸው::3. የሐራጅ ሽያጩ የሚካሄደው በዋናው መስሪያ ቤት የቦርድ መሰብሰቢያ አዳራሽ ነው፡፡ 4. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሰዓት ሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም፡፡5. ለሓራጅ የቀረበውን አክሲዮን በተመለከተ መረጃ የሚፈልጉ ከአበዳሪው ቅርንጫፍ ወይም ከሕግ አገልግሎት ጠይቀው መረዳት ይችላሉ፡፡6. ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዢው/አሸናፊው ይከፍላል፡፡7. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-465-52-22 የውስጥ መሥመር 220 ወይም 011-466-65-93 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ተ ሟ ገ ት

በፈጸሙት ኃጥያን ሳቢያ ንፁኃን ተቀላቅለው ሲጨፈለቁ ይታያል:: በዩኒቨርሲቲዎች አካባቢ የሚታየው ብሔር ተኮር አስተሳሰብ ብቻውን የትም አያደርስም:: በእርግጥ ማንም ዜጋ በማንነቱ የመኩራት፣ ለማንነቱ ቅርብ ከሆነ ጋር የመቀራረብና የፈለገውን የማድረግ ሕገ መንግሥታዊ መብቱ የተጠበቀለት ነው:: ይሁንና በዚህ ዘመን ኢትዮጵያዊነት የሚባለውን የታላቅነት መገለጫ ደግሞ ገሸሽ በማድረግ የብሔር ብቻ ተቧድኖ መፍጠር አደጋ አለው::

አንድ ተንኮለኛ ወይም ከጀርባው በፀረ ኢትዮጵያዊነት ኃይሎች የሚገፋ ኃይል አሳዛኝ ተግባር በፈጠረ ቁጥር የድርጊቱን ፈጻሚ ለመለየት ከመጣር ይልቅ፣ የትኛው ብሔር ወይም ብሔረሰብ ነው ይህንን የፈጸመው በማለት ግጭት መቀስቀስ የኢትዮጵያዊነትን ጠንካራ መሠረት ለመናድ መሞከር ነው:: የዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ሌላው ቢቀር በተጻፈ ሕገ መንግሥት የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መብት መረጋገጡን አውጃለች:: ሌላው ቢቀር ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ እንኳ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች በተለያዩ አጋጣሚዎች እየገናኙ የወደፊቷን ኢትዮጵያ ምስል እያሳዩን ነው:: ይህ ተስፋ ባለበት በዚህ ወቅት በጠባብነት ዛር የተለከፉ ካሉ እነሱን ማሳከም ወይም ወደ ጠበል መውሰድ ይኖርብናል:: ኢትዮጵያዊነት የሚለው ተለቅ ያለ ምስል ብዥ የሚልባቸው ካሉ ከጠባብነት ጋር ቢታገሉ ምስሉ ወለል ብሎ ይታያቸዋል:: ትናንት እንገንጠል ሲሉ የነበሩ ዛሬ ምን እያሉ እንደሆነ ዕድሜ ለጊዜ እየሰማን ነው:: በግሎባላይዜሽን ዘመን ዓለም ወደ አንድ መንደርነት ተቀይራ ሁሉንም ነገር አልጋ በአልጋ በሆነበት በዚህ ጊዜ አንዲት ጠባብ ክፍል ውስጥ ተኮራምቼ ካልኖርኩ ማለት የጤና አይደለም::

አገራዊ ምክክሩና ውይይቱ ፋይዳ እንዲኖረው ደግሞ በመልካም አስተዳደር የታጀበች፣ ሰብዓዊ መብት የሚከበርባት፣ ዲሞክራሲያዊ መብቶች ዕውቅና የሚያገኙባት፣ ፍትሕና እኩልነት የሚረጋገጥባት አገር ለመፍጠር የሚያስችሉ መሠረቶች እንዲታዩ ማድረግ ያስፈልጋል:: ኢትዮጵያዊነት የኩራት ምንጭ የሚሆነው ድህነት ሲወገድ፣ አምባገነንነት ቦታ ሲያጣ፣ ሙስና በተግባር ሲጠፋ፣ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ሲገነባና ዜጎች በኩራት አንገታቸውን ቀና ሲያደርጉ መሆኑን ማሳየት የግድ ይላል:: መልካም አስተዳደር ባልሰፈነበትና ድህነት ሰቆቃ በሆነበት አገር ውስጥ ግጭትን የሚጋብዙና ሆድ

የሚያስብሱ ነገሮች ስለሚበዙ ይህንን በቅጡ ማጤን አዋቂነት ነው::

እንደሚታወቀው ጥላቻና ክፋት የተፀናወቱት የአገራችን ፖለቲካ እንዲህ ዓይነቶቹን ችግሮች ከማባባስ ወይም የራስን ዓላማ በማራመድ መጠቀሚያ ከማድረግ ውጪ ፋይዳ እንደሌለው በተደጋጋሚ አይተናል:: በዩኒቨርሲቲዎች አካባቢ ብሔር ተኮር ግጭቶች በምርጫ አካባቢ ቢከሰቱ ምን ዓይነት ገጽታ ይዘው እንደሚሰራጩ ብዙዎቻችን አይጠፋንም:: በገዥውም ሆነ በተቃውሞው ጎራ የተሠለፉ ችግር ያለባቸው ሰዎች ብሔር ተኮር ግጭቶችን ለአላስፈላጊ ዓላማ እንዳያውሉዋቸው መጠንቀቅ ይበጃል:: በጥላቻና በንቀት ላይ የተመሠረተው የፖለቲካ ግንኙነት ለድርድር አልመች ባለበት በዚህ ዘመን የብሔር ግጭቶችን እየጎተቱ ማምጣት ለአገራችን አይበጃትም:: ባወጣው ያውጣው እየተባለ የሚደናበረው የአገራችን ፖለቲከኞች ውሎ አስተማማኝ ባለመሆኑ ለእንዲህ ዓይነት አሳሳቢ ጉዳይ መፍትሔው ያለው ሕዝቡ ውስጥ ብቻ ነው:: ለዘመናት በመከባበርና በመቻቻል የኖረው ሕዝባችን በእኩልነት የሚኖርባትና ለወደፊቱ ትውልድ የሚያስረክባት ኢትዮጵያችን ከጠባብነት አረንቋ ውስጥ እንድትወጣ ከፍተኛ ጥረት ማድረግ አለበት:: ይህ ታላቅ ሕዝብ በመከባበርና በመቻቻል እንዴት አብሮ መኖር እንደሚቻል ለወጣቱ ትውልድ ማስተማር አለበት::

ወጣቶቻችንም በስሜት በመነዳት ወይም የሌሎች መሣርያ በመሆን አላስፈላጊ ድርጊት ውስጥ ከመግባት መቆጠብ አለባቸው:: ማንነትን ከሚፈታተን ስድብ፣ ዘለፋና አጓጉል ድርጊት በመቆጠብ ወገኖቻቸውን ሊያከብሩ ይገባል:: ኢትዮጵያዊነት ስንል ብሔር ብሔረሰቦቻችን የሚወክል ትልቅ ማንነት መሆኑን መረዳት አለባቸው:: ይህ ኢትዮጵያዊነት ደግሞ የማንም ሳይሆን ከ85 ሚሊዮን በላይ የሆነው ሕዝብ አንጡራ ሀብት ነው:: ብሔር ብሔረሰቦቻችን በተለያዩ አጋጣሚዎች አንድ ላይ ደምቀው ሲታዩ የኢትዮጵያዊነትን ተምሳሌት እያሳዩ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል:: ትግራይ፣ አማራ፣ ደቡብ፣ ኦሮሞ፣ አፋር፣ ጋምቤላ፣ ሶማሌ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ወላይታ፣ ጉራጌ፣ ሲዳማ፣ ወዘተ እያልን ከ80 በላይ ብሔር ብሔረሰቦቻችንን የምትወክለውን ታላቁዋን ኢትዮጵያ በምናብ በመሳል ከጠባብነት አስተሳሰብ መላቀቅ የብልህነት መገለጫ ነው:: ጠባብነት ግን የኋላቀርነት ማሳያ ነው::

በየዩኒቨርሲቲዎቻችን ውስጥ የሚማሩ ወጣቶች ነገ የአገር ተረካቢዎች ናቸው:: አገሪቱን ከሚመሩ ጀምሮ በተለያዩ የዕውቀት ዘርፎች አገርን የሚያሳድጉ የነገው ትውልድ አባላት ብሔር ተኮር ግጭት ውስጥ እንዲዘፈቁ በማድረግ ኢትዮጵያዊነትን ማኮሰስ ኃጢያት

ነው:: የጠቦቹ ምክንያቶች ስድቦች እንደሆኑ በተደጋጋሚ ሰምተናል:: እነዚህ ስድቦች በማን ነው የሚፈበረኩት? ለምን ዓላማ? ውጤታቸውስ ማንን ይጠቅማል? እያልን መጠየቅ ብንጀምር መልሱ ግልጽ ነው:: በቅርቡ ታዋቂው ጸሐፊ በዕውቀቱ ሥዩም በፌስቡክ ላይ፣ “ብዙ የተማሩ የተመራመሩ ሰዎችን አንድ ተንኳሽ እንዴት ያተራምሳቸዋል?” ካለ በኋላ፣ “ነገሩ በዚህ ከቀጠለ እኮ ወደፊት የውጭ ጠላት አገራችንን ለማጥቃት ጦር ማዝመት፣ ሚሳይል መተኮስ አያስፈልገውም፤ በካምፓስ ሽንት ቤት በር ላይ የሚያስቆጣ ስድብ የሚጽፍ ዱርዬ ማስረግ ብቻ ይበቃዋል፤” ብሏል:: የኢትዮጵያዊነት ጠላት ሰብዓዊ ፍጡራንን እንደ ሮኬት ወይም ፈንጂ እየተጠቀመ እርስ በርስ ያባላቸዋል ማለቱ መሰለኝ::

ለእንዲህ ዓይነቱ የጠላት ደባ የሚጋለጡት ደግሞ አርቆ ማየት የተሳናቸው ወይም ካሉበት ጠባብ ጓዳ ውስጥ መውጣት የማይፈልጉ ብቻ ናቸው:: ስለዚህ ኢትዮጵያዊነት ከየአቅጣጫው ጥቃት ሲሰነዘርበት ሊያስቆጣን ይገባል:: የማንነት ቀውስ ያለባቸው በመርዛማ ተግባራት ተለክፈው ኢትዮጵያዊ ማንነትን ሲገዳደሩ ልንታገላቸው የግድ ነው:: ኢትዮጵያዊነት ለድርድር የማይቀርብ በዓለም አቀፍ ደረጃ ታላቅ ክብር ያለው ማንነት ነው:: ለጥቁር ሕዝቦች አርነት ዓይን የገለጸ ኃይል ስያሜ ነው:: የአውሮፓን ኃያል ወራሪ ያንበረከከ ግዙፍ መጠሪያ ነው:: ይህንን ታላቅነት በጠባብነት ምሽግ ውስጥ ሊቀረቅሩ የሚሞክሩ ካሉ አይሳካላችሁም ሊባሉ ይገባል:: ይህንን ማድረግ የሚቻለው ደግሞ ሁላችንም ለኢትዮጵያ ታላቅ ማንነት ዘብ ስንቆም ብቻ ነው:: ጠባብነት የሚፈታተነውን ኢትዮጵያዊነት መታደግ የሚቻለው ከዋሻው መጨረሻ ያለውን ብርሃን ለማየት ፍላጎት ሲኖር ነው:: በተለይ ወጣቱ ትውልድ በግሎባላይዜሽን ዘመን ዓለምን በሰከንዶች ከዳር እስከ ዳር እያደረሰ በፌስቡክ፣ በትዊተርና በተለያዩ ድረ ገጾች ብዙ ርቀት መጓዝ ሲችል በጠባብነት ጉድጓድ ውስጥ ሊሰነቀር አይገባውም::

ይህ ዘመን በሳይንስና ቴክኖሎጂ አማካይነት እጅግ የረቀቀ ደረጃ ላይ ደርሷል:: የዓለም ሕዝብ በቀለም፣ በሃይማኖት፣ በፆታ፣ በዘር፣ በአመለካከት፣ ወዘተ ሳይለይ በርካታ ጠቃሚ ተግባራትን እያከናወነ በጠባብነት መለከፍ በሽታ ነው:: የፅናትና የአይበገሬነት ምሳሌ የሆነችው ኢትዮጵያችን ደግሞ ከፊቷ ብዙ ተስፋዎች አሉ:: ድህነት ታሪክ መሆኑ አይቀሬ ነው:: ስደት መገለጫችን ሆኖ አይቀርም:: ለሥልጣን የሚደረገው ኢ ዲሞክራሲያዊ ትንቅንቅ ነገ ቦታ አይኖረውም:: የበለፀገች፣ የታፈረችና የተከበረች አገር እንደምትኖረን ዛሬ ማሰብ ከጀመርን ነገ ብሩህ ነው:: ስለዚህ ለታላቅነታችን መገለጫ ለኢትዮጵያዊነት ክብር ስንል ጠባብነትን እናውግዝ::

ሕብረት ባንክ አ.ማ.

Page 26: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 26 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

ጅማ ዩኒቨርሲቲ በአዲስ አበባ ቦሌ መንገድ ከሚገኘው

ከኤቢኤች ሰርቪስ ጋር በመተባበር በኅብረተሰብ ጤናና

በቢዝነስ አስተዳደር የድኅረ ምረቃ ትምህርትን ለመስጠት በሸራተን አዲስ የፊርማ ሥነ

ሥርዓት አደረገ::

ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰለሞን

ፎቶ ዜና

Page 27: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 27 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1

የአገር ውስጥ ዜና የዓለም ዜናተስፍሽ እና ገብርሽፈረንሳይ በማሊ የቀረበላትን ጣልቃ ገብነት በተመድ ውሳኔ መሠረት ለማድረግ ተስማማች

የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ፍራንስዋ ኦሎንድ በማሊ መንግሥት የቀረበላቸውን የወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ጥያቄ፣ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ መሠረት ተግባራዊ ለማድረግ መስማማታቸውን ገለጹ:: የተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች እንደገለጹት፣ የማሊን ሰሜናዊ ክፍል የተቆጣጠሩትን አማፂያን ለማጥቃት የቀረበውን የፈረንሳይ ጣልቃ ገብነት ፕሬዚዳንቱ ተቀብለዋል:: ከሌሎች የአፍሪካ አጋር አገሮች ጎን በመሰለፍ ከአልቃይዳ ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉትን አማፂያን ለማጥቃት የፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ ማዕቀፍ ግን ለፈረንሳይ ጣልቃ ገብነት የግድ ነው ተብሏል:: ፓሪስ ውስጥ ለዲፕሎማቶች አዲሱን የአውሮፓውያን ዓመት ምክንያት በማድረግ ንግግር ያደረጉት ፕሬዚዳንቱ፣ በአማፂያኑ ምክንያት የማሊን ህልውና የሚፈታተን ችግር ተጋርጦብናል ብለዋል:: ፈረንሳይም እንዲህ ዓይነቱን ጉዳይ ፈጽሞ አትቀበልም ማለታቸው ተዘግቧል:: የማሊ ሠራዊት በፈረንሳይ የጦር አውሮፕላኖች ድጋፍ እንደሚያገኝ መረጃዎች ወጥተዋል::

አሜሪካ የኬንያ ምርጫ ሰላማዊ እንዲሆን እገዛ እንድታደርግ

ተጠየቀችበአሜሪካ ውስጥ ከፍተኛ ተፅዕኖ ፈጣሪ የሆነው

የቲንክ ታንክ ቡድን የኬንያ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ አሜሪካ ተገቢውን ዕርምጃ እንድትወስድ ጠየቀ:: እንደ ዴይሊ ኔሽን ዘገባ፣ መቀመጫውን ኒውዮርክ ያደረገው ካውንስል ኦን ፎሬይን ሪሌሽንስ የተባለው ተቋም በመጪው መጋቢት ወር የሚካሄደው ምርጫ ከወዲሁ ሥጋቶች እየታዩበት ነው ሲል አስጠንቅቋል:: ተቋሙ እንደሚለው፣ የአሜሪካ ዕርምጃ ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅና ቀውስ እንዳይከሰት ያግዛል:: ከዚህም በተጨማሪ የኬንያ መንግሥት ተዓማኒነት ያለው ምርጫ እንዲያካሂድ አሜሪካ ግፊት ማድረግ ይኖርባታል:: የአሜሪካ ግፊት መምጣት ያለበትም በፕሬዚዳንት ባራክ ቀጥታ መልዕክት መሆኑን ባወጣው ማስታወሻ ጥሪ ማቅረቡን ዘገባው ገልጿል:: ከዚህ በተጨማሪም ፕሬዚዳንት ኦባማ በዚህ ወር ውስጥ የኬንያን ምርጫ በተመለከተ በይፋ መግለጫ እንደሚሰጡ መረጃ እንደደረሰው ዘገባው አውስቷል:: ባለፈው ምርጫ በኬንያ በተቀሰቀሰው ግጭት ከአንድ ሺሕ በላይ ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል::

ተመድ በማዕከላዊ አፍሪካ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት

አያስፈልግም አለየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ)

የፀጥታው ምክር ቤት በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የተቀሰቀሰው ግጭት ፈጽሞ ወታደራዊ አማራጭ አያስፈልገውም አለ:: አንደ ዢኑዋ ዘገባ፣ የፀጥታው ምክር ቤት ሁሉም ወገኖች ሰላማዊ መንገድ ከማፈላለግ ውጪ ወታደራዊ አማራጮችን እንዲተው አሳስቧል:: ካለፈው ታኅሳስ ወር አጋማሽ ጀምሮ በርካታ ከተሞችን በመያዝ ዋና ከተማውን ባንጉዊ የተጠጋው ሴሌካ በመባል የሚታወቀው የአማፅያን ስብስብ፣ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ለድርድር ጠንቅ በመሆናቸው ሥልጣናቸውን ይልቀቁ እያለ ነው:: ተመድ መንግሥትና አማፂያን ከኃይል ድርጊት እንዲቆጠቡ በመንገር በአገሪቱ ሕገ መንግሥት መሠረት ችግሮቹን እንዲፈቱ ማሳሰቢያ መስጠቱን ዘገባው ጠቁሟል::

የሶሪያ ፕሬዚዳንት ዕጣ ፈንታ የሰላም ጥረቱን አወሳስቦታል

ተባለየሶሪያ ፕሬዚዳንት በሽር አል አሳድ በወደፊቷ

ሶሪያ ምንም ሚና የላቸውም በመባሉ የተጀመረውን የሰላም ጥረት ማወሳሰቡን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ልዑክ አስታወቁ:: እንደ ክርስቲያን ሳይንስ ሞኒተር ዘገባ፣ ፕሬዚዳንቱ በመጪው መንግሥት ውስጥ ሚና አይኖራቸውም ቢባልም፣ ሩሲያ ግን ይህንን ማለት የሚገባቸው ሶሪያውያን ብቻ ናቸው እያለች ነው:: አማፂያኑ ባለፈው ዓርብ ቁልፍ የሆነ ወታደራዊ የጦር ሠፈር መያዛቸውን አስታውቀዋል:: ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ፕሬዚዳንት አል አሳድ በሚቀጥለው መንግሥት ውስጥ ቦታ እንዳይኖራቸው በመወትወት ላይ መሆኑን ዘገባው አስረድቷል::

ሁሌም ከቤቴ ስወጣ ፈጣሪዬን ‹‹በሰላም አውለኝ›› እላለሁ:: ሰላም ከሌለ ምንም የለም:: ሊኖር የሚችለው ውድመትና እልቂት ብቻ ነው:: ማንም ጤነኛ ዜጋ ደግሞ ግጭትን፣ ውዝግብንና አላስፈላጊ ጠብን የሚጋብዝ ችግር ውስጥ ከመግባት ይልቅ በውይይትና በንግግር ችግሮችን መፍታትን ይመርጣል:: ለዚህም ሲባል ነው ከጠብ ይልቅ ሰላም በማስፈለጉ ነው ‹‹ሰላም አውለኝ›› መባል ያለበት:: እንቅስቃሴያችን ሁሉ ሰላማዊ ከሆነ ችግሮቻችንን በሙሉ በሠለጠነ መንገድ ለመፍታት አያዳግተንም:: ነገር ግን ሰላም ሊሰፍን የሚችለው በአንድ ወገን ፍላጎት ብቻ ሳይሆን ሁሉንም ሲያካትት ነው::

የእኔ ገጠመኝ መነሻም ይኼው ነው:: ባለፈው ሳምንት ሐሙስ እንደተለመደው ‹‹በሰላም አውለኝ›› ብዬ ወደ ሥራዬ ስሄድ ስልኬ ጮኸ:: የደወለልኝ ጓደኛዬ ስለነበር ምን ፈልጎ ይሆን በጠዋት የሚደውለው በማለት አነሳሁት:: ጓደኛዬ አራት ኪሎ አካባቢ ረብሻ መነሳቱን መስማቱን ነግሮኝ ጥንቃቄ እንዳደርግ ነገረኝ:: ከምኖርበት ኬንያ ኤምባሲ አካባቢ የተሳፈርኩበት ወደ አራት ኪሎ የሚሄደው ታክሲ ግንፍሌ አካባቢ ሲደርስ በርካታ ተሽከርካሪዎች ቆመዋል:: ረዳቱ ወጥቶ ሲያጣራ አራት ኪሎ የሚገኘው ዩኒቨርሲቲ በመረበሹ መሆኑን ነገረን:: ውረዱ ተብለን እየፈራን እየተባን ወደ አካባቢው ስንደርስ ጭር ብሏል:: መንገዱ ላይ ግን የተወረወሩ ድንጋዮች ይታያሉ::

እንደገና ስልኬ ሲጮህ አነሳሁት:: አሁንም በዓይኔ እያየሁ ስላለሁት ረብሻ ጉዳይ የሚጠቁመኝ የማስጠንቀቂያ የወዳጅ መልዕክት ነው የተላለፈልኝ:: አልፎ አልፎ ከሚሰማ ጩኸት በስተቀር እንደተባለው ያን ያህል አስጊ ነገር አይታይም:: ቆየት ብዬ ግን ፖሊስ ገብቶ ረብሻውን ማስቆሙን፣ ነገር ግን በተማሪዎች መካከል በተከሰተ ግጭት የተጎዱ ተማሪዎች ወደ ሆስፒታል መወሰዳቸውን ሰማሁ:: በተማሪዎች መካከል የተከሰተው ጠብ ምክንያቱ ምን እንደሆነ ስጠይቅ በግቢው ውስጥ በተለያዩ ሥፍራዎች አንድን ብሔር የሚያንቋሽሹ ስድቦች በመጻፋቸው መሆኑን ተረዳሁ:: በጣም ነው የደነገጥኩት:: በመጀመርያ ደረጃ ማንም ሰው እንኳን ወገኑን ቀርቶ ሌላ ባዕድ እንኳ ቢሆን በማንነቱ ምክንያት ለምን ይሰድባል? ያውም ዩኒቨርሲቲ ደረጃ የደረሱ ተማሪዎች በብሔር ምክንያት ተከፋፍለው ተጋጩ ሲባል ማፈር ያለበት ማን ነው? ማን ማንን ለመስደብ መብት አለው? ማን ከማንስ ይበልጣል? መማርና ማወቅ ለእንዲህ ዓይነት ስህተት የሚዳርግ ከሆነ የትምህርት ጥቅሙ ምንድነው? በጣም የሚያሳዝን ነው::

ምሣ ሰዓት ላይ ከጓደኞቼ ጋር ሆነን የዩኒቨርሲቲውን ካምፓስና አካባቢውን ስንቃኝ ሰላም ሰፍኗል:: ነገር ግን በአካባቢው የሚተላለፉ ሰዎች እየተገላመጡና እየተሸማቀቁ አካባቢያቸውን ሲቃኙ ማየት ግን ያሳዝን ነበር:: የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከስድስት ኪሎ እስከ አራት ኪሎ ድረስ ለኢትዮጵያ ሕዝቦች ነፃነትና መብት በጋራ እንዳልተጮኸበት፣ ለብሔር ብሔረሰቦች መብት ከፍተኛ ትግል እንዳልተደረገበት፣ ብሔር መራሽ ግጭት ተከሰተበት ሲባል እጅግ በጣም ያናድዳል:: በመጀመርያ ደረጃ የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ በእዚህ ድርጊት ማፈር ሲገባው፣ በአጠቃላይ ግን እንደ አገር ማፈር ያለብን ሁላችንም ነን:: ለግለሰብ መብት ከፍተኛ ጥንቃቄ መደረግ አለበት በሚባልበት በአሁኑ ዘመናችን የብሔሮችን ስም በመጥፎ በማንሳት በሕዝባችን ውስጥ ቁርሾ መፍጠር የኋላ ቀርነት መገለጫ ነው:: ከዚህም አልፎ ተርፎ የጠላት መሣርያ መሆን ነው::

አራት ኪሎ ሰላም መሆኑን ካረጋገጥን በኋላ ምሣ እየበላን ስለ ጉዳዩ ስንወያይ ድንገት ሁለት ሰዎች አጠገባችን ያለው ጠረጴዛ ጋ ወንበሮች ስበው ተቀመጡ:: ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እየተነጋገሩ ስለነበር እነሱም ይኼንኑ ጉዳይ እየተወያዩበት እንደሆነ አወቅኩኝ:: አንደኛው በንዴት፣ ‹‹ዩኒቨርሲቲ ከሚማሩ ተማሪዎች እንዴት እንዲህ ዓይነት የብልግና ስድብ ይጻፋል?›› እያለ ጓደኛውን ይጠይቀዋል:: ጓደኛውም በብስጭት፣ ‹‹ምን ታደርገዋለህ? እዚህ አገር እኮ ሥር የሰደዱ በሽታዎችን ከማከም ይልቅ ቸል ማለት እየበዛ ነው፤›› አለው:: ያኛው እንደገና፣ ‹‹ይኼ ቸልታ ብቻ አይደለም ማለባበስና መደባበቅ የሚባል አጉል ባህል ስለተፀናወተን ነው፤›› እያሉ ወጋቸውን ሲቀጥሉ፣ አብሮን የነበረው ጓደኛችን ደግሞ፣ ‹‹ሰማችሁ ይኼ ጉዳይ ስንቶችን እንደሚያበሳጭ? ለእኔ ግን የሚታየኝ ሌላ ነው፤›› አለን:: ሁላችንም በአንድነት ‹‹ምን ይሆን?›› በማለት ጥያቄ አቀረብንለት:: ጓደኛችን በአጭሩ፣ ‹‹የጠባብነትን አመለካከት በኅብረ ብሔራዊ አመለካከት በፅናት መታገል፤›› ሲለን መፍትሔው ይኼው መሰለን::

(ደንድር ሲራጅ፣ ከኬንያ ኤምባሲ)

ገጠመኝ

በአሰላ ከተማ ከ68 ሔክታር በላይ መሬት ለኢንዱስትሪ ዞን

ተዘጋጀበኦሮሚያ ክልል የአርሲ ዞን የአሰላ ከተማ

አስተዳደር ከባለሀብቶች ለሚቀርቡ ጥያቄዎች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት እንዲያስችለው ለኢንዱስትሪ ዞን የሚውል 68.7 ሔክታር መሬት ማዘጋጀቱን አስታወቀ:: እንደ ኢዜአ ዘገባ፣ በአሰላ ከተማ ውስጥ በልማት የሚሳተፉ ባለሀብቶች ያለምንም ውጣ ውረድ በሚያቀርቡት ጥያቄ መሠረት አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት የተዘጋጀው የኢንዱስትሪ መንደር የመንገድ፣ የኤሌክትሪክ፣ የስልክ፣ የውኃ መስመርና የመሳሰሉት የመሠረተ ልማት አውታሮች የተሟሉለት ነው:: በጥናት ተለይቶ የተዘጋጀው መሬት ለሆቴልና ቱሪዝም፣ ለጤና፣ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ለአግሮ ፕሮሰሲንግ፣ ለኢንዱስትሪና ለሌሎች የልማት ሥራዎች የሚውል መሆኑን ዘገባው አስተዳደሩን ዋቢ በማድረግ ገልጿል:: በአሁኑ ወቅት በአሰላ ከተማ ከ576 ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 260 ባለሀብቶች መሬት ወስደው በማልማት ላይ እንደሚገኙ ዘገባው አስረድቷል::

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያና የአሜሪካ ግንኙነት በዓይነትና በጥራት እያደገ ነው አሉ

በኢትዮጵያና በአሜሪካ መካከል ለረዥም ዘመናት ፀንቶ የቆየው ግንኙነት በዓይነትና በጥራት እያደገ መምጣቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ አስታወቁ:: ዋልታ እንደዘገበው፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በአሜሪካ ሴናተር ጀምስ አይንሆፍ ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ባደረጉት ውይይት ነው:: አቶ ኃይለ ማርያም በሁለቱ አገሮች መካከል ያለው ትብብር ከሰብዓዊ ዕርዳታ ተቀባይነት ወጥቶ ቀስ በቀስ ጥራትና ትርጉም ወዳለው የልማትና የኢኮኖሚ ግንኙነት ማደጉን ገልጸዋል:: ለአብነትም በንግድ፣ በኢንቨስትመንትና በመሠረተ ልማቶች ያለውን ግንኙነት ማውሳታቸው በዘገባው ተመልክቷል:: በሁለቱ ባለሥልጣናት መካከል የተደረገው ውይይት አገሮቹ በኢኮኖሚና ልማት ትብብር መስክ ያላቸው ግንኙነት በጥራት እንዲያድግና በፀጥታና በመከላከያ መስክ ያላቸው ፅኑ ትብብር ስለሚዳብርበት ማተኮሩ ተገልጿል:: ሴናተር አይንሆፍ በበኩላቸው፣ አሜሪካና ኢትዮጵያ በተለያዩ የጋራ ጉዳዮቻቸው ላይ የበለጠ ተቀራርበው መሥራትና በመካከላቸው ያለውን መተማመን ማዳበር አለባቸው ማለታቸው ተዘግቧል::

የሲሚንቶ አቅርቦትና ፍላጎት በመሟላቱ ኤክስፖርት እንደሚጀመር ተሰማ

የአገሪቱ የሲሚንቶ ፍላጎት ሙሉ በሙሉ በመሟላቱ ምርቱን ወደ ውጭ ለመላክ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ማስታወቁን ዋልታ ዘግቧል:: ቀደም ባሉት ዓመታት በአገሪቱ ተፈጥሮ የነበረውን የሲሚንቶ ፍላጎትና አቅርቦት ለማመጣጠን መንግሥት በወሰደው ስትራቴጂ፣ ክፍተቱ ሙሉ በሙሉ ተወግዶ ወደ ውጭ ለመላክ የሚያስችል ደረጃ ላይ ተደርሷል ተብሏል:: በአሁኑ ወቅት ስምንት የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ምርታቸውን ወደ ውጭ ለመላክ ፈቃድ በማውጣት ላይ መሆናቸውን ዘገባው ሚኒስቴሩን ዋቢ አድርጓል:: ከ1993 ዓ.ም. እስከ 2000 ዓ.ም. ድረስ በድሬዳዋ፣ በሙገርና በመሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች በአጠቃላይ 1.75 ሚሊዮን ቶን በዓመት ይመረት እንደነበር፣ አሁን ግን ዓመታዊ የሲሚንቶ ምርት 12.12 ሚሊዮን ቶን መድረሱ ታውቋል:: ቀደም ሲል የነበሩት ፋብሪካዎች ቁጥር ሦስት እንደነበር፣ አሁን ግን ቁጥራቸውም 18 መድረሱን ዘገባው አስረድቷል::

በስድስት ወራት ከ11.5 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገነቡ መንገዶች

ስምምነቶች ተፈርመዋልየኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በበጀት ዓመቱ

የመጀመርያ አጋማሽ ከ11.5 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚገነቡ 14 የመንገድ ግንባታ ስምምነቶችን መፈራረሙን አስታወቀ:: እንደ ኢዜአ ዘገባ፣ ለመንገዶቹ ግንባታ ከሚውለው ገንዘብ ከ7.5 ቢሊዮን ብር በላይ ወይም 65 በመቶ የሚሆነው ወጪ በመንግሥት ቀሪው ደግሞ በአፍሪካ ልማት ባንክ ይሸፈናል:: የመንገድ ፕሮጀክቶቹ በጠቅላላ 679.34 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያላቸውን መንገዶች ይሸፍናሉ:: በበጀት ዓመቱ አጋማሽ የግንባታ ስምምነት ከተካሄደባቸው ፕሮጀክቶች ውስጥ አሥሩ በውጭ ኩባንያዎች ሲካሄዱ፣ አራቱ በአገር በቀል ኩባንያዎች መሆናቸውን ዘገባው ገልጿል::

Page 28: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 28 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1 ማስታወቂያ

Page 29: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 29 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 30: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 30 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታ

ወቂያ

የሚሸጡ ቤቶች ዝርዝር1. አዲስ ጂ+3 ቦታው 250 ካሬ የሆነ አሚቼ አካባቢ

2. ሮፓክ ቪላ ቤት ያለው ቦታው 500 ካሬ የሆነ

3. ቦሌ ቀበሌ 20 ቪላ ቤት ያለው ቦታው 500 ካሬ የሆነ

4. ቦሌ ሆምስ ግቢ ጂ+1 አዲስ ቤት ያለው ቦታው 500 ካሬ ሜ”ትር የሆነ

5. ሱሉልታ ከተማ አካባቢ በተሟላ ሁኔታ በመስራት ላይ የሚገኝ የዶሮ ርቢ ቦታው

20,000 ካሬ

6. ዱከም ሆቴል ጂ+4 የሆነ ህንጻ ያለው ቦታው 10000 ካሬ የሆነ ዋጋው በስምምነት

7. ገላን ስቶር 500 ካሬ ላይ የዋለ ፊኒሺንግ የቀረው ቦታው 3000 ካሬ የሆነ በጥሩ

ዋጋ

8. ቀበና ከእንግሊዝ ኤምባሲ አልፎ መንገድ ዳር ጂ+1 ፎቅ ቦታው ከ500 ካሬ

9. ዱከም ቦታው 5000 ካሬ 1000 ካሬ ላይ የዋለ መጋዘን ያለው

10. ገላን አካባቢ የካርቶንና የሶፍት ወረቀት ፋብሪካ በመስራት ላይ ያለ ቦታው 10000

ካሬ ስፋትና 1200 ካሬ ሜት መጋዘንና ጂ+2 ቢሮ በተጨማሪ 300 ካሬ ስቶር

ያለው በሽያጭ ወይም በጋራ ለመስራት የተመቻቸ

11. ሰበታ የከብት ርቢ በመስራት ላይ የሚገኝ ከሃያ በላይ ላሞች ያሉት

ማሳሰቢያ፡- ከእነዚህ ሌላ በተለያዩ አካባቢዎች የሚሸጡ ሆቴል፤ እንግዳ ማረፊያ (ገስት

ሀውስ) አሉን፡፡ በሚፈልጉት አካባቢ የሚሸጡ መኖሪያ ቤቶች መንገደ ዳር ለፎቅ

የሚሆኑ ቦታዎች ስላሉን

የሚከራይም ሆነ የሚሸጥ ቤት ካሎት ይደውሉ፣

አድራሻ፣ ስልክ፡- 0911 21 12 67 ወይም 0911 22 08 22

ኢ-ሜይል፣ [email protected] or [email protected]

በጌታሁን ወርቁ

በማንኛውም አገር የሥነ ሥርዓት ደንብ ሕግ አውጪው የሚያወጣቸው ሕጎችም ሆኑ የፍርድ ቤቶች መመርያዎች ዓላማቸው በፍርድ ሙግት ሁለቱንም ተከራካሪ ወገኖች ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ለመዳኘት ነው:: ከእነዚህ የሥነ ሥርዓት ጉዳዮች አንዱ የልዩ የአዋቂ ምስክሮች ዳኞች በማያውቁዋቸው ወይም ያውቋቸዋል ተብለው በማይጠበቁ የወንጀልና የፍትሐ ብሔር ጉዳዮች የፍትሕ ሥርዓቱን እንዲያግዙ የሚፈቀድበት ነው:: ከመደበኛ ምስክሮች በተለየ የልዩ አዋቂ ምስክሮች (Expert Witnesses) ዕውቀታቸውንና ልምዳቸውን መሠረት በማድረግ ከቀረበላቸው እውነታ (ፍሬ ነገር) አንፃር አስተያየታቸውን መስጠት ይፈቀድላቸዋል:: እንዲህ ዓይነት ምስክሮች የቴክኒክ ዕውቀትና ክህሎት የሚበዛባቸው እንደ ሕክምና፣ መድኃኒት፣ ኢንሹራንስ፣ የወንጀል ኃላፊነት ወዘተ. ዓይነት ጉዳዮች የተለመዱ ናቸው:: ዳኞች በአካልና በመንፈስ ላይ የደረሰውን ጉዳት፣ ባለሙያ ሙያውን ሲፈጽም ሙያው የሚገባበትን አነስተኛ መስፈርት ስለመከተሉ፣ ወንጀል ፈጸመ የተባለ ሰውን የአዕምሮ ሁኔታ፣ ወዘተ. ልዩ ዕውቀት/ክህሎት አላቸው ተብሎ ስለማይገመት ባለሙያ ቀርቦ እንዲያስረዳ ያደርጋሉ:: የባንክ ጉዳዮችን በተመለከተ ግን ፍርድ ቤቶች የኤክስፐርት ምስክሮች አስፈላጊነትን ወጥነት ባለው መልኩ ሲያምኑበት አይስተዋልም:: የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት በተወሰኑ የባንኩ ጉዳዮች ላይ የኤክስፐርት ምስክርነትን አስፈላጊነት ቢቀበልም፣ በሌሎች አስፈላጊ የሆኑ ጉዳዮች ዝምታን ሲመርጥ ይስተዋላል:: የዚህ ዝምታ ውጤትም አልፎ አልፎ ኢ ፍትሐዊነትን ሊያስከትል ስለመቻሉ ከቀረቡ ጥቂት መዛግብት መረዳት አስቸጋሪ አይሆንም:: የባንክ ጉዳዮች እንደማንኛውም የሌሎች ዘርፎች ጉዳዮች የቴክኒክ ዕውቀትና ክህሎት የሚጠይቅ ስለመሆኑ አከራካሪ አይሆንም:: ለአብነት የኦቨርድራፍት ብድር አስተዳደር፣ የኦቨርድራዋል ፋሲሊቲ አጠቃቀም፣ ሌተር ኦፍ ክሬዲት፣ የካርድ ባንክ አገልግሎት፣ የውጭ ምንዛሪ አፈቃቀድና አሰጣጥ፣ የሐዋላና የገንዘብ ማስተላለፍ ሥራዎችን መጥቀስ ይቻላል:: በእነዚህ ጉዳዮች ላይ እንኳን ዳኞች በባንክ ውስጥ የሚሠሩ የሕግ ባለሙያዎች ያላቸው ዕውቀት አነስተኛ ነው:: ስለዚህ እነዚህ የባንክ ጉዳዮች በፍርድ ቤት በሚታዩበት ወቅት ዳኞች በኤክስፐርት ምስክር ካልታገዙ በፍሬ ነገር የሚደርሱበት መደምደሚያ

ፍትሐዊ ላይሆን ይችላል:: በዚህ መነሻነት በዚህ ጽሑፍ በሰበር ሰሚ ችሎት የተሰጡ የተወሰኑ አስገዳጅ የሕግ ጉዳዮችን መሠረት በማድረግ ባንኮችን በተመለከተ ያለው የኤክስፐርት ምስክር አጠቃቀም ክፍተት እንዳለበት ለማሳየት እንሞክራለን::መነሻ ነገር

ጸሐፊው የኤክስፐርት ምስክር አስፈላጊነትን ያሰበው ‹‹የኩባንያ ዋና አስፈጻሚ የሕግ ተጠያቂነት›› በሚል ርዕስ በጻፈው ጽሑፍ እንዲካተት ያደረገው የሰበር ፍርድ ነው:: ይህ የሰበር ፍርድ በቮልዩም 11 በሰበር መዝገብ ቁጥር 44427 መጋቢት 9 ቀን 2003 ዓ.ም. የተሰጠ ሲሆን፣ የግል ባንክን ፕሬዚዳንት የሕግ ኃላፊነት የተመለከተ ነው:: በዚህ ፍርድ ግለሰቡ ከተሰጣቸው ሥልጣን በላይ ብድር እንዲሰጥ በመፍቀዳቸውና በባንኩ ላይ ጉዳት በማድረሳቸው ኃላፊ እንዲሆኑ ተደርጓል:: ሰበር ችሎቱ የተቀበለውና የሥር ፍርድ ቤቶች ፍሬ ነገር መርምረው የደረሱበት መደምደሚያ እንደሚያሳየው፣ ፕሬዚዳንቱ ከኃላፊነታቸው በላይ ከመፈጸማቸው በተጨማሪ ለሰጡት ብድር ምንም ዓይነት ዋስትና አለመቀበላቸው እንደጥፋት ተቆጥሯል:: ከሥልጣን በላይ መሥራታቸው ኃላፊነትን ስለማስከተሉ መተንተኑ ፍትሐዊ ቢሆንም፣ ከዋስትና መቀበል አለመቀበል ጋር የታየው የፍሬ ነገር ምርመራ ግን የባንክን አሠራርና ልምድ የተከተለ አይመስልም:: በፍርዱ የታየው ጉዳይ የባንኩ ደንበኛ ወደ ውጭ አገር ለሚልኩት የሰሊጥ ምርት የኤልሲ (Letter of Credit Facility) ለመጠቀም እንደመሆኑ መጠን ከተበዳሪው የሚጠበቀው ግብይቱ ከሚጠይቀው ገንዘብ የተወሰነ በመቶ (በአብዛኛው 70 በመቶ) በባንኩ ሒሳብ ማስቀመጥ ነው እንጂ የንብረት መያዣ ማቅረብ አይደለም:: በዚህ ጊዜ ባንኩ ክፍያን የማሳለጥ ሥራ እንጂ መደበኛ የብድር ውል ውስጥ እየገባ አይደለም:: ስለዚህ በእንደዚህ ዓይነት ፋሲሊቲ የባንክ የብድር ባለሙያዎች የመያዣ ውል እንዲቀበሉ አይገደዱም:: በፍርድ ቤቱ በተያዘውም ጉዳይ የሆነውም ይሄው ነው:: ፕሬዚዳንቱ በባንኩ የብድር መመርያ/ፖሊሲ መያዣ መቀበል አይጠበቅብኝም ብለው ያቀረቡትን መከላከያ ፍርድ ቤቶቹ በእርግጥ ይህ አሠራር በባንክ ልማድ የሚታገዝ ስለመሆኑ ሳይመረምሩ ዋስትና ባለመጠየቃቸው ጥፋተኛ እንዲሆኑ ተደርገዋል::

የኤክስፐርት ምስክር ቢቀርብና ጉዳዩ ቢመረመር ግን ፍርድ ቤቶቹ የዋስትናውን ጉዳይ በተመለከተ የተለየ የፍሬ ነገር መደምደሚያ ላይ በደረሱ ነበር::

በሌሎች ጉዳዮች ደግሞ ሰበር ችሎቱ የኤክስፐርት ምስክር ቢጠቀም ኖሮ ፍትሐዊ ድምዳሜ ላይ የሚደርስባቸው የሕግና የፍሬ ነገር ጉዳዮችም ነበሩ:: በሰ/መ/ቁ 79988 ሰበር ችሎቱ በሌተር ኦፍ ክሬዲት ማመልከቻ ላይ ባንኮች የሰነድ ማጣሪያ ካደረጉ በኋላ ለውጭ ባንክ ክፍያ ከፈጸሙ ተጠያቂ እንደማይሆኑ የሚገልጹት ቃል ከባንክ አሠራር አንፃር ያለው ትርጉም ምን እንደሆነ ችሎቱ አልመረመረም:: የኤክስፐርት ምስክር ቢጠራ ኖሮ ይህንን ፍሬ ነገር ከባንክ ልማድ፣ ባንኮች ከሚጠቀሙበት ዓለም አቀፍ የንግድ ማኅበር (ICC UCP 500) ደንቦች አንፃር ምንነቱን በአግባቡ መረዳት ይችል ነበር:: በሰ/መ/ቁ 40187፣ 36935 እና 37365 የገንዘብ ዋስትና ሰነድ ኢንሹራንስ ነው ወይስ ዋስትና በሚል የቀረበለትን ጭብጥ ሰበር ችሎቱ ሲመረምር የኤክስፐርት ምስክሮችን ቢጠቀም ኖሮ ዘግይቶ የደረሰበትን መደምደሚያ ቀድሞ ይደርስበት ነበር:: የገንዘብ ዋስትና ሰነድ /Financial Guarantee Bond/ ዝርዝር ሁኔታዎችን የሚገዙ የሕግ ድንጋጌዎች በአገራችን ሕግጋት ባለመኖራቸው ባንኮችና ኢንሹራንስ ኩባንያዎች ዓለም አቀፍ የንግድ ደንቦችን /ICC Uniform Rules on Demand Guarantee/ ይጠቀማሉ:: ችሎቱ የእነዚህን ደንቦች የአገራችንን ነባራዊ ሁኔታ አፈጻጸም የኤክስፐርት ባለሙያ ከብሔራዊ ባንክ ቢጠራ ኖሮ የተሻሉ አሳማኝ ምክንያቶችን ባገኘ ነበር:: እነዚህ የሰበር ጉዳዮች የባንክ ጉዳዮችን በተመለከተ ፍርድ ቤቶች የኤክስፐርት ምስክር የመጠቀምና ያለመጠቀማቸው ነገር አመላካች በመሆኑ ለመነሻ ጠቃሚነት ይኖራቸዋል:: ወደኋላ እንደምንመለከተው ሰበር ችሎቱ የባንክ ጉዳዮችንም በተመለከተ የኤክስፐርት ምስክር የመጠቀም አቋምን የሚያንፀባርቁ ፍርዶች እየታዩ በመሆናቸው ይህንን አወንታዊ አካሄድ ለማጠናከር ጽሑፉ የራሱ አስተዋጽኦ ይኖረዋል::ስለ ኤክስፐርት ምስክርነት አንዳንድ ነጥቦች

ኤክስፐርት ምስክር ተራ ምስክር ሊያስረዳው የማይችለውን ፍሬ ነገር ካለው ዕውቀት ወይም ልምድ

የኤክስፐርት ምስክር አስፈላጊነት የባንክ ጉዳዮች እንደማሳያ

Page 31: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 31 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1

የተነሳ ለማስረዳት የሚችል ምስክር ማለት ነው:: ብላክስ የሕግ መዝገበ ቃላት ‹‹Expert witness is a witness qualified by knowledge, skill, experience, training, technical or other specialized opinion about the evidence or a fact issue›› በሚል ይተረጉመዋል:: ስለዚህ ኤክስፐርት ምስክር የምንለው አንድን ጉዳይ በተመለከተ ካለው ዕውቀት፣ ክህሎት፣ ልምድ፣ ሥልጠና ወይም ጥበብ የተነሳ የሙያ አስተያየት የሚሰጥ ሰው ማለት ነው:: ከተራ ምስክር በተለየ የኤክስፐርት ምስክር ሳይንስንና የሙያ ዕውቀትን ተረድቶ አስተያየት ይሰጣል:: ተራ ምስክር ግን በሕዋሳቱ (በዓይኑ፣ በጆሮው፣ በአፍንጫው ወዘተ.) ያየውን፣ የሰማውን፣ ያሸተተውን ወዘተ. በቀጥታ የሚያውቀውን ያስረዳል:: ይህ ማለት ግን ኤክስፐርት ምስክር ተራ ምስክር ሊሆን አይችልም ማለት እንዳልሆነ መገንዘብ ያስፈልጋል:: የኤክስፐርት ምስክር እንደተራ ምስክር ዓይነት ድርሻ ሊኖረው ይችላል:: የኤክስፐርት ምስክሮች ያዩትን ወይም የሰሙትን ጉዳይ በተመለከተ የሚሰጡት ማስረጃ ከዚህ ወገን ይመደባል:: ሰነድ የሚመረምር ባለሙያ የመጣለትን ሰነድ ዓይነት፣ ቁጥር፣ ይዘት ሊናገር የሚችልበት አጋጣሚ የተለየ ሙያ አይጠይቅም:: ብርጋዴል ጄኔራል ታጠቅ ታደሰ የኤክስፐርት ምስክርን አስፈላጊነት ከዳኛው ዕውቀትና ከምስክሮቹ ጠቃሚነት አንፃር እንዲህ ይገልጹታል::

‹‹ዳኛውን ብዙውን ጊዜ ካለው ጠቅላላ ዕውቀትና ከኑሮ ልማድ በሚያገኘው ግንዛቤ የሚቀርቡለትን ጉዳዮች ያለ ሌላ ረዳት ለመከታተለና ለመረዳት የሚችል ነው:: ሆኖም አንዳንድ ልዩ የቴክኖሎጂ መሣሪያ በመጠቀም ወይም ጠለቅ ያለ የሳይንስና ኪነ ጥበብ ምርምር በማድረግ ብቻ ሊታወቁ የሚችሉ የተወሳሰቡ ነገሮች ሊያጋጥሙ ይችላሉ:: እንግዲህ ከችሎታው ውጭ ለሆነ ነገር ውሳኔ ለመስጠት ዳኛው በሌላ ሰው ዕውቀት መረዳት ይኖርበታል:: ልዩ አዋቂ ወይም ኤክስፐርት የሚባለው ቦታ የሚኖረው በዚህን ጊዜ ነው::

ኤክስፐርት ምስክር ለመሆን ምስክሩ ሁለት ዓይነት ችሎታዎች ሊኖሩት ይገባል:: የመጀመሪያው ተራ ምስክር የሚያሟላውን ሊያሟላ ይገባል:: ይህ ማለት ምስክሩ የአዕምሮ ችሎታውን ያላጣ፣ በሕግ ያልተከለከለ ወይም ሕዝባዊ መብት ያልተቀነሰበት መሆን ይገባዋል:: ሁለተኛው ሙያውን የተመለከተ ችሎታ ነው:: ምስክሩ በፍርድ ቤት የተጠየቀውን አስተያየት ለመስጠት የሚያስችል ልዩ ሥልጠና ወይም ልምድ ሊኖረው ያስፈልጋል:: ለምሳሌ የባንክ ሥራዎች ላይ አስተያየት የሚሰጥ ባለሙያ በትምህርት ወይም በልምድ አስተያየት የሚጠየቅበትን ነገር የሚያውቅ መሆን ይጠበቅበታል:: ምስክሩ የሚሰጠው አስተያየት ለሁለቱም ወገኖች ፍትሕ አሰጣጥ የሚጠቅም በመሆኑ ገለልተኝነቱ አከራካሪ መሆን አይገባውም:: እንደማንኛውም ማስረጃ ባለሙያው የሚሰጠው አስተያየት በጭብጥ ለተያዘው ፍሬ ነገር አግባብነት ያለውና ተገቢ መሆን አለበት::

የባለሙያው አስተያየት ከሌሎች ተጨማሪ ማስረጃዎች ጋር ተመርምሮ የሚመዘን በመሆኑ ሁልጊዜ የበለጠ ግምት ይሰጠዋል ማለት አይደለም:: የባለሙያን አስተያየት የመቀበልና ያለመቀበል ፈቃደ ሥልጣን (Discretion) የዳኛው ነው:: በሕግ በግልጽ ዳኛው የኤክስፐርትን ማስረጃ እንዲቀበል ካልተገደደ በቀር ዳኛው ሁሉም ማስረጃዎችን መርምሮ የኤክስፐርቱን ቃል ቦታ ይሰጠዋል:: ሆኖም ዳኛው ያለምክንያት የልዩ አዋቂ (ኤክስፐርት) ቃልን ውድቅ ማድረግ አይችልም:: ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 65930 ሰኔ 14 ቀን 2003 ዓ.ም. በሰጠው ገዥ ፍርድ ዳኛ የልዩ አዋቂ ምስክርነትን (Expert Witness) ውድቅ በማድረግ ባለሙያ ባልሆኑ ምስክሮች የተሰጠ የምስክርነት ቃልን ሊቀበል የሚችለው ይህን ለማድረግ በቂና አሳማኝ ምክንያት ሲኖር ብቻ መሆኑን ገልጿል:: በዚህ ፍርድ ሰበር ችሎቱ ልዩ ሙያን በሚጠይቁ ጉዳዮች ላይ አዋቂዎች (በትምህርት፣ በሥልጠናና በልምድ ዕውቀቱ ያላቸው) ሰዎችን በመጠየቅ በአግባቡ መመርመር እንደሚገባ አትቷል:: በጉዳዩ ላይ የሥር ፍርድ ቤት በቂና አሳማኝ ምክንያት መኖሩና ሳይገልጽ የልዩ አዋቂ ምስክርነቱን ቃል በመተው የተራ ምስክሮችን ቃል መቀበሉ ከፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 136(1) እና ‹‹In the civil context… lay evidence should not be preferred to expert evidence with out good reason›› የሚለውን የማስረጃ ምዘና መርህ በመከተል ውድቅ አድርጓል:: ከዚህ ፍርድ ለመረዳት እንደሚቻለው ልዩ ዕውቀት የሚጠይቁ ጉዳዮችን በተመለከተ በተከራካሪ ወገኖች ወይም በፍርድ ቤቱ የተጠራ የኤክስፐርት ምስክር የሚሰጠው ቃል ሰፋ ያለ ዋጋ ሊኖረው እንደሚችል ነው:: በፍርድ ቤቶች ተራ ምስክርነት ልዩ አዋቂ ምስክር በተሰማበት ጉዳይ የተያዘው ጭብጥ በልዩ አዋቂ ምስክሩ በአግባቡ የተብራራ ካልሆነ የተራ ምስክሩን ቃል የተሻለ ተቀዳሚ ለማድረግ አሳማኝ ምክንያት ያስፈልጋቸዋል:: በዚህ ረገድ የባንክ ጉዳዮች ልዩ ዕውቀት የሚጠይቁ በመሆናቸው፣ ውስብስብና ለተራ ሰው በቀላሉ የሚረዱ ባለመሆናቸው ፍርድ ቤቶችም ባንኮችም በልዩ አዋቂ ምስክሮች ከተጠቀሙ ፍትሐዊ የሆነ ፍርድ እንደሚኖር ማሰብ ይቻላል::

በሌላ በኩል ደግሞ የልዩ አዋቂ ምስክርነት ሙሉ እምነት የሚጣልበት ማስረጃ (Conclusive Evidence) ላይሆን ይችላል:: ከመኪና ግጭት ጋር በተያያዘ የደረሰን አደጋ ለማስረዳት የዓይን ምስክሮችና የሙያ ምስክሮች ቃል በሚመዘንበት ሁኔታ ሰበር ችሎት በመዝገብ ቁጥር 43453 በሰጠው ፍርድ ይህንን ገልጿል:: በችሎቱ አስገዳጅ

የሕግ ትርጉም በግጭት ጊዜ የኤክስፐርቱ መደምደሚያ ሙያዊ አስተያየት (Opinion) እንጂ ፍሬ ነገር ሊሆን አይችልም:: ስለዚህ ‹‹ኤክስፐርቱ የሚደርስበት አስተያየት ከሚኖረው ሙያዊ ዕውቀት አድማስ፣ ከሚታገዝበት መሣሪያና ከመሳሰሉት ጋር የተሟላና ሙሉ እምነት የሚጣልበት ማስረጃ (Conclusive Evidence) ሊሆን ስለማይችል በዓይን ምስክሮች የተነገረን ፍሬ ነገር ለማስተባበል የሚበቃ አቅም አይኖረውም:: ከዚህ የሰበር ትርጉም እንደምንረዳው የልዩ አዋቂ ምስክርነት ሁልጊዜ ሙሉ እምነት የሚጣልበት እንደሆነ ማሰብ እንደማይቻል ነው:: ፍርድ ቤቶች ማስረጃ በሚመዘኑበት ወቅት የማስረዳት አቅሙ አሳማኝና የተሻሻለውን የመምረጥ ፈቃደ ሥልጣን አላቸው:: ችሎቱ ተመሳሳይ ፍርድ በመዝገብ ቁጥር 14981 መስጠቱን ያስታውሷል::

የልዩ አዋቂ ምስክርነት የሚስተባበለውም በተሻለ ማስረጃ ብቻ ነው:: ሰበር ችሎቱ በመዝገብ ቁጥር 47960 በሰጠው አስገዳጅ ትርጉም ልዩ ዕውቀትና ክህሎትን መሠረት በማድረግ አንድ ጉዳይ ተመርምሮ የተሰጠ የሙያ አስተያየት ሊስተባበል የሚችለው በጉዳዩ ላይ የተሻለ የሙያ ዕውቀትና ክህሎት ባለው ባለሙያ ጉዳዩን መርምሮ በሚሰጠው አስተያየት መሆኑን ገልጿል::

በፍትሐ ብሔር ጉዳዮች የልዩ አዋቂ (ኤክስፐርት) አሿሿምን በተመለከተ ደንቡ በፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጉ ቁጥር 136 ላይ ተደንግጓል:: በዚህ ድንጋጌ መሠረት ጉዳዩን ይበልጥ ለማብራራት ወይም ለክርክሩ ውሳኔ አሰጣጥ ጠቃሚ መስሎ በታየው ጊዜ ሁሉ ፍርድ ቤቱ በራሱ አስተያየት ወይም ተከራካሪዎቹ ወገኖች ወይም አንደኛው ወገን ሲያመለክት ነገሩን ለመመርመርና ለማጣራት ተገቢነት ያላቸው ልዩ አዋቂዎች (Experts) አስፈላጊውን ምርመራ አድርገው የምርመራቸውን ውጤት በተወሰነ ጊዜ ውስጥ እንዲያቀርቡለት ለማዘዝ ይችላል:: ከዚህ ድንጋጌ የተወሰኑ ነጥቦችን መገንዘብ ይቻላል:: አንደኛው የኤክስፐርት ምስክሮች በፍርድ ቤቱ ወይም በተከራካሪዎች ሊቀርቡ መቻላቸው ነው:: ተከራካሪ ወገን ምስክርነቱ አስፈላጊ መሆኑን ካሰበ በማስረጃ ዝርዝር ቀድሞውኑ እንዲጠሩለት ይጠይቃል:: ጠሪው የምስክሮችንም አበል አከፋፈል ይወስናል:: ፍርድ ቤቱ ከጠራ በጋራ፣ አንዱ ምስክሩን ከጠራ ደግሞ የጠሪው ወገን አበሉን እንዲችል ማድረግ ፍትሐዊ ይመስላል:: የፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 112(2) በግልጽ እንደሚደነግገው ልዩ አዋቂ ምስክሮች የተለየ ክፍያ እንደሚከፈላቸው ማሰብ ይቻላል:: ሁለተኛው ነጥብ ልዩ አዋቂ ምስክሮች የሚቀርቡት ጉዳዩን ለማብራራት ወይም ለውሳኔ አሰጣጥ ጠቃሚ ከሆኑ ብቻ ነው:: በተለይ ክርክሩ የሙያ አጋዥነትን የሚጠይቅ ከሆነ ተከራካሪዎቹ ባይጠይቁ እንኳን ፍርድ ቤቱ ሊያስጠራ ይችላል:: ስለዚህ ልዩ የአዋቂ ምስክሮች አስፈላጊ በሆኑበት ጉዳይ ካልሆነ በቀር እንደ ተራ ምስክር ፍሬ ነገር ለማስረዳት ሊጠሩ አይገባም:: ሌላው ነጥብ ከቁጥር 136(2) እንደምንገነዘበው፣ ልዩ አዋቂ ምስክር አስተያየቱን በጽሑፍ ከማቅረቡ ጋር በግልጽ ችሎት ቀርቦ እንዲጠየቅ ለማድረግ ዳኞች ሥልጣን አላቸው:: ምስክሩ በጽሑፍ የሚያቀርበው ማስረጃ እንደ ጽሑፍ ማስረጃ ተቆጥሮ ከመዝገቡ ጋር የሚያያዝ ሲሆን፣ በአካል ቀርቦ የሚሰጠውን አስተያየት ደግሞ ተከራካሪዎች ሊሞግቱት ይችላሉ:: ይህ ሥርዓት ምስክሩ ለጉዳዩ ልዩ ዕውቀት የለውም፣ የተሻለ ልዩ የአዋቂ ምስክር አለ ወዘተ. በማለት ተከራካሪዎች አስተያየቱን ለመቃወም ይረዳቸዋል:: በጽሑፍ በሚቀርበው ማስረጃ ላይም ተከራካሪዎች አስተያየታቸውን ሊሰጡ ይችላሉ::በባንክ ጉዳይ የሰበር ተሞክሮ

ሰበር ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር 48608 ኅዳር 2 ቀን 2003 ዓ.ም. በሰጠው ፍርድ አንዳንድ የባንክ ጉዳዮች ቴክኒካል ከመሆናቸው የተነሳ የባለሙያ ምስክሮች ስለሚያስፈልጋቸው የሥር ፍርድ ቤቶች ፍሬ ነገሮችን በኤክስፐርት ምስክር እንዲመለከቱ መርቷል:: ክርክሩ የተደረገው በወጋገን ባንክና በአንድ ተበዳሪ ደንበኛው መካከል ሲሆን፣ ደንበኛው የባንኩን የውስጥ ለውስጥ መጻጻፊያ መሠረት አድርገው ብድሩ ስለተሰረዘልኝ ዕዳውን ልከፍል አይገባም አሉ:: ባንኩ ደግሞ የተጠሪ ዕዳ በተንጠልጣይ ሒሳብ እንዲቆይ (Written Off) ተደረገ እንጂ ሙሉ ለሙሉ አልተሰረዘላቸውምና ሊከፍሉ ይገባል አለ:: ከፍተኛው ፍርድ ቤት ‹‹Written Off›› የሚለውን ማስረጃ መሠረት አድርጎ ባንኩ የተበዳሪውን ዕዳ ስለሰረዘላቸው ሊከፍሉ አይገባም ሲል ወሰነ:: የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትም ይህንኑ አፀደቀ:: ሰበር ችሎቱ ደግሞ በባንኩ የቀረበለትን ማመልከቻ መርምሮ ጉዳዩ የባንኮች የዕዳ አመዘጋገብና የዕዳ ስረዛን ፕሮሲጀርና አሠራር የሚመለከትና የሙያ ማብራሪያ የሚያስፈልገው ነጥብ መሆኑን ተገነዘበ:: በዚሁ መሠረትም ችሎቱ ባለሙያዎች ከብሔራዊ ባንክና ከንግድ ባንክ ቀርበው ወጋገን ባንክ ስለ ‹‹Written Off›› የጻፈው ጽሑፍ የደንበኛውን ዕዳ የመሠረዝ ውጤት ያለው ስለመሆኑና አለመሆኑ እንዲጣራ መልሶታል::

ይህ ፍርድ ለተነሳንበት ርዕስ ጠቃሚ ነው:: የባንክ ሥራዎች ለተራ ሰው የሚገቡ ናቸው ብሎ መውሰድ አይቻልም:: ‹‹Written Off›› ራሱን የቻለ ሙያዊ ቃል ሲሆን፣ ባንኮች ያለባቸውን ያልተሰበሰበ ዕዳ ለማስወገድ የሚጠቀሙበት ቃል ነው:: ‹‹Written Off›› የተደረገ ዕዳ የባንኮችን ጤናማ ያልሆነ ብድር በመቀነስ ብድር የመስጠት አቅማቸውን ይጨምራል:: ይህ አሠራር በባለዕዳው ላይ ያለው ውጤት ደግሞ ባለሙያዎች የሚያብራሩት ይሆናል:: ጸሐፊው የሙግቱን የመጨረሻ ደረጃ ባለማወቁ አስተያየቱን ለመስጠት ቢቸገርም፣ የሰበር ችሎቱ ጉዳዩን በልዩ አዋቂ ምስክር እንዲታይ መምራቱን ሳያደንቅ አያልፍም:: ባንኮች በዓለም አቀፍ አሠራር ያዳበሩት ለተራ ሰው የማይገቡ (የማይረዱ) አሠራሮች ብዙ ናቸው:: በሌተር ኦፍ ክሬዲት የቢል ኦፍ ላዲንግ፣ ፓኪንግ ሊስት፣ ኮሜርሺያል ኢንቮይስ፣ ኬሪየር ኢንቮይስ ይዘት፣ ልዩነትን የማመሳከር ግዴታ

ወዘተ. የልዩ አዋቂ ምስክሮችን አስተያየት የሚፈልግ ነው:: አሁን በቅርቡ በባንኮች እየተተገበሩ ያሉትማ የኮር ባንኪንግ ሶሉውሽንስ የበለጠ የተወሳሰቡና የባለሙያ እገዛ የሚፈልጉ ናቸው:: የካርድ ባንክ ሥርዓት መረጃ አያያዝ፣ የባንኮች ግዴታ፣ የሪስክ አስተዳደር፣ የደኅንነት ሥጋቶችና የባንክ ሥርዓቶች፣ የአከፋፈል ዘዴ፣ ኃላፊነት ወዘተ. እጅግ ውስብስብና በቴክኖሎጂ በታገዘ ባንክ ውስጥ ለረዥም ጊዜ የሠራ ባለሙያ የተሻለ ሊያውቃቸው የሚችሉ ነጥቦች በመሆናቸው ወደፊት ፍርድ ቤቶቻችን በልዩ አዋቂ ምስክር ለመታገዝ ዝግጁ ሊሆኑ ይገባል::

በሰበር መዝገብ ቁጥር 61227 ሰበር ችሎቱ በሰጠው ፍርድ የዕዳ የሒሳብ አጠራጣሪ በሆነ ጊዜ ዳኞች በራሳቸው የሒሳብ ስሌቱን ለመሥራት ሳያስፈልግ በፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 136(1) መሠረት ልዩ አዋቂ በመመደብ እንዲሠሩት ማድረግ እንደሚቻል በመግለጽ አስገዳጅ ትርጉም ሰጥቷል:: ይህ ፍርድ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለተሰጠ ብድር ዕዳ አሰላል የተሰጠ በመሆኑ የባንኮች ጉዳይ በዚህ ረገድም በልዩ አዋቂ ምስክርነት ሊታገዙ እንደሚገባ አስረጅ ነው:: ባንኮች የሚሰጡት ብድር ዋና ገንዘብ፣ ወለድና ልዩ ልዩ ወጪዎች አሰላል ልዩ ሙያ የሚጠይቅ መሆኑ በሰበር ችሎቱ ግንዛቤ ተወስዷል:: ከሒሳብ ስሌት በረቀቀ መልኩ የአንዳንድ የባንክ አገልግሎቶች ላይ የሚነሱ የፍትሐ ብሔር ጉዳዮችማ የበለጠ በባለሙያ አስተያየት ሊታገዙ እንደሚገባ ግልጽ ነው:: ይህ ፍርድ ባንኮች ጉዳያቸው የባንክ ሥራን በሚያውቅ የኤክስፐርት ምስክር እንዲታይላቸው ለመጠየቅ የሚያደፋፍርና ፍርድ ቤቶችም ቸል ሊሉት የማይገባን መርህ አስገዳጅ ያደርጋል::እንደማጠቃለያ

የኤክስፐርት ምስክር በተራ ምስክር የማይረጋገጥ ልዩ ዕውቀትን፣ ሥልጠናን ወይም ልምድን በሚጠይቁ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት ይኖረዋል:: ፍርድ ቤቶች በሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 136 መሠረት በራሳቸው አነሳሽነት ወይም በተከራካሪዎች ፈቃድ የኤክስፐርት ምስክር እንዲቀርብና አስተያየት እንዲያቀርብ የማዘዝ ፈቃደ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል:: ፍርድ ቤቶች ይህንን የሚያደርጉት ጉዳዩ የበለጠ እንዲብራራ ወይም ለፍትሕ አሰጣጥ እንዲመች በመሆኑ በጥንቃቄ ሥልጣናቸውን ሊጠቀሙበት ይገባል::

የባንክ ጉዳዮች ሁሉም ባይሆኑ የተወሰኑት የባንከሮችን ልዩ ዕውቀት፣ ሥልጠና ወይም ልማድ የሚጠይቁ በመሆኑ ጉዳዮች በፍርድ ቤት ሲታዩ በኤክስፐርት ምስክር ሊታገዙ ይገባል:: የሌተር ኦፍ ክሬዲት፣ የቼክ፣ የካርድ ክፍያ ሥርዓት፣ የብድር ገንዘብ አሰላል፣ የገንዘብ ማስተላለፍ ሥራዎች ወዘተ. በዚህ ረገድ ተጠቃሽ የባንኮች ሥራዎች ናቸው:: በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ፍርድ ቤቱ ገለልተኛ የባለሙያ ምስክርነት ሰምቶ ጉዳዩን ቢወስን ፍርዱ ፍትሐዊና ያለውን ተግባራዊ አፈጻጸም የተከተለ ይሆናል::

ቁጥራቸው አነስተኛ ቢሆንም ከላይ የተመለከትናቸው የሰበር አስገዳጅ ፍርዶች ሁለት ዓይነት መደምደሚያ ላይ ሊያደርሱን ይችላሉ:: የመጀመሪያው ፍርድ ቤቶች የልዩ አዋቂ ምስክርነትን በባንኮች ጉዳይ ላይም ተፈጻሚ የማድረግ ልማድ እያዳበሩ መመጣቱን ነው:: በዚህ ረገድ ከብድር መሰረዝ አለመሰረዝ (Written Off) ጋር በተያያዘና በብድር የተሰጠ ገንዘብ ዕዳ አሰላል ጋር በተያያዘ የተሰጡ ፍርዶች አመላካች ናቸው:: የባንክ ጉዳዮች ልዩ የሙያ ክህሎት የሚጠይቁ የመሆኑን ያህል ፍርድ ቤቶችም በፍርዳቸው በተግባር ለዘመናት የዳበረውን ዓለም አቀፍና ብሔራዊ አሠራር ለመከተል በዚሁ አቅጣጫ እንዲሄዱ የሚያስገድድ ነው:: ያም ሆኖ የኤክስፐርት ምስክሩን ችሎታ መወሰን፣ ቃሉን በአግባቡ መመርመርና ከሌሎች ማስረጃዎች ጋር ያለውን ቅቡልነት መወሰን ለፍርድ ቤቶች የሚተው ጉዳይ ነው:: ሁለተኛው መደምደሚያ ደግሞ ፍርድ ቤቶች የሰበር አስገዳጅ ፍርዶች ባሉበትም ሁኔታ ቢሆን የባንኮችን ጉዳዮች በተራ የሰው ምስክር፣ በቀረቡ የጽሑፍ ማስረጃዎችና በዳኞቹ ግንዛቤ መሠረት ብቻ ፍርድ መስጠት ነው:: ይህ ዓይነት አሠራር የኤክስፐርት ምስክር አስፈላጊነትን ትርጉም የሚያሳጣና አንዳንድ ፍርዶችም ፍትሐዊ እንዳይሆኑ ማድረጉ አይቀርም:: ከላይ በመግቢያው የተመለከትነው በሌተር ኦፍ ክሬዲት የሚሰጥ መያዣ ስለመኖር አለመኖሩ፣ በሌተር ኦፍ ክሬዲት ማመልከቻ ውስጥ ያሉ መብትን የመተው ቃሎች (Waiver Clauses) የኦቨርድየዋል ፋሲሊቲ፣ የገንዘብ ዋስትና ሰነድ ወዘተ. ጋር የተያያዙ ጉዳዮች አወሳሰን በዚህ ረገድ የሚያሳዩት ክፍተት ይኖራል:: እነዚህ ጉዳዮች በባለሙያ ምስክር ቢታገዙ የተሻለ ፍትሐዊና አሳማኝ ይሆናሉ:: የባንክ ኢንዱስትሪ ከያዘው የገንዘብ መጠንና ብሔራዊ ማክሮ ኢኮኖሚ ተፅዕኖ አንፃር ፍርድ ቤቶች ጉዳዮች ልዩ ዕውቀትን በጠየቁ መጠን በኤክስፐርት ምስክር ሊታገዙ ይገባል:: በወንጀል፣ በጉዳት ካሳ፣ በሕክምና ጉዳዮች የምንጠቀምባቸውን መጠን በባንክ ሥራዎች ኤክስፐርቶችን ከተጠቀምን የሕግ ሥርዓቱን ተጨባጭ፣ ተገማችና ውጤታማ እንደምናደርገው ይታመናል::

ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊውን በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት ይቻላል::

Page 32: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 32 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

እ ኔ እ ም ለ ውበፍቅር ለይኩን

ባለፈው አሥራ አምስት ቀን ጽሑፌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ ጉዳይ ላይ አጠር ባለ መልኩ አጠቃላይ የሆነ የቤተ ክርስቲያኒቱን የረጅም ዘመን ታሪክ ተንተርሼ አንድ መጣጥፍ ለማቅረብ ሞክሬ ነበር:: አንዳንድ አንባቢዎቼ የጽሑፌን ጭብጥ ካለመረዳት ይሁን ወይም ስሜታዊነት ካየለበት የሃይማኖት አርበኝነት መንፈስ ተነሳስተው ነው መሰል፣ ‹‹አባቶቻችንን ልትወቀስና ቤተ ክርስቲያኒቱን ታሪክ ለመተቸትም ሆነ ለማብጠልጠል አንተ ማነህ?›› ዓይነት አስተያየታቸውን ለግሰውኛል::

ይህን ለማለት መነሻቸውም ሆነ ምክንያታቸው ምንም ይሁን ምን የእነዚህን ወገኖቼን አስተያየት አከብራለሁ:: በጨዋነትና በቅን መንፈስም ለእነዚህ ወገኖቼ ሐሳቤን ለማስረዳት ሁሌም ዝግጁ እንደሆንኩ ጭምር ልገልጽላችሁ እወዳለሁ:: ከዚህ ባለፈ ግን ‹‹ይህን ልትናገር ይህን ልትጽፍ አይገባህም›› በማለት የመናገርና የመጻፍ መብቴን ለመገደብ ከሚሞክሩ አምባገነኖች ጋር ግን ድርድር አይኖረኝም::

ስለዚህም አንድም እንደ ቤተ ክርስቲያን ልጅነቴና እንዲሁም ደግሞ እንደ ፕሮፌሽናል የታሪክ ባለሙያነቴ ቤተ ክርስቲያኒቱ ካለፈችባቸው የታሪክ ውጣ ውረዶች በመነሳት፣ የቤተ ክርስቲያኒቱንም ሆነ ቤተ ክርስቲያኒቱን የሚመሩ አባቶችን ክብርና ልዕልና በማይነካ መንገድ መጻፌን እቀጥላለሁ:: እናም ቃል በገባሁት መሠረት ለዛሬ ካለፈው የሚቀጥለውን ጽሑፌን እንዲህ አዘጋጅቼዋለሁ::

ከፓትርያርክ አቡነ ጳውሎስ ሕልፈት በኋላ የተፈጠረው ቤተ ክርስቲያኒቱን ማን ይምራት? በአገር ውስጥና በውጭ ዓለም ባሉት ሲኖዶሶች መካል የተጀመረው ድርድርስ በምን መልኩ ይቀጥል? በግፍ ነው ከመንበሬ የተሰድኩት የሚሉት የአቡነ መርቆርዮስ ጉዳይስ መቋጫው ምን ሊሆን ይችላል? በሚሉትና እነዚህን ተከትለው በሚነሱ የቤተ ክርስቲያኒቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ፣ በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር ያለው ሲኖዶስ ተከታይ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በመስቀለኛ መንገድ ላይ

የሆኑ ስብሰባዎችን ተካሂደዋል:: መግለጫዎችም ወጥተዋል፣ ለሰላምና ለአንድነት ሲባልም በሁለቱ ሲኖዶሶች ውስጥ ያሉ ተደራዳሪ አባቶች በጋራ ቀድሰዋል፣ ማእድ ቆርሰዋል::

ይህን ያዩና የሰሙ የቤተ ክርስቲያኒቱ ምእመናንም በዚህ አንድነትና ሰላም ተስፋ ጭላንጭል ውስጥ ሆነው በማኅበርና በየግላቸው ለፈጣሪያቸው ምሥጋናቸውን አቅርበዋል:: ይኸው የተጀመረው የሰላምና የአንድነት መልካም ጅማሬ ፍፁም ሆኖ ይቀጥልም ዘንድ እግዚአብሔር አንድነትና ሰላምን ለቤተ ክርስቲያኒቱ እንዲሰጥ ምህላ አድርገዋል፣ አሁንም እያደረጉ ነው::

ይሁን እንጂ አሁን አሁን በቤተ ክርስቲያኒቱ ሰላምና አንድነት ዙሪያ እየታዩና እየተሰሙ ያሉት ነገሮች የብዙዎችን ተስፋ እያደበዘዙ እየሆኑ ነው:: አንዳንዶች እንደገመቱት የችግሩ ዋንኛ ምክንያትና ተጠያቂ ናቸው በሚል ከተፈረጁት ከአቡነ ጳውሎስ ሕልፈት በኋላ እንኳን፣ አሁን ያሉ አባቶች ቤተ ክርስቲያኒቱን ወደ መረጋጋትና አንድነት ለመምጣት ዳገት እንደሆነባቸው እየታዘብን ነው:: እንዲያውም በተቃራኒው የአቡነ ጳውሎስ ሕልፈት ለዘመናት ሲንከባለል የቆየውን የቤተ ክርስቲያኒቱን መንፈሳዊ ቀውስና አስተዳደራዊ ችግር ከመቼውም በላይ ገሀድ አውጥቶታል ሲሉ አንዳንድ ታዛቢዎች ይናገራሉ::

ለቤተ ክርስቲያኒቱ ለሁለት መከፈልና ለአስተዳደራዊ ቀውሱ ዋንኛ ምክንያት ናቸው ከተባሉት አቡነ ጳውሎስ እረፍት በኋላ ግን የተናፈቀው ሰላም፣ እግዚኦ የተባለለት አንድነት በተቃራኒው ለያዥ ለገራዥ ባስቸገረ ሁኔታ ውሉ እንደ ጠፋ ልቃቂት እየተወሳሰበ መሄዱን በየቀኑ እያየንና እየሰማን ነው::

ቤተ ክርስቲያኒቱ ለገባችበት አጣብቂኝና በነገ

ዕጣ ፈንታዋ ዙሪያ ውዝግቡና ክርክሩ አሁንም የበረደ አይመስልም:: ከቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባዎች ከሚሰጡ ቅድመ ትንታኔዎችና ትችቶች ጀምሮ በየድረ ገጹ፣ በየብሎጉ፣ በጋዜጦችና በመጽሔቶች የቤተ ክርስቲያኒቱ ጉዳይ የመነጋገሪያ ርዕስ እንደሆነ ቀጥሏል:: በዚህ ሁሉ ጩኸትና እግዚኦታ መካከል ጎልቶ የሚሰማው ድምፅ ግን በቤተ ክርስቲያኒቱና በአባቶች መካከል ሰላምና አንድነት ይወርድ ዘንድ የሚናፍቅና አጥብቆ የሚሻ እንደሆነ ነው ያስተዋልኩት::

በአንፃሩ ደግሞ ቤተ ክርስቲያኒቱ ለገባችበት ቀውስ ተጠያቂው ማን ነው በሚል አንዱን አጽድቀው ሌላውን ኮንነው የሚራገሙና ጎራ ለይተው በቃላት ጦርነት የሚሞሻለቁም አልጠፉም:: በዚህ መካከልም መንፈሳዊ ሽታና ለዛ የራቃቸው፣ ዘረኝነትና ወገኝነተኝነት የሚንፀባረቅባቸው መጣጥፎች፣ መግለጫዎችና አስተያየቶችም በየቀኑ እየወጡ ነው:: በጎሳና በዘረኝነት ፖለቲካ አቅላቸውን የሳቱ አንዳንዶች አሁን ደግሞ ተራው የእኛ ነው በሚል ያዙን ልቀቁን የሚሉ ሰዎችም በአደባባይ ድምፃቸውን እየሰማን ነው:: በእርግጥም በቤተ ክርስቲያኒቱ ዙሪያ እየታየና እየተሰማ ያለው ነገር ልክ እንደ ካህኑ ዔሊ ዘመን ጆሮን ጭው የሚያደርግ ነው::

በሌላ በኩል ደግሞ ጭራሽ ምንም ዓይነት መንፈሳዊ መዓዛና ለዛ የሌላቸው፣ ደፋሮች፣ ሆዳቸው አምላካቸው ክብራቸው በነውራቸው የሆኑ መንፈሳዊ ካባን የደረቡ የዘመናችን ተኩላዎችም ዓይናቸውን በጨው አጥበው የቤተ ክርስቲያኒቱን ሀብትና ንብረት መዝረፉን አጥብቀው ተያይዘውታል:: አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የቤተ ክህነቱ ሠራተኛ እንዳሉትም፣ ከመቼውም ጊዜ በላይ ሥርዓተ

በሚፈለገው ፍጥነት የገጠሩን ያህል አልሄደም:: በከተማ የተዋናዩ ቁጥር ከፍተኛ ነው:: የተዋናዩ ፍላጎትና ጥሻው ብዙ ነው:: አንዱን ጥሻ ስትይዝ በጋራ የሚጮህ ይበዛል:: ከዚያ ፍጥነትህን ጋብ ታደርጋለህ:: እሱን ለመግፋት ስትሄድ ሌላ ቦታ ደግሞ አቧራ ይነሳል:: እሱን ታጠራለህ:: መደበቂያው በጣም ብዙ ነው:: ተዋናዩ በጣም በርካታ ነው:: ይህንን ለማጥፋት ጊዜ ይፈልጋል:: አንዳንዴ ተገልጋዩና ተጠቃሚው ራሱ የምታመጣለትን ሕግ ተፃርሮ ይቆማል:: እሱን ለማሳመን እንደገና ጊዜ ይፈጃል:: ለምሳሌ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ የወጣው አዋጅ ተመልከት:: የሊዝ አዋጁን አውጥተን ሕዝቡን ለማሳመን የፈጀውን ጊዜ ግምት ውሰጥ አስገባው::

ድርጅቱ ራሱ በየደረጃው ከፀዳ፣ ድርጅቱ ውስጥ ያለ ሰው በድርጅቱ ስም የማይነግድ መሆኑ ከተረጋገጠ፣ የድርጅቱ አባል መሆን ብቻ ሳይሆን ከሌላው ልቆ ከተገኘ፣ ስድስት ሚሊዮን አባላት የፓርቲውን ዓላማ ማሳካት ከቻሉ ረዥም ርቀት ይኬዳል:: ሁለተኛው የድርጅቱ አባል የሚሆን የመንግሥት ክንፍ ብለን የምንወስደው በመሥሪያ ቤቱ መዋቅር እሱን ታችኛው ኬዝ ቲም ድረስ ባለው መዋቅር ለምሳሌ በቅርቡ ባለሀብቱ በአንድ መስኮት ይስተናገድ ብለን ነው የወሰድነው:: እያንዳንዱን በር እያንኳኳ በአንድ መስኮት ይስተናገድ ያልነው አንድ ዕርምጃ ነው:: ራሱ ነጋዴው የሰው ፊት ማየት የለበትም:: ራሱ መንግሥት የሱን ሥራ ይሥራለት ማለታችን ጥቅሙ እየንዳንዱ ቢሮ ሲገባ የዚህን ነጋዴ ኪሱን የሚያይ ሰው ይቀንሳል:: ፊት ለፊት ስለማያገኘው:: የነጋዴውን ሥራ የሚሠራው መንግሥት ይሆናል:: በዚያ በየደረጃው የሚገለገለው ሕዝብ ከመንግሥት የሚፈልገውን በየደረጃው ለይቶ ለማግኘት ራሱ በድርሻው የሚገባውን መሥራት ይጠበቅበታል:: አገልግሎቱ በተጓደለበት ጊዜ ለምን ብሎ ጠይቆ ለማግኘት መታገል ይኖርበታል:: የተደራጀ ነገር ሁሌም ጥሩ ነው::

ሪፖርተር፡- በአንድ ለአምስት ሦስቱ ክንፎች በማስረፅ በኩል ሚኒስትሮች ወጥ የሆነ ግንዛቤ እንደሌላቸው ተነግሯል:: አንዱ ሚኒስትር ከሌላኛው ጋር የማይስማማ ሐሳብ እንዳለው የተንፀባረቀበት ስብሰባ በቅርቡ ተስተናግዷል:: ምክንያቱ ምንድነው?

አቶ ሬድዋን፡- ሦስቱን ክንፎች እንገንባ የሚለው ሐሳብ ዘንድሮ የመጣ አይደለም:: የልማት ሠራዊት መፍጠር አለብን ሲባል ከሦስት ዓመት በላይ ሆኖታል:: በገጠር ሲጀመር ጀምሮ ሠራዊት መገንባት አለብን ብለናል:: በሦስቱ ክንፎች የሚባለው ጠንካራ የፓርቲ፣ የመንግሥትና የተደራጀ የሕዝብ አደረጃጀት መፈጠር አለበት:: ሕዝቡ ሲደራጅ ነው የሚጠናከረው:: ለምሳሌ ነጋዴ ሊሆን ይችላል:: አንድ ነጋዴ አገልግሎት ከሚፈልገው ተቋም ጋር የሚነጋገርበትና የሚደራደርበት ችግር ሲፈጠርበት የሚታገልበት አደረጃጀት ያስፈልገዋል:: አርሶ አደሮችም፣ ተማሪዎች ዘንድም ያስፈልጋል:: አደረጃጀት የምንለው አደረጃጀት ጉልበት ስለሆነ ነው:: አንደኛ የጠራ ወጥ የሆነ ፍላጎት ይኖራል:: ሁለተኛ በጋራ ነው የምትጋፋው፣ ኢሕአዴግ የራሱን የቤት ሥራ ሠርቶ ችግር ሲያጋጥመው በኅብረት የሚጠይቅ ማኅበረሰብ መፍጠር ነው

የሚፈልገው:: ለዚህ ዋናው መሠረቱ የተደራጀ ሲሆን ነው:: በዕድሜም ይሁን በፆታ በተፈለገው ክፍል ካልተደራጀ ጥያቄ መጠየቅ ይቸገራል:: ስለዚህ አደረጃጀቱን ማጠናከር ያሰፈልጋል:: አሁን የመጣው ውዥንብር በኢሕአዴግ ውስጥ አይደለም:: በአመራር ደረጀ ከተነሳ ጥያቄ የሚነሳው በአፈጻጸም ረገድ ነው:: ጉዳዩ ይህን ያህል ግልጽ ሆኖ ሲያበቃ በመፈጸም ረገድ ይህን ያህል ወጣ ገባ ልዩነት ይመጣል የሚል ነው:: ሁለተኛው የተወሰነ ይበልጥ ግልጽ መሆን ይገባው የነበረው ክንፍ የመንግሥትና የድርጅቱ ነው:: ይህ ግልጽ ሆኖ ሲያበቃ የሕዝብ አደረጃጀት አባል አንዳንድ መሥሪያ ቤቶችን አገልግሎት የምሰጠው ለማን ነው? የሚለውን እስከ መጨረሻው የመልቀምና የመለየት፣ አገልግሎት ከሚፈልገው ሕዝብ ጋር ተከታታይ መድረኮች እየፈጠረ የሚኬድበት ተግባራዊ እንቅስቃሴ ማድረግ ላይ ወጣ ገባ ነገሮች አሉ:: ይኼ ደግሞ እያንዳንዱን አመራር በእኩል ደረጃ መሥራት ያለመቻል ችግር ያስከትልበታል:: ስለዚህ መጠየቅ የሚመጣው በማወቅ ወይም ባለማወቅ ሳይሆን ያወቅነውን በመፈጸም ልክና ባለን ጉድለት ነው:: ሌላኛው ችግሩ ውስብስብ ነው:: ሰፋ ያለ መገለጫ ነው ያለው:: አንዱ ጋ ሄድኩ ስትል በአንደኛው ትያዛለህ:: በአንዱ ስትሄድ በአንዱ ትያዛለህ:: ወጥነት ባለው ደረጃ ስትሄድ ልምድ ያስፈልጋል:: ዞሮ ዞሮ ያልነበረ ነገር ስለሆነ እያተኮርን ያለነው ቁርጠኝነቱ ሳይጓደል መቀጠሉ ላይ ነው::

ሪፖርተር፡- ምርጫ ሲደርስ ኢሕአዴግን የሚተቹ ወገኖች የሚያቀርቡት ሐሳብ አለ:: ኢሕአዴግ የመንግሥትን መዋቅርና ሀብት በከፍተኛ ደረጃ ይጠቀማል የሚል:: በዚህ ታምናላችሁ? የምታምኑ ከሆነስ ለማሻሻል የምትወስዱት ዕርምጃ አለ?

አቶ ሬድዋን፡- በአጠቃላይ ገጽታው ከወሰድከው በየትም አገር ገዥ ፓርቲ የሚወስደው “አድቫንቴጅ” አለ:: ለተመረጥክበት ሥራ እያገለገልክ እሱን ስትሠራ የፓርቲ ሥራ የመሥራት አጋጣሚዎች ይኖራሉ:: ዕድሎቹም አሉ:: ይህን መከላከል አትችልም:: እሱን ለማስወገድ የመንግሥትን ሥራ ማቆም ሊኖር ይችላል:: ምርጫ ከመጣ የመንግሥት ተሿሚ ሁሉ ሥራውን ያቁም እንደማለት ነው:: ይህ ስለማይሆን የመንግሥትን ሥራ ቢሮህ ትሠራለህ፣ ሥራውን በምትሠራበት ሒደት እግረ መንገድህን የፓርቲ ሥራ

ሪፖርተር፡- በሊዝ አዋጁ ላይ ኅብረተሰቡን አሳምነናል ብለችሁ ታስባላችሁ?

አቶ ሬድዋን፡- ይቀረዋል:: በቀጣይ ኅብረተሰቡን በይበልጥ እያሳመንን እንሄዳለን፤ ለሕዝቡ ነው

የምንሠራው:: ለሕዝቡ ብለህ ያወጣኸውን አዋጅ እስኪረዳህ ድረስ መሄድ ይኖርብሃል:: ገጠር

ግን ለዚህ ዓይነት ውዥንብር የሚያጋልጥ ነገር የለም:: ቢኖርም በጣም ቀላል ነው:: ከተማ ውስጥ ሞኖፖሊን ለማስወገድ ብለህ ስትጀምር ከሆነ ቡድን ጋር ትላተማለህ:: ለዘለቄታው ኪራይ ሰብሳቢነትን ማስወገድ ነው:: በአንዱ ልፋት ሌላው መጠቀም የለበትም:: ሁሉም የድርሻውን ማግኘት አለበት:: ዋናው ፖሊሲያችን ፈጣን፣ ዘላቂነት ያለው፣ ሁሉም በየድርሻው የሚጠቀምበትን ኢኮኖሚ መገንባት ነው:: ሞኖፖሊን ማስወገድ መሬት ላይ ያሉ ችግሮችን፣ የንግድ ምዝገባ ላይ ያሉ ችግሮችን ማስወገድ ይጠበቃል፤ መገለጫው በጣም

ብዙ ነው:: ከተማ ላይ ውስብስብ ነው:: ግን አሁን በከተማም ቢሆን

ምንጮቹን አውቀናል:: ማነቆዎቹን ለይተናል:: የመንግሥት ግዢ አንዱ

ነው:: ከዚያ ጀምረን ሥርዓት በማስተካከል፣ አደረጃጀት በማስተካከል፣ በማስተማርና በማፅዳት

መኬድ ያለበት አንድ ዘርፍ ነው ተብሏል:: ሁለተኛው ከንግድ ምዝገባ ጋር የተያያዘ ነው:: የንግድ ምዝገባ ከገቢ አሰባሰብ ጋር የተያያዘ ነው:: በውስጥም ችግር አለ፣ በተገልጋዩ በኩልም ችግሩ አለ፣ ሆን ብሎ በሚሠራ ኔትወርክ ችግር ይፈጠራል:: እያንዳንዱን ለመበጠስ ጊዜ ይወስዳል:: በአደረጃጀት በኩል ችግሩን ለመፍታት ትሄዳለህ፣ በአመለካካት ይመጣብሃል:: አመለካከቱን ማስተማር ይቀድማል፤ እንደገና በመረጃ የያዝከውን ማስወገድ ይመጣል:: ይህም ጊዜ ይወስዳል:: መሬት ዋነኛው ነው ማዕከሉም እሱ ነው:: መሬት ያው የምታውቀው ነው ሥራው ተጀምሯል::

ሪፖርተር፡- ሦስቱ የአንድ ለአምስት አደረጃጀቶች እነዚህን ችግሮች ይፈቱዋቸዋል እያሉ ነው?

አቶ ሬድዋን፡- ይህንን ታሳቢ ለማድረግ ነው::

ከክፍል-1 ገጽ 15 የዞረ

ወደ ክፍል-1 ገጽ 34 ዞሯል

Page 33: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 33 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1

እ ኔ እ ም ለ ውአልበኝነቱ፣ ዘረኝነቱ፣ እኔ ልሾም ባይነቱ፣ መሰሪነቱ፣ አንዱ አንዱን ጠልፎ ለመጣል የሚያደርገው ሸፍጥ፣ ወዘተ ተባብሶ ቀጥሏል::

ፈሪሃ እግዚአብሔርና መንፈሳዊነት ከቤተ ክህነቱ ጓዙን ጠቅሎ የተሰደደ ነው የሚመስለው ይላሉ እኚሁ አባት:: እንደ ቀደመው ዘመን በፍቅር፣ በትህትና፣ በፀሎት የተጠመዱ፣ የሌተ ተቀን አሳባቸው የቤተ ክርስቲያን ጉዳይ የሆነ፣ እንደ ንጉሥ ዳዊት የቤትህ ቅንአት በላችኝ የሚሉ፣ እንደ ነቢዩ ኤልያስ በእውነት ስለ እውነት ቆመው ከበዓል ነቢያት ጋር ፊት ለፊት የሚጋጠሙ መንፈሳዊ አርበኛ የሆኑ አባቶች በዘመናችን አድራሻቸው የት እንደሆነ ግራ ተጋብተናል ሲሉ ይገልጻሉ:: በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያኒቱ ቀውስ ዙሪያ አስተያየታቸውን የለገሱኝ እኚሁ አባት::

ዛሬ ዛሬ የቤተ ክርስቲያኒቱን አባቶችና አገልጋዮች እንዲሁም በሚያስደንቅ ሁኔታ ከቅርብ ዓመታት ጀምሮ ደግሞ ምእመናን ጭምር ወንድ ሴት ሳይሉ በአትኩሮት እየተከታተሉት ያሉት የቤተ ክርስቲያኒቱ ጉዳይ የየቀኑ የመነጋገሪያ አጀንዳ ወደ መሆን እየተሸጋገረ ነው:: ዓላማው ምንም ይሁን ምን ይህ ዓይነቱ የቤተ ክርስቲያኒቱ ጉዳይ እኔም እንደ ቤተ ክርስቲያን ልጅነቴ ያገባኛል በሚል መንፈስ ከሊቅ እስከ ደቂቅ፣ ከአፈ ነቢብ እስከ ምሁር ድረስ ድምፃችንን ማሰማቱ መልካም እንደሆነ አሳስባለሁ::

በአዎንታዊም ሆነ አሉታዊ በሆነ መንገድ በቤተ ክርስቲያኒቱ በዘመናት ጉዞዋ እየተንከባለሉ በመጡ ችግሮቿና ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ እየተንፀባረቁ ያሉ ሐሳቦች፣ አስተያየቶች፣ ትችቶችና ውይይቶች እስከነ ብርታታቸውም ሆነ ድካማቸው ይበል የሚያሰኙ እንደሆነ በግሌ አጥብቄ አምናለሁ::

ኑሮአቸውን በአሜሪካ ያደረጉት እውቁ የታሪክ ምሁርና ‹‹Church and State›› የሚለው መጽሐፍ ጸሐፊ የሆኑትና በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፣ በቤተ ክርስቲያኒቱና በቤተ መንግሥቱ መካል ስለነበረው ግንኙነት በሰፊው የተነተኑት፣ በገደማትና በቤተ ክርስቲያኒቱ ድርሰቶች ዙሪያ ሰፊ ምርምርና ጥናት በማድረግ የሚታወቁት ፕሮፌሰር ታደሰ ታምራት፣ የዛሬው ትውልድ በቤተ ክርስቲያኗ የውስጥና የውጭ ጉዳዮች ላይ እያሳየ ያለውን ተሳትፎ፣ ቁጭትና እኔም ያገባኛል መንፈስ በአንድ ወቅት ባደረጉት ቃለ መጠይቅ እንዲህ ገልጸውት ነበር::

‹‹በአሁኑ ዘመን በምእመኑና በወጣቱ በኩል ያለው የቤተ ክርስቲያን ፍቅርና ከበሬታ እጅግ በጣም የተለየና በጣሙን የሚያስደንቅ ነው:: ሕዝቡ ወጣቱም ሆነ ጎልማሳው ለቤተ ክርስቲያኗ ያለው የባለቤትነት ስሜት በጣም እየጠነከረ መምጣቱም ግልጽ ነው::›› ፕሮፌሰር ታደሰ እንደሚገልጹት ምእመኑ ከመቼውም ጊዜ በላይ ወደ ቤተ ክርስቲያን እየጎረፈ ነው:: እንደዚህ ልቡን በሙሉ ከፍቶ ቤተ ክርስቲያኒቱን የመቅረቡን ያህል የኅሊናውን ጭንቀት፣ ሥጋዊና መንፈሳዊ ችግሮቹን ተረድቶ የሚያረጋጋው ጠንካራና ያልተከፋፈለ መንፈሳዊ አመራር ይፈልጋል:: በአስተሳሰቡም ሆነ በአኗኗሩ መልካም አርዓያ የሚሆነው አባትም ይሻል::

በእርግጥ ፕሮፌሰር ታደሰ እንዳሉት በምእመኑ ዘንድ ብዙ መሠረታዊ ለውጥ ይታያል:: ይሁን እንጂ በቤተ ክርስቲያን በኩል ግን ለዚህ ሰፊ ሕዝባዊ አመኔታ የሚያረካ፣ መልስ የሚሆን፣ ለወጣቱ ከዛሬ አርባ ዓመት በተሻለ የተሟላ መንፈሳዊ እርካታ ሊሰጥ የሚችል አመራር ድል ነስቶ ለመውጣት የቻለ አይመስልም:: እናም በአጠቃላይ በቤተ ክርስቲያኒቱ መንፈሳዊ ጉስቁልና እና አስተዳደራዊ ቀውስ ላይ ያሉ ሮሮዎችና ጩኸቶች ዛሬም ተበራክተው ቀጥለዋል::

‹‹ይህን ያህል የምእመናን ቀጥተኛ ተሳትፎ ያለበት፣ የሃይማኖት መሪዎች አመኔታ ያጡበት፣ መሠረታዊ እምነትን የሚያናጋ፣ ሕዝቡን ከቤተ ክርስቲያን የበለጠ ሊያርቅ የሚችል መንፈሳዊ ዝቅጠት፣ የሞራል ውድቀትና እንዲህ ያለ ውዝግብ በቤተ ክርስቲያኒቱ የረጅም ዘመን ታሪክ ስለመከሰቱ እርግጠኛ አይደለሁም፤›› ሲሉ ቤተ ክርስቲያኒቱ የገባችበትን መንፈሳዊ ክስረትና ውድቀት ይገልጻሉ ፕሮፌሰር ታደሰ በቃለ ምልልሳቸው::

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በቤተ ክርስቲያኒቱ የአመራር አካላትና በራሱ በተቋሙ ውስጥ የተፈጠረውን ውዝግብና ውስጣዊ አለመስማማት በረጋ መንፈስ

እንኳን ያለየ በሚል አኳኃን የሰላ ትችታቸውን ሰንዝረዋል:: ለሃያ ዓመታት ያህል በፕትርክና መንበር ላይ የተቀመጡት አቡነ ጳውሎስ ሕጋዊ አይደሉም የሚሉት አቡነ መልከ ጸዴቅ፣ በሁለቱ ሲኖዶሶች መካከል የተላለፈው ውግዘት ገና የተነሳ አለመሆኑን መግለጻቸውም ሌላኛው አስደንጋጭ ዜና ነው::

በበኩሌ የእስካሁኑ በሁለቱ ሲኖዶሶች ባሉ አባቶች መካከል በነበረው ውይይት በእንዲህ ዓይነቱን ዓበይትና ወሳኝ ጉዳዮች ላይ ቢያንስ ቅድመ ስምምነት ለመድረስ አለመቻላቸው፣ ሰላማዊ ድርድሩ ቀድሞውኑ የይስሙላ እንደነበር ፍንጭ የሚሰጥ መስሎ ታይቶኛል::

በቅርቡም ዶ/ር ተክሉ አባተ የተባሉ በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያዊ ምሁር፣ ‹‹Ethiopian Orthodox Tewahdo Church at a Crossroads›› በሚል ርዕስ ባስነበቡት ጽሑፋቸው፣ ‹‹The two synods come up with preconditions for negotiation and reconciliation, some of which are irrelevant to the noble cause- unity. Mainly because of the extremely rigid and egoistic nature of the preconditions put forward, previous reconciliation efforts ended in fiasco.›› በማለት በሁለቱ ሲኖዶሶች መካከል የቀጠለው ድርድር ቁልፍ ባልሆኑ ተራ ምክንያቶች የተነሳ ገና ከጠዋቱ እንቅፋት እንደገጠመው ገልጸዋል::

የሆኖ ሆኖ አሁን እንደሚታየውና እንደሚሰማው ሰላማዊ ድርድሩ ተስፋ ያለው አይመስልም:: ሰላሙና አንድነቱ ይቅደም የሚለው ድምፅም ብዙም ሰሚ ያገኘ አይመስልም:: በተጨማሪም ደግሞ ብዙ የተባለለትን ሰላማዊ ድርድር በይበልጥ የሚያወሳስበው ደግሞ የአሜሪካው ሲኖዶስና በዛ ያሉ አባቶች ኢሕአዴግን ከሚቃወሙ ፓርቲዎችና ግለሰቦች ጋር በተደጋጋሚ አጋርነታቸውን የገለጹና እየገለጹ ያሉ መሆናቸው ነው:: በአሜሪካና በምዕራቡ ዓለም የኢሕአዴግን መንግሥት በመቃወም በሚካሄዱ ሠልፎችና ተቃውሞዎች ላይ በተደጋጋሚ ድምፃቸውን ከፍ በማድረግ ሲያሰሙ የነበሩና አሁንም እያሰሙ ያሉትን አባቶች መንግሥት በቀላሉ ይቅር ይላቸዋል ብሎ ማሰብ የዋህነት ነው::

በአንፃሩም በሃይማኖታችን ጉዳይ ላይ ግልጽ የሆነ ጣልቃ ገብነት አድርጎ ቤተ ክርስቲያኒቱ ለሁለት እንድትከፈል ምክንያት ሆኗል፤ የቤተ ክርስቲያኒቱን ሕጋዊ ፓትርያርክ በማጋዝ የቤተ ክርስቲያናችንን ክብርና ህልውና ተዳፍሯል፤ በአገሪቱ የጎሳ ፖለቲካና ዘረኝነትን በመዝራት ሕዝቡን ከፋፍሏል፣ ወዘተ በማለት በኢሕአዴግ መንግሥት ላይ የተቀየሙና መሠረታዊ የሆነ ተቃውሞ የሚያሳዩ የእነዚህ አባቶች ፖለቲካዊ አቋምም ድርድሩን በይበልጥ የተወሳሰበ እንደሚያደርገው ግልጽ ነው::

በቅርቡ እንኳን በአሜሪካው ሲኖዶስ ያሉ አንድ አባት የኢትዮጵያ መንግሥት ሽብርተኛ በሚል ከሰየመው ቡድን የጦር አባላት ጋር በአንድነት የተነሱትን ፎቶ በኢሕአዴግ መንግሥት በኩል ሊያገኝ የሚችለው አንድምታ ምን ሊሆን እንደሚችል ከወዲሁ ልብ ይሏል:: የቤተ ክህነቱ ተቋምና መሪዎቹ በአገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ከእውነትና ከፍትሕ ጋር ከመቆም ይልቅ በየጊዜው አቋማቸውን ከሚለዋውጡ ፖለቲከኞች ጋር መወገናቸው ሌላው እንቆቅልሽና የአገሪቱም ሆነ የቤተ ክርስቲያኒቱ ሌላ ተጨማሪ ፈተና ሆኖ መከሰቱ ግልፅ ነው::

ልክ እንደ ቅዱስ አትናቴዎስ ‹‹If the World stand aginst the Truth Atnatewos stands against the World›› በሚል መንፈሳዊ ድፈረት ለፍትሕና ለእውነት የሚቆሙ ፅኑ አባቶች በዘመናችን መጥፋታቸው፣ ቤተ ክህነቱና ቤተ መንግሥቱ እርስ በርሳቸው ሊኖራቸው የሚገባቸውን ኃላፊነትና ድርሻ የተደበላለቀ አድርጎታል:: በዚህም የተነሳ የቤተ ክህነቱ ተቋምና ተቋሙን የሚመሩት አባቶች መንፈሳዊ ልዕልናቸውን፣ ክብራቸውንና ሥልጣናቸውን በሚገባ መጠቀም ያልቻሉና ለሚሠሩት ቀርቶ ለሚያስቡት እንኳን በተቃራኒው የፖለቲከኞች ቡራኬና ፈቃድ ጠባቂ አድርጓቸዋል::

ብዙዎች የቤተ ክርስቲያኒቱ ሊቃውንት፣ ምሁራንና ታዛቢዎች እንደሚናገሩት በይበልጥም ቤተ ክርስቲያኒቱን የመንግሥት ጥገኛ የሚያደርጓት የቤተ ክህነቱ መሪዎች ራሳቸው ናቸው ሲሉም ይደመጣሉ:: እነዚሁ አስተያየት ሰጪዎች

እንደሚተቹት ጳጳሳቱ በራሳቸው አይተማመኑም:: እግዚአብሔርን ሳይሆን የሚፈሩት ባለሥልጣናቱን ነው:: ሥልጣንን እንደ ምድራዊ መሣሪያ እንጂ የእግዚአብሔርን መንግሥት እንደሚያገለግሉበት ኃይል አይቆጥሩትም:: ስለዚህ በእነሱ መንፈሳዊ የመሆን ጉድለት የተነሳ እንደ ጎርፍ ከሚያልፉ መሪዎች ጋር ዘላለማዊቷን የክርስቶስን ቤተ ክርስቲያን ለችግር ሲያጋፍጧት ኖረዋል:: ከዚህ የተነሳም መጪውንም ዘመን ትርጉም የሌለው አድርገን እንድንመለከተው አወሳስበውብናል ሲሉ አምርረው ይተቻሉ::

ቤተ ክህነቱ ራሱን ከመንግሥት ጥገኝነት አላቆ ወደ ቀደመ መንፈሳዊ ክብሩ፣ ልዕልናውና ሥልጣኑ የሚመለስበትን ፍፁም መንፈሳዊና ቅን ወደሆነው የእውነት መንገድ ለመመለስ ካልወደደ የምንናፍቀው ሰላምና አንድነት ሩቅ ሊሆንብን ይችላል:: ሰላም… ሰላም… አንድነት… አንድነት… በሚል አስቀድሞ ለሰላማዊ ድርድሩና ለቤተ ክርስቲያኒቱ አንድነትና ሰላም ጉዳይ ቅድሚያ ይሰጥ:: ለፓትርያርክ ምርጫው ይደረስበታል የሚሉ ድምፆች ጎልተው በወጡበት በዚህ ወቅት ሰላሙና የአንድነቱ ጉዳይ ብዙም ተስፋ ሰጪ አይመስልም:: ይሁን እንጂ አሁንም ስለ ቤተ ክርስቲያናችን ሰላም፣ ስለ ቤተ ክርስቲያናችን አንድነት ደጋግመን መናገራችንን፣ ደጋግመን መጻፋችንና መዘመራችንን አናቋረጥም::

በመጨረሻም በአቡነ መርቆርዮስና በፓትርያርክ ምርጫ ጥድፊያ ዙሪያ እየተነሱ ባሉ አሳቦችና አስተያየቶች ላይ ጥቂት ነገሮችን በማለት አሳቤን ላጠናቅቅ:: በመንግሥት ቀጥተኛ በሆነ ጣልቃ ገብነት በግፍ የተሰደዱት አቡነ መርቆርዮስ መመለስ አለባቸው እስከሚሉት፣ አይ እሳቸውማ መንጋውን በትነው የቤተ ክርስቲያኒቱን መከራና ሰቆቃ እዚሁ ከመንፈሳዊ ልጆቻቸው ጋር ሆነው መሸከም ተስኗቸው ከእናት ምድራቸው ገዳማት ይልቅ፣ አሜሪካን መርጠው ጥለውን ሄደው የለ ታዲያ ምን ሲሉ በተኗቸው ወደሄዱት መንጋዎች ተመልሰው ለመምጣት ይችላሉ እስከሚሉት ድረስ፣ በአቡነ መርቆርዮስ ዙሪያ የተለያዩ እሳቤዎች ይንፀባረቃሉ::

በአንፃሩ ደግሞ ‹‹አቡነ መርቆርዮስ ወደ አገራቸው መምጣት ይችላሉ ፓትርያሪክ ለመሆን ግን አይችሉም፤›› በሚል በቅርቡ ከኢትዮጵያው ሲኖዶስ የወጣው መግለጫ ቢያንስ ለጊዜውም ቢሆን በእርሳቸው ዳግም ወደ ፓትርያርክነት መመለስ ጉዳይ ላይ ያለው አቋም አሉታዊ መሆኑን ግልጽ አድርጓል:: ደግነቱ በዚህ ሁሉ ጩኸትና ውዝግብ ውስጥ እንደ መርግ በሆነ ዝምታ ውስጥ ያሉት እኚሁ አባት ድምፃቸው አለመሰማቱና ምን እያሰቡ እንዳለም አለመታወቁ፣ አንዳንዶቹ ሁሉንም ነገር ትተው በፍፁም አርምሞ ውስጥ ናቸው ያሉት ወደሚል ድምዳሜ እንዲደርሱ እያደረጋቸው ነው::

በበኩሌ በመሠረቱ አቡነ መርቆርዮስ ወደ መንበራቸው ይመለሱ ወይስ አይመለሱ? ከተመለሱስ ሥልጣናቸውና ኃላፊነታቸው ምን ድረስ ሊሆን ይገባዋል፣ አሊያም ደግሞ አምስተኛ ፓትርያርክ ብለን እንደገና ወደኋላ ተመልሰን አራት አንልም የሚል ምንም መንፈሳዊ አመክንዮት የሌለበት ቅድመ ሁኔታዎችና ሙግቶች መቼም ቢሆን የሰላሙንና የአንድነቱን መንፈስ ጎዳና ሊያጨልሙት አይገባቸውም ባይ ነኝ:: እነዚህ ሁኔታዎች ሊያነጋግሩን የሚገባቸው ከሆነም በሁለተኝነት መነሳት ያለበት ጉዳይ ነው የሚመስለኝ:: ከሁሉ አስቀድመን መነጋገርና መወያየት ካለብን ስለ ቤተ ክርስቲያኒቱ ፍቅር፣ ሰላምና አንድነት ጉዳይ ነው::

መሠረታዊ የሆነውም ጥያቄ ይኸው ነው:: አንድነትና ሰላም ይሻለናል ወይስ እንደ ትናንቱ በመለያየትና በመወጋገዝ የጀመርነውን ጉዞ መቀጠል:: እኛ ግን ለቤተ ክርስቲያኒቱ ህልውና ፍፁም የሆነው የፍቅሩ፣ የሰላሙና የአንድነቱ መንገድ ሁሌም ቢሆን መልካም መሆኑን በቃል ከመናገር በተግባርም ከማሳየት አንቦዝንም:: በቤተ ክርስቲያኒቱ አባቶች ፊት የቀረበው ይህ አማራጭም አባቶቻችንን በእግዚአብሔር፣ በታሪክና በትውልድ ፊት ወይ የሚያስመሰግናቸው አሊያም ደግሞ የሚያስወቅሳቸው ነው:: የቤተ ክርስቲያኒቱ መሪዎች ፍቅርን፣ እርቅን፣ ሰላምንና የአንድነትን መንገድ ይመርጡ ዘንድ ከአርያም የሆነ መንፈሳዊ ወኔና ቆራጥነት እንዲሆንላቸው በመመኘት ልሰናበት::

ሰላም! ሻሎም!ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊውን በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት ይቻላል::

እንደ ጥንቱ ሐዋርያት ዘመን መንፈስ ቅዱስ መሪ በሆነበት ውይይትና ክርክር በቅንነት ተነጋግሮ እኛና መንፈስ ቅዱስ እንዲህ ወስነናል የሚል ድምፅ መስማት ከናፈቀን ዓመታት እየተቆጠሩ ነው:: አባቶቻችን እርስ በእርሳቸው የሚነጋገሩበት ቋንቋ የሃይማኖት ሳይሆን የሥልጣን፣ የኃይል፣ የእልህ እንዲያው በአጠቃላይ ፍፁም ዓለማዊ ቋንቋ እየሆነ መጥቷል::

በዚህ ሁሉ ውዝግብ፣ መንፈሳዊ ክስረትና አስተዳደራዊ ቀውስ ያለችው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አሁን ደግሞ እጅግ ወሳኝ በሆነ የታሪክ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች:: ከሁለት አሥርት ዓመታት በፊት ለሁለት የተከፈለቸው ቤተ ክርስቲያን ዳግም አንድነቷን ለማደስና በመካከሏ ሰላም እንዲሰፍን ለማድረግ እየጣረች ብትሆንም፣ ይህ ጥረት ግን እምብዛም ሥር ያለውና ፍሬ የሚያፈራ እንዳልሆነ በግልጽ እየታየ ነው::

የቤተ ክርስቲያኒቱ ሕግና ቀኖና መፍረስ ጉዳይና በዚህም የተነሳ የአቡነ መርቆርዮስ ከመንበራቸው መሰደድ ጉዳይ በሁለቱ ሲኖዶሶች በሚገኙት አባቶች መካከል ለሰላማዊ ድርድሩ መቀጠል እንቅፋት ሆኖ መውጣቱ በግልጽ እየታየ ነው:: ከሰሞኑ በሰላሙ ድርድር ላይ አስተያየታቸውን የሰጡት በውጭ ያለው ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ አቡነ መልከ ጸዴቅ ከኢትዮጵያው ሲኖዶስ በኩል አቡነ መርቆርዮስ ወደ አገራቸው ተመልሰው መምጣት ይችላሉ፤ ነገር ግን ፓትርያርክ መሆን አይችሉም በሚል ያወጣው መግለጫ በጭራሽ በእነርሱ ዘንድ ተቀባይነት እንደሌለው ገልጸዋል::

እንዲያውም አቡነ መልከ ጸዴቅ አቡነ መርቆርዮስ ወደ አገራቸው የመግባት ጉዳይ እንደ ኢትዮጵያዊነታቸው መብታቸው እንጂ ሲኖዶሱ የሚያፀድቅላቸው ጉዳይ አይደለም ሲሉ፣ ሲኖዶሱ መንፈሳዊ ሥልጣኑን ወይም ኃላፊነቱን የዘነጋና ማንኛውም ሰው በአገሩ የመኖር መብት እንዳለው

Page 34: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 34 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

Invitation for blood safety program Consultancy Service

Organization- I-TECH EthiopiaPosition- ConsultantType of Contract- Individual contractPost level- Local ConsultantApplication deadline- Jan 20, 2013Expected Starting date – ASAPDuration of initial contract – 45 days, with possibility of extensionService payment- negotiable

BACKGROUND: I-TECH, headquartered at the University of Washington in Seattle and the University of California - San Francisco, is funded primarily by grants from the US Health Resources and Services Administration (HRSA), the US Centers for Disease Control and Prevention (CDC) Global AIDS Program (GAP), and the US Agency for International Development (USAID). I-TECH was founded by HRSA in 2002 as a way to extend to developing countries HIV/AIDS clinical training resources and expertise generated domestically through programs such as the HRSA-funded AIDS Education & Training Centers network (AETC). The mission of I-TECH is to provide technical assistance for developing human and organizational capacity to provide clinical care and treatment for HIV/AIDS. I-TECH draws upon programs such as the AETC as well as from an extensive multi-disciplinary consultant database to identify collaborators.

SCOPE OF WORK FOR Blood Safety program: Expectations of the consultant is outlined broadly in this agreement. Flexibility is required in order to address emerging objectives and needs. The consultant will invoice only for completed activities, either planned in advance or undertaken during the project period with concurrence from I-TECH hiring Manager. In this particular project, I-TECH Ethiopia is seeking a consultant to perform rapid assessment on blood services of Amhara, Tigray and Afar regions; form blood safety task forces in the supported regional health bureaus (RHBs), assist in improving quality of ongoing blood services of supported blood banks and hospitals, support hospitals to improve their blood transfusion service, assist in preparing a one year work plan, introduce data capturing system and other related activities.

SCOPE OF WORK

With guidance from I-TECH’s STI, IP and Blood Safety Advisor and in close collaboration with Laboratory team, M & E director , the regional directors and Capacity Build Teams (CBTs) the consultant shall pay site visits to RHBs, I-TECH supported blood banks as well as hospitals; assist in forming task forces for Blood Services in respective RHBs, introduce data capturing and monitoring system, introduce quality assurance system for blood services, as well as perform rapid assessment and compile relevant reports.

I. SPECIFIC TASKS

Work closely with STI, IP and Blood safety Advisor; regional directors as well as clinical and curative service directorate of the supported RHBs in order to:

Develop a one year work plan for the Blood safety program

Form task forces for blood services of the Tigray, Amhara and Afar RHBs.

Perform rapid assessment on status of blood services of the three I-TECH supported RHBs and Blood banks as well as hospitals.

Introduce quality assurance system and / or improve quality of ongoing blood services of the supported regions, blood banks and hospitals.

Introduce system to capture data, report and monitor blood service related activities.

• Work closely with clinical and curative service directorate of the supported RHBs in order to map hospitals and link them with the nearest blood banks.

• Assist other blood service related activities including supporting the blood transfusion services of the supported hospitals.

• Prepare an action plan and discuss with hiring manager and deliver reports on the progress of the above activities to STI, IP and Blood safety advisor as per the action plan.

II. DELIVERABLES1. Develop a one year work plan for the blood safety program

2. Perform rapid assessment on blood services of Amhara, Tigray and Afar regions

3. Form blood service task forces in Amhara, Tigray and Afar regional health bureaus

4. Introduction of quality assurance system for blood services of supported blood banks and hospitals

5. Introduce a system to capture data, report and monitor blood service related activities

6. Represent I-TECH in national blood service TWG as needed

7. Develop action plan / schedule for the above deliverables

Interested and qualifying individual consultants should send their application and copies of documents to

I-TECH EthiopiaHR Department

P. O. Box 2695, Code 1250Addis Ababa

Ethiopia

ከክፍል-1 ገጽ 32 የዞረ

ልትሠራ ትችላለህ:: ይህ ተፈጥሯዊ ነው:: ማንም ሊያስወግደው አይችልም:: ፈረንሳይም፣ እንግሊዝም፣ አሜሪካም ሊያስቀሩት አይችሉም:: የቻሉም የሉም:: የሚዲያን ከወሰድን በእኛ አገር ያለ ነገር ግን በየትም አገር የሌለ አለ:: ምርጫን ብትወስድ ያለፈውን ምርጫ ለመታዘብ ከስፔን የመጣ ሰው (የአውሮፓ ኅብረት ታዛቢ) ሲናገር የፓርላማ መቀመጫ የሌለው ፓርቲ እንኳን የክርክር ሰዓት ሊሰጠው የፓርቲውን ስም ለመናገር ሁለት ሰከንድ አይሰጠውም ነበር ያለው:: የትም አገር የሚዲያ የአየር ሰዓት የሚሰጠው ቀደም ሲል በነበረው ምርጫ ውስጥ በሕዝቡ ይሁንታ በተገኘው መቀመጫ ስሌት ልክ ነው የአየር ሰዓት የሚሰጠው:: እኛ ጋ እሱን አይደለም የምንከተለው:: ማንኛውም ፓርቲ በመሆኑ ብቻ የሚያገኘውን ነገር አስቀምጠንና ኢሕአዴግ ለራሱ ይገባው ከነበረው በሕግም በዓለም አቀፍ የዲሞክራሲ ደረጃም፣ ለራሱ ይገባው ከነበረው ቀንሶ ነው እየሰጠ ያለው::

ሌላኛው መገለጫው እንደዚህ ቀንሶ ሰጥቶ ሲያበቃ፣ የትኛውም ፓርቲ የሰጠውን የአየር ሰዓትና የጋዜጣ ዓምድ መቶ በመቶ የተገለገለ የለም:: ኢሕአዴግም ከሌሎቹ በተሻለ የአየር ሰዓቱንና የጋዜጣ ዓምዱን ተጠቅሟል እንጂ ሙሉ ለሙሉ አልተጠቀመም:: ጉዳዩ በየትኛውም ዓለም አቀፍ ዲሞክራሲያዊ መመዘኛ የማይጠበቅብንን ነገር ነው እያደረግን ያለነው:: ስለዚህ ለተቃዋሚዎች ያደላ ነው:: ኢሕአዴግ ይሁን ብሎ ነው ያደረገው:: በሕግ እንከፋፍለው ከተባለ አንዱ ተቃዋሚ ፓርቲ ለሦስት ሰከንድ የመናገር ዕድል ላያገኝ ይችላል:: ግን ከግማሽ በላይ የሚሆነውን እንሰጣለን:: ይኼን የምናደርገው ሕጉ ስለሚያስገድድ ወይም ዓለም አቀፍ ደረጃው ስለሚያስገድድ አይደለም:: ከዓለም አቀፍ ደረጃ ብዙ ርቀት ሄደን ነው ይህን የምንሰጠው:: ኢሕአዴግ በዚህ ሊወቀስ አይችልም:: ጉዳዩን የት አገር ምንድነው የሚሠራው ከሚለው ብንነሳ መደምደም ትክክል ይሆናል:: የትኛውም ዲሞክራሲ ተብሎ የሚወሰድ አካል ያለው አሠራር እኛ ካለን የሚሻል ነው? ሁለተኛ ሌላው ጋ ባይኖርም እኛ ጋ የተጀመረው ከሌላው ቢሻልም በጥልቀት አይተን ምን እናሻሽል ምን እንጨምርበት የሚል ቢሆን ያግባባል:: ነገር ግን በዓለም ካለው የተሻለ ከሚባለውም በላይ ሄደህ ስታበቃ እንደገና ለራስህ እንደምትጠቀም ተደርጎ ሲወሰድ አግባብ አይሆንም:: ክሱም መሠረት የለውም::

ሪፖርተር፡- አገሪቱ በዲሞክራሲ ግንባታ ሒደት የአጭር ጊዜ ተሞክሮ እንዳላት ቢታወቅም፣ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በሚወጡት የበጀት ስሌቶች ተጠቃሚ እንዳይሆኑ ያደረጋል:: የረባ አስተዋጽኦ የሌላቸውን ፓርቲዎች አሳታፊ በማድረግ ጠንከር ያሉት ተቃዋሚዎችን የማቀጨጭ ሥልት ኢሕአዴግ ይጠቀማል የሚሉ አሉ::

አቶ ሬድዋን፡- ከአንተ ጥያቄ ብትነሳ ልተግብራቸው ብትል ሁለት ነገሮች ይጋጩብሃል:: ቀለል ያሉ መስለው ልትተገብራቸው ስትል የሚቸግርህ አለ:: ለምሳሌ ለሁሉም ፓርቲዎች ባይሰጥና ለተወሰኑት ይሰጣል ብለን እንውሰድ:: የተወሰኑት እነማን ናቸው? በምን መስፈርት ይለዩ? ወደሚል ትመጣለህ:: ሕጉ ወደዚያ ስለሚወስድህ:: ለምሳሌ ከመንግሥት ለፓርቲዎች የሚሰጥ የወጪ ድጎማ አዋጅ አለ:: በየዓመቱ መንግሥት በጀት የሚመድብላቸው ማለት ነው:: ቅድም እንዳልከው የሀብት እጥረት ሊያጋጥማቸው ይችላል:: ነገር ግን ሕልውናቸው እንዲጠበቅ ለማድረግ መንግሥት ድጎማ ማድረግ አለበት የሚል አዋጅ አለ:: ይህን ብለህ ስታበቃ በምን መስፈርት ይከፋፈል? ከ60 በላይ ፓርቲዎች አሉ:: መመዘኛው ምን ይሁን? ሁሉም ፓርቲ ነኝ ብሎ ማህተም አስቀርጾ መንቀሳቀስ ከጀመረ ፓርቲ ነው:: በአባላት ብዛት ይሁን ካልክ በግልጽ መዋጮ የሚከፍል አባል ያለው ኢሕአዴግ ነው:: ሌላው ከመሪው ጀምሮ መዋጮ ይከፍላል? አይከፍልም:: መዋጮ የሚከፍል አበል የለውም:: አባልነቱ በምን ይታወቃል? እሱም ችግር አለው:: ባለፈው ምርጫ ባቀረቧቸው ዕጩዎች ብዛት ታሳቢ ተደርጓል:: ሁለተኛ ከእነዚህ ዕጩዎች ውስጥ ያሳተፏቸው ሴቶች ብዛት፣ ሦስተኛ እነዚህን አሳትፎ በክልልና በፌደራል ያገኛቸው መቀመጫዎች ብዛት፣ እነዚህ የሚታዩ ናቸው:: ሌሎቹ ተጨባጭነት የላቸውም:: መለኪያ ከሌለ ሁሌም የፀብ ምንጭ ይሆናል:: ቢያንስ በእነዚህ እንመሥረትና መከፋፈል የግድ ነው:: አንድ ፓርቲ በሆነ ምርጫ ላይ በነበረው ተሳትፎ ሊለያይ ይችላል:: አንዴ ወንበር አግኝቶ ሊሆን ይችላል:: ሌላ ጊዜ ሊያጣ ይችላል:: ግን የፓርቲውን ስምና የተለያዩ መገለጫዎች እያየህ ለእከሌ ዝቅ ለማድረግ ለእከሌ ከፍ ለማድረግ ብለህ ከሄድክ መቼም ሊያስማማ አይችልም:: በትንሹ ሊያስማሙ ይችላሉ ተብለው

የተቀመጡት እነዚህ ናቸው:: ይኼ ሲሆን አንዴ 40 በመቶ አግኝቶ የነበረው በሚቀጥለው 30 ወይም 45 በመቶ ሊያገኝ ይችላል::

ኢሕአዴግ ከድርሻው ካገኘው ውስጥ ፓርላማ መቀመጫ ለሌላቸው ፓርቲዎች ያከፋፍላል:: በጋራ ተስማምተን የጨመርንበት አለ:: በየክልሉ ቢሮ ለከፈቱና በተጨባጭ እየሠሩ ያሉ ፓርቲዎችን እንደግፋለን:: ለምሳሌ አንድ ቢሮ የከፈተ 50 ቢሮ ከከፈተ ጋር እኩል ቢታይ አይሆንም:: ቢሮ ከፍቶ እንዲያንቀሳቅስም ጭምር ነው:: አንዳንዶቹ ቢሮ ተዘጋብን እያሉ አይደል ክስ የሚያቀርቡት? እኛ ግን ቢሮ ለከፈተው ማትጊያ እየሰጠን ነው ያለነው:: በጋራ የፓርቲዎች ምክር ቤት በምንስማማው መሠረት:: ስለዚህ የግድ በሚለካ ጉዳይ መታጠር ያስፈልጋል:: ቅድም እንዳልከው ተፈጥሮአዊ የሆነ የትም ቦታ ላይ የሚገኘውን የገዢውን ፓርቲ “አድቫንቴጅ” ማስወገድ አይቻልም:: ሆን ብለን መስመሩን በመጣስ በፓርቲ ደረጃ የመንግሥት መዋቅርን ለመጠቀም የሚያስችል ሥራ ግን አንሠራም:: ምክንያቱም ቢሮና ለቢሮ የምንመድበው በጀት አለን:: ለጽሕፈት ቤት ለሕትመት የምናወጣው ከራሳችንና ከፓርቲያችን ነው:: ኦዲት በሚደረግ የፓርቲያችን በጀት ነው የምንጠቀመው:: ሌላ ፓርቲም ሥልጣን ቢይዝ የሚያገኘው ተጠቃሚነት በመሆኑ ማንም ሊያስወግደው አይችልም:: ያንን በማጋነን የትም አገር የማይከሰተውን እኛ ሆን ብለን እንደምንጠቀም አድርጎ ማቅረቡ ስህተት ነው::

ሪፖርተር፡- ኢሕአዴግ አውራ ፓርቲ ደረጃ ደርሻለሁ ብሏል:: ነገር ግን በመድበለ ፓርቲ ሥርዓት እንደሚያምንና እንደማያበረታታም ይገልጻል:: በመድበለ ፓርቲ የሚያምን ከሆነ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ችግር እንዳይገጥማቸው ጠብቆና ደግፎ ሥርዓቱን ለማስቀጠል ለምን አይሠራም?

አቶ ሬድዋን፡- በመድበለ ፓርቲ ሥርዓቱ ካመንክ ለመድበለ ፓርቲ የሚያገለግል መሠረተ ልማት መፍጠር ነው:: ምኅዳሩንና ዕድሉን መፍጠር ነው:: ዕድሉ አለ:: ስድሳና ሰባ ተቃዋሚ ፓርቲዎች አሉ:: ሰው እየተነሳ ፓርቲ ያቋቁማል:: ይህ የሆነው የመጫወቻ ሜዳው ስላለ ነው:: በእኛ አገር አንዳንዶቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎቹ የሚያነሱት ሆን ብለው በዚያ ደረጃ ለማምታታት የሚሞክሩት፣ ያለው የመድበለ ፓርቲ ሥርዓትን ፓርላማ ባለ መቀመጫ ብዛት ልክ በመለካት ነው:: በምርጫ ውጤት አይለካም:: ዲሞክራቶች 80 በመቶ አሸንፈው ቢሆን ኖሮ የአሜሪካ ዲሞክራሲ አፈር በላ ብሎ የሚናገር የለም:: ወይም ሪፐብሊካን በግልባጩ ቢወስዱት ማንም የማያነሳ የለም:: ውጤት መለኪያ አይደለም:: መለኪያው መሠረተ ልማቱን መዘርጋቱ ነው:: የሕግ ማዕቀፎቹ ናቸው:: ምኅዳር መኖሩ ነው:: ምርጫ ላይ ዓላማ አለኝ፣ ሐሳብ አለኝ ብሎ ለሕዝብ የተነሳ ፓርቲ ሕዝቡ ጋ መድረስ የሚችልበት አሠራር አለ ወይ? ሕዝቡ ደግሞ የመሰለውን ሰምቶ ትክክል ነው ያለውን ነፃነቱን ተጠብቆ በድምፁ ይመርጣል ወይ? ይሄ ነው መመዘኛው ሕዝቡ መቶ በመቶ አንድን ፓርቲ ከመረጠ መብቱ ነው:: ሸርፈህ ለእከሌ ካልሰጠህ ዲሞክራሲ አይደለም ሊባል አይችልም:: ሌላው አውራ ፓርቲ ዲዛይን አድርገህ የምታመጣው አይደለም:: ኢሕአዴግ አውራ ፓርቲ ተፈጥሯል ሲል እውነታው ነው ዕውቅና የሰጠው:: ይህ ነው የሆነው:: ሌሎቹ እየሟሸሹ ሄደዋል:: ኢሕአዴግ ነው ያሟሸሻቸው? አይደለም የራሳቸው የአደረጃጀት ፍልስፍና ነው:: የተደራጀ ትንታኔና ፍልስፍና የላቸውም:: በዲሞክራሲ፣ በልማት፣ በዚች አገር ብዙኅነትና አንድነት፣ በጣም በተለያዩ ጥቅሞች ዙርያ የሚኖር ዲሞክራሲያዊ መቻቻልና መስተጋብር ይዞ የሚሄድ ትንታኔ የላቸውም:: በአንደኛው አጀንዳ ላይ የሰጡት ትንታኔ የሚቀጥለውን አጀንዳቸውን ድምጥማጡን የሚያጠፋ ነው:: የውድቀታቸው መንስዔ ይኸው ነው::

ሪፖርተር፡- ሁሉንም ፓርቲዎች በጅምላ መፈረጅ ይቻላል?

አቶ ሬድዋን፡- አንድን ፓርቲ ለምሳሌ መድረክን ውሰድ፤ ያገጠጡ ልዩነቶች አሉት:: በዚህ አገር ዋና ዋና የልዩነት ምንጭ በሆኑ ጉዳዮች መግባባት የለውም:: እነዚህን ሳይመለስ ወደፊት ሊያስኬዱ በማያስችሉ ጉዳዮች ላይ ስምምነት የለውም:: የብሔር ጥያቄን ብትወስድ ስምምነት የለውም:: አረና የሚያራምደው አቋምና መድረክ የሚያራምደው አቋም የተለያየ ነው:: በመሬት መሸጥ መለወጥ ታላቅ ሕገ መንግሥታዊ የሆነ ጉዳይ፣ ላለፉት ጊዜያት ሲያባላና ሲያጋድል በኖረ ጉዳይ አረናን ወስደህ መድረክን ብታይ ስምምነት የላቸውም:: በእነዚህ ምሰሶዎች ያልተስማማ ፓርቲ ምን አሰባሰበው? የሆነ ነገር ይኖራል:: እሱን ፍለጋ ትሄዳለህ:: ይኼ ፓርቲ እስከ መቼ ይዘልቃል? እነዚህስ እንዴት ነው አገር የሚመሩት? ምንም መንገድ የላቸውም::

ማስታ

ወቂያ

Page 35: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 35 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1

Invitation for consultancy service to conduct baseline assessment on Human Trafficking

Prevention and Response in EthiopiaThe International Organization for Migration (IOM) is an inter-governmental organization committed to the principle that humane and orderly migration benefits migrants and society.

The IOM Special Liaison Office in Ethiopia has been working with the Government of Ethiopia, particularly federal ministries mandated with addressing and responding to migration and human trafficking related issues and line bureaus and offices at the regional state and the local government levels across the country to inform the public about the risks associated with irregular migration, including human trafficking, provide assistance to victims and build the capacities of government/ law enforcement bodies to prosecute traffickers.

The IOM is commencing implementation of a two-year counter-human trafficking project in partnership with the federal government ministries that are members to the national Anti-Trafficking Committee and their line bureaus and offices at the regional states and local levels. The overall objective of this project to support the Government of Ethiopia (GoE), and international, national and civil society efforts to appropriately prevent and respond to human trafficking challenges, according to international standards. The baseline assessment is aimed at establishing some common benchmarks with regards to law-enforcement and prosecution of trafficking, preventions of the phenomena (including on awareness raising and advocacy), protection and assistance to victims of trafficking, and coordination mechanisms in Ethiopia (both federal and in four selected regional states including Amhara, Oromia, SNNP and Tigray national Regional States).

The baseline assessment will also form the basis for measuring progress and to evaluate the effectives of the project to meet its goal and objectives through out and after the implementation of the project.

To this effect, IOM would like to invite qualified and experienced firms/consultants apply for this call to conduct a base line assessment on Human Trafficking Prevention and Response in Ethiopia. Potential and interested applicants may collect the terms of reference (TOR) from IOM special liaison office in Addis Ababa within five working days from the first day of announcement on “The Reporter” newspaper during office hours (8:30 am to 5:30 pm). Qualified applicants should submit their application (including their proposals, copies of valid license and relevant credentials) with in ten working days from the first day of this announcement on the reporter newsletter to:

Administration and Finance Unit International Organization for Migration (IOM) P.O.Box 25283 code 1000 Addis Ababa Ethiopia

Address:IOM- International Organization for MigrationBole sub city Kebele 02 Africa Avenue Erkata Building ( Behind Bole DH Geda Building)Addis Ababa, EthiopiaTel:( +251) 011-611117

TENDER NOTICEContract title: Vehicle Rental

Location: Filtu, Dolo Ado and Dekasuftu Woredas of Somali Regional state

COOPI has received a grant from the European Community for the implementation of the humanitarian Action entitled “Emergency Support in terms of Livelihood Protection for Agro Pastoral Communities of Southern Ethiopia” and intends to apply a portion of that grant to payments under this contract. No party other than COOPI shall derive any rights from the grant or have any claim to its proceeds. Under no circumstances or for no reason whatsoever will the European Community entertain any request for indemnity or payment directly submitted by the COOPI’s contractors.”

1. Publication reference

NA2. Program

“Emergency Support in terms of Livelihood Protection for Agro Pastoral Communities of Southern Ethiopia” ECHO-743501

3. Contracting authority

Cooperazione Internazinale (COOPI) is an independent non-governmental organisation, founded in Italy, committed to fighting against social injustices and poverty in the global south and to building a future that guarantees everyone adequate living conditions, equal opportunities and respect of their rights.

4. Description of the contract

Cooperazione Internazionale country office intends to apply the portion of the above grant for renting of two light vehicles (4*4 Hilux Pick Up, Model not older than 2007) for use in the project sites for the period indicated under close 6 below. To that end COOPI would like to enter into a vehicle rental contract with efficient light vehicles transportation service provider Company which can provide logistics support to its various operations which will be implemented in its intervention sites of Somali National Regional State, Filtu, Dolo Ado and Dekesuftu Woredas

5. Exclusion ClausesThe contracting authority will exclude from participation in the tender procedure candidates or tenderers falling into any of the following cases:

a) They are bankrupt or being wound up, are having their affairs administered by the courts, have entered into an arrangement with creditors, have suspended business activities, are the subject of proceedings concerning those matters,

b) They have been convicted of an offence concerning their professional conduct by a judgement that has the force of res judicata;

c) They have been guilty of grave professional misconduct proven by any means that the contracting authority can justify;

d) They have not fulfilled obligations relating to the payment of social security contributions or the payment of taxes in accordance with the legal provisions of the country in which they are established or with those of the country of the contracting authority or those of the country where the

e) contract is to be performed;f) They have been the subject of a judgement that has the force of res judicata for fraud,

corruption, involvement in a criminal organisation or any other illegal activity;g) Following another procurement procedure or grant award procedure, they have been

declared to be in serious breach of contract for failure to comply with their contractual obligations. Candidates or tenderers must certify by any relevant means that they are not in one of the situations listed above.

6. Period of execution

The period of execution of this contract would be for eight month (8 months) commencing from signing of contract and application of the vehicles to the project sites.

7. Selection and award criteria

The tender commission will not necessarily choose on the basis of lowest price alone but will award the contract on the basis of value for money, price, quality, compliance with international norms, and delay for delivery. The experience of the tenderer in the performance of similar contracts will be as well a criterion for selection.

8. How to obtain the tender dossier

The tender dossier is available from Addis Ababa COOPI office during working hours (Monday through Friday 8.30AM to 5.30PM), located in Bole s/city, on the way to Gerji through Emperial Hotel on the back of Sami tower and House No. 013. Tenders must be submitted using the standard tender form included in the tender dossier, whose format and instructions must be strictly observed. Tenderers with questions regarding this tender should send them in writing to [email protected].

9. Deadline for submission of tenders

Interested candidates should submit completed dossier and other relevant documents on or before 28, January 2013 at 10.30AM to the organisation in a sealed envelop. The deadline for submission of tenders must be combined with the public opening. Any tender received after this deadline will not be considered.

ማስታወቂያ

Page 36: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 36 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

ማስታወቂያ

Page 37: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 37 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1

ወደ ክፍል-1 ገጽ 63 ዞሯል

ማስታወቂያ

Page 38: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 38 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

የአፍሪካን ፒር ሪቪው መካኒዝም (APRM) የኢትዮጵያ ሪፖርት በታላቁ ቤተ መንግሥት ትናንት አመሻሽ ላይ ይፋ በሆነበት ወቅትፎቶ በሪፖርተር/ናሆም ተስፋዬ

ፎቶ ዜና

Page 39: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 39 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1

ንግድ ሚኒስቴር አስገዳጅ ደረጃ የመጣላቸውን ምርቶችና አገልግሎቶች የመቆጣጠርና ለአገልግሎት መብቃት ባለባቸው ደረጃ መሠረት ለተገልጋዩ እንዲያቀርቡ ለማድረግ ኃላፊነቱን እንደሚወጣ አስታውቋል፡፡ አስገዳጅ ደረጃ ያላቸው ምርቶችና አገልግሎቶችን ቁጥጥር አተገባበርን በተመለከተ ባለፈው ሐሙስ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደርጓል፡፡ ፎቶ በሪፖርተር/ታምራት ጌታቸው

ፎቶ ዜናየኮርፖሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ብርጋዴር

ጄነራል ክንፈ ዳኘው የኮርፖሬሽኑን የሁለት ዓመታት የሥራ ክንውን፣ የ2005 ዓ.ም. የስድስት ወራት አፈጻጸምና የዓመቱን አጠቃላይ ዕቅድ ካቀረቡ በኋላ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ የተለያዩ ጥያቄዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል:: ኮርፖሬሽኑ ከአቅሙ በላይ ተለጥጧል፣ የግል ባለሀብቶችን ከማሳተፍ ይልቅ እያቀጨጨ ነው፣ ለሙስና የተጋለጠ ነው፣ የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች በአብዛኛው የሠራዊት አባላት መሆንና የድርጅቱ በመንግሥት የልማት ድርጅትነት መዋቀር ሠራተኞችን ለማስተዳደር አስቸጋሪ አይሆንም ወይ የሚሉ ጥያቄዎች ቀርቦላቸዋል::

የኮርፖሬሽኑ ጉዞኮርፖሬሽኑ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሰኔ

ወር 2002 ዓ.ም. ባፀደቀው ደንብ መሠረት የተመሠረተ ሲሆን፣ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ስኬታማ እንዲሆን ድጋፍ ማድረግና ወደ ኢንዱስትሪ ለሚደረገው ሽግግር ምቹ መደላደል መፍጠር የተሰጠው ተልዕኮ ነው:: የሚኒስትሮች ምክር ቤት ያፀደቀው ማቋቋሚያ ደንብ ኮርፖሬሽኑ የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎችን ዲዛይን ማድረግ፣ ማቋቋም፣ የኢንዱስትሪዎቹን ማሽነሪዎችና መለዋወጫዎችን ማምረት፣ ጥገና ማድረግ፣ የቴክኖሎጂ ዕውቀት ሽግግርን መፍጠር፣ የጦር መሣርያዎችንና የማምረቻ መሣርያዎችን መፈብረክና መሸጥ በሕግ ከተሰጡት ዋነኛ ተግባሮች መካከል ይገኙበታል:: በዚህም መሠረት በልማትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ የተያዙትን ግቦች እውን ለማድረግ በበርካታ ዘርፎች ላይ በዋነኛነት እየተሳተፈ መሆኑን ዳይሬክተሩ ብርጋዴር ጄነራል ክንፈ ለፓርላማው ባቀረቡት ሪፖርት አስረድተዋል::

በኤሌክትሪክ ኃይል ልማት፣ በኢንዱስትሪ ልማትና በኮንስትራክሽን ማሽነሪ አቅርቦት፣ በእርሻና በመስኖ መሣርያዎች አቅርቦት፣ በትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች፣ በኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶች፣ ለካፒታል ዕቃዎች ምርትና መለዋወጫዎችን የማምረትና የማቅረብ ሥራዎች ላይ በመሳተፍ ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል::

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ዲዛይንን መጀመሪያ ተይዞ ከነበረው 5,250 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ተጨማሪ ወጪ ሳይጠይቅ፣ የኃይል ማመንጨት አቅሙን 6,000 ሜጋ ዋት እንዲደርስ ያስቻለ የዲዛይን ማሻሻል ሥራ ማከናወኑ ከመጀመሪያ ተግባሮቹ መካከል የሚጠቀሱ ናቸው:: ይህንንም የዲዛይን ማሻሻያ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን በማቅረብ ከፀደቀ በኋላ፣ ወደ ምርትና የተከላ ቴክኖሎጂ የመንደፍ ሒደት መሸጋገሩን ጄነራሉ ጠቅሰዋል:: ከዚህ በተጨማሪም ከንፋስ፣ ከፀሐይና ከእንፋሎት ከሌሎች አማራጮች ኃይል ለማቅረብ እየሠራ መሆኑን ገልጸዋል::

እስከ 2004 ዓ.ም. መገባደጃ ድረስም 500 የከተማ አውቶብሶችን በመገጣጠም ለአገልግሎት ያቀረበ መሆኑን፣ 5,476 ለጥቃቅንና አነስተኛ ኮንስትራክሽን አገልግሎት የሚውሉ ከባድ የኮንስትራክሽን ማሽኖችን፣ 2,066 የኃይል ማሠራጫ ትራንስፎርመሮችን፣ 109 የጭነት ተሽከርካሪዎችን፣ 227 ፒክ አፕ ተሽከርካሪዎችን፣ 5,145 የተለያዩ የፈረስ ጉልበት ያላቸው ትራክተሮችን፣ 2,394 የእርሻ መሣርያ ተቀጽላዎችን፣ እንዲሁም 667,579 ልዩ ልዩ የካፒታል ዕቃዎችንና መለዋወጫዎች በዋናነት መመረታቸውን ጄነራል ክንፈ አስረድተዋል:: የአገር ውስጥ የማምረት አቅምን ሊያሳድጉ የሚችሉ የማምረቻ ፋሲሊቲዎችን (ማዕከሎችን) የመገንባት ሥራ ኮርፖሬሽኑ ከማምረት ጐን ለጐን ትኩረት የሰጠው ተግባር እንደሆነም ጠቁመዋል::

በዚህም መሠረት ከከተማ ባቡር እስከ ትልልቆቹ አገር አቋራጭ ባቡሮች ማምረቻ ፋሲሊቲ ከመገንባት ጐን ለጐን የቀላል ከተማ ባቡርን ሙሉ በሙሉ ከዲዛይን ጀምሮ የመገጣጠምና የኤሌክትሪክ ዝርጋታ ሥራዎችን እየሠራ እንደሚገኝ ተናግረዋል:: የኤሌክትሪክ ኃይል ማሠራጫ ትራንስፎርመሮችን የማደስና የማምረት አገልግሎት የሚሰጥ ማዕከል ተገንብቶ የተጠናቀቀ ሲሆን፣ በቀን እስከ 20 ትራንስፎርመሮችን ማምረት የሚያስችል አቅም እንዳለውም ገልጸዋል:: እስካሁን ለተገነቡትም ይሁን በቀጣይ ለሚገነቡት የኃይል ማመንጫዎች ኃይል ማሰራጫነት የሚጠቅሙ ኬብሎችንና ሽቦዎችን በተለያየ ዓይነትና መጠን ማምረት የሚችል ፋብሪካ ተገንብቶ ሥራ መጀመሩን ጄነራሉ ገልጸዋል:: የከባድ ተሽከርካሪዎች ግማሽ አውቶማቲክ መገጣጠሚያ መስመር ግንባታ ከጥራት ማረጋገጫና መፈተሻ መስመሩ ጋር ተገንብቶና ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ሥራ እንደጀመረም ተናግረዋል:: እያደገ ያለውን የአገሪቱን የኮንስትራክሽን ሥራ የሚያቀላጥፉ የኮንስትራክሽን ማሽኖች ማምረቻ ፋሲሊቲና የታወር ክሬኖችና ሊፍተሮች ማምረቻ ፋሲሊቲ በግንባታ ላይ እንደሚገኙ አስረድተዋል::

ከህዳሴው ግድብ ጋር በተገናኘ አብዛኞቹ

የኃይድሮሊክ ስቲል ስትራክቸር ቁሶችን በአገር ውስጥና በውጭ አገር አጋር ድርጅቶች በምርት ሒደት ላይ የሚገኙ መሆናቸውን የተናገሩት ብርጋዴል ጄነራል ክንፈ፣ በተጨማሪም ለኃይድሮ ስቲል ስትራክቸር የሚውሉ ግብዓቶች ምርት፣ የተከላና የዝርጋታ ስልቶች ተዘጋጅተው ለፈጻሚ አካላት ሥልጠና ተሰጥቶ ወደ ሥራ እንደገቡ ተናግረዋል:: በመጀመሪያ ደረጃ መጠናቀቅ ያለበት 1,200 ቶን የሚመዝን ብረታ ብረትም ተመርቶ ለግድቡ መሠረት ተከላ እንዲውል ዝግጅት ተደርጓል:: የኤሌክትሮ መካኒካል መሣሪያዎችን በሚመለከት ለቅድመ ኃይል ማመንጨት ፕሮግራም የሚያስፈልጉ ሁለት ተርባይኖችና ጄኔሬተሮችን ከአጋር አምራች ድርጅቶች ጋር በመሆን በጋራ ለማምረት በሒደት ላይ መሆኑን አብራርተዋል::

“ከዚህ በተጨማሪ ኮርፖሬሽኑ በከፍተኛ ደረጃ ተፈላጊ የሆኑትን ስኳር ማምረት የሚችሉ ፋብሪካዎችን በተርንኪ ፕሮጀክትነት ተረክቦ እየሠራ ነው፤” ብለዋል:: በመጀመሪያው ምዕራፍ በመገንባት ላይ የሚገኙትን የበለስ ቁጥር አንድና ሁለት ስኳር ፋብሪካዎች ግንባታን 22 በመቶ እና 31 በመቶ፣ የወልቃይት ስኳር ፋብሪካ ግንባታን ዘጠኝ በመቶ ማድረስ መቻሉንና የኦሞ ኩራዝ ቁጥር ሁለትና ሦስት ስኳር ፋብሪካዎች ግንባታ ደግሞ በቀጣዩ የካቲት ወር እንደሚጀመር በሪፖርታቸው ካቀረቧቸው መካከል ለአብነት ተጠቃሾቹ ናቸው::

የግሉ ዘርፍ ኮርፖሬሽኑ ለአገሪቱ የራሱ የሆነ ድርሻ ያለው

እንደመሆኑ መጠን በጥንቃቄ ካልተመራ ጉዳት ሊኖረው እንደሚችልና በዚህ ረገድ ምን እየተደረገ እንደሆነ፣ በተጨማሪም በሁሉም ዘርፎች ላይ መሳተፍ የግል ዘርፉን አያቀጭጨውም? የሚል ይዘት ያለው ጥያቄ ቀርቦላቸው ነበር:: ኮርፖሬሽኑ በአብሮ መሥራትና ማደግ ላይ አትኩሮ በርካታ የአገር ውስጥና የውጭ ተባባሪዎችን በመያዝ የቴክኖሎጂ ትስስርን በሚፈጥር መንገድ እየሠራ የሚገኝ ተቋም መሆኑን፣ ማንኛውም የድርሻውን ማበርከት ለሚችል ዜጋና ሙያተኛ ሁሌም በሩን ክፍት አድርጎ የሚጠብቅ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል:: በዘመናዊ አሠራር፣ በቴክኖሎጂና በየጊዜው ከሚፈጠር የዓለም የእውቀት ደረጃ ጋር ራሱን እየለወጠ መንቀሳቀስ እንዲችል ተደርጎ የተዋቀረ በመሆኑ፣ በየጊዜውም በዚሁ ሒደት ውስጥ እንደሚያልፍ ጄነራሉ አስረድተዋል::

“ገና ወደ ሥራ ስለገባን የምንሠራቸው ሥራዎች የበዙ ሊመስሉ ይችላል:: በሌሎች አገሮች መመዘኛ ብንመለከተው ግን እንደዚህ ዓይነት ኮርፖሬሽኖች በብዛት አገሪቱ እንደሚያስፈልጓት ልንገነዘብ እንችላለን፤” በማለት ድርጅቱ ግዙፍ አለመሆኑን ተናግረዋል:: ኮርፖሬሽኑ በጭራሽ የግል ዘርፉን ጉሮሮ እየዘጋ አይደለም:: ከዚህ ይልቅ የመተባበርና አብሮ የማደግ መንፈስን መርህ አድርጎ እየሠራ መሆኑን፣ ይህም መንግሥት የጣለበት ኃላፊነት እንደሆነ ተናግረዋል:: ኮርፖሬሽኑ ሊሠራቸው የማይገባቸውን በሙሉ ለግል ዘርፉ እያስተላለፈ መሆኑን አስረድተው፣ እስካሁን ባለው አፈጻጸም መሠረትም ከሠራዊቱ በክብር የተሰናበቱ ያቋቋማቸውን አነስተኛና ጥቃቅን፣ እንዲሁም በከፍተኛ ደረጃ ያሉ ኢንተርፕራይዞችን ጨምሮ 800 ያህል ድርጅቶች ጋር በአጋርነት አብሮ እየሠራ መሆኑን ተናግረዋል::

በተሽከርካሪ መገጣጠም ሥራ ላይ የግል ባለሀብቶች እየተሳተፉ በመሆኑ ለምን በተመሳሳይ ሥራ ኮርፖሬሽኑ መግባት አስፈለገው? የሚል ይዘት ያለው ጥያቄ ቀርቦላቸዋል:: ኮርፖሬሽኑ ለትራንስፖርት አገልግሎት የሚውሉ አውቶብሶችን እንዲሁም ለኮንስትራክሽን ዘርፉ የሚጠቀሙ ተሽከርካሪዎችን እያመረቱ መሆኑን፣ በዚሁ ሥራ ውስጥ ኮርፖሬሽኑ የገባው የግሉ ዘርፍ በዚህ መስክ አለመግባቱን በመመልከት እንደሆነ ምላሽ ሰጥተዋል:: “የት አሉ? አቅም ካላቸው እንኳን አውቶብስ መድፍ ማምረት ይችላሉ፤” በማለት ከግሉ ዘርፍ ጋር መወዳደር ተልዕኳቸው አለመሆኑን፣ ይልቁም ውድድሩ ከውጭ አገር ኩባንያዎች ጋር መሆኑን ጠቁመዋል:: “እኛ ካልሠራነው አውሮፓ ወይም ቻይና መጥቶ ይሠራዋል… ይህን ለማስቀረት ነው ኮርፖሬሽኑ የተቋቋመው፤” በማለት አብራርተዋል:: “የአውቶብስ ቦዲ ሥራን ከቅርብ ዓመታት በኋላ በማቆም ለግል ባለሀብቶች ይሰጣል:: ይህንን ስንቀንስ ግን ሌላ ሥራ ለኮርፖሬሽኑ መምጣት አለበት፤” ብለዋል::

ድርድር ኮርፖሬሽኑ አገሪቱ ወደ ኢንዱስትሪ

ለምታደርገው ሽግግር ምቹ መደላድልን መፍጠር ተልዕኮው እንደሆነ በተደጋጋሚ የሚያስረዱት ብርጋዴል ጄነራል ክንፈ፣ በመሆኑም ኮርፖሬሽኑ የሚያስገባቸው የማምረቻ መሣሪያዎችና ጥሬ ዕቃዎች በዓይነትም በመጠንም በርካታ እንደሆኑ ገልጸዋል:: ነገር ግን መንግሥት በገቢ የማምረቻ መሣሪያዎች ላይ እንዲሁም በግብዓቶች ላይ የጣለው ታክስ ከፍተኛ መሆን ኮርፖሬሽኑን እየጎዳው በመሆኑ፣ መንግሥት በዚህ ላይ

የግዙፉ ብረታ ብረትና... ከክፍል-1 ገጽ 1 የዞረ

ወደ ክፍል-1 ገጽ 41 ዞሯል

Page 40: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 40 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

ከክፍል-1 ገጽ 4 የዞረ

ከክፍል-1 ገጽ 4 የዞረ

ከክፍል-1 ገጽ 4 የዞረ

ከክፍል-1 ገጽ 3 የዞረከክፍል-1 ገጽ 3 የዞረ

ከክፍል-1 ገጽ 3 የዞረ

ሲሆን፣ በተያዘው የበጀት ዓመት ለማንሳት በቦታው ላይ መሠረተ ልማት ባለመገንባቱ ለሚቀጥለው የበጀት ዓመት ተሸጋግሯል::

የስኳር ልማት ኮርፖሬሽን በመላ አገሪቱ አሥር አዳዲስ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶች ለማካሄድ ማቀዱ ይታወቃል:: ቀደም ሲል በነበረው ዕቅድ ለአርጆ ደዴሳ ፕሮጀክት ብዙም ትኩረት አልተሰጠውም ነበር:: ምክንያቱም በአርጆ ደዴሳ አካባቢ የፓኪስታን ኩባንያ የሆነው አል ሐበሽ የስኳር ፋብሪካ ገንብቶ ነበር::

ነገር ግን ኩባንያው በገጠመው የፋይናንስና ሌሎች ችግሮች ምክንያት ፕሮጀክቱን መቀጠል ባለመቻሉ፣ እያካሄደ ያለውን የስኳር ልማት በማቋረጥ ለመንግሥት ሸጦ ከአገር ወጥቷል:: መንግሥት የኩባንያውን ጅምር የፋብሪካ ግንባታና የሸንኮራ ልማት በማስፋፋት ራሱን የቻለ ግድብ ለመገንባት ሥራ ጀምሯል:: ግድቡን የኦሮሚያ ውኃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ እያካሄደው ነው:: ኢንተርፕራይዙ ለዚህ ሥራ 755.5 ሚሊዮን ብር ተከፍሎታል:: የስኳር ልማቱ በሦስት የኦሮሚያ ዞኖች ኩታ ገጠም በሆነ መሬት ላይ ይካሄዳል:: ዞኖቹ ምሥራቅ ወለጋ፣ ኢሉባቦርና ጅማ ዞኖች ናቸው:: ዓመቱን ሙሉ የሚፈሰው የደዴሳ ወንዝ የስኳር ኢንቨስትመንት እየሳበ ሲሆን፣ ወንዙ ጥሩ ዓመታዊ ፍሰት አላቸው ከሚባሉ የዓባይ ወንዝ ገባሮች አንዱ መሆኑ ይታወቃል::

ለአርጆ ደዴሳ...ሲከራከሩ ቆይተዋል:: ክሱ

እንደተመሠረተባቸው አቶ ዕቁባይ ከአገር እንዳይወጡ ታግደውና የ300 ሺሕ ብር ዋስ ጠርተው እስከ ታኀሳስ 19 ቀን 2005 ዓ.ም. ድረስ ቆይተዋል::

የክስ ሒደቱን ሲመረምር የከረመው የፌደራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አሥረኛ የወንጀል ችሎት፣ አቶ ዕቁባይና ሜጋ ኪነጥበባት ማዕከል የባለሥልጣኑ ዓቃቤ ሕግ ያቀረበባቸውን የሰነድም ሆነ የሰው ምስክሮች መከላከያ ምስክሮቻቸው ባቀረቧቸው የሰነድ ማስረጃዎች ማስተባበል አለመቻላቸውን ገልጾ ጥፋተኛ ስላላቸው፣ አቶ ዕቁባይ ከታኅሳስ 19 ቀን እስከ ጥር 1 ቀን 2005 ዓ.ም. ድረስ ማረሚያ ቤት ታስረው ቆይተዋል:: ድርጅቱም ጥፋተኛ ተብሏል::

ፍርድ ቤቱ ቅጣቱን ለችሎቱ በንባብ እንዳሰማው፣ ድርጅቱም ሆነ አቶ ዕቁባይ በተከሰሱባቸው ሦስት ክሶች ጥፋተኛ ተብለዋል:: አንደኛና ሁለተኛ ክሶች መነሻ ቅጣታቸው አምስት አምስት ዓመት ሲሆን፣ ሦስተኛው ክስ መነሻው አምስት ዓመትና 50 ሺሕ ብር ነው:: በመሆኑም ድርጅቱ በሦስቱ ክሶች መነሻ ቅጣቱ ወደ ገንዘብ ሲቀየር 100 ሺሕ ብር ተይዟል:: በሦስተኛው ክስ 50 ሺሕ ብር መነሻ ስለተያዘበት በድምሩ 150 ሺሕ ብር መነሻ ቅጣት ተይዞለታል:: የአቶ ዕቁባይ የሦስቱ ክሶች ድምር 15 ዓመታትና 50 ሺሕ ብር የመነሻ ቅጣት ተይዟል::

ድርጅቱ የቅጣት ማቅለያ ባያቀርብም ቀደም ባሉት ጊዜያት ምንም ዓይነት የወንጀል ሪከርድ ስላልተያዘበት፣ ፍርድ ቤቱ በሕጉ አግባብ እንደ አንድ የቅጣት ማቅለያ ይዞለት፣ ከመነሻው 150

ሺሕ ብር ቅጣት ዝቅ በማድረግ 125 ሺሕ ብር እንዲቀጣ ወስኗል::

አቶ ዕቁባይ 19 የቅጣት ማቅለያ ማቅረባቸውን ፍርድ ቤቱ ገልጾ፣ በዚህ ወንጀል ከመከሰሳቸው በስተቀር ምንም የወንጀል ሪከርድ እንደሌለባቸው፣ የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ ሆነው ከ1996 እስከ 2002 ዓ.ም. ድረስ በመሥራታቸው እንጂ ድርጅቱ የራሳቸው ሳይሆን የአራት ማኅበራት በመሆኑ ለብቻቸው የሚያንቀሳቅሱት እንዳልነበር፣ የቤተሰብ አስተዳዳሪ መሆናቸው፣ የሳንባ ምች ችግር እንዳለባቸው፣ በቀድሞ ሥራቸው ለአገሪቱ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከታቸውና በአጠቃላይ ከ19 ማቅለያዎች ስድስቱ እንደተያዘላቸውና የቅጣት እርከኑ ዝቅ ማለቱን ፍርድ ቤቱ ተናግሯል::

ሆኖም ግን ሕጉ ካስቀመጠው የመጨረሻ ገደብ በታች መውረድ ስለማይቻል በዝቅተኛው አራት ዓመታት ከአምስት ወራት እንዲቀጡ መወሰኑን ዳኛ ፎአድ ኪያር የቅጣት ውሳኔውን በንባብ ለችሎቱ አሰምተዋል::

አቶ ዕቁባይ ለአገሪቱ ካደረጉት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አንፃር ታስረው ከሚቆዩ ቅጣቱ ቢገደብላቸው የተሻለ መሆኑን ፍርድ ቤቱ ስላመነበት፣ ቅጣቱ በሁለት ዓመታት ገደብ እንዲታገድ መደረጉን ፍርድ ቤቱ ገልጾ፣ የገደብ ጊዜያቸው እስከሚያልቅ ድረስ ለዋስትና ያስያዙት ገንዘብ ተይዞ እንዲቆይና የእስር ማስፈቻ ዋራንት እንዲቆረጥላቸው ትዕዛዝ ሰጥቷል:: ዓቃቤ ሕግ ባቀረበው የቅጣት ማክበጃ ወንጀሉ ከፍተኛ እንዲባልና ቅጣቱ ከብዶ እንዲወሰን የጠየቀ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ ውድቅ ማድረጉን አስታውቋል::

ሜጋ ኪነጥበባት ...

ከማስተዋወቅ አንፃር ትልቅ ውጤት ማስመዝገብ እንደሚገባ አቶ ከበደ አሳስበው፣ ለዚህ ስኬት ደግሞ ሲቪል ማኅበረሰቡ፣ የግሉ ዘርፍና የተለያዩ ባለሙያዎች ተሳትፎ በከፍተኛ ደረጃ ይፈለጋል ብለዋል::

አጎዋ እ.ኤ.አ በ2000 የአሜሪካ መንግሥት ባሳለፈው ውሳኔ ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ አገሮች ምርቶቻቸውን ወደ አሜሪካ ገበያ ከኮታና ከታሪፍ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ የተሰጠ ዕድል ነው:: እ.ኤ.አ በ2008 መጨረሻ ይህ ዕድል መቆም እንደነበረበት ተወስኖ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ግን እ.ኤ.አ እስከ 2015 ድረስ እንዲራዘም ተደርጓል::

በኢትዮጵያ ዘንድሮ በሚካሄደው የአጎዋ ፎረም በጀት፣ የኮሚቴዎች አደረጃጀትና አጠቃላይ እንቅስቃሴዎች ውይይት የተደረገበት ሲሆን፣ በንግድ ሚኒስቴር የተጋበዙ ለኮሚቴዎች አባልነት የተጠሩ ተሳታፊዎች በርካታ ጠቃሚ ሐሳቦችን ማቅረባቸው ታውቋል:: የሚቋቋሙት ኮሚቴዎችም የኮንፈረንስ፣ የሴኩሪቲ፣ የሲቪል ማኅበራት፣ የሕዝብ ግንኙነትና መልካም ገጽታ፣ የግሉ ዘርፍና የሎጂስቲክስ ናቸው ተብሏል::

መንግሥት ከተለያዩ የሲቪል ማኅበረሰቦች፣ ከግሉ ዘርፍ፣ ከሚዲያውና ከተለያዩ ባለሙያዎች ጋር በጋራ ይህንን ፎረም ለማዘጋጀት ያሳየው መንፈስ መልካም ጅምር መሆኑን ተሳታፊዎች አስረድተዋል:: የንግድ ሚኒስትሩ አቶ ከበደ ጫኔም ፎረሙ በተሳካ ሁኔታ ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ የሁሉም ወገን ርብርብ የግድ መሆኑን ተናግረዋል::

መንግሥት...

እንደሚያጋጥመው የተናገሩት አቶ ጌታቸው፣ በዚህ ሁኔታ ከቀጠለ የከተማውን ዕድገትና ልማት ማፋጠን እንደማይቻል አስታውቀዋል:: በመሆኑም ችግሮቹን ለዘለቄታው ለመፍታት ደንቡ መፅደቅ ስለነበረበት ፀድቆ ወደ ሥራ እንዲገባ መደረጉን አብራርተዋል::

ከከተማው ፕላንና መሬት ሽንሽና ጋር የሚፃረር ሆኖ የሚገኝ ይዞታ ተቀባይነት እንደማይኖረው በአዋጁ መቀመጡን የተናገሩት የቢሮ ኃላፊው፣ ደንቡ በየወረዳው የሚገኙ ነዋሪዎች የሚጠይቁትን የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ጥያቄና እያንዳንዱ ይዞታ ያለበትን ሁኔታ የሚመልስ መሆኑን ገልጸዋል:: ከ1988 ዓ.ም. ወዲህ ያሉ ይዞታዎችን ሕጋዊ የሚያደርግ ደንብ መሆኑንም አክለዋል:: መሬት ተቆጥሮ ባለቤት ሊኖረው እንደሚገባ፣ በሕገወጥ መንገድ የተያዘና በሕጋዊ ሰነድ ከተያዘው ይዞታ በላይ በማስፋፋት የተያዙ ይዞታዎች ሁሉ ሕጋዊ እንደሚደረጉም አውስተዋል::

አዋጁ ፀድቆ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ በአራት ዓመታት ውስጥ ሁሉም ነገር መስተካከልና ማለቅ እንዳለበት የተቀመጠ የጊዜ ገደብ እንዳለ የገለጹት አቶ ጋታቸው፣ አንዱ ዓመት በዝግጅት ቢያልቅም፣ በቀሪዎቹ ሦስት ዓመታት ሕገወጥ ይዞታዎች ሕጋዊ ተደርገው እንደሚጠናቀቁ ተናግረዋል::

ካሁን በኋላ መሬት ማግኘት የሚቻለው በምደባና በጨረታ ብቻ መሆኑን የገለጹት አቶ ጌታቸው፣ በሕገወጥ መንገድ መሆኑ ከወረሩ በኋላ ለመደራደር የሚደረገው ጥረት ከዚህ በኋላ ተቀባይነት እንደማይኖረውና እንደማይሠራም አስታውቀዋል::

በሕጋዊ መንገድ ተመርተው በአረንጓዴና በወንዞች ዳርቻ ላይ የገነቡ ፕላኑን ያልጠበቀ ከሆነ ፈርሶ ምትክ ቦታ እንደሚሰጣቸውም አቶ ጌታቸው ጠቁመዋል:: የመኖሪያ ቤት ችግርን በሚመለከት አስተዳደሩ በስፋት የጋራ መኖሪያ ቤቶችን መገንባቱንና እየገነባ መሆኑን የገለጹት አቶ ጌታቸው፣ ነዋሪዎችን የቤት ባለቤት ለማድረግ ለ10/90 እና ለ20/80 ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት ምዝገባ በቅርቡ ለመጀመር መዝጋቢዎች ሥልጠና ወስደው ማጠናቀቃቸውን አስታውቀዋል::

የከተማ ቦታን...

እንዲሸፍንና በዚሁ መሠረት ወደ ሥራ እንዲገባ ወስኗል:: የፌደራል መንግሥትም ለእነዚህ መተላለፊያ መንገዶች ግንባታ አስተዋጽኦ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል::

የአዲስ አበባ ከተማ ገጽታን በመለወጥ ጭምር ትልቅ ፋይዳ አላቸው የተባሉትና ከባቡር መስመሩ ጋር በጥምረት የሚሠሩት መንገዶች ዲዛይን እንደሚያሳየው፣ በተለያዩ የማቋረጫ ቦታዎች አደባባይ ጭምር የሚሠራባቸው በመሆኑ ግንባታው አስቸጋሪ ሊሆን እንደሚችልም ተጠቁሟል::

በዚህ መሠረት ግንባታውን በጨረታ ከመስጠት ይልቅ በተሠራው ዲዛይን መሠረት ግንባታውን ለማከናወን አቅም አላቸው ተብለው የሚታመኑ የውጭ ኮንትራክተሮችን በመለየት፣ እንዲጋበዙና በድርድር ግንባታውን ለማሠራት መታቀዱን ኢንጂነር ፍቃደ ገልጸዋል::

የባቡሩንና የተሽከርካሪዎችን ፍሰት እንዲስማማ የሚያደርጉት እነዚህ መንገዶች ከባቡር መስመር ዝርጋታው ጎን ለጎን ግንባታቸው ያለመጀመሩ አሳሳቢ መሆኑ እየተነገረ ቢሆንም፣ ኢንጅነር ፍቃዱ ግን በሚቀጥሉት ወራት ከተጋባዥ ኮንትራክተሮች ጋር በመደራደር የተሻለውን በመምረጥ በሚያዝያ 2005 ዓ.ም. ወደ ሥራ ለመግባት መታቀዱን ተናግረዋል:: ሆኖም በዚህ የመንገድ ፕሮጀክት ከወዲሁ ትልቅ ፈተና የሆነው በተለይ በመገናኛና በሜክሲኮ አደባባይ አካባቢ ያሉትን ትላልቅ የውኃ መስመሮች የማንሳት ሥራ ነው::

እነዚህን መስመሮች የማንሳቱ ሥራ ጊዜ ካልወሰደ በተባለው የጊዜ ገደብ ውስጥ ወደ ሥራ መግባት ይቻላል የሚል እምነት አላቸው:: በመንገዶቹ ግንባታ ሳቢያ የሚነሱ የተለያዩ ግንባታዎች ከወዲሁ እንዲፈርሱ ያደርጋል ተብሏል::

ለባቡር መስመሩ ዝርጋታ መጀመር ወሳኝ ናቸው የተባሉት እነዚህ መንገዶች ከባቡር መስመሩ ግንባታ ጋር እኩል የማይራመዱ ከሆነ፣ የባቡር አገልግሎቱን በታሰበበት ጊዜ ለመጀመር አዳጋች መሆኑን

የባቡር መስመሩን እየገነባ ያለው የቻይናው ኩባንያ ሥጋቱን መግለጹ ይታወሳል::

በሁለት አቅጣጫዎች ከሚዘረጋው የባቡር መስመር አንዱ በሆነው ከአያት ጦር ኃይሎች ድረስ ባለው የባቡር መስመር ወደ 21 የሚደርሱ የተሽከርካሪ ማቋረጫ መንገዶች ይገነባሉ:: ኡራኤል፣ በሃያ ሁለትና ሜክሲኮ አደባባይ አካባቢዎች ተጨማሪ አደባባዮች ከሚገነቡባቸው ሥፍራዎች ውስጥ የሚካተቱ ናቸው:: ከአያት ጦር ኃይሎች ድረስ ባለው መንገድ ለ21 ማቋረጫ መንገዶች የባቡሩን ጉዞ ሳያስተጓጉሉ ተሽከርካሪዎችን ያሸጋግራሉ የተባሉትን ዲዛይኖች የሠራው ኮር ኮንሰልቲንግ የተባለ አገር በቀል ድርጅት ነው:: ከሰሜን ማዘጋጃ ወደ ቃሊቲ በሚዘልቀው የባቡር መስመር ተሽከርካሪዎችን የሚያስተናግዱ መንገዶች ዲዛይን የተሠራው ደግሞ በራሱ የኢትዮጵያ የባቡር ኮርፖሬሽን መሆኑ ይታወቃል:: ይህ መስመር እንደ አያት ጦር ኃይሎች መስመር ብዙ ማቋረጫዎች የማይበዙበት ነው::

ይህ በእንዲህ እንዳለ ከአያት ወደ ጦር ኃይሎች በሚወስደው መንገድ በሚዘረጋው የባቡር መስመር ምክንያት ለተሽከርካሪዎች ለሚሠራው መንገድ እንቅፋት በመሆናቸው ሊፈርሱ ይችላሉ የተባሉት የኢትዮጵያ መድን ድርጅትና የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ ሕንፃዎች ከመፍረስ ድነዋል:: ከኮር ኮንሰልቲንግ የተገኘው መረጃ እንደሚጠቁመው፣ ሕንፃዎቹ ሳይነኩ ለመሥራት አዲስ ጥናት ቀርቦ መንገዱ ከሕንፃዎቹ ኋላ እንዲያልፉ ተደርገው ይሠራሉ::

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት የባቡር ሐዲድ ዝርጋታው ብቻ ወደ 8.3 ቢሊዮን ብር አካባቢ ወጪ የሚጠይቅ ሲሆን፣ ይህም ወጪ ከቻይናው ኤግዚም ባንክ በብድር የተገኘ መሆኑ ይታወቃል:: አሁን ደግሞ ከባቡር መስመሩ ጋር ተያይዘው የሚሠሩት መንገዶች የሚጠይቁት 2.6 ቢሊዮን ብር ሲደመር የባቡር መስመር ፕሮጀክቱ አጠቃላይ ወጪ 12 ቢሊዮን ብር ሊደርስ እንደሚችል ተገምቷል::

ከአዲስ አበባ የባቡር መስመር...ዴስክ ከፍቶ ሥራውን ያቀላጥፋል የሚል

ዕቅድ ተይዞም ነበር፡፡ ነገር ግን በአሁኑ ወቅት የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ ሥር ያሉ አማካሪዎች ይህንን መመርያ እያዘጋጁ ነው፡፡

በእርግጥ የፌዴራል መንግሥት በቅርቡ በአገሪቱ የሚገኙ የኢንዱስትሪ ዞኖችን ከክልሎችና ከከተማ አስተዳደሮች መሬት እየተረከበ የሚያለማ ኤጀንሲ አቋቁሟል፡፡ ኤጀንሲው በእስካሁኑ ሒደት ከአዲስ አበባና ከድሬዳዋ ከተሞች፣ ከአማራ ክልል ከኮምቦልቻ ከተማ፣ ከደቡብ ክልል ሐዋሳ ከተማ፣ ከሶማሌ ክልል ሺኒሌ አካባቢ በድምሩ 5,130 ሔክታር መሬት ተረክቧል፡፡

የኢንዱስትሪ ዞን ልማትን የሚያካሂደው ኤጀንሲ የሚረከበውን መሬት እያለማ ለኢንቨስተሮች ያቀርባል፡፡ እስካሁን ድረስ የቻይና፣ የህንድ፣ የቱርክ፣ የግብፅና የደቡብ ኮርያ ኩባንያዎች በኢንዱስትሪ ዞን ኢንቨስትመንት ተሰማርተዋል፡፡ ለመሰማራትም ዝግጅት እያደረጉ ነው፡፡ የኢንዱስትሪ ልማት ኤጀንሲው እነዚህንና በመንግሥት የሚለሙ የኢንዱስትሪ ዞኖችን የማልማትና የማስተዳደር ኃላፊነት ተሰጥቶታል፡፡

የአዲስ አበባ አስተዳደር ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ ቀደም ሲል በአዲስ አበባ የለሙትን የአቃቂና የለቡ ኢንዱስትሪ ዞኖችን ሲያስተዳድርና ሲከታተል የቆየው የከተማው ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ነው፡፡

የኢንዱስትሪ ዞኖች መሬት ወደ ፌዴራል የሚዛወር ከሆነ የኢንቨስትመንት ኤጀንሲው ዕጣ ፈንታ ምንድን ነው? በሚል ነው የአስተዳደሩ ሠራተኞች ጥያቄ እያነሱ ያሉት፡፡ ምክንያቱም የኤጀንሲው ዋነኛ ሥራው የከተማውን ኢንቨስትመንት በተለይ ኢንዱስትሪዎችን ማስተዳደርና ማልማት ነው፡፡ ከዚያ ባለፈ የኢንቨስትመንት ፈቃድና እደሳ አገልግሎት ይሰጣል፡፡

ባለሙያዎቹ እንደሚገልጹት፣ ረቂቅ መመርያው በቂ ጊዜ ተሰጥቶት ውይይት ካልተደረገበት አስቸጋሪ ሁኔታ ሊፈጥር ይችላል ሲሉ ያስጠነቅቃሉ፡፡

የአዲስ አበባ...

Page 41: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 41 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1

ከክፍል-1 ገጽ 5 የዞረከክፍል-1 ገጽ 5 የዞረ

ከክፍል-1 ገጽ 5 የዞረ

ከክፍል-1 ገጽ 1 የዞረ

ማስታ

ወቂያ

ተቀብሎ እንደሚሠራበት ተናግረዋል:: ‹‹ትልቅ ዋጋ ስለምንሰጠው በሙሉ ልብ እንቀበለዋለን፤›› ብለዋል:: የፖለቲካ ፓርቲዎችና የሲቪል ማኅበረሰቦችም ጠቃሚ ሆኖ እንደሚያገኙት በመጠቆም:: የኢትዮጵያን ሪፖርት የገመገመው ኔፓድ ፓናል ተጠሪ አምባሳደር አሽራፍ ራሽድ፣ ኢትዮጵያ ከፓናሉ ጋር መልካም ትብብር በመፍጠር ባለድርሻ አካላት በሙሉ በሪፖርቱ ዝግጅት እንዲሳተፉ ማድረጓን ተናግረዋል::

የእርስ በርስ መገማገሚያ ሪፖርቱን ያጠናቀረው የቴክኒክ ቡድን ምን ያህል ገለልተኛ ነበር በሚል ሪፖርተር ላቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት አቶ ንዋይ ገብረ አብ፣ ‹‹ይኼ ሪፖርት አንዱ አገር ከሌላው አገር ለመማር እንጂ ለመፈራረጅ አይደለም:: ከመንግሥት ጥቂት ተወካዮች ብቻ ነበሩበት:: ነፃና ገለልተኛ የሆኑ ሰዎች እንዲያጠናቅሩት ነው የተደረገው፤›› ብለዋል:: በአገር አቀፍና በክልል ደረጃ ተከታታይ ውይይቶች መደረጋቸውንም አስረድተዋል::

ሪፖርቱ ለጋዜጠኞች ባለመሰጠቱ በውስጡ የኢትዮጵያ መንግሥትን በተመለከተ ያካተተው አዎንታዊና አሉታዊ ይዘትን በተመለከተ እንዲያብራሩ ተጠይቀው ፈቃደኛ አልሆኑም::

የአፍሪካ...ለውጤት የሚያበቃውን ሠራተኛ የበለጠ ለማነሳሳትና ለማትጋት የማበረታቻ ክፍያ መስጠት ያስፈልጋል ይላል:: በዚህም መሠረት በግል ተቀማጭ ገንዘብና በውጭ ምንዛሪ ግኝት ሥራ ላይ ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸው ቅርንጫፎች፣ ዲስትሪክቶችና የውጭ አገር ሐዋላዎች ናቸው::

የማበረታቻ ክፍያው ዓላማ የቡድን ጥረት ውጤት ላይ ተመሥርቶ የሚከናወንና የቡድን ሥራ መንፈስን ማነቃቃት መሆኑን ቢገልጽም፣ ሠራተኞቹ ግን ሁሉንም ያላቀፈና ቅርንጫፎችን ከቅርንጫፎች ጋር ያላቸውን ጥሩ የሥራ ግንኙነት የሚያበላሽ ሊሆን እንደሚችል መግለጻቸውን አስረድተዋል::

በማበረታቻ ክፍያው በቀጥታ የሚሳተፉት በግል ተቀማጭ ገንዘብና በውጭ ምንዛሪ ግኝት ማሰባሰብ ሥራ ላይ በቀጥታ የሚሳተፉትን የባንኩ ክፍሎች ብቻ

መደረጉ አግባብ ባለመሆኑ፣ መመርያውን ያፀደቀው የባንኩ ማኔጅመንት ትኩረት ሰጥቶ ቢመለከተው የተሻለ መሆኑን ሠራተኞቹ እያሳሰቡ መሆኑን ምንጮቹ አስታውቀዋል::

ባንኩ ያወጣው የማበረታቻ ክፍያ መመርያ እንደሚያብራራው፣ የክፍያው አፈጻጸም በተጣራ የግል የቁጠባ ሒሳብ ብቻ መሆኑን፣ በተነፃፃሪነት ዘላቂነት የሌላቸውንና በአጭር ቀናት ውስጥ ከቁጠባ ሒሳብ ውስጥ ይወጣሉ ተብለው የሚገመቱ ሒሳቦች ተቀናሽ እንደሚሆኑ ያብራራል:: ተቀናሽ የሚሆኑ ሒሳቦች ለወርቅ ግዢ ከብሔራዊ ባንክ የተላከ ገንዘብ፣ ለቅርንጫፎች ለክፍያ የቀረቡና ያልተወራረዱ ቼኮች፣ በቋሚ ትዕዛዝ ከአንድ የባንክ ቅርንጫፍ ወጪ ተደርገው ወደ ሌላ ቦታ የሚላኩ ገንዘቦችና በስህተት ከአንዱ የተቀማጭ ሒሳብ ወደ ሌላ የተቀማጭ ሒሳብ

ንግድ ባንክ በሥራ ላይ...

ተግባራዊ እየተደረገ ነው ብለዋል:: እንዲህ ዓይነቱን

ዕርምጃ የአውሮፓ ኅብረት ጭምር በመወሰኑ ኃይል

ቆጣቢ ያልሆኑ አምፖሎች ወደ አውሮፓ እንዳይገቡ

መደረጉንም አቶ ምሕረት አስታውሰዋል::

ኃይል ቆጣቢ አምፖሎችን ኮርፖሬሽኑ ማከፋፈል

ከጀመረ ወዲህ ወደ 100 ሜጋ ዋት መቆጠብ የተቻለ

መሆኑን ገልጸዋል:: ኮርፖሬሽኑ በአሁኑ ወቅት

ተጨማሪ 1.6 ሚሊዮን ኃይል ቆጣቢ አምፖሎችን

ለማምጣት እየተዘጋጀ መሆኑንም ለማወቅ ተችሏል::

ከዚህ በኋላ ኮርፖሬሽኑ ኃይል ቆጣቢ አምፖሎችን

የሚያመጣ መሆኑ ተጠቁሞ፣ ተመሳሳይ ምርቶችን

ለማስመጣት የሚፈልጉ ማስገባት ይችላሉ ተብሏል::

አቶ ምሕረት እስካሁን ፍላጐቱን ለማሟላት እንጂ

ከዚህ በኋላ በገበያ ዋጋ ይስተናገዳል ብለዋል::

ኃይል ቆጣቢ አምፖሎችን ከማስመጣት ይልቅ

እዚሁ እንዲመረቱ የሚበረታታ መሆኑንም ኮርፖሬሽኑ

አስታውቋል::

ንግድ ሚኒስቴር...

የገቡና ማስተካከያ የሚያስፈልጋቸው መሆናቸውን መመርያው ይገልጻል::

ተጨማሪ የግል ተቀማጭ ገንዘብ እንዲያስገባ የተሰጠው የሥራ ክፍል በዓመቱ መጨረሻ (ጁን 30) ከነበረው የተቀማጭ ገንዘብ መጠን ወርዶ ከተገኘ፣ ወደነበረበት ቦታ ለመመለስ ካልጣረና ካላስተካከለ፣ የማበረታቻ ክፍያው እንደማይፈጸምም መመርያው ያስጠነቅቃል:: የማበረታች ክፍያው የሚፈጸመው ሠራተኛው ከባንኩ ኅብረት ስምምነት ከተጠቀሱት ፈቃዶች ውጭ በማንኛውም ምክንያት ካልቀረ፣ ሌሎችንም መስፈርቶችን ካሟላ ብቻ መሆኑን መመርያው ያብራራል::

መመርያው 17 አንቀጾችና አምስት ክፍሎች ያሉትና ዝርዝር መረጃዎችን ያካተተ ነው:: ባንኩ ተግባራዊ እንዲሆን ያፀደቀው የማበረታቻ ክፍያ መመርያ ላይ ሠራተኞች ያነሱትን ቅሬታና በመመርያው ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ እንዲሰጡን የባንኩን ፕሬዚዳንትና የኮሙዩኒኬሽን ሥራ አስኪያጁን ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም::

ችግር አለ፤›› ሲሉ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ አንድ የመንግሥት ባለሥልጣን የሼክ አል አሙዲ አጥረው የያዟቸው የተወሰኑ ይዞታዎች ተመርምረው የተደረሰበትን ሁኔታ ለሪፖርተር ገልጸዋል::

የሼክ አላሙዲ ኩባንያዎች በአዲስ አበባ ፒያሳ፣ ፊትበር፣ ሜክሲኮ አደባባይ፣ ቢሾፍቱ (ደብረ ዘይት)፣ ሐዋሳ መግቢያ ጥቁር ውኃ፣ ጎንደርን ጨምሮ በተለያዩ ሥፍራዎች በርካታ የከተማና የገጠር መሬቶችን ይዘዋል:: እነዚህ ቦታዎች በከተማ አስተዳደሩና በክልሎቹ በሚወጡት የኢንቨስትመንት ሕጎች መሠረት ከሁለት ዓመት ባነሰ ጊዜ ግንባታ ይካሄድባቸዋል የሚል ውል ቢኖርም፣ ለዓመታት ግንባታው አልተካሄደም:: የከተማ አስተዳደሮች በሌሎች ኢንቨስተሮች ላይ የሚወስዱትን ዕርምጃ በሼክ አል አሙዲ ኩባንያዎች ላይ መውሰድ አለመቻላቸው ሲያስተቻቸው ቆይቷል:: ያላግባብ ተግባራዊ በሚደረጉ ሁለት ዓይነት የሕግ አፈጻጸሞች ደስተኛ ያልሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች ቅሬታቸውን ባገኙት አጋጣሚ ሲገልጹ ቆይተዋል::

ሁኔታው ያሳሰበው ኢሕአዴግ ለጉዳዩ አጽንኦት እንዲሰጥ አቅጣጫ በማስቀመጡ፣ መንግሥት ጉዳዮቹን አንድ በአንድ መመርመር መጀመሩን ባለሥልጣኑ አስታውቀዋል:: በሚደርስበት ውሳኔ መሠረት ዕርምጃና ማስተካከያዎች እንዲወስዱ ያደርጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለሪፖርተር አረጋግጠዋል::

ታጥረው...ጥናቱ ‹‹አዳዲስ የኢንቨስትመንት ዘርፎች›› ብሎ በመደባቸው ንዑሳን ክፍሎች ውስጥ የተካተቱት ቴሌኮም፣ የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከልና ሕክምና እንዲሁም የመድኃኒት ዘርፉ በሙስና ቀለበት ውስጥ የወደቁ መሆናቸውን አመላክቷል::

ጥናቱ በአጠቃላይ የአገሪቱን ስምንት ዋና ዋና ዘርፎች በሦስት ክፍሎች መድቧቸዋል:: ‹‹የመሠረታዊ አገልግሎት ሰጭ ዘርፎች››፣ ‹‹አሮጌዎቹ ዘርፎች››፣ እንዲሁም ‹‹አዳዲስ የኢንቨስትመንት ዘርፎች›› በማለት የመደባቸው ሲሆን፣ አዳዲስ ኢንቨስትመንት ዘርፎች ውስጥ የተካተቱት፣ ከፍተኛ ፈንድ የሚጎርፍላቸው ከመሆናቸው ባሻገር ከሌሎቹ ዘርፎች አኳያ በአገሪቱ ያላቸው ተሞክሮ አነስተኛ ሆኖ የሚገኙ ናቸው::

በመሠረታዊ የአገልግሎት ሰጭ ዘርፍ ውስጥ የተካተቱት እንደጤና፣ ትምህርት፣ ፍትሕና የመሳሰሉት ናቸው:: በአሮጌው ዘርፍ ውስጥ ደግሞ እንደ ማዕድን፣ ኮንስትራክሽን፣ መሬትና ሌሎችም ተደልድለዋል::

የባንኩ የጥናት ውጤቶች እንደሚያመለክቱት፣ በመሠረታዊ አገልግሎት ሰጭ ተቋማቱም ሆነ በአሮጌዎቹ ዘንድ የሚታየው የሙስና ደረጃ ያን ያህል አደገኛ ሁኔታ ውስጥ የሚገኝ አይደለም:: ምንም እንኳ በዘርፎቹ የሚታየው የሙስና መጠን እያደገ ቢመጣም፣ ህልውናቸውን እንደማይፈታተነው ጥናቱ አመላክቷል:: በተለይ የመሠረታዊ አገልግሎት ዘርፉ ከሌሎቹ አኳያ ለሙስና ያለው ተጋላጭነት አነስተኛ ሆኖ ይታያል:: ከዚህ ይልቅ አሮጌዎቹ ዘርፎች ለሙስና ያላቸው አስተዋጽኦ ከአዳዲሶቹ ቀጥሎ ያስቀምጣቸዋል:: በተለይ የቴሌኮም ዘርፉን በመከተል መሬትና ኮንስትራክሽን በሙስና አደጋ ውስጥ ቢገኙም፣ የትኞቹም የቴሌኮም ዘርፉን ያህል ግን አይደሉም::

በእያንዳንዱ ኢንዱስትሪ እሴት ሰንሰለት ውስጥ የሚታየውን የሙስና አደጋና የመከሰት ዕድሉን ያጠናው የዓለም ባንክ፣ በሕግ አወጣጡና በቁጥጥሩ፣ በግዥና በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ የሚታዩ የሙስና ድርጊቶችን በየደረጃው ተመልክቷል:: በተለያዩ የእሴት ሰንሰለት ደረጃዎች አሁንም የቴሌኮም ዘርፉን አደገኛ ተጋላጭነት የሚፎካከር ባይገኝም፣ በግዥ ሒደቱና ሥርዓቱ ላይ የሙስና መንሰራፋት ይታያል::

ጥናቱ በጥልቀት ካያቸው ጉዳዮች አንዱ የሆነው የቴሌኮም ዘርፉ ነው:: እ.ኤ.አ. በ2006 ዘርፉን በሞኖፖል የያዘው የኢትዮጵያ ቴሌኮሙዩኒኬሽን ኮርፖሬሽን፣ የአሁኑ ኢትዮ ቴሌኮም፣ በ1.5 ቢሊዮን ዶላር ከውጭ የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ ጋር የተዋዋለውን ግዙፍ ኮንትራት ጥናቱ ያትታል:: የኮንትራቱን ዝርዝር ጉዳዮች የተመለከተው የዓለም ባንክ፣ አጠራጣሪና ግልጽ ያልሆኑ ጉዳዮች የታዩበት በመሆኑ የግዥና የአቅርቦት ሒደቱ ለከፍተኛ ሙስና መጋለጣቸውን አመላካች ነው ብሏል::

ጥናቱ በወቅቱ ስምምነቱን ከቴሌ ጋር ያደረገውን ኩባንያ በስም ከመጥቀስ ተቆጥቧል:: ከዚህም በላይ ጥናቱ በአስረጅ ጥናትነት የቴሌን ግዥ ኮንትራት ማሳያ ሲያደርግ ውንጀላ እንዳይመስልበትም ጥንቃቄ ያደረገ ይመስላል:: በጨረፍታ የታየው የቴሌ ስምምነት እንደ ምርመራ ውጤት እንዳይታይም ተማፅኖ ለማቅረብ ከጅሎታል:: ሆኖም እንደ አጠቃላይ አመላካች ተቆጥሮ የመሣርያዎች ግዥ ላይ ከሚታየው የተንሰራፋ ሙስና አኳያ አንዱ ማሳያ ሊሆን እንደሚችል ጠቁሟል:: ለአብነት ቴሌ ከአንድ ኩባንያ ያለተወዳዳሪና ጨረታ የፈጸመው ግዥ ለሙስና አሳሳቢ እንደሆነ የጥናት ሪፖርቱን የጻፉት ባለሙያዎች ይናገራሉ:: ምንም እንኳ የቴሌ ስምምነት በአቅራቢው በኩል የብድር ዕድሎችን የሚያስገኝለት ቢሆንም፣ መደበኛውን የቴሌ የግዥ ሒደት ሳይጥስ ስምምነቱም ግዥውም ሊካሄድ ይችል እንደነበር ባንኩ ጠቁሟል:: በተጨማሪም የቴሌኮም ዕቃዎችን ከአንድ ኩባንያ በሦስት ዓመታት ውስጥ ለማግኘት ውሉ ሲፈረም፣ አቅርቦቱ በጥራትም በዋጋም ያለውን ተወዳዳሪነት ለመመዘን እጅጉን ከባድ ያደርገዋል:: በመሆኑም ጥናቱ በጉዳዩ ላይ የሚታዩትን ጥርጣሬዎችና ግራ መጋባቶች ለማስወገድ ኮንትራቱ በገለልተኛ አካል ኦዲት እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል::

የባንኩ ጥናት በጥልቅ ከተመለከታቸው ዘርፎች ውስጥ የመሬት አስተዳደሩን በተለይ ከቴሌኮም ቀጥሎ ትኩረት ተሰጥቶታል:: ግልጽ፣ ትክክለኛና ወጥነት ያለው የመሬት አስተዳደር ፖሊሲና ቁጥጥር አለመኖር የመንግሥት ባለሥልጣናት ሳይቀሩ በመሬት ሙስና ውስጥ እንዲዘፈቁ ማድረጉን አመላክቷል:: በከተማና በክልል ያሉ የመሬት አስተዳደር አካላት ሥልጣናቸውን ተገን አድርገው የመሬት ሀብቱን ይመዘብራሉ ያለው ጥናቱ፣ እንደማሳያ ያቀረበው የአዲስ አበባ ከተማ ባለሥልጣናትን ነው:: እነዚህ ሹማምንት በምርጫ 97 የተከሰተውን አጋጣሚ ተጠቅመው የሕዝቡን መሬት እንደዘረፉ አመላክቷል:: አየር ላይ ባሉ ወይም ራሳቸው በፈጠሯቸው ህልውና አልባ የቤት ሥራ ኅብረት ማኅበራት ስም ከ15 ሺሕ በላይ የሀሰትና ፎርጅድ ሰነዶችን በማዘጋጀት የይዞታ ማረጋገጫ መውሰዳቸውንም ጥናቱ ጠቅሷል::

የዓለም ባንክ ጥናት... ከክፍል-1 ገጽ 1 የዞረ

የግዙፉ ብረታ ብረትና... ከክፍል-1 ገጽ 39 የዞረ

የፖሊሲ መፍትሔ ሊያመጣ እንደሚገባ ተናግረዋል:: ይህንን የተመለከተ አንድ ሰነድ ለመንግሥት መቅረቡንና በአሁኑ ወቅት በጉዳዩ ላይ ውይይት እየተደረገ ነው ብለዋል:: የኮርፖሬሽኑ በርካታ ሥራዎች ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን የሚያገናኙት በመሆኑ በህዳሴው ግድብ፣ በእንፋሎት ኃይልና በትራንስፎርመር ማምረት ሒደት ውስጥ የሚነሱ ማናቸውንም አለመግባባቶችን ለመፍታት የሚያስችሉ መድረኮች እንዳሉ ተናግረዋል:: “ችግሮች ሊኖሩ ይችላሉ ነገር ግን ጤናማ የሆነ ግንኙነት እንጂ ጣት የመቀሳሰር አይደለም፤” ብለዋል::

“በዋናነት በአገሪቱ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ችግር የተፈጠረው በትራንስፎርመር ቢሆንም፣ በርካታ የተመረቱ ትራንስፎርመሮች ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ እንደሚገኙ፣ ነገር ግን የኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽን ትራንስፎርመሮቹን ራሱ የመትከል ፍላጎት አለው:: ይህንን የተመለከተ

ጥያቄ ለኮርፖሬሽኑ ቀርቦ ምላሽ በመጠባበቅ ላይ ነን፤” ሲሉ ተናግረዋል::

ከብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ከ13 ሺሕ ሠራተኞቹ አብዛኞቹ የሠራዊቱ አባል በመሆናቸው ምክንያት፣ በየትኛው የሠራተኛ ሕግ ነው የሚተዳደሩት የሚል ጥያቄ ለጄነራሉ ተነስቶላቸው ነበር:: ኮርፖሬሽኑ በተቋቋመበት አዋጅ መሠረት የልማት ድርጅት እንደመሆኑ መጠን፣ በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 መተዳደር የግድ ይለዋል:: ነገር ግን የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች ባህሪ ልዩ ጥንቃቄ የሚሻ ነው ብለዋል:: “ሠራተኞቻችን የሠራዊት አባላት ብቻ ሳይሆኑ የታጠቁ ናቸው፤ በተጨማሪም መሣሪያ የሚያመርቱ ናቸው፤” ያሉት ብርጋዴር ጄነራሉ፣ በመሆኑም የመከላከያ ሠራዊት መተዳደሪያንና የሠራተኛ አዋጁን በማካተት መመርያ እየተዘጋጀ ነው በማለት አስረድተዋል::

Page 42: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 42 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

ስፖርት ስፖርት

በደረጀ ጠገናው

በአሁኑ ወቅት ለአልጋ ቁራኛ እንዲዳረጉ መንሥኤ የሆነባቸው የመኪና አደጋ የደረሰባቸው በምን ቀንና ወር እንደሆነ በውል አያስታውሱትም:: ዓመተ ምሕረቱ ግን 1993 መሆኑን ነግረውናል:: ዶ/ር ወልደ መስቀል ኮስትሬ በተጠቀሰው ዓመት በግል አውቶሞቢላቸው ከዊንጌት ወደ ፒያሳ በማምራት ላይ ሳሉ ነበር ዛሬ ከቤት ውስጥ መዋላቸው ሳያንስ ለሕይወታቸው አደጋ እንዳለው የተነገራቸው አደጋ የገጠማቸው::

በስፖርት በተለይም በአትሌቲክስ ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ዶክትሬት ዲግሪያቸውን በሃንጋሪ ቡዳፔስት እንዳገኙና ከዚያም ወደ አገራቸው ተመልሰው በርካታ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን አትሌቶችን በማፍራት ግንባር ቀደም ሆነው የሚጠቀሱት ዶ/ር ወልደ መስቀል ኮስትሬ የአሁኑ ሕመማቸው ወደ ውጭ አገር ሔደው መታከም ካልቻሉ በሕይወት ለመቆየት እንደሚቸገሩ የቅዱስ ያሬድ ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ቦርድ መወሰኑን ያስረዳሉ::

እንደ ሕክምና ቦርዱ ውሳኔ ዶ/ር ወልደ መስቀል ሕክምናውን ማድረግ ይችሉ ዘንድ በታይላንዱ ቡምጋርድ ሆስፒታል ይሁንታውን እንደሰጠ፣ ሆኖም ግን ለሕክምናው እስከ 60 ሺሕ የአሜሪካ ዶላር እንደሚጠይቃቸው መግለጹን ጭምር ተነግሯቸዋል::

የአትሌቶች አባት በመባል የሚታወቁት አንጋፋው አሠልጣኝ ዶ/ር ወልደ መስቀል ለሕክምናው የተጠየቁትን ወጪ በራሳቸው የሚሸፍኑበት አቅም የላቸውም:: በዚህም የተነሳ ሥጋት ውስጥ መውደቃቸውንና ካደረባቸው ሕመም ባሻገር ለጭንቀት መዳረጋቸውን ይናገራሉ::

በሕመሙ ምክንያት ከፍተኛ መዳከም የሚታይባቸው ዶ/ር ወልደ መስቀል በአሠልጣኝነት

በደረጀ ጠገናው

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በውድድር ዓመቱ ለሚያከናውነው ዓለምና አህጉር አቀፍ ውድድሮች ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ ለብሔራዊ አትሌቶች ጥሪ እንደሚያደርግ ምንጮች ገለጹ:: አዲስ የፌዴሬሽን አመራር ሰሞኑን በብሔራዊ ሆቴል ባደረገው ተከታታይ ስብሰባ በቅርቡ ቅጥር ለፈጸሙ አዳዲስና ነባር ብሔራዊ አሠልጣኞች ጠንካራ መመሪያ እንደሰጠም ታውቋል::

በ2005 ኅዳር ወር መጨረሻ አካባቢ በባሕር ዳር ከተማ በተከናወነው የኢትዮጵያ አትለቲክስ ፌዴሬሽን ጠቅላላ ጉባኤ የተመረጠው አዲሱ አመራር ምርጫውን ተከትሎ ከብሔራዊ አትሌቶች ዝግጅት ጀምሮ በአንዳንድ የፌዴሬሽኑ የዕለት ተዕለት እንቅስቀሴዎች እየተጓተቱ መሆኑን የሚገልጽ ቅሬታዎች ነበሩ:: ይሁንና ፌዴሬሽኑ ከሳምንት በፊት ለ2005 የውድድር ዓመት ለብሔራዊ ዝግጅት ይመጥናሉ ያላቸውን 26 ብሔራዊ አሠልጣኞች ቅጥር ይፋ ካደረገ በኋላ ለብሔራዊ አትሌቶች ጥሪ ለማድረግ ዝግጅቱን እንዳጠናቀቀና ከረቡዕ ጥር 8 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ አትሌቶቹ ተሰባስበው ዝግጅት እንዲጀመር አመራሩ መመሪያ መስጠቱን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል::

በተያያዘም አመራሩ ሰሞኑን በብሔራዊ ሆቴል ባደረገው ስብሰባ ለ26ቱ አዳዲስና ነባር ብሔራዊ አሠልጣኞች ጠንካራ መመሪያ ሰጥቷል::

የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ አለባቸው ንጉሤና ምክትል ፕሬዚዳንቱ አቶ ነጋ ገብረ እግዚአብሔር በፌዴሬሽኑ ቀደም ሲል የነበሩ ጠንካራ ጐኖች እንደተጠበቁ ሆኖ፣ ነገር ግን ሲታረሙ የሚገባቸው ከሥር መሠረቱ ለይቶ በማወቅ አገሪቱ በአትሌቲክሱ ዘርፍ ከተፎካካሪዎቿ በተሻለ አቅምና የአሠራር ሥርዓት መገንባት ትችል ዘንድ ጠንክሮ መንቀሳቀስ ይገባል ማለታቸው ታውቋል::

ዶ/ር ወልደ መስቀል የአልጋ ቁራኛ ሆነዋል

ለሕክምናው 60 ሺሕ ዶላር ተጠይቀዋልዘመናቸው በኦሊምፒክና በዓለም ሻምፒዮና ያስመዘገቡዋቸው ውጤቶች እንኳ አስታውሶ ለመናገር ሲቸገሩ ተመልክተናቸዋል:: ለሚጠየቁት ጥያቄ መልስ ለመስጠት ደቂቃዎች መጠበቅ ግድ ብሎዋቸዋል::

በአሁኑ ወቅትም ቀደም ባሉት ዓመታት በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ዕውቅናን ካተረፉ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ኃይሌ ገብረ ሥላሴ፣ ፊጣ ባይሳ፣ አበበ መኰንን፣ ደራርቱ ቱሉና ሌሎችንም እጅግ በርካታ አትሌቶች በማፍራት የሚታወቁት ዶ/ር ወልደ መስቀል የመኪና አደጋው በደረሰባቸው ወቅት በዋናነት ጉዳት የደረሰበት የእግራቸው መገጣጠሚያ ነው::

በኃይሌ ገብረ ሥላሴ እና በሆላንዳዊው ጆን ሔርመንስ አማካይነት ወደ ጀርመን አምርተው ሕክምናውን እያደረጉ በወቅቱ ጉዳቱ የደረሰበት ክፍል ላይ የገባው ብረት ከቆይታ ብዛት ለከፍተኛ ሕመም እንደዳረጋቸው ምናልባትም ሕክምናውን ማድረግ ከቻሉ ብረቱ በፕላስቲክ መቀየር እንዳለበትም ተነግሮኛል ይላሉ::

ሕይወታቸውን ለመታደግ እስካሁን እየተደረገ ያለ እንቅስቃሴ ይኖር ይሆን ለሚለው ሁሉንም ነገር የሚከታተልላቸው ልጃቸው ያዕቆብ ወልደ መስቀል መሆኑን አስረድተዋል::

ልጃቸው ያዕቆብ ወልደ መስቀል በበኩሉ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ አንድ መቶ ሺሕ ብር ቃል እንደገባ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንና በአትሌቶች አካባቢ በጉዳዩ እየተነጋገሩበት መሆናቸውን ከማወቅ ባለፈ ተጨማሪ ነገር እንደሌለ ተናግሯል::

ጉዳዩን በመከታተል ረገድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉና ቀደም ሲልም የአገሪቱን ስፖርት በመምራት የሚታወቁ ሰዎች አማካይነት አንዳንድ እንቅስቃሴዎች መጀመራቸውን የሚናገሩ አሉ::

ብሔራዊ አትሌቶች ከረቡዕ ጀምሮ ዝግጅት ይጀምራሉ ተባለ

ዶ/ር ወልደ መስቀል ኮስትሬ

ማስታ

ወቂያ

Page 43: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 43 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-1

ስፖርት ስፖርት

በደረጀ ጠገናው

የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ በለንደን 2012 ኦሊምፒክ ላይ የአገራቸውን ስምና ዝና ላስጠበቁ አትሌቶችና በዝግጅቱ ወቅት ድጋፍ ላደረጉ ድርጅቶችና ግለሰቦች ነገ በአዲስ አበባ ሒልተን ባዘጋጀው ሥነ ሥርዓት ማበረታቻ የገንዘብ ሽልማት እንደሚሰጥ አስታወቀ::

የኦሊምፒክ ኮሚቴው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ታምራት በቀለ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ሽልማቱ ከዚህ በፊት በተመሳሳይ መድረኮች ከሽልማት ጋር ተያይዞ ሲሰሙ የነበሩ ቅሬታዎች እንዳይፈጠሩ መስፈርቱ ላይ የተደረገው ጥንቃቄ ከፍተኛ ነው::

ሽልማቱ አትሌቶች፣ አሰልጣኞች፣ የሕክምና ቡድን አባላትና ጋዜጠኞችን የሚያካትት ከመሆኑም በላይ መጠኑን በተመለከተም ከዚህ በፊት ከነበረው የተሻለና የአገሪቱን አቅም ባገናዘበ መልኩ እንደተዘጋጀ ጭምር ኃላፊው ተናግረዋል::

ከዚህ በፊት በፌደራል ስፖርት ኮሚሽን ተዘጋጅቶ በብሔራዊ ቤተ መንግሥት የተከናወነውን የሽልማት ሥነ ሥርዓት ተከትሎ አትሌቶች ብሔራዊ አሰልጣኞች በዝግጅቱ እንዳልተደሰቱ አልፎ ተርፎም ሽልማቱን ያዘጋጀው አካል መስፈርቱ ላይ የሚመለከተው አካል ማብራሪያ እንዲሰጣቸው እየጠየቁ መሆኑን በዚህ ጋዜጣ መዘገቡ ይታወሳል::

ኦሊምፒክ ኮሚቴ ለለንደን ኦሊምፒክ ልዑክ ነገ በአዲስ አበባ ሒልተን የገንዘብ ሽልማት ይሰጣል

ዋሊያዎቹ ዓርብ ወደ ደቡብ አፍሪካ ያቀናሉ በሦስተኛው የወዳጅነት ጨዋታ ታንዛኒያን ረቱ

በደረጀ ጠገናው

እግር ኳሱን ያነቃቃው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ድል ከተሰማ ጊዜ ጀምሮ ስለ ብሔራዊ ቡድናችን ዕለት ተዕለት ውሎና አዳር መስማት የማይናፍቅ የለም:: ቡድኑ የሁሉም እግር ኳስ ወደድ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ቀዳሚ አጀንዳም ሆኗል:: ልጅ አዋቂ ሳይቀር ቦታ ተሰጥቶታል:: በአሁኑ ወቅት ደግሞ ለወራት የዘለቀው ሽርጉድ አብቅቶ ቡድኑ ዛሬ በብሔራዊ ክብርና ኩራት የሚሸኝበት የመጨረሻው ቀን ነው::

አሠልጣኝ ሰውነትና ቡድናቸው በ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ የሚጠብቀውን ተጨማሪ ድል የሚሆነውን የሥነ ልቦና ስንቅ አከማችቷል:: ባካሔዳቸው ሦስት የወዳጅነት አቋም መለኪያ ጨዋታዎች በድልና በአቻነት መለያየቱ ተስፋና አብነትም ሆኗል:: ይህንኑ ተከትሎም በብዙዎች ዘንድ የበለጠ መነቃቃት ፈጥሯል::

ከደቡብ አፍሪካ ጉዞ በዋዜማዎቹ ቀናት እየታየ

ያለው ድባብ ማለት ባለፈው ቅዳሜ በሚሌኒየም አዳራሽ ለብሔራዊ ቡድኑ የሚውል ገቢ ለማሰባሰብ ይበል የሚያሰኝ ዝግጅት ተከናውኗል:: ዛሬ ደግሞ በአዲስ አበባ ስታዲየም የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ‹‹እኛም በሙያችን ለብሔራዊ ቡድናችን›› በሚል መሪ ቃል በሚያከናውኑት የሙዚቃ ኮንሰርት ለመታደም ከሁሉም የአገሪቱ ክፍል አዲስ አበባ ከገቡ ሰነባብተዋል:: በአዲስ አበባ ስታዲየም ዙሪያና አካባቢው ማረፊያውን ያደረገ እውነታውን ለመረዳት አያዳግተውም::

ሲስተዋል የሰነበተው ድባብ እውነትም ተስፋም እንዲጣልበት የሚያደርግ ነው:: ሁሉም ብሔራዊ ቡድን ባለው አቅም ለመደገፍ እየተረባረበ ነው:: ኩባንያዎችና ድርጅቶች በገንዘባቸው፣ የስፖርቱ አፍቃሪያን ደግሞ በሞራልና በማነቃቂያ ድጋፍ ለዋልያዎቹ ደጀን ለመሆን ከተሳትፎ ባሻገር በደቡብ አፍሪካው አህጉራዊ ውድድር ላይ ኅብረተሰቡ ለሌላ ታሪካዊ ድል ተስፋን የሰነቀ ስለመሆኑ ምስክር ነው::

የኪነ ጥበቡ ባለሙያዎችም ዕለቱን ለማድመቅ

ከእግር ኳስ ከሚከውኑት ፕሮግራም እርስ በእርሳቸው ገበና ድራማ ከሰው ለሰው ድራማ እና ሌሎችም አካላት በአዲስ አበባ ስታዲየም እግር ኳስ በመጫወት ታዳሚውን እንደሚያዝናኑ ይጠበቃል:: ለዚሁ ሲሉም ሙያተኞቹ ሰሞኑን ከሰዓት በኋላ 11፡30 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም እየተገኙ ቅድመ ዝግጅት አድርገዋል:: ለስታዲየሙም ተጨማሪ ውበት ሆኖለታል::

ባለፈው ዓርብ ከታንዛኒያ አቻው ጋር የመጨረሻውን የአቋም መለኪያ ጨዋታውን አድርጎ ፉአድ ኢብራሂምና ሽመልስ በቀለ ባስቆጠሯቸው ግቦች 2ለ1 ያሸነፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን 29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ሊጀመር አንድ ቀን ሲቀረው ዓርብ ከጠዋቱ 1 ሰዓት ላይ ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ አፍሪካ ያመራል ተብሎ ይጠበቃል:: ቡድኑ ከሦስት ቀን የደቡብ አፍሪካ ቆይታው በኋላ ሰኞ ጥር 13 ቀን 2005 ዓ.ም. የመጀመሪያውን ጨዋታ ካለፈው ዓመት የአፍሪካ ሻምፒዮኖቹ ዛምቢያ ጋር በኔልስፕሩት ንሞምቤዳ ስታዲየም ያደርጋል::

ብሔራዊ ቡድኑ ለዝግጅቱ ይረዳው ዘንድ ካደረጋቸው

ሦስት የወዳጅነት ጨዋታዎች ከቱኒዝያው ጋር ኳታር ዶሃ ላይ 1ለ1 በሆነ ውጤት አቻ ከመውጣቱ በቀር አዲስ አበባ ላይ ባደረጋቸው ሁለት ጨዋታዎች የኒጀርና ታንዛኒያን ቡድኖች ማሸነፍ ችሏል::

ዋሊያዎቹ እንደተቀሩት አገሮች ወደደቡብ አፍሪካ ቀደም ብለው መግባት ነበረባቸው የሚሉ አስተያየቶች ይደመጣሉ:: አሠልጣኝ ሰውነት ግን ለአስተያየቶቹ ምላሻ አላቸው:: ቡድናቸው ቀደም ብሎ መጓዝን ምርጫው ያላደረገው ለመጀመሪያው ጨዋታ ተጨዋቾቹ ቢያንስ ለሦስት ቀን አብሯቸው የሚቆይ የአዲስ አበባ አየር በሰውነታቸው ውስጥ ስለሚገኝና ያም ለጨዋታው የሚያደርገውን እገዛ ግምት ውስጥ በማስገባት ነው::

በሌላ በኩል ፀሐይ ኢንሹራንስ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጨዋቾችና አብሯቸው ለሚጓዘው ልዑክ ሙሉ የሕይወት ኢንሹራንስ መግባቱ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የደረሰን መረጃ አመልክቷል::

የለንደን ኦሊምፒክ ባለድሎች በድል ማግስት

ዋሊያዎቹ በልምምድ ላይ

Page 44: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 44 | እሑድ ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-1

ዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያ ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አሳታሚ የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984

+32+68 (144)ማስታ

ወቂያ

Page 45: 345

ገጽ 1 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2

ደላላው አስተያየት

ክፍል 2 ገጽ 6ክፍል 2 ገጽ 2

ማህበራዊ

ክፍል 2 ገጽ 23

ዲያስፖራ

ክፍል 2 ገጽ 15

በምሕረት አስቻለው

ሰዎች ራሳቸውን ሲያጠፉ ወይም ግድያ ሲፈጸምባቸው አካላቸው ሳይነካ፣ በአጠገባቸው ያሉ ቁሳቁሶች በማንም ከመነሳታቸው በፊት ቦታው ላይ ‹‹አባዲና›› እንዲገኝና የሕልፈታቸው መንሥኤ እንዲጣራ ይጠበቃል:: ዛሬ ላይ ከዚህ ዓይነቱ ምርመራ ጋር በተያያዘ ብዙ ለውጦች ቢኖሩም የተጠቀሰው ዓይነት አጋጣሚ ሲፈጠር በተለምዶ ‹‹አባዲና ይምጣ›› መባሉ አልቀረም:: ከዚያ ቀደም ባሉት ጊዜያት በተጠቀሰው መንገድ የሰው ሕይወት ሲያልፍ ቦታው ላይ በመገኘት ፎቶ ማንሳትን ጨምሮ ለሕልፈቱ መንሥኤ የሚሆኑ መረጃዎች የመሰብሰብ ኃላፊነት የሚከናወነው ከአባዲና ፖሊስ ኮሌጅ በወጡ ባለሙያዎች እንደነበር ይነገራል::

እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የአስከሬን ምርመራ ርእሰ ጉዳይ ሆኖ ሲነሳ ስሙ የሚጠራው ዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል ብቻ ነበር:: ምክንያቱም እስከተጠቀሰው ጊዜ ድረስ በአገሪቱ ምርመራውን የሚሰጥ ዲፓርትመንት ያለው ብቸኛ ሆስፒታል ስለነበር ነው:: ከተወሰኑ ጊዜያት በፊት ግን በመቀሌ አይደር ሆስፒታል የአስከሬን ምርመራ

የአስከሬን ምርመራ ክፍሉ ሲፈተሽ

አገልግሎት የሚሰጥ ክፍል መከፈቱ የሚታወስ ነው:: ይህም ቢሆን ግን ከአስከሬን ምርመራ ጋር በተያያዘ ዛሬም በቀዳሚነት ስሙ የሚነሳው ዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል ነው::

ኢትዮጵያውያን የአስከሬን ምርመራ ባለሙያዎች ባለመኖራቸው በምርመራ ክፍሉ የሚሠሩት የውጭ አገር ዜጐች መሆናቸውን፣ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ሠራተኞች ቢኖሩም ሚናቸው በክፍሉ አስተዳደራዊ ጉዳዮችና የምርመራ ረዳትነት የተወሰነ መሆኑን የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር ካሳሁን አደም ይናገራሉ:: የአስከሬን ምርመራ ውጤቶች አስተማማኝነት ወይም በብቃት መሠራትን በሚመለከት ከዓመታት በፊትና ዛሬ ላይ ያለውን ነገር በማነፃፀር እንዲመልሱልን ለሜዲካል ዳይሬክተሩ ጥያቄ አቅርበን ነበር:: ‹‹በፊትም አሁንም የምርመራ ውጤቶች አስተማማኝ ናቸው:: አብዛኞቹ ኬዞች ዘጠና ዘጠኝ በመቶ የሚሆኑት ከመርማሪው ዕይታ በዘለለ ተጨማሪ ምርመራ የሚያስፈልጋቸው አይደሉም:: ምንም እንኳ ቴክኖሎጂ የሚያመጣው የተሻለ ነገር ቢኖርም፤›› በማለት ይመልሳሉ:: ከሕክምና ባለሙያዎች ዕይታ በዘለለ ሌሎች ተጨማሪ ምርመራዎችን የሚጠይቁ ኬዞች አያጋጥሙም

ወይ? በምርመራ ክፍሉ ከባለሙያ ዕይታ የዘለለ የአስከሬን ምርመራ ዓይነት የለም ወይ? ሊነሱ የሚችሉ ጥያቄዎች ናቸው::

ለምን ዓይነት ኬዝ ምን ዓይነት ምርመራ ይደረጋል? የሚለውን በሚመለከት ትክክለኛውን መልስ መስጠት የሚችሉት በአስከሬን ምርመራ ክፍሉ የሚሠሩት የምርመራ ባለሙያዎች እንጂ እሳቸው አለመሆናቸውን፤ ነገር ግን በተወሰነ መልኩ እንኳ ባለሙያዎቹ እንግሊዝኛ ስለማይናገሩ እነሱን ማናገር የሚቻልበት ዕድል እንደሌለ ዶ/ር ካሳሁን ገልጸውልናል:: የሥራ ጫና ሊኖርባቸው ቢችልም በባለሙያዎቹ የተዘጋጀውን የአስከሬን ምርመራ ውጤት ወደ አማርኛ ምናልባትም ወደ እንግሊዝኛ በሚመልሱ ተርጓሚዎች አማካይነት ባለሙያዎቹን ማናገር የምንችልበት መንገድ መኖሩን ብንገምትም ሜዲካል ዳይሬክተሩ ባለሙያዎቹን ማናገር የምንችልበት ምንም ዓይነት መንገድ እንደሌለ ስለተነገረን የተባልነውን ከመቀበል ውጭ አማራጭ አልነበረንም::

ፖሊስ የአስከሬን ምርመራ እንዲደረግ ለምርመራ ክፍሉ ጥያቄ እስካላቀረበ ድረስ የሟች ቤተሰብ ወይም ሌላ አካላት ለሆስፒታሉ የአስከሬን ምርመራ ይደረግልን ጥያቄ ቢያቀርቡ ምርመራው የሚደረግበት አሠራር የለም:: በሌሎች አካላት የአስከሬን ይመርመርልን ጥያቄ ሲቀርብለት ሆስፒታሉ ጠያቂዎቹን ወደ ፖሊስ እንዲሔዱ ይመራል:: በሌላ በኩል በተለያዩ በተለይም በሰለጠኑ አገሮች ከወንጀል ጋር አልያም ከኢንሹራንስ ጋር በተያያዘ የአስከሬን ምርመራ ይደረግልን ጥያቄ ከሟች ዘመዶች በተጨማሪ እንደ ኢንሹራንስ ኩባንያ ባሉ ሊጠየቅ ይችላል:: ምርመራውም ሰፊና አካላዊ የአስከሬን ምርመራን ብቻ ሳይሆን የሟቾችን ሥነ ልቦናዊ ሁኔታ ሊጨምር ይችላል::

ፖሊስ አስከሬን እንዲመረመር የሚጠይቀው ግድያ ሲፈጸም፣ በድንገተኛ አደጋ ወይም በሆነ አካል ቸልተኝነት ሞት ሲከሰትና ሰዎች ሞተው ሲገኙ እንደሆነ የሚናገሩት በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ዋና ኢንስፔክተር የሆኑት ፀጋዬ ባልቻ ናቸው:: ዋና ኢንስፔክተሩ እንዳሉት በአሁኑ ወቅት በአማካይ በቀን ፖሊስ ከሦስት እስከ አምስት አስከሬኖች እንዲመረመሩ ለዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል የአስከሬን ምርመራ ክፍል መጠይቅ ያቀርባል::

በተለያየ አጋጣሚ በይበልጥም ወደ ፍርድ ቤት ባመሩ የነፍስ ማጥፋት ወንጀል ኬዞች ላይ የአስከሬን ምርመራ ውጤት መዘግየት ሲነሳ

ከድርጊት ይልቅ የሚወራው ስለቀለለ አይመስላችሁም? ጊዜው የአዋቂዎች ሳይሆን የደፋሮችና የፈጣኖች ስለሆነ ነዋ! ምን ነካችሁ? ይዞ መገኘትን መስሎ መገኘት ካስናቀው እኮ ቆየ። እኔ ልሙት ‹‹በቢዝነሱም በወሬውም መስሎ መገኘት ለጊዜውም ቢሆን ያስከብራል ያሸልማል፤ ውሎ አድሮ ለሚመጣው ደግሞ እሱ ያውቃል፤›› ይባልላችኋል።

እኔ ያላጎደልኩትን ገንዘብ አጉድያለሁ ብዬ መተማመኛ እንድፈርም እኔን ለማስገደድ የጅማ ዞን ትምህርት መምርያ በርካታ የማስፈራራትና የቅጣት ዕርምጃዎችን በመውሰድ፣ እስከ ሕይወት ማጥፋት ድረስ ከዘር ማጥፋት ወንጀል ያልተናነሰ ጉዳት አድርሶብኛል::

ኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ አገሮች ዕውቀት ያላቸው ዳያስፖራዎቻቸው ወደአገራቸው ተመልሰው የዕውቀት ሽግግር እንዲያደርጉ የተለያዩ ጥረቶችን የጀመሩ ቢሆንም የአእምሮ ፍልሰቱን (Brain Drain) ወደ አእምሮ ምልሰት (Brain Gain) ለማድረስ አልተቻላቸውም::

‹‹የእነዚህ የሊስትሮ ጎጆዎቹ ዲዛይን ባለቤት ሊስትሮስ ማኅበር በጀርመን ሲሆን ግንባታውን ያከናወነው ማን እንደሆነ ግን የምናውቀው ነገር የለም፤›› ያሉት አቶ ዳዊት ዲዛይኖቹ ከየት እንደተገኙ? ግንባታውንስ ማን እንዳካሄደው? ለማወቅ ያደረጉት ሙኩራ እንዳልተሳካላቸው አስረድተዋል::

ወደ ክፍል 2 ገጽ 3 ዞሯል

Page 46: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 2 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ደ ላ ላ ው

ወደ ክፍል 2 ገጽ 15 ዞሯል

ማስታ

ወቂያ

SNNPR BoARD SNNPR SARIEIAR

የግብርና ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድን ለማሳካትና የድንችን ምርት በከፍተኛ ደረጃ መጨመር የሚያስችሉ ጃለኔና ጉደኔ የተባሉ ምርጥ ዝርያዎች በተለያዩ የደ/ብ/ብና የኦሮሚያ ወረዳዎች ለ2005 የበልግ ወቅት በአምራች ገበሬዎች ለሸያጭ ቀርበዋል፡፡

ዘሩ የተመረተው በምርምር ማዕከላት በሠለጠኑ የድንች ዘር አምራች የህብረት ሥራ ማህበራት ሲሆን፤ በሚያመርቱበት ወቅት የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት፣ የደቡብ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት እና በየአካባቢው የሚገኙ የግብርና ባለሙያዎች የቅርብ ክትትል የተደረገበት ሲሆን በተጨማሪም በUSAID የገንዘብ ድጋፍ እና በኮመን ፈንድ ፎር ኮሞዲቲስ (Common Fund for Commodities)የሚታገዘው አለም አቀፍ የድንች ምርምር ማዕከል የቅርብ ክትትልና እርዳታም ተደርጎላቸዋል፡፡

በመሆኑን እነዚህ ምርትን በከፍተኛ ደረጃ የሚያሳድጉ የድንች ዘሮችን መግዛት የሚፈልጉ የደቡብ ክልል የግብርና ጽ/ቤት ባልደረባ የሆኑትን አቶ ሙሉጌታ አረጋበ ሞባይል ቁጥር 0911633707 ማነጋገር ይችላሉ፡፡

ምርጥ የድንች ዘር መግዛት ለሚፈልግ ሁሉ፡፡

External Audit Service Terfund Horn of Africa Regional Office

Tearund is an International humanitarian organization operating

through partners in over 35 countries in the world including

Ethiopia to tackle poverty and its manifestations. Tearfund

is looking for a category B company to audit its account form

April 1,2012 – December 31,2012 that can provide the following

documents.

• Renewed business License;

• Recognized by Charities and Society Agency;

• Tax Identification Number (TIN) certificate;

• VAT registration Certificate;

• Professional licence authenticated by the Federal Audit

general.

Interested bidders can send their proposal through;

Tearfund Horn of Africa regional Office

P.O.Box 1221

Addis Ababa Ethiopia within 10 days of this announcement is

posted.

ሰላም! ሰላም! የገና በዓል ሲዳምን የጥር ሠርግ ያካፋል ሲባል ሰማችሁልኝ? አቤት ዘንድሮ የአባባሉ ብዛት። ከድርጊት ይልቅ የሚወራው ስለቀለለ አይመስላችሁም? ጊዜው የአዋቂዎች ሳይሆን የደፋሮችና የፈጣኖች ስለሆነ ነዋ! ምን ነካችሁ? ይዞ መገኘትን መስሎ መገኘት ካስናቀው እኮ ቆየ። እኔ ልሙት ‹‹በቢዝነሱም በወሬውም መስሎ መገኘት ለጊዜውም ቢሆን ያስከብራል ያሸልማል፤ ውሎ አድሮ ለሚመጣው ደግሞ እሱ ያውቃል፤›› ይባልላችኋል። እሱ የሚያውቀው ለረባውም ላረባውም ይመስል:: ስለዚህ ለመኖር ሁሉም የመምሰል ሜክአፕ ለጣፊ የሆነው ገና ዶላር ከሰባት ብር ወደ ስምንት ብር የዝውውር መስኮቱ ተከፍቶለት ሲሾልክ ነው የሚል ግምት አለ። (ማን ይሆን ገማቹ?)

በነገራችን ላይ እንደ እግር ኳስ ተጫዋቾች የዶላር የዝውውር መስኮት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የሚዘጋው መቼ እንደሆነ ታውቃላችሁ? ‹‹አንተ እንሱን ትላለህ መቼ አገር ውስጥስ አለና? ኮማ ውስጥ ገብቶ መስሎን የውጭ ምንዛሪ ዕጥረት እንዲህ የሚያሰቃየን?›› የሚል አስተያየት ከአንድ የባንክ ሠራተኛ ወዳጄ ደርሶኛል። ይገርማችኋል የአስተያየት መስጫ ሳጥን ይመስል ብዙ አስተያየት ሲደርሰኝ ስውል ራሴን እጠራጠረዋለሁ። ‹‹ምነው ቅሬታ ሰሚ የጠፋ ይመስል?›› ስል የምትሰማኝ ማንጠግቦሽ፣ ‹‹አንበርብር እውን ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ያለኸው?›› ስትለኝ በየተቋማቱ ደጃፍ በምሬት የሚፈሱ እንባዎች በምናብ ይከሰቱብኛል። ‹‹ቅሬታ ሰሚ ቢሮው አለ እንጂ የሚሠራበት ሰው መኖሩ ገና በሳይንስ አልተረጋገጠም፤›› ይባላል። ‹‹እግር ብቻ ሳይሆን ጆሮም ስደት ጀምሯል መሰል?!›› ይላል እንደ እኔ ዓይነቱ እሳት የላሰ ደላላ። ዳሩ የደላላን ቅሬታ ከመስማት የሕዝቡን በቅጡ ማዳመጥ ፅድቅ በሆነ ነበር::

‹‹ዕድሜ አያሳየን የለም ያኔ ዶላር እንደ ዛሬው ራሱን አጉል አዋዶ ዝናውን ከፍ ከማድረጉ በፊት ከዚህ ተነስተህ (አራት ኪሎ ሜትር መንገድ

ነገን በተስፋ!እየጠራ) ለመሄድ ታክሲ 0.65 ሳንቲም ነበር። ነበር እንደዚህ ቅርብ ነው አሉ እቴጌ፤›› አለኝ የባሻዬ ልጅ። ‹‹ነውን ለማወቅ ነበርን ጠይቅ፤›› የሚሉት ደግሞ አባቱ ባሻዬ ናቸው:: በ‹‹ነበር›› ጉዳይ የሚነሱ ወጎች ዛሬን ትንሽ ስለሚያደርጉት ለጊዜው እንተወው:: ‹‹በበኩሌ የሚገርመኝ እኛም እንዲህ ነበርን ነበር ለማለት ቅርብ ሆነን መገኘታችን ነው፤›› አልኩት በመልካም ነገር የተለወጠውን እያሞገስኩ፣ በክፉ የተቀየረውን እየተጸየፍኩ። በዚህም ተባለ በዚያ ለውጥ ግን የግድ ነው። ያልተለዋወጠውን አወራርዱት እስኪ:: ‹‹አሁን አሁንማ የዕድሜ ርቀት ሳትጠብቅ ሰውን ትናንትና ዛሬ ስለተቀያየረው ነገር ብትጠይቀው መዓት ያወራሃል። ለነገሩ እንዴት አያወራህ? ድረ ገጽ ሰርች ከማድረግ ሥራ ፈት ሠርች ማድረግ ነው ቀሎ የተገኘው፤›› ቢለኝ አንዱ ደላላ ወዳጄ፣ ሌላው ጓደኛችን አዳምጦት ሲያበቃ፣ ‹‹እንዳንተ አባባል ከሆነ ኔትወርኩ ቢዚ የሆነው ከሰው ይልቅ ማንን እያገለገለ ይሆን?›› ብሎ ጠየቀው። ለነገር ካልሆነ በየቢሮው ለሺዎች የሚበቃውን ለራሱ የሚገለገልበት እልፍ እንደሆነ አይጠፋንም። አገልጋዩና ተገልጋዩ ማን እንደሆነ እየጠፋን ስለመጣ የአፋልጉን ማስታወቂያ ደጋግመን ማሰማታችንን ቀጥለናል። መንግሥት የመልካም አስተዳደር አድራሻ ጠፍቶበት ፍለጋ ላይ ነው ይላሉ። ‹‹ፍለጋ አያልቅም፤›› አለ ህንዳዊው የአማርኛ ዘፋኝ::

ይኼው ወራቱን እየገፋን ስንመጣ ለጥር ልደታ እነባሻዬ ቤት ሻማ አብርተን ዳቦ ለመቁረስ በቃን። ዕድል ቀንቶን ዘመድና ጓደኛ ካላለቀብን ወይም ካልተዘነጋን ለሠርግ ቡፌ የምንታደምበትም ቀን ቅርብ ነው። አቤት ይኼ የቡፌ ‹‹ሴሬሞኒ›› ስንቱን ታሪክ አጻፈን? ከሁሉ ከሁሉ አጥብቀን ልንጠይቀው የሚገባን ጉዳይ አለ። ምን መሰላችሁ? ፍቅር ድሮ ቀረ በሚባልበት በዚህ ዘመን ቀለል ባለ ቃል ሰው ተዋዶ ነው ወይስ ተገዶ ነው የሚጋባው? የሚል ነው። ‹‹የሠርግ ቆጠራ ቢጀመር ሕዝብ

መቁጠር ላያስፈልገን ይችላል። ወጣትና ጎልማሳው ጭምር ሰማንያ ባይፈራረምም ባሌና ሚስቴ መባባል ለአፍ አይከብደውም፤›› ያለኝን ሰው ማስታወስ አቅቶኛል። ህ. . . ሲጀመር የሁሉም እንዲህ አልነበርና ነው? ማንጠግቦሽ ‹‹ትዝ ይልሃል የእጮኝነታችን ጊዜ?›› ብላ አሁን ቀዝቀዝና ከሰን እንዳልኩ ልታስታውሰኝ ስትፈልግ እንጀራ ፍለጋ ወጥቼ እሄድላችኋለሁ። በእሷ ተናድጄ ሳይሆን ተጀምሮ በሚቀዘቅዘው አገራዊና ቤተሰባዊ ፍቅራችን እየተበሳጨሁ። ጀርባ ለጀርባ መሰጣጠቱን ከማንም በላይ ፖለቲካው አያውቀውም ትላላችሁ?

እናም ሲነግሩት የማይሰማ ጎጆ ወጪ በስንት መከራ ያጠራቀማት (ተበድሮም ቢሆን) መትነኗ አይቀርም። የዘንድሮ ሰው ሁሉን አዋቂና አልመከርም ባይ ስለሆነ ብትመክሩት ብትዘክሩት አይሰማም። ‹‹ተው ድግስን አየነው። ለሆድ ብታበላ በሐሜት መክተፊያ ያለርህራሔ መበለትህ አይቀርም። የዛሬ ሰው ምሥጋና ንቋል፤›› ሲባል መልሱ ‹‹እንጃላችሁ!›› ነው። ስትነግሩት ካልሰማ ተለሳልሳችሁ ‹‹በርታ›› ማለቱ ይቀላል ማለት ነው። አለዚያማ መጠራታችሁ አጠራጣሪ መሆኑ ነው። ኑሮ በዘዴን አልተማራችሁም መሰል? ደላላ ስትሆኑ ደግሞ የሚያውቃችሁ ብዙ አይደል? ሳትጠሩ ብትሄዱም ‹‹መልኩ አዲስ አይደለም፤›› ተብላችሁ ዝለቁ ትባላላችሁ። በነገራችን ላይ ‹‹መልኩ አዲስ አይደለም፤›› የምትለዋ አባባል እያደር በእኛ ሐበሾች ዘንድ መደጋገም ጀምራለች። ምናልባት የእናንተን አላውቅም። በበኩሌ ሲባል እሰማለሁ። ታዲያ ሥራ በፈታሁ ጊዜ ቁጭ እልና ሳወጣ ሳወርድ መነሻዋ አዲስ ነገር ከመናፈቅ የተነሳ እንደሚወራ ለመገመት ሞከርኩ። ባሻዬ ‹‹ቡትቶ›› የሚሏት ይህች ዓለም፣ በሠለጠኑት አገሮች የተቻላትን ያህል ‹‹ሪሳይክል›› እያደረገች አሮጌውን እንደ አዲስ ስታቀርብ፣ እኛ ዘንድ ግን እንደወረደ ሁሉም ነገር አሮጌነቱን ጠብቆ ይኖራል። ‹‹አዲስ ሐሳብና

አዲስ አመለካከት በፖለቲካውና በማኅበራዊ አኗኗራችን እንደ ጦር ይፈራል። የአገሩን ጠላት ፈጽሞ የማይፈራ ሕዝብ የመንፈስ ጠላቱን በፍርኃት ሲለማመጥ ያሳዝናል፤›› ያለኝ ምሁሩ የባሻዬ ልጅ ነው። ‹‹እልፍ ሲሉ እልፍ ይገኛል›› የሚተረተው ግን እኛው ዘንዳ ነው::

ሰሞኑን ትንሽ ሠርቶ ብዙ ማረፍን ያስለመደው መከረኛው ፌስቡክ ነው ሲሉ ብሰማ በጣም አዘንኩ። እያንዳንዱ ሰው ለደካማ ጎኑ ሰበብ ከመፈለግ ችግሩን አምኖ ለለውጥ ቢነሳ ምን ነበረ? ለልጆቹም ይኼን ሠራሁ የሚለው ባልቸገረው። ‹‹አቤት የዘንድሮ ሰው ስንቱ ነው የሚቸግረው ይሆን?›› ብለዋል ባሻዬ ብርኩማቸው ላይ ሬዲዮናቸውን ከጆሯቸው ለጥፈው። እጅዎን ከሚያዝሉ ኢርፎን ተጠቀሙ ብሎ ልጃቸው ገዝቶ ቢሰጣቸው፣ ‹‹በአንድ ነገር ብቻ ጆሮዬን ደፍኜ ሌላ ሌላውን አልጠረቅምም። ይብላኝ ለዘንድሮ ልጆች…›› ሲሉት አብሬ ስለነበርኩ ጭምር ሰምቻለሁ። ወደ ጨዋታችን ስንመለስ ‹‹ፌስቡክ እንደስሙ ቢሆን›› ብሎ አንድ ተረበኛ ጓደኛችን ያለውን ልንገራችሁ። ‹‹እያንዳንዳችን ስለማይሞላ ጓዳችን ያለንን ጭንቀትን እያሳየ ዓለምን በተመሳሳይ ቅፅበት

Page 47: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 3 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታ

ወቂያ Tender No: MBMP Pvt. Ltd. Co.05/2005

Messebo Building Materials Production PLC (MBMP PLC)

Mekelle, Tigrai, EthiopiaInvites eligible bidders for the supply of Jambo Bags that contains 2 tons of Cement per bag. Hence;

1. Tender documents can be collected from Messebo Building Materials Production Pvt. Ltd. Co. Liaison Office, ZEFCO Building, 4th Floor, or Messebo Building Material Production Pvt. Ltd. Co., Mekelle head office effective from the day of 1st announcement against payment of non-refundable Birr 100.00.

2. Bidders can see the sample physically by coming to our offices.3. All Bids should be submitted in wax-sealed and stamped envelopes on

or before 31st Jan 2012 during office hours and should be addressed and marked as follows:

Messebo Building Materials Production Pvt. Ltd. Co.P.O.Box 916

Telephone: 0348400670/0348 400362Fax:251-344 410863

Attn: Ato Zekaryas Kasahun Procurement &Supply Manager

Mekelle Ethiopia

4. Bids will be opened on 1st Feb 2013 at 10:00 AM (European time) in the presence of interested bidders or their representatives who choose to attend at the above mentioned offices.

5. Bid must be accompanied by bid bond 2% of the total price in the form of C.P.O. or cheque payable to MBMP Plc. The successful bidder shall submit 10% performance bond upon receipt of purchase order (contract agreement) and prior to the release of the 2% Bid Bond.

6. Bidders must submit financial and technical offer separately in two copies.

7. Messebo Building Materials Production PLC reserves the right to accept/reject the bid fully or partially.

Invitation for BidsZemilli Paint Factory

Bid No/01/05- Zemilli paint factory invites interested eligible companies that are

that are qualified, technically competent and have valid license in working with any rational data base management system to perform administrative tasks such as monitoring and controlling of raw material, finished product and the like in order to manage efficiently overseeing the constant flow of units into and out of an existing inventory.

- Interested bidders may obtain further information from plant manager office address: Gelan (Oromia) el 251-0114450509 or 0911640643

- Bidding, will be conducted through closed tender process.

- If zemill finds other alternative it has the right to reject partially or all bids.

- The last date of bid submission will be on January 17,2003

Address: Gelan (Oromia), Tel, 0114450509 Fax 0114450512 Addis Ababa, Ethiopia

በተደጋጋሚ ይደመጣል:: የውጤት መዘግየት ለፖሊሶችም ኬዞችን ወደ ፍርድ ቤት በመውሰድ ሒደት ላይ እንቅፋት የሚሆንበት መንገድ አለ::

ቀደም ሲል የውጤት መዘግየት የነበረ ቢሆንም የችግሩ ምክንያት የነበረው የባለሙያዎች እጥረት ዛሬ ላይ በመፈታቱ ችግሩ እንደሌለ የሚናገሩት ዶ/ር ካሳሁን ፖሊስ ምርመራ እንዲደረግ መጠይቅ እንደሚያቀርብ ሁሉ የውጤት ሪፖርቶችን ለመውሰድ ተመሳሳይ መጠይቅ እንዳስገባ በሦስት ከዚያም ባነሰ ቀን ውጤት ማግኘት እንደሚችል አስረድተዋል:: እሳቸው እንዳሉት ውጤት ይዘገይ የነበረው በተርጓሚዎች እጥረት ነበር:: አሁን ግን የምርመራ ክፍሉ በቂ ተርጓሚዎች አሉት::

ምንም እንኳ ሜዲካል ዳይሬክተሩ የአስከሬን ምርመራ ውጤት የፖሊስን ምርመራ እያጓተተ እንዳልሆነ ቢከራከሩም ዋና ኢንስፔክተሩ የውጤት በሰዓቱ አለመድረስ ምርመራቸው ላይ ተፅዕኖ እያሳደረ መሆኑ ፈጽሞ አከራካሪ አለመሆኑን ይናገራሉ:: ‹‹የምርመራ ክፍሉ የባለሙያ የትርጉም ሠራተኛም እጥረት አለበት:: በአሁኑ ወቅት ያለችው አንድ ኩባዊት የአስከሬን ምርመራ ባለሙያ ብቻ ነች:: (ከሁለት ሳምንት በፊት) አንድ ውጤት ከአሥር እስከ አሥራ አምስት ቀን ሊቆይ ይችላል፤›› በማለት የውጤት መዘግየት ፖሊስ የራሱን ቀለል ያለች የውጤት መቀበያ ፎርም እንዲያዘጋጅ ማስገደዱን ይናገራሉ::

ዋና ኢንስፔክተሩ እንደሚሉት መደበኛውን ባለሦስት ገጽ የምርመራ ውጤት ሪፖርት ለእያንዳንዱ ኬዝ ቢጠይቁ ይበልጥ ለምርመራ ክፍሉ ጫና ስለሚሆን መደበኛውን ሪፖርት የሚጠይቁት የሆን ብሎ ግድያዎች ዓይነት ኬዞች ላይ ብቻ ነው:: የምርመራ ክፍሉ ያለበትን ጫና ለመቀነስ፣ የፖሊስን የወንጀል ምርመራም በብቃት ለመደገፍ ተጨማሪ የምርመራ ባለሙያ ተርጓሚም ሊኖረው እንደሚገባ ይገልጻል::

የአስከሬን ምርመራ ክፍሉ ተጠሪነቱ በቀጥታ ለሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ነው:: ክፍሉ ያለምንምና ያለማንም ተፅዕኖ ነፃ

ሆኖ እንደሚንቀሳቀስ የሚናገሩት ዶ/ር ካሳሁን በምርመራ ክፍሉ ባለሙያዎች ሥነ ምግባር ላይ ጥያቄ ያስነሱ አጋጣሚዎችን በመጥቀስ ላነሳንላቸው ጥያቄ ‹‹የማውቀው ነገር የለም:: አልሰማሁም፤›› ነበር መልሳቸው:: ባለሙያዎቹ ሥራቸውን በንፅህናና በጥንቃቄ እንደሚሠሩ፤ ከሥነ ምግባር ውጭ ሆነው ለሙስና የሚጋለጡበት ዕድል ፈጽሞ እንደሌለ ይናገራሉ:: ባለሙያዎቹ ከአስከሬኑ ከሚመረመር ሟች ዘመድ ወይም ከሌላ ሰው ጋር እንደማይገናኙ፣ ለመግባባትም የቋንቋ ችግር እንዳለባቸው ይገልጻሉ::

ባለሙያዎቹ ከሙስና ወይም ከሥነ ምግባር ጉድለት የሚታቀቡት በቋንቋ ችግር ወይስ በሙያዊ ሥነ ሥግባር? ‹‹ሕክምና ሙያ ነው:: ታካሚ ለሐኪም የሚሰማውን እንጂ የሚያመኝ ይሔ ነው ብሎ አይነግረውም:: ሐኪሙ መርምሮ ይደርስበታል:: የአስከሬን ምርመራም ሕክምና ነው:: በማንም በምንም ተፅዕኖ አይደረግበትም:: ሐኪም ነፃ እንደሆነ ሁሉ…›› በማለት የአስከሬን ምርመራ ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድሩ የሚችሉ ነገሮች ጨርሶ እንደማይኖሩ በእርግጠኝነት ቢናገሩም በተለያዩ ዘርፎች እንደሚታየው በተለያየ አጋጣሚ ከሥነ ምግባር ጉድለት ጋር በተያያዘ ከኃላፊነታቸው የተነሱ ለእስር የተዳረጉ የሕክምና ባለሙያዎች መኖር የአደባባይ ምስጢር ነው:: በአስከሬን ምርመራ ክፍሉ ባለሙያዎች ላይ በአንድ ወቅት የሥነ ምግባር ጉድለት የታየበት አጋጣሚ የሚታወስ ነው::

ከዓመታት በፊት የሆስፒታሉን የአስከሬን ምርመራ ክፍል ለማስፋፋትና ለማሻሻል የተጀመረው ፕሮጀክት መዘግየትን በሚመለከት በወቅቱ ኃላፊነት ላይ ስላልነበሩ የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ‹‹በፕሮጀክቱ እነማን እንደተሳተፉ አላውቅም፤ በወቅቱ ኮንትራክተሩ እንዴት ሳያስረክብ እንደጠፋም መረጃ የለኝም:: በመጨረሻ ግን ሕንፃውን ተረክበን ሥራ ጀምረናል፤›› በማለት ይገልጻሉ:: ግንባታው በጊዜው መረከብ ባለመቻሉ ያጋጠመ ችግር ከነበር? የሚል ጥያቄ አቅርበን ነበር:: ‹‹የክፍሉ

የአስከሬን ምርመራ... ከክፍል 2 ገጽ 1 የዞረመጨመርና አለመጨመር በአገልግሎቱ ላይ የሚጨምረውም የሚቀንሰውም ነገር የለም:: ባለሙያዎች እስካልተጨመሩ ድረስ በነበረው ክፍል ብንጠቀም ያው ክፍል ሊበቃ ይችል ነበር:: በእርግጥ የሕዝብ ቁጥር ሲጨምር ሕክምናው ሲስፋፋ ተጨማሪው ክፍል አስፈላጊ ይሆናል::›› ምላሻቸው ነበር::

እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የሆስፒታሉ የአስከሬን ምርመራ ክፍል ከወንጀል ጋር የተያያዙ የሞት መንሥኤዎችን በመመርመር ብቸኛው በመሆኑ፤ አሁንም በምርመራው ቀዳሚ ከመሆኑ አንጻር የሥራ ጫና እንደሚኖርበት ቢገመትም ርቀት የሚያስቀምጠው የራሱ ገደብ በመኖሩ የምርመራ ክፍሉ አገልግሎት የሚሰጠው ለአዲስ አበባና ለዙሪያዋ አካባቢዎች እንደሆነ ዶ/ር ካሳሁን ያስረዳሉ:: ይህ ማለት ግን ከሩቅ የአገሪቱ አካባቢዎች ለምርመራ የሚመጣ አስከሬንን የምርመራ ክፍሉ አይቀበልም ማለት አይደለም:: ባሉት መሠረት የምርመራ ክፍሉ ድጋፍ እየሰጠ ያለው ለአዲስ አበባና ለዙሪያዋ የፖሊስ የምርመራ ሥራዎች መሆኑን ለማስረገጥ መሞከራችንን ቢቃወሙም ዳይሬክተሩ የመከራከሪያ ነጥባቸውን አያስቀምጡም:: ‹‹አብዛኛውን ጊዜ የፖሊስ ማጣራትና የአስከሬን ምርመራ ውጤት ተመሳሳይ በመሆኑ ዲፓርትመንቱ መቶ በመቶ የፖሊስ የወንጀል ምርመራን እየደገፈ ነው ብዬ አምናለሁ:: የምርመራ ክፍሉ ምንም ዓይነት የሥራ ጫና የለበትም:: የሚያስፈልገው ነገር በሚያስፈልገው መጠን አለው:: ይጐድላል የምለው ምንም ነገር የለም፤›› ይላሉ::

በአዲስ አበባ ጤና ቢሮ የኮሙዩኒኬሽን ባለሙያ የሆኑት አቶ መስፍን ተሰማ ግን የዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል የአስከሬን ምርመራ ክፍል ከመላ አገሪቱ የሚመጡ አስከሬኖችን በፖሊስ ጥያቄ ስለሚመረምር ጫና እንዳለበት፣ በአሁኑ ወቅት በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ውስጥ እየተገነባ ያለውን ባለ አራት ፎቅ ሕንፃ በመጥቀስ ለሦስተኛ ጊዜ ማስፋፊያ ያስፈለገው ጫናውን ለመቀነስ እንዲሁም የምርመራ ክፍሉን ሁኔታ ለማሻሻል እንደሆነ ያመለክታሉ::

የምርመራ ክፍሉ የባለሙያ እጥረት እያለበት ያን ችግር ሳይፈቱ ማስፋፊያ ላይ ማተኮር ምን ያህል አዋጭ አካሔድ ነው?

‹‹የአስከሬን ምርመራ ባለሙያን በሚመለከት የተለየ ችግር አለ:: ሥልጠናው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የሚሰጥ ቢሆንም የባለሙያው ቁጥር እንደ አገር ሲታይ አነስተኛ የሚባል ነው፤›› የሚሉት አቶ መስፍን የመንግሥት የጤና ተቋማት ክፍያ ከግሎቹ ተቋማት ጋር ሲነጻጸር አነስተኛ መሆኑ ለአስከሬን ምርመራ ባለሙያዎች እጥረት የራሱ አስተዋጽኦ እንዳለው ያመለክታሉ:: ግንባታው 2006 ዓ.ም. ሳይገባ እንደሚጠናቀቅ ከኮንትራክተሩ ጋር ስምምነት የተደረገ ቢሆንም አሁን ያለበትን ሁኔታ በመገምገም ግንባታው በተባለው ጊዜ ላይጠናቀቅ ይችላል የሚል ሥጋት እንዳላቸው የኮሙዩኒኬሽን ባለሙያው ሳይገልጹ አላለፉም::

የአስከሬን ምርመራ ይጠናቀቃል ከተባለበት ሰዓት የሚቀየርበት አጋጣሚ እንዳለ፤ በዚህም ከቀብር ሥነ ሥርዓት ጋር በተያያዘ መጉላላት እንደሚፈጠር ቅሬታዎች ቢኖሩም ቀድሞውንም የአስከሬን ምርመራ በዚህ ሰዓት ይጠናቀቃል ተብሎ የሚነገርበት አሠራር አለመኖሩንና የተባለው ዓይነት የአሠራር ችግርም ፈጽሞ እንደማያጋጥም ዶ/ር ካሳሁን ይናገራሉ::

የሆስፒታሉን የአስከሬን ምርመራ ክፍል በሚመለከት የሆስፒታሉን ሜዲካል ዳይሬክተር ለማናገር ያደረግነው ጥረት እልህ አስጨራሽ ነበር:: በተደጋጋሚ ቀጠሮዎችን በመቀየር፣ በመሠረዝ፣ የምርመራ ክፍሉን የሚመለከት የጋዜጣ ጽሑፍ አስፈላጊነት ጥያቄ ውስጥ መጣልና (በቅርቡ በቴሌቪዥን ተመሳሳይ ነገር በመተላለፉ ድጋሚ በጋዜጣ መሥራት ለምን ያስፈልጋል? በማለት) ሌሎች ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ ክልከላዎችን ሜዲካል ዳይሬክተሩ አድርገው ነበር:: በመጨረሻ ግን ልናናግራቸው ችለናል:: ዶ/ር ካሳሁን የውስጥ ደዌ ሐኪም ሲሆኑ ሆስፒታሉን በሜዲካል ዳይሬክተርነት መምራት ተደራቢ ኃላፊነታቸው መሆኑን፤ በዚህ ኃላፊነት ሁለት ዓመታት ማስቆጠራቸውን ይናገራሉ::

Page 48: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 4 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ

Page 49: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 5 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታወቂያ

INVITATION TO BID1. WaterAid in Ethiopia (WAE) invites competent and qualified bidders for the

supply of the following goods for its community based water supply projects at Sebeta.

Lot I: • UPVC pipes• HDP or equivalent pipe• Fittings

Lot II:• Submersible pumps

2. Upon presentation of renewed relevant licence, interested bidders may obtain the list of all goods and further information and inspect the bidding documents during working hours (9:00am-12:30pm and 01:30pm to 5:00pm) from Monday 14th January to Tuesday 22nd January 2013 at the Country Office, Receptionist Desk.

3. Bids must be delivered to the above office on or before Tuesday 22nd, January 2013 at 11:30am for both Lots.

4. Bids must state the availability of the listed items in the stock and period of supply if not available in the stock.

5. Bids will be opened in the presence of bidders/representatives who choose to attend on Tuesday 22nd January, 2013 at 02:30pm in the afternoon at the same address.

6. WaterAid in Ethiopia reserves the right to accept or reject any or all bids.

WaterAid in EthiopiaKirkos Sub City, Opposite Agona Cinema, Kebele 04, House No. 620,

Off Debrezeit Road, P.O.Box 4812Telephone: +251 (0) 114 661680, Fax: +251 (0) 114 661679

e-mail: [email protected] Ababa, ETHIOPIA

Invitation for the supply of Medical Equipment’s and Supplies

Jhpiego Corporation, an affiliated of Johns Hopkins University, works to improve the health of Women and families in limited-resource settings worldwide through strengthening the capacities of local institutions, systems, and facilities in the health sector.

The organization is seeking for suppliers that are able to provide medical equipment’s and supplies for Male Circumcision – Centers for Disease Control and Prevention project (MC-CDC).Interested bidders are invited to submit bids in sealed envelopes withinseven working days from the date of advertisement on the newspaper to the Jhpiego Ethiopia Country office, WolloSefer near Mina Building P.O. Box 2881, code 1250 Addis Ababa, Tel. 0115-50-21-24 or 0115 – 540643.

Bid should be addressed to Operations Manager, Jhpiego.

Please note that interested venders can collect the list of items from Operation Manager Office, Jhpiego.

Jhpiego Ethiopia reserves the right to reject the bid fully or partial.

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር ወባ/አስ/02/05

ወጋገን ባንክ አ.ማ የተለያዩ ዲስኘላይ ፍሪጆች፣ ፍሪጆች፣ ዲኘፍሪጆች፣ የልብስ ማጠቢያ ማሽኖች፣ የቡና መፍጫ ማሽን እስከ ቡና ማሽኑ፣ የቡና ማሽኖች፣ የጋዝ ምድጃዎች፣ ትራንስፎርመር፣ የውሀ ማጣሪያ (ለቡና ማሽን)፣ ቴርሞስታት፣ የፍሪጅ ኮምኘሬሰር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

1. ተጫራቾች እቃዎቹን ዲ አፍሪክ ሆቴል አካባቢ ቲጂ ሕንፃ አጠገብ አብነት ክሊኒክ ጎን ከሚገኘው የባንኩ እንግዳ መቀበያ ግቢ ውስጥ ከጥር 13 ቀን 2005 ዓ.ም እስከ ጥር 15 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት እስከ ቀኑ 11፡00 ሰዓት በመገኘት መመልከት ይችላሉ፡፡

2. የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 536,496.60 (ብር አምስት መቶ ሰላሳ ስድስት ሺ አራት መቶ ዘጠና ስድስት ከስልሳ ሳንቲም) ሲሆን ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ ሲፒኦ በማቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡

3. የጨረታውን ሰነድ በባንኩ ዋና መ/ቤት ደምበል ህንፃ 7ኛ ፎቅ በመምጣት መውሰድ ይችላሉ፡፡

4. ተጫራቾች ሁሉንም እቃዎች በጠቅላላ እንጂ በከፊል ወይንም በተናጠል መጫረት አይችሉም፡፡

5. ጨረታው የሚከናወንበት ቀን ጥር 17 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት እቃዎቹ ባሉበት የባንኩ እንግዳ ማረፊያ ግቢ ውስጥ ሲሆን የተጫራቾች የምዝገባ ሰዓት ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 5፡00 ሰዓት ነው፡፡

6. የጨረታው አሸናፊ ከታወቀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ገንዘቡን ሙሉ በሙሉ በመክፈል እቃዎቹን ማንሳት ይኖርበታል፡፡ ሆኖም በተባለው ቀን ክፍያውን ከፍለው እቃዎቹን ካላነሱ ከጨረታው አሸናፊነት ተሰርዘው ለጨረታው ያስያዙት ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡

7. በጨረታው አሸናፊ ላልሆኑ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ ይደረጋል፡፡ 8. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-5-523800 በውስጥ ቁጥር 274 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ወጋገን ባንክ የብልጽግናዎ አጋር

የጨረታ ማስታወቂያ

የአ/አ እስልምና ጉዳዮች ከ/ም/ቤት በጦርኃይሎች

አጠገብ በሚገኘው ቅጥር ግቢው ውስጥ ባስገነባው

ባለ 5 ፎቅ ዘመናዊ ህንፃ ለሱፐር ማርኬት፣

ለቢሮ፣ ለሬስቶራንትና ካፌ የሚሆኑ ክፍሎችን

በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት የሚፈልግ

ስለሆነ በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ይህ

ማስታወቂያ በመገናኛ ብዙኃን ከተገለፀበት ቀን

ቀጥሎ ባሉት 15 የሥራ ቀናት ውስጥ በም/ቤቱ

ዋና መስሪያ ቤት በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን

መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ም/

ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም

ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የአ/አ/እ/ጉ/ከ/ም/ቤት

Page 50: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 6 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

አ ስ ተ ያ የ ት

ማስታ

ወቂያ

INVITATION FOR BID

INTERNATIONAL COMPETITIVE BIDDINGTENDER NO. 02 SC 2013

1. The Sugar Corporation (SC) invites sealed bids from interested eligible International Bidders fro the supply of 30,000 MT White Cane Sugar for March shipment.

2. A complete set of bidding documents in English Language may be purchased by interested bidders at the address below from the first date of this announcement, during office hours, up on payment of a non returnable fee of Birr 300.00.

3. Principal bidders must be a full member of The Sugar Association of London (SAL) or the Refined Sugar Association (RSA) and certificate of membership in SAL or RS.

4. Local agents are required to submit copy of valid license, VAT Registration Certificate, letter of representation of the principal to collect the bid documents on behalf of the principal bidders.

5. Bids must be accompanied by a bid security amounting USD 30,000 or equivalent in Ethiopian birr at the prevailing exchange rate in the form of CPO or Bank Guarantee from Commercial Bank Guarantee from Commercial Bank of Ethiopia, which will be payable on first demand by S.C.

6. Sealed bids should be submitted latest by 10:00 am local time on 13th February 2013 to the address below.

7. The bids shall be opened in the presence of the bidders/ representative who chooses to attend at the conference hall of SC, Mexico Square, Philips Building, 4th Floor, Room no. 412 at 4:30 am local time on 13th February 2013.

8. Sc reserves all rights to accept or reject any or all bids cancel the tender without giving

reasons thereof.

SUGAR CORPORATION

MARKETING

MEXICO SQUARE, PHILIPS BUILDING 4TH

FLOOR, ROOM NO. 412 ADDIS ABABA, ETHIOPIA

TEL. 00251115524586/5512369/5510934

FAX: 00251115513488

INVITATION FOR BID

INTERNATIONAL COMPETITIVE BIDDING

TENDER NO. 01 SC 2013

1. The SUGAR CORPORATION is importing white Cane Sugar in 50kg in vessel having

minimum four holds during the current year 2013. In related to this The Sugar Corporation

(SC) invites sealed bids from interested eligible International Bidders for the procurement of

survey service at Discharge, and Load port as necessary.

2. A complete set of bidding documents in English Language may be purchased by interested

bidders at the address below from the first date of this announcement, during office hours, up

on payment of a non returnable fee of Birr 100.00.

3. Bids must be accompanied by a bid security amounting USD 1,000 or equivalent in Ethiopian

birr at the prevailing exchange rate in the form of CPO or Bank Guarantee from Commercial

Bank Guarantee from Commercial Bank of Ethiopia, which will be payable on first demand

by S.C.

4. Sealed bids should be submitted latest by 10:00 am local time on 14th February 2013 to the

address below.

5. The bids shall be opened in the presence of the bidders/ representative who chooses to attend

at the conference hall of SC, Mexico Square, Philips Building, 4th Floor, Room no. 412 at 10:30

am local time on 14th February 2013.

6. SC reserves all rights to accept or reject any or all bids cancel the tender without giving reasons

thereof.

SUGAR CORPORATION

MARKETING

MEXICO SQUARE, PHILIPS BUILDING 4TH

FLOOR, ROOM NO. 412 ADDIS ABABA, ETHIOPIA

TEL. 00251115524586/5512369/5510934

FAX: 00251115513488

በዲሮ ዲሪባ

አገራችን ኢትዮጵያ ከአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ጀምሮ ከድህነት ጋር ተያይዞ በመጣው የመልካም አስተዳደር እጦት ምክንያት በርካታ ዜጎቿ በየፍርድ ቤቶችና በየመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ደጃፍ ተኮልኩለው ‹‹የፍትሕ ያለህ አቤት! አቤት!›› እያሉ ያሰሙ ነበር:: ይህንን እሮሮ የተገነዘበው አምባገነኑ የደርግ መንግሥትም የመልካም አስተዳደር ችግርን ለመፍታት በማሰብ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 52 ላይ ‹‹ኢትዮጵያውያን በመንግሥት አካላትና በሕዝባዊ ድርጅቶች ወይም በባለሥልጣኖቻቸው ላይ አቤቱታ የማቅረብ መብት አላቸው፤ የቀረበው አቤቱታ መመርመርና መልስ ማግኘት አለበት፤›› ሲል ደንግጎ እንደነበር ይታወሳል::

አገራችን በጉልበት ሳይሆን በዕውቀት በምትመራበትና ስለዲሞክራሲና መልካም አስተዳደር በስፋት በሚወራበት በአሁኑ ዘመን፣ እኔ የበታች የመንግሥት ሠራተኛ ሆኜ ከተመደብኩበት የሥራ ድርሻዬ አንፃር በእኔ እምነት የመንግሥትን ጥቅም የሚያስከብር ተግባር በመፈጸሜ ምክንያት ችግር ውስጥ ወድቄያለሁ:: በወቅቱ አቤቱታዬን ባቀርብም ሰሚ አጥቼ በቀላሉ ይፈታ የነበረው ጉዳይ ከግል ጥቅም አንፃር እየታየና በተንኮል እየተወሳሰበ አቤቱታዬ ይኸው አሁን ድፍን 29 ዓመታት ሞልቶታል:: ያለ ውሳኔ ይህን ያህል ዓመት መቆየቱ ምን ይባላል? በወቅቱ ላቀረብኩት አቤቱታዬ ምላሽ ጠፍቶ ያለ ውሳኔ መቆየቱ የእኔ ጥፋት እንደሆነ ተቆጥሮ ‹‹የእሱ ጉዳይ የቆየ ችግር ነው›› እያሉ መቀለጃ ሆኛለሁ:: አቤቱታዬ ያለ ውሳኔ የቆየበት ምክንያት ትምህርት መመርያው በወቅቱ ለአቤቱታዬ ተገቢውን ምላሽ ስላልሰጠኝና ከትምህርት ሚኒስቴር ዋና መሥሪያ ቤትም የተላለፉልኝን በርካታ ትዕዛዞች ተግባራዊ ባለመሆናቸው

ነው:: እንደዚሁም የትምህርት ሚኒስቴርም የራሱን ትዕዛዞች ሳላላስፈጸመ እንጂ በእኔ ምክንያት እንዴት ሊቆይ ይችላል? የቆየ ችግር ነው እያሉ ውሳኔ ከመከልከል የቆየበትን ምክንያት አጣርቶና የጥፋቱን ምንጭ አውቆ ተገቢውን መወሰን ይችል ነበር:: ወይም ደግሞ ቆየ የተባለው ወደኋላ ቀርቶ ከ1997 ዓ.ም. ወዲህ ባለው ችግር ላይ እንኳን ውሳኔ እንዲሰጠኝ ከሁሉም በላይ ከፍተኛ እምነት ጥዬበት ለነበረው ለሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አመልክቼ ፋይል ተከፍቶልኝ ማጣራት ጀምሮ ባላወቅኩት ምክንያት ስላቋረጠው በዚህም አልተሳካልኝም:: እንደምንሰማው የሕግ የበላይነት በሚከበርባቸው አገሮች በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ እንኳን የጦር ወንጀል የፈጸሙ ግለሰቦች ካሉበት የሞት አፋፍ ላይ ተለቅመው ለፍርድ በሚቀርቡበት ዘመን፣ በእኔ ላይ ያላግባብ ከፍተኛ የአስተዳደር በደል በፈጸሙብኝ መሥሪያ ቤቶች ወይም ግለሰቦች ላይ አስተዳደራዊ ዕርምጃ መውሰድ አልተቻለም:: ዕርምጃ ለመውሰድ የሚያስችሉ ሕግጋት ቢኖሩም ወደ ተግባር ሳይቀየሩ ቀርተዋል:: ወደማልፈልገው የአቤቱታ ውጣ ውረድ ውስጥ ገብቼ በየመንግሥት መሥሪያ ቤቶቹ ስንከራተት ይኸው ዛሬ 29 ዓመታት አስቆጥሬያለሁ:: ስለሆነም ያለአግባብ ከሥራና ከደመወዝ ታግጄ የሐሰት ክስም ተመሥርቶብኝ ከደረሰብኝ መከራ የበለጠ ለአቤቱታ ስንከራተት የደረሰብኝ ጉዳትና ኪሳራ በእጅጉ ይበልጣል:: በጥቅሉ በዚህ አቤቱታ ምክንያት የደረሰቡኝን በደሎችና ለአቤቱታዬ ውሳኔ ለማግኘት ያደረኳቸውን ጥረቶች እንደሚከተለው አቀርባለሁ::

በቀድሞ አጠራር ከፋ ክፍለ ሀገር ትምህርት ቤቶች ጽሕፈት ቤትና በኋላም የጂማ ዞን ትምህርት መምርያ ተብሎ በሚታወቀው

የመንግሥት መሥሪያ ቤት ሥር ይተዳደር በነበረው የቀድሞው ጅማ አውራጃ ትምህርት ቤቶች ጽሕፈት ቤት ውስጥ በንብረትና ዕቃ ግዥ ክፍል ኃላፊነት እሠራ ነበር:: ሥራ በጀመርኩባቸው የመጀመሪያዎቹ ዓመታት እኔ መመርያው በሚፈቅደው መሠረት ጨረታ በማውጣትና ፕሮፎርማ በመሰብሰብ ለመሥሪያ ቤቱ ዕቃ ግዢ እንቅስቃሴ ስጀምር፣ የዚህ ዓይነቱ አሠራር በወቅቱ ለመሥሪያ ቤቱ ያልተለመደ ስለነበረ ፈጽሞ ባላወኩትና ባልገመትኩበት አቅጣጫ ለካሰ ወጥመድ ተዘጋጅቶልኝ ነበር:: ‹‹የመንግሥትን ገንዘብ 27,001.63 ብር ለግል ጥቅምህ አውለህ እምነት አጉድለሃል:: ለዚህም መተማመኛ ለመፈረም ፈቃደኛ አልሆንክም፤›› በሚል ውንጀላ ከሥራና ከደመወዝ ታግጄ ከቤተሰቤ ጋር ለረሃብ አደጋ ከመጋለጤም በላይ፣ በወንጀልና በፍትሐ ብሔር የሐሰት ክስ ተመስርቶብኛል:: እኔ ያላጎደልኩትን ገንዘብ አጉድያለሁ ብዬ መተማመኛ እንድፈርም እኔን ለማስገደድ የጅማ ዞን ትምህርት መምርያ በርካታ የማስፈራራትና የቅጣት ዕርምጃዎችን በመውሰድ፣ እስከ ሕይወት ማጥፋት ድረስ ከዘር ማጥፋት ወንጀል ያልተናነሰ ጉዳት አድርሶብኛል::

እኔም ምንም ጥፋት እንዳልፈጸምኩና አጉድለሃል ለተባለውም ሰነድ በቂና አሳማኝ ማስረጃ ስለነበረኝ በቀላሉ መብቴን የማስከብር መስሎኝ ከፍርድ ቤት ቀጠሮዬ ጎን ለጎን አስተዳደራዊ ውሳኔ ለማግኘት በየደረጃው ለሚገኙት የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ሁሉ አቤት አልኩ:: ጎድሏል ለተባለው ገንዘብ በሕጋዊ ኦዲተሮች ተመርምሮ ሕጋዊ ውሳኔ ይሰጠኝ ስል አቤቱታዬን ማቅረብ ጀመርኩ:: ውሳኔም በዘገየ ቁጥር የእኔና የቤተሰቦቼም ችግር አብሮ እየጨመረ በመሄዱ ውሳኔ ያልተሰጣቸው ዋና ዋናዎቹ የአቤቱታዎቼ ጭብጦች የሚከተሉት

በመልካም አስተዳደር እጦት ለ29 ዓመታት ያልተቋጨ አቤቱታ

Page 51: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 7 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታ

ወቂያ

አ ስ ተ ያ የ ትነበሩ::

1. የጅማ ዞን ትምህርት መመርያ ያለ አግባብ ለ11 ወራት ያህል ከሥራና ከደመወዝ አግዶኝ የወንጀል ክስ ቢመሠርትብኝም፣ ከተሰሰስኩበት የወንጀል ክስ በፍርድ ቤት ነፃ ወጥቻለሁ:: ወደ ሥራ ተመልሼ ያለ አግባብ ተከስሼ ተመላሽ የተደረገብኝ የ19 ወራት ደመወዜ እንዲከፈለኝ ለትምህርት ሚኒስትር ዋና መሥሪያ ቤት ባመለከትኩት መሠረት ቢታዘዝልኝም፣ የዞኑ ትምህርት መምርያ እስመጨረሻውም አስቀርቶብኛል::

2. ለአራት ተከታታይ ዓመታት የአገልግሎት እርከን ጭማሪ በራሱ የዲሲፕሊን ኮሚቴ አማካይነት አሳጥቶኛል::

3. በማንኛውም ጊዜ ለደረጃ ዕድገት እንዳልወዳደር በውሳኔው አግዶኛል::

4. በወቅቱ በማኅበር ተደራጅቼ የመኖሪያ ቤት እንዳልሠራ ተንኮል የተሞላበት እንቅፋት ፈጥሮብኛል::

5. በተለያዩ ጊዜያት ተገቢ ያልሆኑ ምክንያቶችን በመፍጠር 13 ጊዜ ደመወዜን አግዶ የኑሮዬን ፕሮግራም በማናጋት ተረጋግቼ እንዳልሠራ አድርጎኛል::

6. መሥሪያ ቤቱ እኔ ከተከሰሰኩበት ሰነድ በወንጀል ነፃ ስለወጣሁ ለሰነዱ ተጠያቂ እንዳይሆን በመስጋት ራሱን ለመከላከል ሲል እንደገና በፍትሐብሔር የመሠረተብኝን የሐሰት ክስ አጠንክሮብኝ ስምንት ዓመት ሙሉ ከወንጀሉ ክስ ቀጠሮ ጋር በድምሩ ለ98 ቀጠሮዎች አጋልጦኝ ነበር:: ከአዲስ አበባ ጅማ ተመላልሶ ለፍትሐብሔሩ ቀጠሮ ለሚከራከረው የትምህርት ሚኒስቴር ነገረ ፈጅ አበልና ትራንስፖርት እየከፈለ በመንግሥት ኪሳራ ሲከራከር፣ እኔን በክርክሩ ጊዜ መራዘምና ቀጠሮ ብዛት ከፍተኛ ውጥረትና ኪሳራ ውስጥ አስገብቶኝ ከቤተሰቦቼ ጋር ኑሮዬ እንዲሽመደመድ አድርጎአል::

7. አሰቃቂ ችግር ውስጥ መግባቴን

የተረዳው የዞኑ ትምህርት መምሪያ በረሃብ ችግር እያስፈራራኝ በሐሰት በተዘጋጀው የመተማመኛ ሰነድ ላይ ከፈረመኩላቸው ወደ ሥራ እንደሚመልሰኝና ዕርዳታም ተደርጎልኝ ሰነዱን በረዥም ጊዜ ክፍያ መጨረስ እንደምችል የማይታመን ቃል እየገባልኝ መተማመኛውን አስፈርሞኝ ሊያሳስረኝ ቢሞክርም፣ በሐሰት ሰነዱ ላይ ፈርሜ ከመታሰር በረሃብ መሞትን ስለመረጥኩ ከዚሁ ችግር ጋር በተያያዘ ምክንያት የአንድ ዓመት ሕፃን ልጄ ሕይወት አልፏል:: ሌሎችም ያልገለጽኳቸው ችግሮች አሉ::

የተፈጸሙብኝ የአስተዳደር በደሎች ሁሉ ለመንግሥት ጥቅም ሲባል የተፈጸመብኝ መሆኑን በማስረጃ አስደግፌ ለአዲሱ መንግሥት አቤቱታዬን ባቀርብ ተመርምሮ ሲረጋገጥ ፍትሕ አግኝቼ መብቴን አስከብራለሁ በሚል አዲስ ተስፋ፣ ወቅቱን ጠብቄ አቤቱታዬን ብቀጥልበትም ያው እንደተለመደው ትዕዛዞችን ለዞኑ ትምህርት መምርያ ከማስተላለፍ በስተቀር ውሳኔ መስጠትን የደፈረ አካል እስከዛሬም አልተገኘም::

በሌላ በኩል ደግሞ

አዲሱ መንግሥት ኢሕአዴግ ሥልጣን ከያዘበት ማግስት ጀምሮ የመንግሥት ሠራተኞችን የኑሮ ደረጃ ቀስ በቀስ ለማሻሻል የደመወዝ ማሻሻያ መዋቅሮችን ከነአፈጻጸም መመርያቸው ጋር በማያያዝ በየጊዜው ወደታች ሲያስተላልፍ መቆየቱ ይታወቃል:: ይሁን እንጂ የጅማ ዞን ትምህርት መምርያ ቀድሞውኑ ሥራዬን እንጂ የኔን መሻሻል ማየትና መስማት ስለማይፈልግ እስከ መጨረሻው ድረስ የሠራተኞች መዋቅር ማሻሻያ ተጠቃሚ እንዳልሆን በደረስኩበት ሁሉ ሰንሰለቱን ዘርግቶና በዚህ ላይ ጠንክሮ ሞግቶኛል::

በ1988 ዓ.ም. በተላለፈው የሠራተኞች መዋቅር መሠረት ለእኔ የሚገባኝን ዕድገት ለሌላ ሰው በመስጠቱ በወቅቱ የጅማ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ለነበሩት ለተከበሩ አቶ ሙክታር ከድር በግል አመልክቼ ነበር:: እሳቸውም አቤቱታዬን ተቀብለው በወቅቱ የዞኑ የትምህርት

መምርያ ኃላፊና የመዋቅሩ ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበሩትን ሁለቱን የሥራ ኃላፊዎች ቢሯቸው ድረስ አስጠርተው ማጣራት አድርገዋል:: ሁለቱም የኔን ጉዳይ አስመልክተው የሰጡትን ቃል አምነውበት የዞኑ ትምህርት መምርያ በአስቸኳይ ወደ ነበርኩበት ሥራ መልሶኝ የመዋቅሩ ተጠቃሚ እንድሆን ጥብቅ ትዕዛዝ ቢያስተላልፉልኝም፣ ምንጊዜም ቢሆን የማንንም ትዕዛዝ የማይቀበለው የዞኑ ትምህርት መምርያ የዋና አስተዳዳሪውን ትዕዛዝ ጥሶ ጥቅሜን ሊያሳጣኝ ችሏል::

በ1997 ዓ.ም. ለሁለተኛ ጊዜ የመዋቅር ማሻሻያ ሲላክ በዞኑ ትምህርት መምርያ ሥር የጅማ ቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ኮሌጅ ሠራተኛ ሆኜ እያለሁ፣ ከነበርኩበት የሥራ መደብ ላይ አሁንም እኔን ከቦታው በማስነሳት ለውድድር እንኳን መቅረብ የማይገባውን ሰው አስቀመጠ:: ቅሬታ እንዳይቀርብበት ደግሞ ጉዳዩን እስከ መጨረሻው ድረስ በሚስጥር በማቆየት፣ ተጠያቂነት በወረቀት እንጂ በተግባር በመሥሪያ ቤቱ ውስጥ ታይቶ ስለማይታወቅ፣ የሕፃናት ዕቃ ዕቃ ጨዋታ በሚመሰል አሠራር ተጠቅመው ያለ አንዳች ይሉኝታ በድጋሚ ጥቅሜን አሳጥቶኛል::

በ2001 ዓ.ም. ደመወዝ የማይከፈልበት የቢፒአር መዋቅር ሲመጣ ደግሞ ምናልባት ወደፊት በቦታው ላይ የተሻለ ደመወዝ ከመጣም እኔን በቀላሉ ገፍትሮ የፈለገውን ሰው በኔ ቦታ ማስቀመጥ እንደሚቀለው ስለሚያውቅ፣ የሥራ ጫና ባለበት የሰው ኃይል አስተዳደር ውስጥ መደበኝ:: የክፍሉን ኃላፊ ጨምሮ በሦስት ሰዎች የሚሠራውን የክፍሉን ሥራ ብቻዬን ሸፍኜ ከስድስት ወራት በላይ ስደክምበት ቆየሁ:: ክፍሉ የተሟላ ሠራተኛ ካገኘ በኋላ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ብጠይቅ ‹‹አንተ በዚህ ቦታ ላይ የሥራ ልምድ ስላለህ እረፍት ከወጣህ ሥራ ይጎዳል፤›› በማለት በተደጋጋሚ በጽሑፍ የጠየኩትን የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ጥያቄዬን እንኳን ሳይቀበለኝ ቀርቶ ያለ ዕረፍት እንድሠራ አስገድዶኛል::

የ2004 ዓ.ም. የሠራተኞች መዋቅር ሲላክም አብሮ የተላከው የአፈጻጸም መመርያ እያንዳንዱ ሠራተኛ መስፈርቱን ማሟላት በሚችልባቸው

የሥራ መደቦች ላይ ከከፍተኛ ወደ ዝቅተኛ ደረጃ በደረጃ መወዳደር እንደሚችልር በአሠራሩም ቅር ከተሰኘ ቅሬታውን እዚያው ባለበት መሥሪያ ቤት ውስጥ በቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ መፍታት እንዳለበት ያብራራል:: ይሁን እንጂ የጅማ ቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ኮሌጅ የአፈጻጸም መመርያውን ወደ ጎን በመተው ልክ በ1997 ዓ.ም. የመዋቅር ምደባ ጊዜ እንዳደረገው ሁሉ፣ አሁንም በተመሳሳይ ሁኔታ የሚፈልጋቸውን ሠራተኞች በፈለገበት መደብ ላይ መድቦ ምደባውን ደግሞ እንደተለመደው በግልጽ ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ሳይለጥፍ፣ የምደባ ደብዳቤ ሳይሰጥ እስከ መጨረሻው ድረስ በሚስጥር አቆይቶታል:: መዋቅሩ ፀድቆ ከመጣ በኋላ ይፋ በተደረገው በአፈጻጸም መመርያው መሠረት ቢርራ ኖሮ ተወዳድሬ ቢያንስ እስከ ሁለት ደረጃ ማደግ ስችል፣ ይባስ ተብሎ ዝቅተኛ የሥራ መደብ ላይ መድቦኝ ለሦስተኛ ጊዜ ከመዋቅሩ ጥቅም ውጭ አድርጎኝ ከፍተኛ የሞራል ውድቀት አስከትሎብኛል::

አንድ ሠራተኛ የዓመት ፈቃዱን ራሱ ማጠራቀም እንደማይችልና መሥሪያ ቤቱ ግን ለሥራው አስቦ የሠራተኛው ዓመት ፈቃድ እንዲጠራቀም ካደረገ ወደ ገንዘብ መቀየር እንደሚቻል ደንቡ ይፈቅዳል:: በዚህ መሠረት እንዲፈጸምልኝ ወይም ፈቃዴ እንዲሰጠኝ አማራጭ ሰጥቼ ብጠይቅም ወደ ገንዘብ ለመቀየር በጀት እንደሌለና ፈቃድ ከተሰጠኝ ደግሞ ሥራ እንደሚበደል ተነግሮኛል:: በአሁኑ ጊዜ ቀደም ሲል በተለያዩ ጊዜያት ከተቃጠለብኝ የዓመት ፈቃዴ ውጪ የ2002፣ የ2003፣ የ2004፣ እና የ2005 ዓ.ም. በድምሩ የአራት ዓመት 120 የሥራ ቀናት መሥሪያ ቤቱ ያከማቸልኝ ፈቃድ አለኝ:: ፈቃዴን ተከልክዬ የማደርገው ሳጣ (በወራጅ ውኃ የተወሰደ ሰው አረፋውን ይጨብጣል) እንደሚባለው የማመለክትበትን ቦታ አጥቼ ተጨንቄያለሁ:: እንዲያው ለደንቡ ያህል ለከተማው ሲቪል ሰርቪስና ለከተማው ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ጽሕፈት ቤት አመልክቼ ነበር:: ድሮውንም ቢሆን ለአቤቱታዬ ውሳኔ ሰጪ አካል እንኳንስ እዚህ በቅርቡ ከጅማ ከተማ ቀርቶ ከመላው ኢትዮጵያም አግኝቼ ስለማላውቅ፣ ከነዚህም

ወደ ክፍል 2 ገጽ 14 ዞሯል

Page 52: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 8 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ

Page 53: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 9 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታወቂያ

Page 54: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 10 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

የተለያዩ የቢሮ መገልገያ መሳሪያዎች ለመግዛት በድጋሚ የወጣ ግልፅ ጨረታ (B-PRO-05/13) የኮንስትራክሽንና የቢዝነስ ባንክ ለ2005 በጀት ዓመት ለመግዛት ያቀዳቸውን ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የቢሮ መገልገያ መሳሪያዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

1. Note Counting Machine

2. Heavy Duty Note Counting Machine

3. Currency Detecting Machine

በመሆኑም የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ በአቅራቢያዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ እና በጨረታ ለመወዳደር ከሚመለከተው የመንግስት መ/ቤት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ድርጅቶች በጨረታው ላይ መሳተፍ የሚችሉ ሲሆን፣

ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 100.00 /ብር አንድ መቶ/ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ዋናው መ/ቤት የግዥ እና አገልግሎት አቅርቦት ክፍል በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡

ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነድ ለየብቻ በማድረግ እስከ ጥር 21 ቀን 2005 ዓ.ም ከጥዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

ጨረታው ጥር 21 ቀን 2005 ዓ.ም ከጥዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ ቴክኒካል ሰነዱ በተመሳሳይ ዕለት ከጠዋቱ 4፡15 ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በባንኩ ዋና መ/ቤት የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡

ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚጫረቱበትን ጠቅላላ ዋጋ 2% በሲፒኦ ወይም በባንክ በተረጋገጠ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

ተጨማሪ ማብራሪያ ለመጠየቅ የሚፈልጉ ተጫራቾች በስልክ ቁጥር 011 5 15 95 96 መጠቀም ይችላሉ፡፡

ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡

Invitation for BidNo. DEL - PR 01/13

The USAID | DELIVER PROJECT invites sealed bids from eligible bidders for the following 7 seven different printings.

A. Printing of HPMRR Formats

A.1 Health Post Report and Resupply Form (Amharic) (4,200 pads, in packages of 25)A.2 Health Post Report and Resupply Form (Oromifa) (2,800 pads, in packages of 25) A.3 Blank Health Post Report and Resupply Form (1,000 pads, in packages of 25)

B. Printing of Flip Books

B.1 Printing of Flip Book (Amharic) (3,200 pads, in packages of 25)B.2 Printing of Flip Book (Oromifa) (1,800 pads, in packages of 25)

C. Printing of Procedural Posters

C.1 Procedural Posters (Amharic) (9,600 posters of which 3,200 storage guideline, 3,200 monthly activity, and 3,200 daily activity, in packages of 100)

C.2 Procedural Posters (Oromifa) (5,400 posters of which 1,800 storage guideline, 1,800 monthly activity, and 1,800 daily activity, in packages of 100)

1. Bidders MUST provide a copy of a valid EC 2005 business license when picking up bid packet(s).

2. Interested bidders shall pick up bidders packet no later than Friday, 18 January 2013 from the address listed below. For all bidders’s packet obtained will require a non-refundable payment of ETB 150. For quotation purposes and clarity, we have included all of the above 7 sample items in the packet.

3. Bidders may bid on any or all of the items listed above. Suppliers MUST provide quotes for each of the items listed above (7 items) separately.

4. Bids must be delivered on or before 21 January 2013 by 5:30pm EST to the following address

5. All ‘finalist’ bidders shall be contacted to show/provide/demonstrate a sample from one of the 7 (Seven) items within 5 calendar days starting from the date of invitation letter, as quality is a key component of the selection process.

6. The USAID | DELIVER PROJECT reserves the right to accept or reject any or all bids.

Attn: Melese TrunehUSAID | DELIVER PROJECTDebrezeit Road, Al Paulo Building, 3rd floorAround Global HotelP.O. Box 1392, Code 1110Addis Ababa

ማስታወቂያ

Page 55: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 11 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታወቂያ

የስብሰባ ጥሪሐበሻ ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር

የሐበሻ ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር በንግድ ህጉ አንቀጽ 391 (1)፣392፣418፣419 እና 423 መሰረት እንዲሁም በማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 9 እና 10 መሰረት ባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ እና 2ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ ቀደም ሲል ሊካሄድ የነበረበት ቀን ከፍተኛ ባለአክሲዮኖች ቀኑ እንዲቀየርላቸው ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት እሁድ ጥር 19 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ አዲስ አበባ እስታዲየም በትንሿ አትሌቲክስ ሜዳ ይካሄዳል፡፡

በመሆኑም ባለአክሲዮኖች በተጠቀሰው ቦታ እንዲገኙ ተጋብዘዋል፡፡

የባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ እና 2ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ አጀንዳዎች

1ኛ) የመደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ አጀንዳዎች

1. ረቂቅ አጀንዳ ማጽደቅ

2. የዳሬክተሮች ሪፖርት መስማት

3. የውጭ ኦዲተሮች ሪፖርት መስማት

4. በቀረቡት ሁለት ሪፖርቶች ላይ ተወያይቶ መወሰን

5. የዳሬክተሮች ቦርድ አባላትን መምረጥ

6. የውጭ ኦዲተሮችን መምረጥ እና አባላቸውን መወሰን

7. የጉባኤውን ቃለጉባዔ ማፅደቅ

2ኛ) የድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ አጀንዳ

1. አጀንዳ ማጽደቅ

2. በመተዳደሪያ ደንቡን እና የመመስረቻ ጽሑፉን ስለማሻሻል

3. የጉባኤውን ቃለጉባኤ ማጽደቅ

ማሳሰቢያ

በስብሰባው ላይ መገኘት የማይችሉ ባለአክሲዮኖች፤ - በንግድ ህጉ አንቀጽ 402 መሰረት ጉባኤው ከሚካሄድበት 3 የስራ ቀናት በፊት ወሎ ሰፈር አምባሰል ህንጻ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 108 በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤቱ ጽ/ቤት በመገኘት የውክልና መስጫ ቅጽ በመሙላት ተወካዮች እንዲገኙ ማድረግ የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ወይም

- ስልጣን በተሰጠው አካል የተረጋገጠ የውክልና ስልጣን የተሰጣቸው ተወካዮች በስብሰባው ላይ ባለአክሲዮኖችን ወክለው ለመገኘት እንደሚችሉ እናሳውቃለን፡፡

ባለአክሲዮኖች የከፈሉበትን ደረሰኝ፣ መታወቂያ ወይም የባለአክሲዮንነት ሰርተፍኬት ይዘው እንዲገኙ እናሳስባለን፡፡

ሐበሻ ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር የዳሬክተሮች ቦርድ

Economic Commission for Africa Addis Ababa, Ethiopia

Request for Expression of Interest (EOI)

Title of the EOI: Fence Construction Project (extension of height)

Date of this EOI: 08/01/2013

Closing date of receipt of EOI: 11/02/2013

Reference No.: RFP/FMS/13-131

Address EOI response by fax To the attention Chief, General Services Section/Bid Officer E-mail: [email protected] Telephone number: (251-11) 5517200/5445293/5443104 Fax number: (251-11) 551187

UNCCS Code: 512610

Description of requirements:

UNECA hereby seeks to pre-qualify a suitable contractor registered in the field and capable to perform the following:1. Remove the metal grill and top concrete paraptet of the existing fence.2. Excavate and cast continuous reinforced concrete footing (L-shaped reinforced concrete

footing) of the new wall extension.3. Excavate and expose the existing stone masonary wall on the other side below the ground

level to install 15cm diameter perforated PVC pipe/drain branching out at 3.6-meters center-to center along the length of the retaining wall and drainage gravel around the pipe with varying thickness.

4. Erect the reinforcement cage of the concrete wall/stem and positively attach it to the existing masonry wall anchors and the galvanized stainless steel ties at 90cm center to center on both vertically and horizontally. Cast both the reinforced concrete stem (20cm) and L-shape foundation footing (25cm) adjacent to existing masonry wall.

5. Install the15cm thick dressed masonry stone cladding positively tie back to the reinforced concrete stem wall with galvanized stainless steel ties at 90cm center-to center.

6. Pour or install the top 70cm x 10cm pre-cast concrete or stone parapet of the top of solid masonry wall.

7. Install or pour the 500-mm diameter concrete pipe drain channel to absorb the captured water from the back of the retaining wall.

8. Install the security fence wire, motion sensors and the light fixture as per the UNECA security and safety requirements. In addition the un-demolished shorter fence on the other side should be spiked to avoid any intruders using it as a stepping stone.

9. Additionally built up to UNECA force protection/security standard the two soft spots on the perimeter wall which shall include (1) Former Kokeb Restarurant gate/entrance filled currently with un-reinforced masonry wall and (2) Future visitors parking entrance/gate which is also filled with un-reinforced masonry wall.

In order to qualify for this bid contractors should have the following:- Valid license with minimum grade of BC/GC-5;- Minimum of 10 years experience in the construction business;- 3 projects of construction of building/fence project similar or bigger magnitude in the last 2 years;- Project manager with atleast 5 years of construction experience; - Operational resources/equipment (excavator, dump truck, compactor, concrete mixer, formwork)

Please note the UNECA is precluded from entering into contract with a firm that is not fully registered with UNECA. Those interested in responding to this invitation but not currently fully registered as vendors with UNECA, are encouraged to register before submission of their offer. Pre-Qualification Questionnaire, Registration Form and Vendor Response Form could be downloaded from www.uneca.org/procurement or similar documents could also be collected from the UNECA, Room no. 2N07. In order to be eligible for UN Registration, please make sure to declare in writing the Prerequisite for Eligibility criteria itemized from A-E as contained in the attached Vendor Response Form under EOI instruction.

Those interested should write to the above-mentioned e-mail address or fax number to submit their “Expression of Interest” with the completed/filled pre-qualification questionnaire by the deadline of 11/02/2013.

Page 56: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 12 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ

ኢትዮ-ኢንተርናሽናል ፉትዌር ክላስተር ሁለገብ ኃላ/የተ/የኅ/ሥ/ማኅበር Ethio-International Footwear Cluster Co-operative Society

የኦዲት ሥራ ጨረታ ኢትዮ ኢንተርናሽናል ፉትዌር ክላስተር ኃ/የተ/የኅ/ሥራ/ማህበር ከ1999 ዓ.ም - 2004 ዓ.ም ድረስ ያለውን ሂሳቡን በውጭ ኦዲተር ማስመርመር ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም፡- 1. ሂሳብ ለመመርመር የሚያስችል ሕጋዊ ፈቃድና የቫት ተመዝጋቢ

የሆናችሁ፣

2. የዘመኑን ግብር በመክፈል ፈቃድ ያሳደሳችሁ፣

3. በቂ የኦዲቲንግ የሥራ ልምድና ባለሙያ ያላችሁ፣

4. የታክስ መለያ ቁጥር በሰርተፍኬት ማቅረብ የምትችሉ፣

5. ከዚህ በፊት ቢያንስ ኦዲት ካደረጋችሁባቸው ሶስት መ/ቤቶች/ ድርጅቶች የምስክር ወረቀት ማቅረብ የምትችሉ

ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 (አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻ ማመልከትና መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ አድራሻ፡- ከቀበና መገናኛ በሚወስደው መንገድ እንግሊዝ ኤምባሲን አለፍ ብሎ ከየካ ሚካኤል ፀበል ፊት ለፊትEmail:- [email protected] Tel: 011-6612445 011-6612447 Fax:+251011-6612450 P.O.Box:- 110132

ማስታ

ወቂያ

አንዲት ጠይም የደስ ደስ ያላት ወጣት ቢሮ ውስጥ አገጯን በመዳፏ አስደግፋ ፊቷ ቅጭም እንዳለ ጣራ ጣራውን ታስተውላለች ፡፡ ሌላ አጠር ያለች ሴት ወይዘሮ ቋ…ቋ….ቋ… የሚል የሙዚቃ ቃና በሚፈጥር አካሄድ በሸክላው የመተላለፊያ ወለል ላይ ተረማምዳ ወጣቷ ወዳለችበት ክፍል አቅንታ ገርበብ ያለውን በር ከፍታ ከወጣትዋ ጠረጴዛ ትይዩ የተዘረጋ ተመሳሳይ ጠረጴዛ ላይ ቦርሳዋን ወርውራና ወንበር ስባ ኮምፒውተሯን ከፈተች ፡፡ “ ደህና አደርሽ አልሚቲ ? ”አልማዝ ከገባችበት የሰመመን ዓለም ገና አልወጣችም ነበር ፡፡

“ አንቺን እኮ ነው ! ምነው ፊትሽን የተዘፈዘፈ ፎጣ አስመሰልሽው ? ”

አገጯን ወደሌላኛው መዳፏ አዛውራ “እ! ምን አልሺን?” “ምነው ያለወትሮሽ ለእግዚአብሔር ሰላምታ ኮራሽ!”“አይ እንዲሁ ነው፡፡” ገነት ሳቅ እየቃጣት “ተይባክሽ የሆንሺው ነገር አለ ፡፡ በፈገግታ ተቀብለሽ በተረብ አልነበር የምታለቀልቂኝ ! ”

አልማዝ ገና ከእንቅልፍ እንደነቃ ሰው ሆና “ምንም… ምንም አልሆንኩም!” “ወጥመድ የገባች ጥንቸል መስለሽ፣ ያ ሁሉ ፍልቅልቅነትሽ የት ሄደ?”

አልማዝ ሃዘን በገባው ፊት “ገኒዬ ጉድ ሆኜልሻለሁ !”“ምነው አልሚቲ ደሞዝሽን ጣልሽው እንዴ?” እጇን አወናጭፋ “ለብር ይሄን ያህል ትጨነቃለች ብለሽ ነው?” ብላ ወደበሩ ሄዳ ‹ ጓ › አድርጋ ዘግታው ቁጭ አለች ፡፡

“ታዲያ ምን ልበል ፡፡ መስፍንን የመሰለ ብረት መዝጊያ ባል አይደለም እንዴ ያለሽ? መኪና ከነቁልፉ ለሚስቱ አስረክቦ በእግሩ የሚሄድ ጀግና!”

“ገንዬ እንዴት እንደምነግረው ጨንቆኛል!” “አንቺ ደሞ የማያስጨንቀው ነው የሚያስጨንቅሽ መስፍን በአንቺ የሚያቄም ልብ የለውም!”

በሩ ዝግ ቢሆንም ወደበሩ ገልመጥ እያለች እያየች “በርግጥ መስፍን በኔ አይጨክንም! አሁን ግን ፈራሁ!”

“እንግዲህ አታላዝኚ! ከፈለግሽ ብሩን ተበድረሽ ማሟላት ትችያለሽ!”

“የማይሆን ነገር ውስጥ ገብቼ ሰላሜን አጣሁ!” “ ኦ… ኦ… ያገኘሁሽ አልመሰለኝም!”

ዲኬቲ ኢትዮጵያ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ሲሆን በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን ዘርፎች ህብረተሰቡ በቤተሠብ ምጣኔ ፣ በኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከል ፣ በህጻናት ጤና ላይ ግንዛቤውን እንዲያሳድግ እያደረገ

ይገኛል ፡፡ ይህን ፅሁፍ ለአንባቢያን ሲያቀርብም ከፍተኛ ደስታ ይሰማዋል ፡፡

የስሜት ውስልትና ክፍል 1

“ አልተረዳሽኝም ብሬን ሳይሆን ህሊናዬን፣ ንፅህናዬንና ሰላሜን ነው ያጣሁት!”

“ቆይ ቆይ እዚህ ጋር ወራጅ አለ! ንፅህናዬን ነው ያጣሁት ነው ያልሽው?”

“አዎ! ገኒዬ ከትናንት ከሰዓት በኋላ ጀምሮ ሰላሜን አጥቼአለሁ!”

“ ‘አይ ሲ’ ትናንት አስር ሰዓት ላይ ከስብሰባ ስወጣ አላገኘሁሽም ፡፡” ገነት ጭንቅላቷን ወደላይ ወደታች ወዘወዘች፡፡

አልማዝ አንገቷን ሰብራ “አዎ አልነበርኩም!” አለች “ ተይው ገባኝ ቴዲ ቤት ነው አይደል የሄድሽው?” “ አዎ ገነት!” “ከትናንት ወዲያ ብርቱካን ይዘን አብረን ጠይቀነው አልነበር፡፡ ‘ተሽሎኛል’ ብሎን አልነበር፡፡ እንደገና መሄድ ለምን አስፈለገ?”

“ ሌላ አንድ ዙር እንድንጠይቀው ፈልጌ ነበር፡፡ ግን በጎ መሆኑን ለማረጋገጥ ስደውልለት የቤት ኪራይ መክፈያው ስለደረሰ ….”

ገነት ጥድፍ ብላ “ደሞዙን ወስደሽ እንድታቀብይው ጠየቀሽ?” “የሱን ደሞዝ ተሸሎት ሲወጣ እንዲሰጠኝ የኔን ደሞዝ ግን ላቀብለው ተስማማን፡፡”

ገነት ጠረጴዛውን በመዳፏ መትታ “እባብ አይደል ሊያጠምድሽ ነው ነገሩን ያቀነባበረው፡፡ የቤት ኪራዩን መታመሙን አስረድቶ አንድ ቀን ሁለት ቀን እንዲታገሡት ቢጠይቅ ምን ችግር ነበረው? ››

“ለነገሩ ገንዘብ ቸግሮት ነበር፡፡ ገንዘቡ እንደደረሰው ወዲያውኑ ወደአከራይዋ ደውሎ ነው ሂሳብ የሰጣት፡፡”

“ተቀማጭ እንኳ አይኖረውም ብኩን አይደል!” “ብዙ ጊዜ እሱ ነበር የሚጋብዘኝ!”“ ካስታወስሽ ደጋግሜ ‘ይህ የስሜት ውስልትና አላማረኝም!’ ብዬ አሳስቤሽ ነበር፡፡”

“ አዎ አስታውሳለሁ!” “ባለትዳር ወይ እጮኛ ያለው ሰው በዙሪያው ቀይ መስመር ማስመር እንዳለበት መዘንጋት የለበትም!”

ገነት ጣቶቿን በጣቶቿ እየነካች አልማዝን እያየች “ከትዳር ጓደኛ ውጪ ከተቃራኒ ፆታ ጋር ገደቡን ያለፈ መቀላለድ፣ መሳሳቅ፣ መገባበዝ፣ መነካካት፣ ጥብቅ ሚስጥር መቀያየር፣ አድናቆትን በዓይንም ሆነ በቃል መቀያየር ችግርን መጋበዝ ነው፡፡” ስትል

“አስታውሳለሁ ‘የተቀበረ ፈንጂ!’ ብለሽ ገልፀሽልኝ ነበር!”

“እነኚህን የዘረዘርኩልሽን ነገሮች የሥነ-ልቦና ባለሙያዎች የስሜት ውስልትና Emotional Infidelity ብለው ነው የሚጠሯቸው ፡፡ በሀሳብ የንፅህናን ድንበር አልፎ መሄድ ማለት ነው”

“አዎ በሙሉ ልብ አልነበረም የሰማሁሽ፣ ጅልነቴ!” “ውሃ ሲወስድ እያሳሳቀ ነው እንደሚባለው፣ ለስሜታዊ ውስልትና በር ከከፈትን ለትዳራችን መናጋትና መፍረስ ምክንያት እንሆናለን፡፡”

አልማዝ እንደገና ጭንቅ እያላት “ገኒ ፀንሼ ቢሆንስ ? ”“ምን እሱ ብቻ በሩካቤ ስጋ የሚተላለፉ ብዙ የአባላዘርና የጉበት እንዲሁም ሌሎች በሽታዎችም አሉ ! ”

“ወይኔ ጉዴ!” “ቴዲ፣ እንደማማሩ ከርፋፋ መሆን አልነበረበትም መታቀብ ካቃተው፣ አንቺ ደሞ መታመን ከተሳነሽ ኮንደም መጠቀም ነበረባችሁ፡፡”

“አዎ ገኒ ግን እኔ እኮ እንደዚህ ዓይነት ሴት ነኝ ብዬ አስቤ አላውቅም! በምን ሂሳብ ላስበው?”

“በአንድ ቀን ስህተት ከኤች አይ ቪ ጋር የሚኖሩ ስንት እንደሆኑ ቤት ይቁጠራቸው!”

“እንዳልኩሽ ኮንዶም ወሳኝ ነው! ምቾት፣ ግሩም መዓዛ፣ ጥንካሬና ልዩ እርካታን ግንዛቤ ውስጥ ያስገቡ የዲኬቲን ሆነ የሌሎች ድርጅት ኮንደሞች በየፋርማሲው በየሱፐር ማርኬቱና በየሱቁ አሉ፡፡”

“እኔ አልማዝ ኮንደም ልገዛ?” “እና በሽታ መሸመት ይሻልሻል? አሁን የተለመደ ሆኗል! ደሞ ኮንደም እኮ ለቤተሰብ መመጠኛ ባለትዳሮችም ይጠቀማሉ፡፡ ለምን እንደፈለግሽው በምን ያውቃሉ፡፡ ቆይ እንዲያውም በኋላ አብረን እንገዛለን፡፡”

“ቴዲ የዲኬቲ የሕይወት ስንቆች ሕይወት ትረስት፣ ኮፊ ሴንሴሽን፣ ሃኒ ሴንሴሽን ሌሎችም ከራስጌው ወይም ከኋላ ኪሱ ማስቀመጥ ይጠበቅበት ነበር፡፡ ”

“ይሄ ይከሰታል ብዬ መቼ ጠረጠርኩ፡፡”“ያልጠረጠረ ተመነጠረ!” “አዎ ገኒ ምነው እንዳንቺ አስተዋይ በሆንኩ!” “አስተዋይ እንኳ ሳልሆን ከችግር ትምህርት የወሰድኩ ሰው ነኝ፡፡ ሰው አገናኝቶኝ ከሥነ-ልቡና ባለሙያዎች ጋር ተወያይቼአለሁ፡፡ ብዙ የድረ-ገፅ ፅሁፎች አንብቤአለሁ፡፡”

“እውነት?”“ሁለተኛ ልጃችንን ከወለድን በኋላ ባሌ አዱኛ የሆነች ኮረዳ አስቀምጦ አስቀይሞኝ ነበር፡፡ ታውቂያለሽ ለሚወዱት ሰው ይቅርታ ማድረግ ይከብዳል፡፡ ሳትጠብቂው ተጠቂ ስለምትሆኚ!”

“ሴጣን እኮ ነው!” “የሴጣን ክልል እየገባን ሴጣን ማማት ያለብን አይመሰለኝም!” “ታስታውሺያለሽ ትናንት ድንክ ቀሚስ ነበር እኮ የለበስሺው!” “አዎ መስፍን ፊልድ ስለሄደ አሁን ብለብሳት ብዬ አሰብኩ

--- እሷን ቀሚስ አይወዳትም፡፡ ጓደኛዬ ናት ለሰርጌ የሠጠችኝ፡፡”

“ምን ቀሚሱ ብቻ ያደረግሺውም ቲ-ሸርት የጡትሽን ቅርፅ ያሳይ ነበር፡፡ እንደዛ ሆነሽ በዓይኑ እንደሙዝ ሊልጥሽ የሚፈልግ ወንደላጤ ቤት መሄድ ምን ማለት እንደሆነ አስቢው !”

“ብዙ ጥናቶች የሚያሳዩት በአብዛኛው ውስልትና ወደፍቺ እንደሚያመራ ነው፡፡”

“ወይኔ ጉዴ የሰውን ዓይን እንዴት ነው የማየው? ዘመዶቼስ የሱስ ዘመዶች ምን ይሉኛል? ጓደኞቼም ሰው አያደርጉኝም! ልጄ ኤልሳም የተመሳቀለ ቤት ውስጥ እንዴት ታድጋለች?”

“አዎ አልሚቲ ትልቅ ስህተት ሰርተሻል!” አልማዝ ጭንቅላቷን ይዛ ጠረጴዛው ላይ ተደፍታ ማልቀስ ያዘች፡፡

ገነት ትኩረት ሳትሰጣት ፀፀት ይበረታባታል ብላም ሳትጨነቅ ሌባ ጣቷን እያወናጨፈች

“በትዳር ጓደኛ ላይ መወስለት በፈፃሚው ላይ ፀፀት፣ በተበዳይ ላይ ደግሞ በትዳር ጓደኛው ላይ እምነት ማጣት፣ ለራስ ያለን ክብር ማጣት፣ ራስን መገምገም፣ ‘እኔ ምን ጎድሎኝ ነው?’ ማለት፣ እራስን መንከባከብ መተው፣ ወደራስ ማዘን አረንቋ መዘፈቅ! አንዳንዴም ሴሰኛ ወደመሆን አዝማሚያ ይወስዳል፡፡”

ገነት አየር ስባ “ከዚህ ክስተት በኋላ እባብ ያየ በልጥ በረየ እንደሚባለው መተማመን በቀላሉ አይመጣም!”

አልማዝ በናብኪን አይኗን እያበሰች ቀና ብላ “ከባድ ነገር ነው!” “በጣም እንጂ፣ ልጆችም ይሳቀቃሉ፡፡ ተጎጂ ይሆናሉ!”“ገኒ እኔ እኮ ገንዘቡን ሰጥቼው ቶሎ ለመውጣት ነበር ያሰብኩት!”

“ታዲያ ምን ያዘሽ?” “እንጃ” “ያ መልክ ብቻ ! እንዴት እንደሚያይሽ፣ እንዴት በሙገሳ እንደሚክብሽ በትዝብት አስተውል ነበር፡፡ ፀጉርሽንም ማፍተልተል ይመቸው ነበር። ‘ይሄ ሰው ምን ነካው ባል እንዳላት አያውቅም?” እያልኩ ይገርመኝ ነበር፡፡ አንዴ እንዲያውም ‘የሌላ እያየህ ከምትቋምጥ ለምን የራስህ አትይዝም !’ ብዬው ነበር፡፡ ”

“መስፍን ስራ ሲበዛበት ትዝ አልለውም፡፡ ቴዲ አለባበሴን እየተከታተለ አድናቆት ጣል ስለሚያደርግልኝ ደስ ይለኝ ነበር !‘ልብሱ ሳይሆን ያሳመረሽ አንቺ ነሽ ልብሱን ያሳመርሽው!’ ” ‘የኔ ባትሆኚም አንቺ መኖርሽን ማወቅ በራሱ አስደሳች ነገር ነው!’ይለኝ ነበር ” ስትል

ገነት ከት ብላ ስትስቅ አልማዝ ሳትወድ ሳቀች“ በስልት ሳታስቢው ቀስ በቀስ የምትስቢው ኦክሲጅን ሆኖ ቁጭ አለ ማለት ነው?”

“ምን አልሽ?”“ምን እላለሁ ግማሽ መንገድ በፍቃድሽ ተጉዘሽ ያዘጋጀልሽ ወጥመድ ውስጥ ወደቅሽ!”

“በርግጥ እኔም አጥፍቼአለሁ፡፡ ገንዘቡን አቀብዬው ቶሎ መውጣት ነበረብኝ ፡፡ ”

ይቀጥላል …

Page 57: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 13 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታወቂያ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ባለ ሦስት ኮከብ ሆቴል ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የማጠናቀቂያ ዕቃዎች (Finishing Materials) ግዥና ገጠማ አስመልክቶ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ታኅሳስ 10 ቀን 2005 ዓም. በሪፖርተር ጋዜጣ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወሳል፡፡ ሆኖም አንዳንድ ተጫራቾች ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት ጨረታውን ማራዘም በማስፈለጉ የጨረታ ቁጥር DCE/FM/066/2012 የጨረታ መዝጊያ መክፈቻ ቀን እንደሚከተለው ተራዝሟል፡፡

- ጨረታው ጥር 30/2005 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ይዘጋል፡፡

- ጨረታው ጥር 30/2005 ከጠዋቱ 4፡15 ሰዓት ይከፈታል፡፡

ስለዚህ ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸው ከጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

አድራሻ፡ የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝየቀጥታ ስልክ 0114-40-34-34/33/

የማዞሪያ ስልክ 0114-42-22-70/71/72ፖ.ሳ.ቁ 3114

ፋክስ ቁ. 0114-42-07-46/0114-40-04-71ኢትዮ ቻይና ወዳጅነት ጎዳና

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

የጨረታ መዝጊያና መክፈቻ ቀን ለማራዘም የወጣ ማስታወቂያ

ማዕዶት ወላጆቻቸውን በሞት በማጣት የተነሳ ለችግር በተጋለጡ ልጆች እና በሴቶች ላይ የሚሠራ የኢትዮጵያ ነዋሪዎች በጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን፣ በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ ጥቅምት 16 ቀን 2002 ዓ.ም. ደግሞ ምዝገባ አካሒዶ የሚንቀሳቀስ ድርጅት ነው፡፡

ድርጅታችን እ.ኤ.አ የ2012 ዓ.ም. በጀት ዓመት ሒሳብ ለማስመርመር (ኦዲት ለማስደረግ) ስለፈለገ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ የኦዲት ድርጅት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

1. ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣

2. የዘመኑን ግብር ከፍሎ ፈቃዱን ያሳደሰ፣

3. ለኦዲቲንግ በቂ የሥራ ልምድና ባለሙያ ያለው፣

4. የታክስ መለያ ቁጥር /Tin Number/ ያለው

ተወዳዳሪዎች ለአገልግሎት የምታስከፍሉትን ዋጋ እና ሥራውን ሰርታችሁ የምታስረክቡበትን ጊዜ የሚገልጽ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሚኖሩት 5 (አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻ ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

አድራሻ፡አራዳ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 1፣ የቤት ቁጥር 330/15፣ናሽናል ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 330/15ስልክ ቁጥር 011-155-18-14

የኦዲት ሥራ ማስታወቂያ

CALL FOR QUOTATIONS

Ethiopotash BV (YARA International, Ethiopian Branch) is a company involved in exploration and mining development of Potash at Dallol, the Afar region. We are looking into establishing a long term relation with a transport company and therefore would like to invite interested parties to participate in the quotations for transport and port handling services of different items,

Destination of Items:- • Djibouti to Dallol

• Addis Ababa to Dallol

Capacity of vehicles:-• High-Bed truck for 1x40’ container or 2x20’ container

• High_Bed truck for 1x20’ container,

• Low-Bed Truck for machinery and equipment transport.

• Trucks of loading capacity 3 ton or 5 tons,

Estimated volume of transport: - 10 to 30 trips per month

Note:- • For further conditions and detailed scope of

work please use the following Email addresses [email protected] and copy to [email protected] last day of submission will be 7 working days after the announcement.

እኔ አመልካች ሳምሶን ተፈራ፣ ኤች.አይ.ቪ

ፖዘቲቭ (HIV Positive)፣ የውጭ ዜጋ፣

በትውልድ ኢትዮጵያዊና ዕድሜ 40

የሆንኩ፣ የትዳር አጋር ስለምፈልግ ዕድሜዋ

ከ28 እስከ 35፣ የተማረች፣ የክርስትናን

ሃይማኖት የምትከተል፣ ከዚህ በፊት

ያላገባችና ልጅ የሌላት፣ ትዳር የምትፈልግ

ሴት ይህን መስፈርት የምታሟላ ከሆነች

ከዚህ በታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ

እንድትጽፍልኝ እጠይቃለሁ፡፡

Email:- [email protected]

ከሰላምታ ጋር

ትዳር ፈላጊ

Page 58: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 14 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ምላሽ ማጣቴ የሚገርም ስላይደለ ይልቁንም የሚገርመው እያወቅኩ መጠየቄ ስለሆነ በደሉን ሁሉ ተሸክሜ እገኛለሁ::

ይህ ሁሉ በደል ቢደርስብኝም በየጊዜው ተመድቤ በሠራሁባቸው የሥራ ክፍሎችና ዛሬም በምሠራበት ክፍል ሁሉ አንዳችም ድክመት (ኩርፊያ) ሳላሳይ በተጨማሪነት የሚሰጡኝን ሥራዎች ሁሉ ያለ ዕረፍት እየሠራሁ ነው:: መሥሪያ ቤቱ በሚጠይቀው ጥራትና ፍጥነት የሥራ ግዴታዬን እንደምወጣ መላው የመሥሪያ ቤቱ ሠራተኞችና መምህራን በግልጽ ያውቁታል ብዬ አምናለሁ:: ከአቅሜ በላይ ጫና እየተፈጠረብኝ ከራሴ ሥራ ድርሻ ውጪ የሌሎችንም ኃላፊዎች ሥራ በውክልና መልክ በየጊዜው እንደምሠራ፣ ጉልበት የሚጠይቅ ሥራን ጭምር በየጊዜው በደብዳቤና በቃልም ታዝዤ በክረምት ሁሉ ጭምር ሌላው ሲያርፍ እኔ በሥራ እንደምጠመድ በግልጽ ይታወቃል:: ከሥራ ውጤት አንፃር ገምጋቢ አለቃ አጋጥሞኝ ስለማያውቅ በመደበኛ ሥራ ድርሻዬ ላይ ጥቅም ወይም ዕድገት የሚያስገኝ ሁኔታ ከተፈጠረ ሥራው እንጂ ጥቅሙ እኔን አይመለከተኝም:: በእኔ የሥራ መደብ ላይ ሌላ ሰው ይመድቡና እኔን ደግሞ በያዝኩት ደመወዝ የሥራ ጫና ባለበት ይመድቡኛል::

ጊዜውን ጠብቆ አሁንም ባለሁበት መደብ ላይ ሌላ ጥቅም መጥቶ በዚያ ቦታ ላይ መስፈርቱን መቶ በመቶ እንኳን የማሟላ ቢሆን የሚፈለገው ሥራ ሳይሆን በእነሱ አባባል ‹‹የመገለባበጥ (ኮማንዶ) ችሎታ ያለው ሰው›› ስለሆነ፣ አሁንም እኔን ከዚያ ቦታ ላይ ያነሱኝና ሌላ ዘመድ ከታች መጥቶ ጥቅሙን እንዲያገኝ ይደረጋል:: ለእኔ በምንም ተዓምር ጥቅም የሚባል ነገር አይሰጠኝም:: በዚህ ዓይነት አሠራር ሦስት ጊዜ እንደ ዕቃ አሽከርክረውኛል:: እኔም የትም ቦታ ሄጄ መብቴን ማስከበር እንደማልችል በተግባር ያረጋገጥኩ ስለሆነ፣ ከዚህ የባሰ ችግር እንዳይደርስብኝ በማለት በተመደብኩት ቦታ ሁሉ ተዘዋውሬ ለመሥራት እንድገደድ አድርገውኛል::

በአጠቃላይ የተፈጸሙብኝን የአስተዳደር በደሎች ሁሉ በዝርዝር ማቅረቡ ስለሚከብደኝ ምናልባት በዚህ ጽሑፌ መነሻ የጋዜጠኞችን ድጋፍ አግኝቼ የአቤቱታዬ ውሳኔ ማጣት ጉዳይ ሚስጥሩ ቢጠራልኝ:: እንደገና የመጻፍ ዕድል ካገኘሁ አያይዤ በማቀርባቸው ማስረጃዎቼ መሠረት የደረሱብኝ በደሎች ሁሉ እንደሚረጋገጡልኝ በተስፋ መጠባበቁ ለእኔ በቂዬ ነው:: ለመሆኑ ማንኛውም ሰው በደል ከደረሰበት አቤቱታውን በየደረጃው ላለው የመንግሥት አካል አቅርቦ መብቱን እንደሚያስከብር እየታወቀ፣ የእኔ ጉዳይ ምን ይሆን? አገርን የሚጎዳ ወይም የግለሰቦችን መብትና ሞራል የሚነካ ምን ጥፋት ሠርቼ ነው? ጥፋትስ ቢኖርብኝ ለሕግ ቀርቤ በፍርድ ቤት ወይም በአስተዳደራዊ ውሳኔ መቀጣት አለብኝ እንጂ፣ እንዴት ውሳኔ በማሳጣት 29 ዓመታት ሙሉ ይቀጡኛል? የበላይ አካልስ ለምን ዝም አለኝ? የቅርብ ኃላፊዎችንስ ምን አደረግኳቸው? የልጄን ሕይወት እስከማጥፋት የሚያደርስ ጭካኔ የተሞላበት ዕርምጃ ለምን ወሰዱብኝ? የእነሱስ ልጆች ቢሆኑ ኖሮ በግለሰቦች ተፅዕኖ እንኳንስ የሞት አደጋና ትምህርት የማሳጣት ዕርምጃ ተወስዶባቸው ቀርቶ፣ የአንድ ቀን ምሳ ቢቋረጥባቸው ምን ይሰማቸው ይሆን? እግዚአብሔር አምላክ ብቻ ይፍረድ ከማለት ሌላ ምን አደርጋለሁ? ከዚህ በላይ ስለደረሱብኝ በደሎችና መነሻ ላቀረብኳቸው ጥያቄዎች መልስና ውሳኔ ለማግኘት 29 ዓመታት ያልፈነቀልኩት ድንጋይ፣ ያልከፈልኩት የመስዋዕትነት ዓይነት፣ እንዲያው በደፈናው ያልወጣሁት ዳገትና ያልገባሁበት ጉድጓድ የለም ብል የተጋነነ ሊመስል ይችላል ግን እውነት ነው::

ጥረቶቼም በትንሹ የሚከተለውን ይመስላሉ

እስከ ዛሬ ድረስ አቤቱታዬ ተመርምሮ ውሳኔ ይሰጠኝ በማለት 165 የአቤቱታ ማመልከቻዎቼን በየጊዜው እያዘጋጀሁ በኢትዮጵያ ውስጥ በየደረጃው ለሚገኙት ለ334 መሥሪያ ቤቶችና ባለሥልጣናት ከማስረጃ ጋር አያይዤ አሰራጭቻለሁ:: አቤቱታዬ የባለሥልጣናትን ሰብዓዊ ርህራሔ ወይም አዘኔታ እንዲያስገኝልኝ የማስተምራቸው ልጆቼንና እህቴን (ሕፃናት) ይዣቸው በየመሥሪያ ቤቶቹ በመንከራተት

በችግር ምክንያት ትምህርታችንን መቀጠል አልቻልንም በረሃብ እያለቅን ነው:: ውሳኔ ይሰጠን እያሉ በባለሥልጣናቱ ጠረጴዛ ሥር ወድቀው እንዲያለቅሱ አድርጌያለሁ:: የአካባቢው ባለሥልጣናት የመሰላቸት ፊት ባሳዩኝ ቁጥር የቤት ቁሳቁስ በመሸጥና ጓደኞቼን በማስቸገር ከበላይ መሥሪያ ቤቶች የተሻለ መፍትሔ የሚገኝ እየመሰለኝ 42 ጊዜ ለአቤቱታ ብቻ ከጅማ አዲስ አበባ በመመላለስ ለከፍተኛ መጉላላትና ኪሳራ ተጋልጫለሁ:: የአቤቱታዬን የዕድገት ደረጃ በመጠበቅና አቀራረቡን በየጊዜው በማሻሻል እስከ ደርግ መንግሥት ሚኒስትሮች ምክር ቤት፣ በኋላ ደግሞ እስከ የአገሪቷ ጠቅላይ ሚኒስትርና ፕሬዚዳንት ጨምሮ ለበርካታ ከፍተኛ የአገሪቷ ባለሥልጣናት በስማቸው በግል አመልክቻለሁ:: አቤቱታዬ ውሳኔ የማግኘቱ ተስፋ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተራዘመ በሄደ ቁጥር የእኔና የቤተሰቦቼም ችግር ከቀን ወደ ቀን እየጨመረና እያደገ መጥቶ ልጆቼ ትምህርታቸውን ለማቋረጥ ሲገደዱ፣ ከዚያ የባሰ አደጋ ሳይደርስብን ችግሬ በአስተዳደራዊ ውሰኔ እንዲፈታልኝ ባለሥልጣናትን እንዲያግባቡልኝና በዚህም ካልተሳካልኝ ደግሞ ልጆቼን በጉዲፈቻ መልክ እንዲወስዱልኝ ጠይቄያለሁ:: በዚህ አቤቱታ ምክንያት ካንዣበባቸው የሰቆቃና ብሎም የሞት አደጋ የሚያተርፍልኝ ድርጅት ወይም ግለሰብ ከዓለም ዙሪያ እንዲያፈላልጉልኝ፣ ለአሜሪካ ድምፅ የአማርኛ ቋንቋ አገልግሎት ጋዜጠኞች ችግሬን በዝርዝር ባቀርብም ውጤትና መልስ ጠፋ::

ለአቤቱታዬ ውሳኔ አግኝቼና መብቴን አስከብሬ የእኔንና የቤተሰቦቼን ሕይወት

ለመቀየር ያላደረኩት ጥረት ያልፈነቀልኩት ድንጋይ የለም ብሎ አፍ ሞልቶ ለመናገር ምን ማድረግ እንዳለብኝ የልብ ወዳጆቼን ማማከርና መጨነቅ የዘወትር ተግባሬ ነበር:: ለጊዜው ከጭንቀት አንፃር ከወዳጆቼ ያገኘሁት አማራጭ ሐሳብ ብዙ ለተቸገሩ ሰዎች መፍትሔ በመስጠት ይታወቃል ወደተባለው አንድ ቃልቻ ቤት ሄጄ እንድጠይቅ ነበር:: ‹‹ያለኔ ሌላ አምላክ›› አታምልክ የሚለው አምላካዊ ቃል ትዝ ብሎኝ አስጨንቆኛል:: በሌላ በኩል ደግሞ የጅማ ዞን ትምህርት መምርያ ከበላይ መሥሪያ ቤቶች የደረሱትን በርካታ የትዕዛዝ ደብዳቤዎችን በምን ተዓምር ሊያከሽፋቸው እንደቻለ፣ የበላይ መሥሪያ ቤቶችም ቢሆኑ ራሳቸው ያስተላለፉአቸውን ትዕዛዞች በምን ተዓምር ተይዘው ማስፈጸም እንዳቃታቸው ይገርመኛል:: በዚህ ላይ የሚገርመው ደግሞ የዞኑ ትምህርት መምርያ ከሥር ሆኖ ከበላይ ለሚተላለፉለት አሥር የትዕዛዝ ደብዳቤዎች አንድ መልስ እየጻፈ፣ በአንድ ለአሥር በባዶ ቃላት ብቻ የበላዮቹን እያጃጀለ ነው:: ያላንዳች ማስረጃ እንዴት ቢያንስ ከ70 የማያንሱ የጽሑፍ ትዕዛዞችን ሊያመክናቸው እንደቻለ ቃልቻው የሚነግሩኝን ለመስማት እጅግ ጓጉቼ ስለነበር፣ ይህንኑን ጉድ ካወቅኩ በኋላ አምላኬን ይቅርታ ብጠይቅ ይሻለኛል በሚል ውሳኔ ወደተባለው ቃልቻ ቤት ሄጄ ምክሩን ለመስማት ተገድጃለሁ::

ይህንን ሁሉ ጥረት ባደርግም አንዳችም ውጤት ማግኘት ባለመቻሌ ከዚህ በኋላ ዓለምን እንኳን ብዞር ለአቤቱታዬ ውሳኔ የሚጠኝ መሥሪያ ቤት ወይም ባለሥልጣን በኢትዮጵያ ውስጥ ሊኖር እንደማይችል ተስፋ ቆርጬ እያለሁ፣ ከዕለታት አንድ ቀን የኢትዮጵያ ሬዲዮ በዜና እወጃው ፕሮግራም ‹‹የፊታችን ግንቦት 10 ቀን 1990 ዓ.ም በአገራችን አዲስ የሆነውና ተጠሪነቱ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚሆን የሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ማቋቋሚያ ዓለም አቀፍ ጉባዔ በአዲስ አበባ ይካሄዳል፤›› ሲል ሰማሁ:: በተለይ የሕዝብ ዕንባ ጠባቂው ተቋም በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲቋቋም አምላክ ለእኔው አቤቱታ ብሎ ከሰማይ እንዳወረደልኝ አድርጌ ስለ ቆጠርኩት፣ በደስታ ስሜት ውስጥ ሆኜ የሁለቱ ተቋማት ማቋቋሚያ ዓለም አቀፍ ጉባዔ ከመካሄዱ ቀደም ብዬ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ደብዳቤ ጻፍኩ:: ለማቋቋሚያው ዓለም አቀፍ ጉባዔ መሳካት የበኩሌን መልካም ምኞቴን ገልጬ ተቋሙ ሲቋቋም ግን በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት አቤቱታዎች ሁሉ የበላይ የሆነው የእኔ አቤቱታ የተቋሙ ሥራ መነሻ ሆኖ በአንደኛ ደረጃ እንዲመዘገብልኝ ጠየቅኩኝ:: አስቀድሞም ማስታወሻ እንዲያዝልኝና በተቋሙ አገልግሎት የመጀመሪያ ተጠቃሚ ለመሆን ይህ ነው የማይባል ከፍተኛ ጥረት አድርጌ ነበር::

የአቤቱታዬ ውሳኔ ማጣት ጉዳይ በየዞን መሥሪያ ቤቶች፣ በየሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችና በየቢሮዎች ደረጃ ብቻ ታፍኖ እንዳይቀር የኢትዮጵያ ሕዝብ ችግሩን ሰምቶልኝ አስተያየት እንኳን ቢሰጥልኝ፣ የሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ከሕዝብ አስተያየት ክብር አንፃር ተመልክተውልኝ መፍትሔ ሊሰጠኝ ይችላል የሚል ግምት አደረብኝ:: አቤቱታዬ በሚዲያ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ጆሮ እንዲደርስልኝ ባደረግኩት ከፍተኛ ጥረት በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን አፋን ኦሮሞ ቋንቋ በሕዝቡ ምን ይላል ፕሮግራም በኅዳር ወር 1990 ዓ.ም. አየር ላይ ውሏል:: በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አድማስ ዓምድ ላይ ‹‹የአቤቱታ ሪከርድ›› በሚል ርዕስ ጥቅምት 2 ቀን 1984 ዓ.ም. እና ግልጽ ደብዳቤ በሚል ርዕስ ታኀሳስ 26 ቀን 1984 ዓ.ም. ታትሞ ወጥቶአል:: በዛሬይቱ ኢትዮጵያ ጋዜጣ የመጀመሪያ ገጽ ላይ ‹‹ለዘጠኝ ዓመታት ያልተቋጨ ሙግት›› በሚል ርዕስ ኅዳር 12 እና 19 ቀን 1985 ዓ.ም. በተከታታይ ታትመው ለሕዝብ እስከደረሱልኝ ድረስ ከፍተኛ ጥረት አድርጌያለሁ:: ሆኖም አንድም ለውጥ ግን ማየት አልታደልኩም::

ይሁን እንጂ አሁንም ለእውነትና ለፍትሕ ጥያቄ ተስፋ መቁረጥ ስላቃተኝ ከመስመር ወጣ ባለ ልዩ ሁኔታ የአቤቱታዬን አድራሻ ለመሥሪያ ቤቶች ወይም ባለሥልጣናት ጽሕፈት ቤት ማድረጉን ትቼ ለእግዚሐብሔር አምላክ አስተዳደር ጽሕፈት ቤት አድርጌ ከጻፍኩት በኋላ፣ በግልባጭ የሕዝብ ተወካዮች ምክር

ቤትንና የጅማ ዞን አስተዳደር ጽሕፈት ቤትን ጨምሮ ለሰባት መሥሪያ ቤቶች ታይፕ ወይም ኮምፒዩተር ሳላስነካ በተፈጥሮ እጄ አዘጋጅቼ አሰራጨሁ:: ዋናው ዓላማዬ እግዚአብሔር አምላክን ለመፈታተን ሳይሆን ይህ አቤቱታዬ በግልባጭ ከደረሳቸው ከሰባቶቹ መሥሪያ ቤቶች በተለይ ይህንን ጉዳይ በቀላሉ ለማስፈጸም ቅርበትና ሥልጣን የተሰጣቸው የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮና የጅማ ዞን አስተዳደር ጽሕፈት ቤት አንዳቸው እንኳን እኔን አስጠርተውኝ የመንግሥት መዋቅር ከታች እስከ ላይ ጫፍ ድረስ እያለ እንደዚህ ያለ ደብዳቤ እንዴት ትጽፋለህ በሚል ስሜት በተጠያቂነት መልክ እንኳን ቢጠይቁኝ ብዬ ነበር:: እግረ መንገዴን በባለሥልጣናቱ ዘንድ የመቅረብ ዕድል ካገኘሁ ይቅርታዬን በማስቀደም፣ የችግሬን እውነተኛነት በሰፊው አስረድቼ በማስረጃም ማሳመን ከቻልኩ አንድ ለውጥ አገኝ ይሆናል በሚል ባዶ ተስፋ ራሴን ሞላሁት:: ይህን አቤቱታዬን በፖስታ ደረሰኝ ለሰባቱም መሥሪያ ቤቶች ካሰራጨሁ በኋላ ውጤቱን በከፍተኛ ጉጉትና ናፍቆት ብጠባበቅም፣ ከየትኛውም መሥሪያ ቤት ወይም ባለሥልጣን እንዳሰብኩት ጥያቄም ሆነ ተግሳጽ አልቀረበልኝም:: ውጤቱም ያው እንደተለመደው ባዶ ሆኖ ቀረ::

ሌሎችም ለጊዜው ያቆየኋቸው ብዙ እጅግ ብዙ ሙከራዎችን አድርጌያለሁ:: ሃያ ዘጠኝ ዓመታት ሙሉ ውጤት ለማምጣት እስከ ሕይወት መስዋዕትነት ድረስ ያለ መሰላቸት ሌት ተቀን የደከምኩበትንና ዕድሜዬን የጨረስኩበት መጨረሻ ላይ እውነት አትሞትም በሚለው አባባል እየተመራሁ ነው:: በዚህ አቤቱታ ምክንያት ቤተሰቦቼን ስጎዳ ብኖርም ምንም ዓይነት ውጤት ማምጣት አልቻልኩም:: ስለዚህ ከዚህ በኋላ የደረሰብኝን የቆየ የአስተዳደር በደል መርምሮ ውሳኔ የሚሰጠኝ አካል በኢትዮጵያ ውስጥ አገኛለሁ ብዬ በባዶ ተስፋ ብቻ ሕሊናዬን እያታለልኩ መብት! ሀቅ !ሀቅ! እውነት! እውነት! ፍትሕ! እያልኩ ዕድሜ ልኬን የሌለውን ነገር ደጋግሜ እየጠራሁ አዕምሮዬን አላስጨንቅም በቃ! ከሃያ ዘጠኝ ዓመታት ውጣ ውረድ በኋላ በአቤቱታዬ ተስፋ የመቁረጥ ስሜት የመጣብኝ ገና ዘንድሮ በ2005 ዓ.ም. ነው::

ይሁን እንጂ ለአንዱ ጉዳይ ተስፋ ስቆርጥ ያለተስፋ መኖር እንደማልችል የሚያውቀው እግዚአብሔር አምላክ ሌላ አዲስ ተስፋ ወይም መፅናኛ ፊቴ ደቅኖ፣ ይህንኑ አሳፋሪ አቤቱታዬን ወደ መልካም ነገር መቀየር እንደሚቻል በአዲስ ተስፋ አፅናንቶኛል:: ለአቤቱታዬ ውሳኔ ለማግኘት እስካሁን በአገር ውስጥ ሳደርግ የቆየሁትን መጻጻፍ አቁሜ ከሌሎች ጋር በመጻጻፍ የአቤቱታ ሪከርድ ባለቤት የመሆን ተስፋ ታይቶኛል:: በመሆኑም 29 ዓመታት ሙሉ ሰው ሠራሽ ችግሮችን ተቋቁሜ ለተነሳሁለት እውነተኛ ዓላማ (እውነት ካለ) የመታገል ልምዴ ተጠቅሜ፣ ለባለሪከርድነቱ ጥያቄዬ መሳካት ሌት ተቀን ለፍቼ ምኞቴ ተሳክቶልኝ በዓለም ድንቅ ሥራዎች ማህደር (Guinness Book) ውስጥ መመዝገብ ከቻልኩ፣

1. በዚህ ጉዳይና አሳፋሪ አቤቱታ ምክንያት የተሰቃየሁበትንና ተሸማቅቄ የኖርኩበትን ያህል የምኮራበትና ተደስቼ የምኖርበት፣

2. ውሳኔ በማሳጣት ከፍተኛ ችግር ውስጥ የከተቱኝን ሁሉ የወቀስኩበትን ያህል መልሼ የማመሰግንበት፣

3 ሃያ ዘጠኝ ዓመታት ሙሉ ምንም ጥፋት ሳይኖርብኝ ወይም ጥፋቴ ሳይነገረኝ በተገላቢጦሹ እምነት አጉዳይ ወንጀለኛ ተብዬ ለመብቴ በመሯሯጤ ደግሞ እንደ ነገር ወዳድ ተቆጥሬ በተሰበረ ሞራል ስንቱን ጉድ በውስጤ አምቄ እንደምኖር ያልተረዱልኝ አንዳንድ ግለሰቦች እንኳን፣ በየአጋጣሚው ማስታወስ የማልፈልገውን የአቤቱታዬን ስም እያነሱብኝ “እሱ እኮ ብሎ ብሎ ሲያቅተው ለእግዚአብሔር የጻፈ ሰው ነው” እያሉ ባሾፉብኝ ቁጥር ክብደቴ እየቀነሰ የኖርኩበትን ያህል ሞራሌ ታድሶ ዘና ብዬ የምኖርበት፣ በጥቅሉ ግዙፉ የ29 ዓመታት ችግሬ ወደ ግዙፍ ደስታ ተቀይሮ ከዚህ አስከፊ አቤቱታ ጋር በተያያዘ ምክንያት የአስተዳደር በደሎችን ካደረሱብኝ ሁሉ ጋራ “ሁሉም ለበጎ ነው” እየተባባልን ያለ አንዳች ቂምና ቅራኔ በሰላም አብረን የምንኖርበት ተስፋ አድሮብኛል::

በመልካም አስተዳደር... ከክፍል 2 ገጽ 7 የዞረ

Page 59: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 15 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2

ዲ ያ ስ ፖ ራ

በእንባ ባራጫት ነበር፤›› አለን። እኛም፣ ‹‹ታዲያ አንተ እንደምትለው እንደስሙ ካልሆነ እንደምን ነው ማለት ነው?›› ብንለው፣ ‹‹ከዓላማው እያፈነገጠ የዘለቀው ፌስቡክ ብቻ ነው፤›› አለን። ለአፍታ ተያየንና፣ ‹‹እሺ ዓላማውስ ምንድን ነው?›› ብንለው ‹‹ኑሮን ማረሳሻ›› ቢለን ‹‹ብሎክ አድርገውት ተናዶ ይሆናል፤›› በማለት አቅለን አለፍነው። ስንቱ የላብ ውጤት በሙሰኛ ሹማምንት ‹‹ብሎክ›› እንደተደረገ ብናስብ እንዲህ በቀላሉ ባላለፍነው ነበር::

ትንሽ ሠርቶ ብዙ ማረፍ ትዝ ባለኝ ቅፅበት እኔም ሥራዬን ረስቼ ብዙ እንዳወራሁ አሰብኩና መባከኔን ተያያዝኩት። ሠራሁ ብሎ መርካት፣ ቻልኩ ብሎ ማቆም እኩዮቼን ቁልቁል ሲነዳቸው እኔ ህያው ምስክር ሆኜ በፊታችሁ ልቆም የቻልኩት በታታሪነቴ ነው ብላችሁ ለራስ ሲቆርሱ እንዳትሉኝ። መንግሥት ‹‹ልማታዊ ደላላ›› በሚል ሜዳልያ ለመሸለም ያሰበ ባይመስልም አሁንም ሽልማት ሳልጠብቅ ሩጫዬን እሮጣለሁ። እዚህ አገር የማበረታታት ነገር ራሱ ተጀምሮ ቀሪ መሆኑ አይገርማችሁም? ሰበብ የሚባል ‹‹ቫይረስ›› ተሸክመን በትንሽ በትልቁ እየደከመን ማራቶኑን መጨረሳችንን ፈጣሪ ይወቀው። (ለነገሩ የማራቶን ጀግኖች ነን) ‹‹ልጅ አንበርብር እኔን ከሁሉ የሚያሳዝነኝ እርስ በእርሳችን አንዱ አንዱን አይዞህ በርታ ሊለው ሲገባ ጥሎ ለመውደቅ የምናደርገው ትግል እስካሁን አለማብቃቱ ነው፤›› ብለው ባሻዬ ከወጣቱ ጀምረው ያስተዋሉትን ችግር ያጫውተኝ ገቡ። ልጃቸው ወዲያው አቋርጦአቸው፣ ‹‹ጀግንነት ክፉኛ ስለሚያጠቃን ነው መሰለኝ አበረታቱ ከምንባል አስፈራሩ ብንባል እንመርጣለን። ሂዱ

በየዘርፉ የበላዩ የበታቹን እያስፈራራ ይህችን አገር ወጣጥሯታል፤›› ብሎ ሲያቋርጥ እኔም ባሻዬም ግር ብሎን ተያየን። ቆይቶ ሲገለጥልን ከላይ እስከ ታች አጎብዳጆች እንደበዙ ትዝ አለን። ‹‹ታታሪ ለማኞችንና ታታሪ ሙሰኞችን በዝምታ ከምናበረታታ ምናለ የሠርቶ አዳሪዎች ሸላሚ ድርጅት ቢቋቋም?›› የሚል አንድ ጓደኛዬ፣ ‹‹አጎብዳጆችን ደግሞ ድንጋይ ማሸከም ነበር፤›› ይለኛል::

አንድ ትልቅ ሥራ እንደማገኝ ቀልቤ እየነገረኝ ወዲያ ወዲህ ስል አዲስ ‹‹ሲኖ ትራክ›› ገልባጭ መኪና እንዳሻሽጥለት አንዱ መጥቶ ጠየቀኝ። አንጋፋ ደላላ መሆን ለዚህ ለዚህ ነው ጥቅሙ። ታዲያ ሠርቶ መታወቅ እንጂ እያጭበረበሩ መግነን እኛ ዘንድ ነውር ነው ብል ትስቁ ይሆን? የስንዴ እንክርዳዶች ይኼን ሙያ ቢያሰድቡም በእነሱ የማንወከል ስንቶች አለን መሰልናችሁ? (ጥሩ ማስታወቂያ ሠራሁ አይደል?) የኮንስትራክሽን ሥራ እንዲህ በተፋፋመበት ዘመን የሲኖ ትራኩ ባለቤት ለምን እንደሚሸጠው ሳጠያይቅ መግዛት፣ መሸጥ እንደገና ገዝቶ መሸጥ ዓመሉ መሆኑን ነገሩኝ። ወዲያው አንድ ሁለት ሰዎች ዘንድ ደዋውዬ በሚቆራረጠው ኔትወርካችን ከተዳከምኩ በኋላ አንደኛውን እንዲያየው ቀጠርኩት። እኔ ነኝ ያለ ሆቴል ገብተን ሻይ እየጠጣን ትንሽ ስንጨዋወት እንደቆየን፣ ‹‹አንዴ ላነጋግረው እፈልጋለሁ፤›› ብሎ ገዢ ነኝ ባዩ ሻጩን ‹‹ቪአይፒ›› ክፍል ይዞት ገባ። ለሆነ ላልሆነው መደባበቅ እንዲህ መስፋፋቱ አበሳጨኝ። በእልህ ‹‹የምቀበለውን መቀበሌ አይቀር፤›› እያልኩ እንዳበደ ሰው ብቻዬን ማውራት ጀመርኩ። ቆይተው ተመልሰው ሲመጡ

ነገን...ገዢው ቅር እንዳለኝ አይቶ፣ ‹‹ይቅርታ እንዲህ ያለ ባህል ስላለኝ ነው፤›› ብሎ አያላግጥብኝ መሰላችሁ? እኔስ ማነኝና፣ ‹‹ባህል ጎጂና ጠቃሚ ተብሎ በሁለት ይከፈላል፤›› በማለት ‹‹ሌክቸር›› ሰጠሁና አጨስኩት። የማይደበቀውን ስንደብቅ አገር የሚያውቀውን ስንሸሽገው የሚታዘብን ያለ አይመስለንም። ግልጽነትን ለልጅ ልጆቻችን ቆጥበንላቸው ይሆን? መጥኔ:: ሁሉም እየተነሳ ‹‹በባህሌ መሠረት…›› እያለ ሲናገር ከሌላ አገር የመጣ ይመስላል:: የባሻዬ ልጅ፣ ‹‹በኢሕአዴግ ባህል መሠረት… የተባለ ጊዜ የተነሳው አቧራ ትዝ ይልሃል?›› ያለኝን እያስታወስኩ ለብቻዬ መሳቅ አማረኝ:: ወይ እኛና ባህላችን?

እንዳልኳችሁ የሚገባኝን ኮሚሽን ተቀብዬ ወደቤቴ ተመለስኩና ለማንጠግቦሽ የሆንኩትን ነገርኳት። ‹‹አይ የዘንድሮ ሰው!›› ብላ ቀለል አድርጋ አልፋው ስታበቃ፣ ‹‹የኮንዶሚኒየም ቤቶች ምዝገባ በድጋሚ ሊካሄድ ነው መባሉን ሰማህ?›› ብላ ጠየቀችኝ። ‹‹የለም አልሰማሁም፤›› አልኳት አንድምታውን ከፋፍዬ ለመረዳት እየተቻኮልኩ። ‹‹በበኩሌ የባሰ ለአጭበርባሪው ሁለተኛ ዕድል መስጠት መስሎ ታይቶኝ ሰግቻለሁ፤›› ስትለኝ፣ ‹‹ምን ታውቂያለሽ በዚህ አጋጣሚ ዕድል ያጋጥመን ይሆናል፤›› አልኳት ቆፍጠን ብዬ። አንዴ በክፋት አንዴ በበጎ ሁሉን ስንጥልና ስናነሳ ሳናስበው ሰዓቱ እኩለ ሌሊት ደረሰ። የአልጋ ሰዓታችን ናፍቆን ቸኩለን ብርድ ልብሳችን ገልጠን ገባን። ድንገት ‹‹አንበርብር?›› አለችኝ የፍቅር ጨዋታዋን አቋርጣ:: ‹‹ወይ?›› ስላት፣ ‹‹አንዱ ለክፋት አንዱ ለበጎ እኩል መሮጡ አይገርምህም?›› ስትለኝ፣ ‹‹ክፋትና በጎነት›› ሁሌም ጎረቤታማቾች፣ ተነጣጥለው የማይነጣጠሉ እንደሆኑ ነግሬያት ያቋረጠችውን የባልና ሚስት ጨዋታ እኔ ቀጠልኩት። ዝርዝሩ አስፈላጊ ባለመሆኑ ነው በአጭሩ ይኼን ጉዳይ ያቆምኩት::

‹‹ጨለማው ተገፎ ብርሃን ወጣላችሁ፣ ለሥራ ተነሱ እንዴት አደራችሁ…›› የሚለው የተፈራ ካሳ ዘመን ተሻጋሪ ዜማ ከእንቅልፌ ሲቀሰቅሰኝ ቀድማኝ የማታውቀው ፀሐይ ሙቀቷን ለሕዝበ አዳም እያዳረሰች ነበር:: በሐሴት የጀመርኩት እንቅልፍ ይዞኝ ወደ ሌላ ፕላኔት የነጎደ እስኪመስል ድረስ በጣም ተኝቻለሁ:: ዞር ብዬ ሳይ ማንጠግቦሽ አጠገቤ የለችም:: ተንጠራርቼ ከተነሳሁ በኋላ ወደ መፀዳጃ ስሄድ ጓዳችን አምሮት በሚቀሰቅስ የምግብ ሽታ ታውዷል:: ‹‹ለአልጋ መውረጃ›› አሪፍ ቁርስ ከተገኘ ቀኑም የዚያኑ ያህል አሪፍ ይሆናል:: ያዘጋጀችልኝ ጣት የሚያስቆረጥም ቋንጣ ፍርፍር በልቼ አመስግኛት ስወጣ ስልኬ ጮኸ:: ፈላጊ አጥቶ የነበረ አንድ ካቻማሊ ገዢ በማግኘቱ ፍጠን ተባልኩ:: ረብጣ የሚገኝበት ሥራ ነበርና ፈጠንኩ ሳይሆን ከነፍኩ:: የራሳችን ጥቅም እንዲህ የሚያከንፈን ከሆነ ለምንወዳትና በስሟ ለምንምልባት አገራችን ምነው እንዲህ አንሆን? የባሻዬ ልጅ፣ ‹‹አንበርብር በአገራችንና በባንዲራችን ስም ምለንና ቃለ መሀላ ገብተን ካበቃን በኋላ ለምን እንደምንጎተት፣ እንደምናደናቅፍ፣ እንደምንዋሽ፣ እንደምንሰርቅ፣ እንደምናታልልና እንደምናስመስል ሳስብ ውስጤ በሐዘን ይጎዳል፤›› ያለኝ ትዝ ሲለኝ ራሴን ታዘብኩት:: መልካም አስተዳደር በመንፈግ፣ የሰው መብት በመጋፋት፣ የአገር ሀብት በመዝረፍና በማዘረፍ፣ ወገንን በማስለቀስ፣ ፍትሕ በመንፈግ፣ ሁሌም በአሻጥር ተግባር ላይ በመሰማራትና እኩይ ተግባሮችን በመፈጸም የሚደሰቱትንና የሚኮሩትን ሳስብ ደግሞ እንባ እንባ አለኝ:: በሌላ በኩል ደግሞ ነገ ምን ይዞ እንደሚመጣ ስለማይታወቅ በነገ እየተፅናናሁ ወደ ሥራዬ ከነፍኩ:: ነገን ሳስብ ውስጤ በሐሴት እየሞላ ተስፋ አደረብኝ:: የነገ በተስፋ መሞላት ለሁላችንም ይበጃል! መልካም ሰንበት!

ከክፍል 2 ገጽ 2 የዞረ

በምሕረት ሞገስ

የተማረው የኅብረተሰብ ክፍል ከደሃ አገሮች በመፍለስ ለበለፀጉት አገሮች ተጨማሪ ጉልበት መሆን ከጀመረ ዓመታትን አስቆጥሯል:: ከዩኒቨርሲቲ በፊዚክስ፣ በኬምስትሪ፣ በሒሳብ፣ በአስተዳደር፣ በሕክምና፣ በሕግና በመሳሰሉት የተመረቁ እንዲሁም ኢንተርፕሩነሮች ሳይቀሩ ከተወለዱበት ደሃ አገራቸው በመፍለስ ላደጉ አገሮች ዕውቀታቸውን እያፈሰሱ ይገኛሉ:: በሌላ በኩል ደሃ አገሮች የተማረ የሰው ኃይላቸውን አገራቸው ቀጥረው ማሠራት እየተሳናቸው ነው:: ምሁራኖቻቸውንና የተማረ የሰው ኃይላቸውንም ባደጉትና በሰለጠነው ዓለም ያሉት አጓጊ ክፍያና፣ ምቹ የመኖርያ ስፍራ፣ ነፃነትና መልካም የሥራ ድባብ አባብለው እያስኮበለሉዋቸው ነው::

ኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ አገሮች ዕውቀት ያላቸው ዳያስፖራዎቻቸው ወደአገራቸው ተመልሰው የዕውቀት ሽግግር እንዲያደርጉ የተለያዩ ጥረቶችን የጀመሩ ቢሆንም የአእምሮ ፍልሰቱን (Brain Drain) ወደ አእምሮ ምልሰት (Brain Gain) ለማድረስ አልተቻላቸውም::

የተባበሩት መንግሥታት ኮንፍረንስ ኦን ትሬድ ኤንድ ዴቨሎፕመንት የ2012 ሪፖርት የሚያሳየውም ደሃ አገሮች ከተማሩ ዳያስፖራዎቻቸው ተጠቃሚ አለመሆናቸውን ወይም ተጠቃሚ መሆን የሚችሉበት ደረጃ ላይ አለመድረሳቸውን ነው::

ደሃ አገሮች ከዳያስፖራዎቻቸው በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ፣ በማኅበራዊና በተቋማት ደረጃ ተጠቃሚ መሆን የሚችሉት አጋጣሚ ቢኖርም በዚህ በኩል ምንም እንዳልተጠቀሙ ሪፖርቱ ያስቀምጣል::

እንደ ሪፖርቱ ከሆነ ከደሃ አገሮች የሚኖረው የአእምሮ ፍልሰት ወደፊትም ይቀጥላል:: ለዚህም ባደጉ አገሮች ያለው አጓጊ የሥራ ሁኔታና በትውልድ አገራቸው ያለው ያልተመቻቸ የሥራ ድባብ ከፍተኛውን አስተዋጽኦ ያደርጋሉ::

ከደሃ አገሮች ፈልሰው ባደጉና በበለፀጉ አገሮች ዕውቀታቸውን እየሸጡ ያሉ ዳያስፖራዎች ለትውልድ አገራቸው የዕውቀት ማማ፣ የገንዘብ ምንጭ እንዲሁም የተማረ የሰው ኃይል ክፍተትን

በመሙላት ሊያገለግሉ ይችላሉ:: ይህን ለማድረግ ደግሞ ደሃ አገሮች ዳያስፖራዎቻቸውን ሊስብ የሚችል ፖሊሲ በማውጣት እንዲሁም ያደጉ አገሮችና ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የፖሊሲ ድጋፍ በማድረግ ደሃ አገሮች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሁኔታዎችን ማመቻቸት ይጠበቅባቸዋል::

ደሃ አገሮች ከዳያስፖራዎቻቸው መጠቀም እንደሚችሉ የተገነዘቡትና የነቁት በቅርቡ ነው:: በመሆኑም ጠንካራና ዳያስፖራዎቻቸውን ሊስቡ የሚችሉ ፖሊሲዎችን በመቅረጽ ከዳያስፖራዎቻቸው ተጠቃሚ የሚሆኑበትን አካሄድ ማጠናከር አለባቸው::

ዶክተር ተዋበች ቢሻው የአሊያንስ ፎር ብሬይን ጌይን ኤንድ ኢኖቬቲቭ ዴቨሎፕመንት

መሥራችና ማኔጂንግ ዳይሬክተር ከደሃ አገሮች በተለይም ከአፍሪካ የሚፈልሰው የተማረ ኃይል ወደፊትም እንደሚቀጥል ይስማማሉ::

እንደ ዶክተር ተዋበች ባለሙያዎችን በየአገራቸው ቀጥሮ ማሠራቱ ወሳኝ ቢሆንም አፍሪካ ውስጥ ያሉ አገሮች ከቀድሞው በባሰ ሁኔታ የተማረ ኅብረተሰባቸውን ቀጥረው የመያዝ አቅማቸው እየደከመ ነው:: ይህም የሆነበት ምክንያት በተለይ በሰሜን የሚገኙ የበለፀጉ አገሮች የተለያዩ ባለሙያዎችን መፈለጋቸውና የተመቻቸ ሁኔታ በመፍጠራቸው ነው:: ቀደም ሲል የሕንድ፣ የቻይና የኮርያና የመሳሰሉ አገሮች ዜጐች ወደ ሰሜን በመሰደድ ላደጉ አገሮች ፍላጐት ማሟያነት ይሳተፉ ነበር:: በአሁኑ

ያልተሳካው የአእምሮ ምልሰትጊዜ እነዚህ አገሮች ዳያስፖራቸውን ለመጠቀም ባላቸው ዝግጁነትና የኢኮኖሚ ዕድገት የተማሩና የተሰደዱ ዜጐቻቸውን መልሰው እያመጡና እየተጠቀሙ ነው:: እንደዚሁም ከአገር ውስጥ ፈልሰው እንዳይሄዱ በየአገራቸው ለሚገኙ የተማሩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ምቹ ሁኔታ እየፈጠሩና እየያዟቸው ነው::

እንደ ዶክተር ተዋበች በአሁኑ ሰዓት ለአእምሮ ፍልሰት ተጋልጦ ያለው ብቸኛው አህጉር አፍሪካ ነው:: የአፍሪካ ኅብረት አፍሪካውያን ዳያስፖራዎች ስድስተኛው ክልላችን ናቸው ቢልም፤ አፍሪካ በአሁኑ ሰዓት ውጭ ያለውን የተማረ ኃይል ለመያዝ በሚችልበት አቅም ላይ አይደለም:: ኢትዮጵያም የዚሁ ዕጣ ተካፋይ ስለሆነች እዚሁ ላስቀር ብላ ብትታገልም ከውጭ የሚስበው ሁኔታ ጠንካራ በመሆኑ፤ ባለሙያዎችን በስደት ማጣቱ ይቀጥላል:: በመሆኑም ውጭ ያሉትን ባለሙያዎችና ተቋማት አገር ውስጥ ካሉት ጋር በቀጣይነት የሚሠሩበትን አካሄድ መዘርጋት ያስፈልጋል::

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሪፖርት የሚጠቁመውም ደሃ አገሮች በዳያስፖራ በውጭ ከሚገኙ የተማሩ ዜጐቻቸው ለመጠቀም አመቺ ፖሊሲ ማስቀመጥ እንዳለባቸው ነው:: ፖሊሲው ሲቀረጽ ደግሞ ዳያስፖራውን ጨምሮ መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት፣ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች መንግሥትና ዳያስፖራዎቹ የሚገኙባቸው አገሮች መንግሥታት ለጋሽ ድርጅቶችና ዓለም አቀፍ ተቋማት ተካፋይ መሆን ይጠበቅባቸዋል::

ደሃ አገሮች በውጭ ከሚገኙ ዳያስፖራዎቻቸውን ተሳታፊ ለማድረግ በሚቀርጹት ፖሊሲ ወዲያው ተጠቃሚ መሆን ባይችሉም በጊዜ ሒደት ግን አትራፊ ይሆናሉ:: በየአገራቸው የሚገኙ የተለያዩ ክፍተቶችንም ለመሙላት መልካም አጋጣሚ ይፈጠርላቸዋል::

በኢትዮጵያ በኩል የዳያስፖራ ረቂቅ ፖሊሲ ተዘጋጅቶ ውይይት የተደረገበት ሲሆን ይፀድቃል ተብሎም እየተጠበቀ መሆኑ ይታወቃል::

Page 60: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 16 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ

Page 61: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 17 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታወቂያ

Page 62: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 18 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ከ ታ ሪ ክ ጥ ግ

በሔኖክ ያሬድ

በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ታሪክ እንዲህ ኾነ፤ ከግማሽ ምእት ዓመት ገደማ በፊት በኢትዮጵያ ‹‹የትዝታ መጻሕፍት›› (Memoir) ታሪክ ልዩ ስፍራ የሚሰጠው የአንድ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ትዝታን ልጃቸው መንግሥቱ ለማ አሳተሙ:: መጽሐፉ ‹‹መጽሐፈ ትዝታ ዘአለቃ ለማ ኃይሉ ወልደ ታሪክ›› ይሰኛል:: ለዘጠና ዘጠነኛው ዓመተ ልደታቸው መታሰቢያ መጽሐፉን አዘጋጅተው በ1959 ዓ.ም. ያሳተሙት ደራሲ መንግሥቱ ለማ፣ ከገጽ አንድ በፊት ‹‹አንባቢ ሆይ አንተ አሁን መጽሐፍ አይደለም የምታነበው:: አንድ አረጋዊ ሽማግሌ ሲጫወቱ፣ ሲያወጉ፣ ሲተርኩ ነው ቁጭ ብለህ ንግግራቸውን የምትሰማው:: አንዳንዴም ጥያቄ ትጠይቃለህ::›› ብለው እንዳስነበቡት የሚያነበው ሁሉ ከአለቃ ለማ ጋራ የሚያወጋ ይመስላል::

ከ46 ዓመት በፊት ታትሞና ከገበያ ተሰውሮ የነበረውን ይኸን ዐቢይ መጽሐፍ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ባህሎች አካዴሚ ተመራማሪና የፊሎሎጂ ትምህርት ክፍል መምህር ዶክተር ሥርግው ገላው አጋፋሪነት ለዳግም ሕትመት በመብቃቱ እየተነበበ ነው::

የትርጓሜ መጻሕፍትና የቅኔ ሊቅ የነበሩት አለቃ ለማ፣ የእናታቸውን ስም ታሪክ በአያት ስምነት ‹‹ወልደ ታሪክ›› (የታሪክ ልጅ) ብለው የቀጠሉት አለቃ ለማ አፄ ቴዎድሮስ ከሞቱበት 1860 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ አፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ዘልቀዋል:: ከባለ 276 ገጽ መጽሐፈ ትዝታ ውስጥ የአለቃ ለማን ትዝታ ከሦስት ርእሰ ጉዳዮች አንፃር ከታሪክ ጥግ ውስጥ ማስቀመጥ ወደደን አንዱ ስለዕድሜና እርጅና ሲሆን ሌላው አዲስ አበባ በመዲናነት የፀናችበትን አጋጣሚ ያወሳል:: በትዝታው የተወሱት ሙሴ ሜንዶን ከኢትዮጵያ ሊቃውንት ጋር ምድር ትዞራለች ወይስ አትዞርም በሚለው ምልልሳቸው የተፈጠረውን ክሥተት ይገልጻል::

* * *[ዕድሜና እርጅና]ሰውየው አረጀ:: ቁጭ ብሎ ሳለ፤ ሰውነቱ

እጁ እግሩ ይጠያየቁ ጀመረ::‹ዓይን እንደምንድነህ?› አሉት እጅና

እግር::‹አሄሄ! ሌሊት በጨለማ ምንገዱን ለይቼ

እሄድ የነበረ፤ ዛሬ ጠሐይ መለስ ሲል አልታየኝ አለ›

‹እግር እንደም ነህ?› ‹አዬ! የኔ ነገር ቀርቷል:: አቀበቱን

ስወጣው ቁልቁለቱን ስወርደው ስብር ስብር እል የነበረ፤ ወንዙን ዘልየ ስሻገር እንደ ቆቅ እሽከረከር የነበረ፤ ዛሬ የቤቴን መድረኩን መሻገር ተሣነኝ - እወጣለሁ ስል ያሰናክለኛል› አለ እግር::

‹እጅ እንደምን ነህ?› ‹አዬ! ወንዙን አሻግሬ እመታ የነበረ፤

ወደፊት እወረውርሃለሁ ያልኩት ወደ ኋላዬ ይወድቅ ጀመረ› አለ::

‹ጥርስ እንደምን ነህ?›‹አዬ! ባቄላውን አተሩን ቆሎ ጥሬውን

ስበላው ሳደቃቅቀው አጥንቱን የነበረ፤ አሁን ፍትፍቱን ለመብላት ተሣነኝ::›

‹ልብሣ እንደምን ሁነሃል?› አሉት::‹አኸኸኸ! ወትሮ ከነበርኩበት እድር ከፍ

ብዬ ወደ አንገት ጠጋ ብዬ ተቀምጫለሁ› አለ:: ‹ሁሉም አባይ ነው› አለ ሰውየው ‹እውነተኛ

ልብ ቻ ነው!› እማያረጅ፤ እማይደክም ልብ ብቻ ነው::

* * *የኔታ ወልደ ሕይወት የኔ አጎት የናቴ

ያባቷ ትልቅ ወንድም ናቸው:: ሽማግሌው ነው፤ ኸቤት ነው የዋሉ፤

‹ደህና ናችሁ ወይ? ደህና ናችሁ ወይ?› አላቸው ሰውየው ዛዲያ ‹ቤተሰብ ሁሉ ደህና ነው? ቤት ደህና ነው? ከብት ደህና ነው?› አለ::

‹ምን ደህንነት አለ? - ቤተሰብ ሁሉ ከዳ›

የአለቃ ለማ ትዝታ ሲጨለፍ

አለቃ ለማ ኃይሉን አፈወርቅ ተክሌ በንድፍ እንደሣላቸው (1956)

‹‹የሚመላለሱ ፀሐይና ጨረቃ እንጂ ምድር እንዴት ይዞራል?…››

ያልደረሰበት የታለ?

* * *

[‹‹የኢትዮጵያ ሊቅ እንዲህ አድርጎ ተጫወተብኝ››]

አለቃ ለምለም በየምድሬ የማኅደር ማርያም ሰው ናቸው፤ ብሉይ ነው ትምርታቸው:: አለቅነትም ተሹመው ነበረ በፊት ጎጃም በኋላ ለቀዋል:: ኋላ በዚያ በክፉው ቀን ሸዋ መጡ ኸጎጃም:: የሚቀበላቸው አጡ፤ ከፈረንጆች ከፈረንሣዮች ጋራ ሆኑ አለቃ ለምለም:: ያ ፈረንሣይ ነበረ ያ ሙሴ ሜንዶን:: እኛ አለቃ ለምለም ኸዚህ አገር ዘመድ የሌላቸው ናቸውና፤ እንዲያም እንዲያም ሲሉ ኸሱ ዘንድ ሁነዋል:: ከሱ ጋራ ሁነው እሱ የጠየቃቸውን ሁሉ ይመልሳሉ:: ኸሱ ጋር ይበላሉ፤ እሱ እንዲያው ይከባከባቸዋል አክብሮ::

ያ ሙሴ ሜንዶን ሲጠይቅ፤ እኒህ መምራኑ ‹ኧረ! ምድር እንዴት ትዞራለች?› የሚመላለሱ ፀሐይና ጨረቃ ናቸው እንጂ፤ ምድር እንዴት ይዞራል?› እያሉ እሽ አንልም አሉ:: ዛዲያ

‹ለምለም›

‹አቤት›

‹አንተም ይህ ዓለም አይዞርም ትላለህ? ምድር አትዞርም ትላለህ?› አላቸው ተቈጡ፤

‹እንዲህ ያለ ምሥጢር እንዲያው በተርታ ቀን ይጠየቃል ወይ?›

‹ምንድነው?›

‹ጠጅ ወርዶ፤ አረቄ ወርዶ፤ እንዲህ ያለ ምግብ፤ እንዲህ ያለ መጠጥ ተዘጋጅቶ ነው እንጂ!› አሉ::

‹ተወው አጥፍቻለሁ› አለ::

ሰንብቶ አሰነዳዳ እንዲያ አለና ባያሌው ተዘጋጅቶ

‹በል እንግዴህ እየቀመስክ ስጠኝ› አሉ:: አንድ ብርጭቆ ይጠጣና፤ በዚያ በብርጭቆ ይሰጣቸዋል:: እሳቸው ይጠጣሉ:: ሲል ሲል ይንቀጠቀጥ ጀመረ ያ ፈረንጁ:: ዛዲያ ሲያዩት ጊዜ፤ ተጨርሷል::

‹ሙሴ ሜንዶን?› አሉት እሳቸውም ሰክረዋል::

አንዳንድ እየጠጣ ይጠጡ የለም?

‹አ . አ . አ . አቤት!› አለ::

‹የኔ አገር ምድር ይኸው አሁን ዞረች› አሉ::

እስቃለሁ ሲል፤ ወምበሩ ተገለበጠና፤ እሱ በውስጥ ወምበሩ በላይ! ያ የቀረበ ዕቃ ሁሉ፤ እንኩትኩት!

ኋላ ይህን ጽፎ ‹የኢትዮጵያ ሊቅ እንዲህ አርጎ ተጫወተብኝ› ብሎ አገሩ ሰደደ ይሉናል:: ሜንዶን በዚህ በአራዳ ወዲያ ኸወንዙ ውስጥ ነበር ቤቱ::

አለቃ ለምለም ኸዚህ አገር ሞቱ አዲስ አበባ::

* * *

ያ ፈረንጅ ይህን ዛፍ አመጣ አዲሳባ ተመለሱ አጤ ምኒልክ:: መኖሪያ ብለው አዲስ ዓለም ቤታቸውን እልፍኛቸውን አሳምረው ሠርተዋል፤

‹ይህን ሁሉ ሰዋችንን አድክመን ይህን ቤት ምን እናድርገው?› ሲሉ ጊዜ

‹ታቦት ይግባበት› አሉ ባለሟሎቹ::

‹ማን? - ማን?›

‹የጃንሆይ ታቦትዎ አለች አደለም ወይ አንኮበር?›

‹አምጡልኝ› አሉ::

ኻንኮበር ነው የመጣችው እነዋሪ ማርያም:: (እነዋሪ ኸዜና ማርቆስ ራስጌ እሞረትና እንሣሮ በላይ ጅሩ አጠገብ ነው::) የስማቸው መጠሪያ አይደለም ወይ? ቀላል ነገር ነው? ካህናቱም ተነሥተው ወረዱ አዲስ ዓለም:: አጤ ምኒልክ ምድር ሰጧቸው ለሁሉም:: እንደገና አዲስ ዓለም ማርያም ተተከለች::

አሉ:: (እንግዴህ አጤ ቴዎድሮስ አሻግረው

አጥፍተውታል፤ ያን ጊዜ አገሩ ሲዘረፍ እየሸሸ እየተሰደደ ከኛ አገር ነው ያለው የበጌ ምድር ሰው ሁሉ::)

‹ቤተሰብ ሁሉ ከዳ› አሉ:: ‹እገሌም ሄደ?› ‹አልሄደም›‹እገሌ ሄደ?›‹አልሄደም›‹እገሊት ሄደች?› ‹አልሄደችም›‹እዛዲያ ማነው የከዳው?› አለ::‹እግር አልራመድም አለ:: ዓይን አላይም

አለ:: ጆሮ አልሰማም አለ› አሉ:: ይኸ ባገር ሞላ እንዲያው እኛም ሰማን::

ተልኬ እሄዳለሁ ኸሳቸው ዘንድ:: እርቅ አርገው ይዘው፤ እንዲያው ጭንቅ ነው:: እኔ መላኩን ወደሳቸው መሄዱን ጠላሁ - አቅፈው ይይዙኛላ! ከደዌ ሁሉ እሱ ይከፋል እርጅና::

‹እርጅና ብቻህን ና፤ ያንተ ተከታዮች ብዙ ናቸውና›* * *በኔ ደረሰብኝ መሰል ‹ስሜ ማነው ብለሽ?›

ያሉት ደብተራ የውስጥ ዕቃ:: የመንዝ ሰው እሳቸው አሳደሩት፤ አደረና በበነጋው ሲሄድ ‹እንተዋወቅ› ‹እንተዋወቅ› ተባባሉ::

‹ስምዎ ማነው ብለው?› አላቸው:: ስሙ እልም አለ::

‹እቴ! እቴ! ስሜ ማነው ብለሽ?› ባለቤታቸውን እዚያ ላይ እቤተክሲያን አጠገብ ሁነው፤ እዚያ ታች እቦታቸው::

‹ደብተራ የውስጥ ዕቃ› አሏቸው ሚሽታቸው:: ‹ይኸውልህ ወንድሜ የውስጥ ዕቃ ነኝ›ጎረቤት ሁሉ ሰማ፣ ይኸው ላገር ሆነ::

እርጅና የማይሠራው የለም:: ደግ አይደለም እርጅና::

* * *ያንተ ነገር ስንቱን አሳየኸኝ? አዬ! የሱ ነገር::

መጨረሻውን አላውቅም እንጂ እሚያደርገውን እስካሁን ድረስ ተከባክቧል:: ፈጣሪዬ ለደጎቹ ሰዎች ለደጎቹ ለደጎቹ፣ ለወዳጆቹ የሚያደርገውን ሁሉ ለኔ ያደርግልኝ ነበረ መሐሪው አምላክ::

ይኸው እስካሁን ድረስ ደርሻለሁ:: የእንግዴሁን እሱ ባለቤቱ ያውቃል:: አሁን እምፈልገው ነገር የለኝም:: እምተኛበት ይኸው አልጋ አለኝ፤ የምለብሰው:: እነዚሁ ልጆቼ ቁራሹን ይላሉ::

* * *

[የአዲስ አበባ ነገር]አጤ ምኒልክ ይኸን አገር ጥለው አዲስ

ዓለምን ቈረቈሩ በበጋው ላይ ነው፤ ዓቢይ ጦምን

ኸዚያው ተቀምጠዋል:: በእንጨት ችግር ጥለው መሄዳቸው ነው አዲስ አበባን:: ምን ሁነው ይኑሩ? ያ የሜጫ ዛፍ መችም አዲስ ዓለም ጥዱ እንዲያ ነገር ያን ጊዜ መኳንንቱ እንዴት እንዴት ያል ቤት ሠራ! እሳቸውም ቤታቸውን አሳምረው ሠርተዋል (ዛሬ ቤተክርሲያን የሆነውን) እንግዴህ አዲሳባ አንመለስም ብለው::

ሙሴ ሜንዶን ፈረንሣይ ነበረ:: ቤቱ በዚህ በአራዳው ወዲያ ከፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ቤት ግርጌ ኸወንዙ አጠገብ ነበር:: ወረደ አዲስ ዓለም፤

‹አበሾች ምቀኞች ናችሁ:: የናንተ አገር እንዴት ይቀናል?› አላቸው አጤ ምኒልክን::

‹ምንድነው ምቀኝነታችን?› ‹ቴዎድሮስ በነገሠበት ዮሐንስ አልነገሠ::

ዮሐንስ በነገሠበት አንተ አልነገሥክ:: ቀጥሎ አንተ ስታልፍ የሚነግሠው ደሞ አገር ለውጦ ከተማው ሌላ ነው፤ አንተ በነገሥክበት ከተማ አይነግሥ!› አላቸው::

‹ምቀኝነት መች ነው!› ‹እህ?› ‹የችግር፤ የንጨት ችግር ነው እንጂ::

አባቶቼ፤ አንኮበር ጫካ ነበረ፤ ያንን በዘበኛ አስከልክለው ድኃ እንዳይቈርጥ እንጨት አይሰብር ቤት አይሠራ፤ የነሱ ብቻ የቤተ መንግሥት አድርገው ይኖሩ ነበር:: እኔ ኻጤ ቴዎድሮስ አምልጬ መጣሁ:: አንኮበር ስገባ ያ የተከተለኝ ሁሉ ወታደሩ መኳንንቱ ብዙ ነው ባንድ ዓመት ያ ሁሉ እንጨት አለቀ:: ኸዚያ ተነሥቼ እነዋሪ ወረድኩ:: የዚያን አገር እንጨት ጨረስኩ:: ኸዚያ ተመልሼ ደቦ ጎጆ (ከዓዳ ግርጌ) ድረስ ጨረስኩ:: እንዲህ ያለ ነው› አሉ:: ‹አሁን ደሞ ይኸነን አዲስ ዓለም ሁለት ዓመት ቢችለኝ:: ቀጥዬ እሄዳለሁ፤ እስከ ከፋ ድረስ እሄዳለሁ፤ ዕድሜውን የሰጠኝ እንደሆነ::

‹እንጨት በመፈለግ ነው?› ‹ሌላ ምን አለ?› ‹እንጨት ባመጣልህስ?› አላቸው:: በባቡር የሚመጣ መስሏቸው፤ ‹እ! ከፈረንሣይ እንጨት መጥቶ እንጀራ

ተጋግሮ ወጥ ተሠርቶ፤ ይሆናል!?› ሲሉ ጊዜ ‹መች እንዲህ ነው? ይተከላል እንጂ›‹እንዲህ ተተክሎ፤ ደርሶ ሊሆን?› ‹እንደዚህ ያለ አገር በንጨት በዚሁ ቀና::

እስከ ሦስት ዓመት ይደርሳል› ሲላቸው ጊዜ፤ ‹እንግዲህ ኻዲስ አበባ ያማረ ምን አገር

ተገኝቶ? ከሆነልኝ›! አሉት::መጣ ተከለ አፈሰሰ ፍሬውን::‹ያውንሆት አድርሻለሁ› አለ ሙሴ ሜንዶን::‹እንግዲህ እየወሰዳችሁ ትከሉ:: ውኃ

እንድታጠጡ› አሉ አጤ ምኒልክ ካህኑን ወታደሩን ያን ጊዜ ውኃ በቧምቧ አይገባም ‹ስድስት ላንዱ ሰው፤ ስድስት ስድስት ውሰዱ› አሉ:: ለሳቸውም ወሰዱ፤ ተከሉ::

ኋላ፤ መችም አገራችን ለክፋት የታደለ አገር ነው አንዱ ‹እንዲህ እኮ ማድረጋቸው እኛ ውኃ እያጠጣን እንድናሳድግላቸው ነው:: ንጉሥ እንጂ መንግሥት ነው እንጂ፤ ድኃ አይቈርጠው አይማግደው ቤት አይሠራው!› አለና ሲል ጊዜ ዓለም ሁሉ ተናጋ::

‹የንጉሥ ነው አሉ! አይቈርጡም አሉ!› ተባለ:: ርእሰ ደብር መኰንን እምንለው ነበር፤ እሱ፤

‹እኔ ምን ቸገረኝ?› እስካለሁ ለጊዜው ደስ ይበለኝ እንጂ ንጉሥ ቢወስድብኝ ምን ቸገረኝ?› አለና ኸወንዝ ዳር ነው ቦታው፤ ስድስት እሱ ተከለ:: የቀረው አንተክልም አለ:: እኔ ወይጣ ድግጣ አምጥቼ ተከልኩ:: የሰው አገር እንጨት ምኔ ነው?

ለታቦቱ ሃያ ሰጡ አጤ ምኒልክ:: ዙሪያውን ኸቅጥሩ ውስጥ ተተከለ ባሕር ዛፉ:: እገሌ ይህን ያጠጣ እገሌ ይህን ያጠጣ ተብሎ ታዘዘ ካህኑ፤ አለቃው አለቃ ወልደ ያሬድ ናቸው አዛዡ:: ጸደቀ:: ምናለ ባመቱ ሁሉ ተከለ:: እኔም ተከልኩ ባያሌው::

አሁን አለ የኛ አገር ዛፍ? የኢትዮጵያ ዛፍ አለ ወይ በአዲስ አበባ አጋም፣ ቀጋ፣ አልፎ አልፎ ወይራ? አሁንማ በትግሬ በበጌምድር በላስታ በወሎ በጎጃም በመላው አገር መላ::

Page 63: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 19 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታ

ወቂያ

ሥ ነ ፍ ጥ ረ ት

አዋልዲጌሳ የአፍሪካ የዚያ ብቻ አጥቢ ነው:: የTubuledentata ክፍለ መደብ ብቸኛ አባል ነው:: የሥነ ቅርፅ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት፣ ከባለሸኮና እንስሳት ውስጥ፣ እንደ ሽኮኮ ሁሉ ለዝሆን በሩቁ ይዛመዳል:: ዘመናዊ የሥነ ሕይወታዊ ሁኔታቸው በአጠቃላይ የሚያሳየው፣ እጅጉን ለውሱን ኑሮ መዋቀራቸውን ነው::

የአዋልዲጌሳዎች ጥርሶች፣ የተለዩ ናቸው:: የፊት ጥርስና የውሻ ክራንቻ የላቸውም:: በተረፈ 20 የመንጋጋ ጥርሶች አሏቸው:: ዕድገታቸውም በየተለያየ ጊዜ የሚሆን ነው:: በመጀመሪያ፣ በፊት ለፊት በኩል ያሉት ያድጉና፣ ከዚያ አገልግሎታቸው ሲያበቃና ሲወልቁ፣ ተግባራቸው በሚቀጥሉት ይቀጥላል:: ሆኖም ጥርሶቻቸውን የሚጠቀሙት አልፎ አልፎ ነው:: ብዙ ጊዜ የሚበሏቸውን ጉንዳኖች ሆነ ምስጦች እንዳሉ ይውጧቸዋል:: የአዋልዲጌሳ ጥርሶች፣ በብዙዎቹ አጥቢዎች እንደሚታየው፣ ያላቸው ኤናሜል ሳይሆን የአጥንትነት ጠባይ ያለው ሴሜንተም ነው:: ጥርሶቻቸው ውስጥ ብዙ ቱቦዎች አሏቸው:: በዚህ የተነሳም የክፍለ መደቡ ስም Tubulidentata ተባለ:: ቱቦ ጥርስ ማለት ነው::

የአዋልዲጌሳዎች ዓይኖች ደካማ ናቸው:: ነገር ግን የማሽተትና የመስማት ችሎታቸው ከፍተኛ ነው:: እግሮቻቸው አጫጭርና ጠንካራ ናቸው:: በዚህ ላይ በየጣቶቻቸው ጫፍ አካፋ የመሳሰሉ ረጃጅም ጠንካራ ኮኮኔዎች አሏቸው:: እነዚህን፣ በፍጥነት ጉድጓድ ለመቆፈር ይገለገሉባቸዋል:: የፊት እግሮቻቸው አራት አራት ጣቶች ሲኖሯቸው፣ የኋላ እግሮቻቸው አምስት አምስት አላቸው:: አዋልዲጌሳ፣ ከአጥቢዎች ሁሉ የበለጠ የመቆፈር ኃይል ያለው እንስሳ ነው:: ክብደቱ ከ40 እስከ 65 ኪሎ ግራም ሲሆን፣ ከፍታው ከትከሻው

አዋልዲጌሳ (Aardvark) Orycteropus afer

ጋ ከ65 ሴ.ሜ. ይደርሳል:: ርዝመቱ ከአናት እስከ ቂጡ ከ1 እስከ 1 ሜትር ተኩል ሲሆን፣ ጅራቱ ለብቻው ደግሞ በአማካይ 55 ሴ.ሜ. ነው:: ጀርባው እንደ ደጋን የጎበጠ፣ ጅራቱ ከስሩ ጡንቻማ ወፍራም ሆኖ፣ ወደ ጫፉ እየሾጠጠ ቀጥሎ ጫፉ ሹል የሆነ ነው:: የአዋልዲጌሳ ሾጣጣ ጆሮዎች ትላልቅና ቱቦ የመሰሉ ናቸው:: ሲራመድ፣ የውስጥ እግሩና መዳፉ መሬት ይነካል:: የፀጉሩ ቀለም ፈዛዛ ቡኒ ሆኖ፣ ከወደ እግሮቹ ጠቆር ይላል:: ሆኖም ግን፣ ብዙ ጊዜ በሚቆፍረው መሬት ያቧራ ቀለም

ይሸፈናል:: አንዳንዴ ጅራቱ ይበልጥ የፈዘዘ ቡኒ ይሆናል::

አዋልዴጌሳዎች ተግባሮቻቸውን የሚያከናውኑት በሌሊት ነው:: የሚመገቡት በበጋ ጉንዳኖች፣ በክረምት ደግሞ ምስጥ ነው:: አዋልዴጌሳዎች፣ የምስጥ ኩይሳ ባለበት ሥፍራ ሁሉ፣ ድንጋያማ እስካልሆነ ድረስ፣ ከሰሃራ በስተ ደቡብ፣ አፍሪቃ ውስጥ የትም ይገኛሉ::

ማኅበራዊ አደረጃጀታቸው፣ ብቸኛ ነው:: ሆኖም ግን፣ ሴቶቹን ለረጅም ጊዜ ልጆቻቸው ይከተሏቸዋል::

ሴቶቹ በተወሰነ ሥፍራ አዘውትረው ሲመጡ፣

ወንዶቹ ግን ወዲያ ወዲህ ይንከራተታሉ:: ቀን

ቀን አዋልዴጌሳዎች ጉድጓዳቸው ውስጥ ተኝተው

ይውላሉ:: ጉድጓዶቻቸው አንድ ቀዳዳ ብቻ ያላቸው

የመሬት ውስጥ ቦይ ሊሆኑ ይችላሉ:: ወይም ደግሞ

የተወሳሰበ የቱቦ መረብ፣ ማለት ከ20 እስከ 30

መውጫ መግቢያዎች ያላቸው ሊሆኑ ይችላሉ::

የቱቦው መጨረሻ ትልቅ ክፍል ሊሆን ይችላል::

አዋልዲጌሳዎች፣ ለዕለት ጥቅም፣ ከምግባቸው

ምንጭ አካባቢ ወዲያው ቀላል ጉድጓድ ሊምሱ

ይችላሉ:: ለመውለጃ የሚሠሩት ግን፣ አጠቃላይ

ርዝመቱ እስከ 13 ሜትር ሊሆን ይችላል::

አዋልዲጌሳዎች ጉድጓዳቸውን ሲለቁ፣ የተለያዩ

እንስሶች ሊጠቀሙበት ይችላሉ:: ትናንሽ ገበሎ

አስተኔዎች እባቦች፣ የሌሊት ወፎች፣ ትናንሽ ሥጋ

በሎች፣ አደሴ ቁኒዎች፣ ጉጉቶችና ከርከሮዎች፣

ሊገቡባቸው ይችላሉ:: ጉንዳንና ምስጦቹን በለደለደ

ምራቅ በራሰው ረጅም ምላሳቸው እያጣበቁ ይበላሉ::

ከአንድ የምስጥ ኩይሳ ወደ ሌላው ሲሄዱ፣ እስከ

16 ኪ.ሜ. ሊጓዙ ይችላሉ:: አንዴ የበሉበትን

ኩይሳ፣ ደግመው እስኪሄዱበት ይቆያሉ::

አዋልዲጌሳዎች፣ ዓይነ ምድራቸውን

ጉድጓድ ምሰው ከተፀዳዱ በኋላ፣ በጥንቃቄ

አፈር ያለብሱታል:: ሲራመዱ ቀስተኛ ቢሆኑም፣

ፈጥነው መሮጥም ይችላሉ:: ገፍተው ከሄዱባቸው፣

ለማጥቃት ኃይለኞች ናቸው:: ከ7 እስከ 8 ወሮች

አርግዘው አንድ ግልገል ይወልዳሉ::

ሰሎሞን ይርጋ (ዶ/ር) “አጥቢዎች” (2000)

Page 64: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 20 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ

ADVENTIST DEVELOPMENT AND RELIEF AGENCY

INVITATION FOR EXTERNAL AUDIT SERVICE Adventist Development and Relief Agency (ADRA) Ethiopia is an International NGO, authorized and registered in accordance with the Ethiopian government regulation and working in Ethiopia since 1982. ADRA-Ethiopia invites interested and eligible external audit firms to submit their technical and financial proposals for the provision of audit services of its accounts as of and for the year ended 31 December 2012.

Important Information

1. The Audit will be based in ADRA Ethiopia’s Addis Ababa office and visits to the projects may be facilitated upon request.

2. The Audit firm should put the dates of commencement and submission of the 2012 audit reports and the date of submission should not be later than 10th of March 2013.

3. The Audit firm should be registered with the Office of Federal Auditor General and classified under “Grade A” or “Grade B” or “Grade C”.

4. The Audit firm must have solid experience working with non-profit non-governmental organizations for more than 3 years.

5. The Audit firm should provide TIN, VAT and renewed Trade License (Business Registration) that are valid for the current year.

6. The audit firm should provide a company profile and professional CV of the Audit Manager.

7. The audit firm should provide Professional Certificates & Practicing Certificates of the Federal Office of Auditor General & ACCA respectively.

8. ADRA - Ethiopia reserves the right to cancel part or the entire bid.

Note: Please be informed that your price quotation will remain fixed for the contract period of three years.

Interested Audit firms are invited to submit their bid documents (technical and financial proposal) which include supporting documents for the above criteria by no later than January 23, 2013. Please submit your bid documents (technical and financial proposals) in person to ADRA Ethiopia’s finance department.

Address:Adventist Development and Relief Agency (ADRA – Ethiopia), In front of Ghandi Memorial Hospital, Ras Desta Damtew Road, 7th Day Adventist Church Compound, 2nd Flour. Telephone +251-(0)115 51 22 12

Action for Bright Futue Association

አክሽን ፎር ብራይት ፌቸር አሶሴሽንCall for external Audit Service

Action for bright Future Association in Ethiopia residents charity addressing

basic, educational and economic & empowerment needs of orphans & vulnerable

children their households including the elderly & people living with HW. ABF also

works on community based HIV/AIDS prevention & control & environmental

protection ABF Invites Auditing firms with the following fulfillments to undertake

the audit of the year ending December 2012.

1. Certificate of Professional competence given by the office of Auditor

general of Ethiopia and ACCA participating certificate.

2. Renewed business license

3. Time to complete the proposal

4. service charge per file box

For further information call: 0911-169876 or write to E-mail act4better@yahoo.

com

Interested applicants can send their documents within 10 days from the

advertisement.

To : Action for bright Future Association

P.O.Box 2021/1110

Addis Ababa

Ethiopia

The Consortium of Christian Relief and Development Association (CCRDA) is an indigenous nonprofit umbrella organization for over 360 local, international and faith based NGOs operating in Ethiopia.The Water and Sanitation Forum (WSF) is one of the forums in CCRDA and it is established on February 2008 to bring all NGOs working on water supply, sanitation and hygiene together for collective action and concerted efforts.Currently the forum is supported by the DFID’s Governance and Transparence Fund (GTF) program through WaterAid Ethiopia to strengthen its institutional capacity and better serve its member organizations. Currently the forum is documenting the contributions of the program to WSF and to the national WaSH sector at large. In connection with this the forum has planned to conduct an outcome assessment which also includes the sustainability strategy development of the program processes, outputs, outcomes and impacts.Hence, CCRDA would like to invite qualified consultants who will do the assessment and develop the sustainability strategyObjectives of the AssessmentThe overall objective of the task is to assess the outcomes (the changes on knowledge, skill and practises) of the GTF program and put in place sustainable strategies that would help the outcomes to sustain after the end of the program.Specific Objectives of the Assessment

• To identify the outcomes targeted in the program• To find out what outcomes achieved by the implementation of the program• To identify which interventions of the program were successful in achieving tangible

outcomes• To put in place a strategy that ensures the sustainability of the outcomes, processes,

practises, knowledge and skill achieved following the interventions of the program

Interested consultants can collect the TOR from the CCRDA office room no. 304 soon after the bid is announced on Newspaper and should submit their technical and financial proposals in a separately sealed envelopes within ten days after this bid announcement.

Address: Consortium of Christian Relief and Development Association (CCRDA) Akaki Kality Sub City, Tel 0114390322/0114393393 Debreziet road, adjacent to the kality ring road round about, In front of Driving and Mechanics Training Center.

Call for Consultancy(CCRDA)

Consortium of Christian Relief and Development Association

የክርስቲያን በጎ አድራጎትና ልማት ማኀበራት ህብረት

Page 65: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 21 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክየጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቢዝነስ ዴቨሎፕመንት የሥራ ሂደት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ሥራዎች በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ጨረታ ቁጥር ቢዴ/01/2013

ተ.ቁ. የአገልግሎቱ ዓይነት

በአንድ ዓመት

ውስጥ የሚሰሩት

ብዛት

መለኪያ

ምድብ -1 የቴሌቪዥንና የሬዲዮ

ማስታወቂያ

በቁጥር

1 የበዓል የቴሌቪዥን ማስታወቂያ 8

2የአገልግሎት የቴሌዥን

ማስታወቂያ12

3 የበዓል የሬዲዮ ማስታወቂያ 8

4የአገልግሎት የሬዲዮ

ማሰታወቂያ12

ምድብ -2

1 ዶክመንታሪ ፊልም 2

ጨረታ ቁጥር ቢዴ/02/2013( በድጋሚ የወጣ )

ተ.ቁ.የዕቃው ዓይነትለማስታወቂያ

አገልግሎት የሚውልየተፈለገው መጠን መለኪያ

1 የግድግዳ ሰዓት 2,000 በቁጥር

ጨረታ ቁጥር ቢዴ/03/2013

ተ.ቁ. የዕቃው ዓይነት ዓይነትሥራው

የሚፈለግበት ጊዜመለኪያ

1PVC Banner (ፒቪሲ

ባነር ) ለሁለት ዓመት በካሬ ሜትር

በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ሁሉ፤1. የታደሰ ንግድ ፈቃዳቸውን፣ በመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር

ኤጀንሲ ድረ-ገጽ ውስጥ የተመዘገቡበትን፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ሰርተፍኬት ፎቶ ኮፒውን በማያያዝ የማይመለስ ብር 110/አንድ መቶ አስር/ ለእያንዳንዱ ሰነድ በመክፈል የጨረታ ሠነዱን ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከጠዋት 2፡00-6፡00 እና ከሰዓት ከ7፡00-10፡00 ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ህንፃ ላይ በሚኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቢዝነስ ዴቨሎኘመንት 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 208 በመምጣት መግዛት ይችላሉ፡፡

2. ተጫራቾች ስለ ጨረታው መረጃ ማግኘት ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011-1-228697፣ 011-1-228910 ፋክስ ቁጥር011-1-228606 መጠየቅ ይችላሉ፡፡3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ በሲፒኦ ሰነዱ ውስጥ

በተጠየቀው መልኩ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡4. ጨረታው ጥር 24 ቀን 2005 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ከላይ በተራ ቁጥር 1

በተጠቀሰው ቦታ ይዘጋል፡፡ ተጫራቾች እስከ ጥር 24 ቀን 2005 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ እያስመዘገቡ ሰነዳቸውን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

5. ተጫራቾች ሰነዱ ላይ በተጠቀሰው የፍላጐት መግለጫ ዝርዝር መሠረት ናሙና ለጨረታ ቁጥር ቢዴ/02,03/13 ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

6. ጨረታው ጥር 24 ቀን 2005 ዓ.ም ለጨረታ ቁጥር ቢዴ/01/2013 ከጠዋቱ 4፡30፣ ለጨረታ ቁጥር ቢዴ/02/2013 ከጠዋቱ 5፡00፣ ለጨረታ ቁጥር ቢዴ/03/2013 ከጠዋቱ 5፡30 ሰዓት ላይ ከላይ በተራ ቁጥር 1 በተጠቀሰው ቦታ ለመገኘት ፈቃደኛ በሆኑ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ፊት ይከፈታል፡፡

7. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

Call for Consultancy

The Consortium of Christian Relief and Development Association (CCRDA) is an indigenous nonprofit umbrella Association of 360 secular and faith based NGOs in Ethiopia.

Currently CCRDA plans to undertake end term evaluation of its project titled “Promoting Membership Quality and Forums Engagements “which has been implemented since 2009 at national and regional levels with financial support of Helvetas Swiss Intercooperation(HSI).

Thus, CCRDA would like to invite qualified consultants/firms to conduct the End term evaluation of the project. Interested consultants can collect the ToR from CCRDA office No. 304 immediately after this announcement is posted on the newspaper and should submit their technical and financial proposals to the same office from where they have collected the ToR in a separately sealed envelopes within seven days from the date of this announcement.

Please note that the end term evaluation shall take place between the first week of February and second week of March 2013 and the final report shall be delivered to CCRDA Membership Development and Networking Core Team on or before March 18, 2013.

Address: Consortium of Christian Relief and Development Association (CCRDA)

Akaki Kality Sub City, Tel 0114390322/0114393393

Debreziet road, adjacent to the kality ring road round about, in front of Drivers and Mechanics Training Center

¾¡`e+Á” uÔ ›É^Ôƒ“ MTƒ ማኀበራት ህብረትConsortium of Christian Relief and Development

Association (CCRDA)

INVITATION TO BID

(Various Office Furniture)(No.PSI/SCM/001/13)

PSI is a leading global health organization with programs targeting malaria, child survival, HIV and reproductive health. Working in partnership within the public and private sectors, and harnessing the power of markets, PSI provides life-saving products, clinical services and behaviour change communications that empower the world’s most vulnerable populations to lead healthier lives.

PSI/E would like to invite all interested companies to compete in ONE or BOTH of the lots listed below.

Bidders must meet the following minimum criteria to participate in the bid:• Submission of Bid Security Bond Amounting ETB 10,000 in the form of CPO or

Bank Guarantee together with the bid document.• Be VAT Registered (Copy to be submitted together with the Bid Document) • Have renewed copy of Business License (Copy to be submitted together with

the Bid Document)• Have a Tin Certificate (Copy to be submitted together with the Bid Document)

Lot No. General Goods Description1 Wooden Office Furniture (e.g. Table, Swivel Chair, Guest Chair)2 Metal Office Furniture (e.g. Lockable Metal Cupboard, Dixon Shelf)

Interested bidders meeting the above minimum criteriai. Can collect the bid document from PSI/Ethiopia office (Finance Department)

at the address below between January 14, 2013 – January 25, 2013 during office hours by paying a non returnable Birr 50.00.

ii. Bids must be delivered in a wax sealed envelope to our office till January 25, 2013 until 5:00PM local time.

iii. Tenders received after the closing date and time, telegraphic or telephonic tenders will not be considered.

iv. PSI Ethiopia reserves the right to accept or reject any or all bids.

Address: PSI/Ethiopia Gabon/Meskel Flower Road, 200 meter away from Dream Liner Hotel, back of Commercial Bank of Ethiopia Meskel Flower branch building, Tel: - 011467 45 41/42/43 Fax: - 011416 87 54, Addis Ababa, Ethiopia

Page 66: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 22 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታ

ወቂያ

The Consortium of Christian Relief and Development Association (CCRDA) is an umbrella Association of Foreign and Ethiopian Resident charities operating in Ethiopia. At present CCRDA has 360 member organizations engaged in different development pursuits across the country.

CCRDA has planned to undertake assessment on salary and benefit package for its staff This is, therefore, to invite all qualified consultants who have relevant experience related to the task.

Considering the nature of the assessment to be carried out, the following basic requirements have to be met.• Proposed firms for the work must have rich experience in the area of salary and

benefits assessment and educational background with:

• MA/BA in Management or related fields: (above 2 years for MA and above 8 years for BA)

Time period: the assessment to be completed within 15 consultancy daysInterested consultants/firms are invited to collect the detail TOR of the assessment from the Office of the Executive Director of CCRDA and submit their technical and financial proposals in separate and sealed envelopes within ten calendar days from the date this announcement first appearance on the newspaper.

For further information, please contact the CCRDA’s Finance & Administration Core Team at: 251-1-439-23-93

Address:

Consortium of Christian Relief and Development Association (CCRDA)P.O. Box 5674, Addis AbabaTel. 251-1-439-03-22, Fax 251-1-4393502 Email [email protected] Kality Sub City

Debre Ziet Road, Adjacent to the Kality Ring road-round about, In front of Drivers and Mechanics Training Center

Consortium of Christian Relief and Development Association (CCRDA)

Call for Consultancy Service

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅትየኦዲት ሥራ የጨረታ ማስታወቂያ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት የ2004 ዓ.ም. በጀት ዓመት ሒሳቡን በውጭ ኦዲተር ለማስመርመር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በዘርፉ ፈቃድ ያለው ማንኛውም የኦዲት አገልግሎት ሰጪ ድርጅት በጨረታው ለመሣተፍ የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

1. ድርጅቱ የሚያስመረምረውን የሒሳብን ሰነድ መጠን እና የሥራ ስፋት በአካል በመገኘት መመልከት ይችላል፣

2. የታደሰ ንግድ ፈቃድ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ሆኖ ይህንኑ ማቅረብ የሚችል፣

3. ተጫራቾች ኦዲት የሚደርጉበትን ዋጋ፣ በኦዲት ሥራው የሚያከናውኑት የሥራ ዝርዝር፣ ለኦዲቲንግ የሚወስደው ጊዜ ማቅረብ የሚችል፣

4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያን ዋስትና በሚያቀርበው ጠቅላላ ዋጋ 2% ከጨረታው መዝጊያ በፊት ብቻ CPO ማስያዝ አለበት፣

5. ተጫራቾች ስለ መልካም ሥራ አፈጻጸም ከዚህ በፊት ከሠሩባቸው ድርጅቶች የተጻፈላቸው የምሥክር ወረቀት ደብዳቤዎች የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ፣ ሰርተፍኬት፣ የንግድ ሥራ ፈቃድና ሌሎች ለጨረታው አስፈላጊ የሆኑ ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

6. ተጫራቾች የኦዲት ሥራውን የሚሠሩትን ባለሙያዎች

6.1 ከድርጅታቸው ጋር የተዋዋሉበትን የቅጥር ውል፣

6.2 የሥራ ውል ስምምነት የሙያ ፈቃድ የሥራ ልምድ ማስረጃ አያይዘው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፣

7. ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡-ጎተራ ማሳለጫ ወንጌላዊት ህንጻ አጠገብስ.ቁ 0118 96 06 26/ 32

ላ ን ዳ ፍ ታ

በዳዊት ወርቁ

ሰፊው አዳራሽ ውስጥ ናቸው:: መድረኩ ላይ ካሉት ሦስት ወንበሮች ላይ ተሰይመው:: ከበደ፣ ንብረቴና ቱሉ:: የሞት አይቀር ለሁሉም ዕድር ሊቀመንበር፣ ምክትል ሊቀመንበርና ዋና ሒሳብ ሹም::

ስብሳባ ላይ ናቸው፣ ከዕድሩ አባላት ጋር::

የስብሰባው አዠንዳ፣

1. የሞት አይቀር ለሁሉም ዕድር መሪዎች ሆነው ባሳለፉት ጊዜያት ጠንካራና ደካማ ጎናቸው ላይ መወያየት፤

2. ተተኪ መምረጥ እና

3. ቀጣይ ስብሰባ መወሰን::

ቤቱ እጅ እያወጣ ስለዕድሩና መሪዎቹ ደካማና ጠንካራ ጎን ተወያየ::

ተረካቢን መምረጥ በሚለው ቀጣይና ዋና አጀንዳም ሊቀመንበር ከበደ ኮንኳና ድምፃቸውን እየሞረዱ፣

‹‹እንግዲህ በውነቱ ከሆነ ላለፉት በርካታ ዓመታት ዕድራችንን ደከመን ሰለቸን ሳንል መርተናል፣ ዛሬ ደግሞ ሥፍራው ላይ ለረዥም ጊዜ መቆየቱ ብዙ ደስ ቢልም ብዙ ደግሞ ያደክማልና በዕድር አባላትም ዘንድ ‹‹አንባገነን›› (ሳያስቡት ቃሉን ረገጥ አረጉት መሰለኝ ከመቀመጫቸው ነቅነቅ አሉ) ያሰኛልና ተተኪዎችን ልንመርጥ እዚህ ተገኝተናል:: ተተኪን መምረጥ ደግሞ እንደኛ ያሉ በዲሞክራሲ የበለጸጉ ዕድሮች ሁሉ የሚያደርጉት በመሆኑ ቤቱ ተተኪ የዕድሩ

መሪዎችን እንዲመርጥ ዕድሉን እሰጣለሁ››

የመጀመሪያው ዕድል ለሒሳብ ሹሙ ተሰጣቸው:: ሒሳብ ሹሙ ማይክራፎኑ ላይ አንድ ሁለት ሦስት ጊዜ፣ ‹‹ሙከራ ሙከራ . . . ኡሁ ኡሁ›› ካሉ በኋላ፣

‹‹እኔ›› በማለት ጀመሩ:: ‹‹እኔ በዚህ ታሪከኛና አንጋፋ፣ የብዙዎችን ሞት የሠርግ ያህል ካደመቀ ዕድር ውስጥ፣ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳልል በሒሳብ ሹምነት መሥራት ከጀመርኩበት ጊዜ አንስቶ በውነቱ እንዳቶ ንብረቴ ጠንካራ ሰው አይቼ አላውቅም፣ ምንነካችሁ ጎበዝ! አቶ ንብረቴኮ ማለት አቶ ንብረቴ ናቸው፤ እንደስማቸው ንብረት የሆኑ ግለሰብ በመሆናቸው፣ እሳቸው በዋና ሊቀመንበርነት ቢመረጡ ዕድራችን ለሚቀጥሉት ጊዜያት ለሚያደርገው የሞትነክ ሥራዎች፣ ያደጉት አገሮች ደረጃ ላይ ከመድረሱም በላይ፣ ሰዎች ሲሞቱ ደስ እያላቸው እንዲሞቱ፣ ጉድጓድ ውስጥ ሲቀበሩ እንኳ አፈሩ እንዳይከብዳቸው፣ ደሞ ደሞ ከሁሉም በላይ ገነትን እንዲወርሱ ሪፈር ደብዳቤ ሊጽፍ ሁሉ እንደሚችል ይታየኛልና አቶ ንብረቴ ቢመረጡ ጥሩ ነው››

ዋና ሊቀመንበሩ ቅሬታ ቢነበብባቸውም ፈገግ ለማለት እየሞከሩ፣

‹‹አቶ ንብረቴ ዋና ሊቀመንበር ይሁን የምትሉ›› በርካታ እጆች ወጡ፣

‹‹የምትቃወሙ›› ቅድም ያወጡ እጆች ለተቃውሞውም አለን አሉ፣

‹‹ከደሙ ንጡህ ነኝ የምትሉ›› እነዚያው እጆች በድጋሚ ተወዘወዙ::

‹‹በጣም ጥሩ አሁን ደግሞ ምክትል

ሊቀመንበሩን የሚተካ እንመርጣለን፣››

ምክትል ሊቀመንበሩ ተሽቀዳድመው እጅ አወጡ፤ ዕድሉ ተሰጣቸው፤ ወኔያቸውንም ሰበሰቡና፣

‹‹ዕድሉ ስለተሰጠኝ አመሰግናሉ፣ በእውነቱ ከሆነ የሞት አይቀር ለሁሉም ዕድር ላለፉት ዓመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ የመሩት ዋናው ሊቀመንበር አሁን ደግሞ በምክትል ሊቀመንበርነት ቢሠሩ በውነቱ አርአያነት ያለው ምግባር ይመስለኛል›› ሲሉ ዋና ሊቀመንበሩ ላይ እንደ ክረምት ጀምበር ጠፍቶ የነበረው ፈገግታ መሰስ እያለ ወጣ፤ ቢሆንም እንባቸው እየመጣ፣

‹‹የምትደግፉ›› አሉ

የቀድሞው እጆች ተጠራርተው ወጡ::

‹‹የምትቃወሙ››

ተመሳሳይ ችቦ መሳይ እጆች ጣራ ለመንካት እስኪቀራቸው . . .

‹‹ገለልተኞች››

ተመሳሳይ እጆች::

‹‹መልካም አሁን ደሞ ወደ ሒሳብ ሹሙ መረጣ እንገባለን፣››

በቀደመው ሁናቴ መረጣው ተከናወነ:: ዋናው ሊቀመንበር የመረጣውን ዕድል ራሳቸው ወስደው ምክትል ሊቀመንበር የነበሩትን ዋና ሒሳብ ሹም አረጓቸው:: ተተኪ የመምረጡ ስብሰባም በዚህ ሁናቴ ተጠናቀቀ::

(ታኅሣሥ 30፣ 2005 አዲስ አበባ)

ተተኪ መረጣ . . .(አጭር ልቦለድ)

Page 67: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 23 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2

ማ ህ በ ራ ዊ

የበግ ለጋ ጥብስ (ለ3 ሰው)

አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች

• ግማሽ ኪሎ ግራም የበግ የሽንጥ ሥጋና የጐድን አጥንት

• 2 መካከለኛ ጭልፋ (200 ግራም) የተገረደፈ ቀይ ሽንኩርት

• 4 ፍሬው ወጥቶ የተገረደፈ ቃርያ

• 2 የሾርባ ማንኪያ ለጋ ቅቤ

• 1 የሻይ ማንኪያ ነጭ ቅመም

• 1 የሻይ ማንኪያ ጨው

አዘገጃጀት

• ሥጋውን ረዘም አድርጐ መቆራረጥ፤

• የጐድን አጥንቱን ሶስት ቦታ መቆራረጥ፤

• በመጠኑ የጋለ መጥበሻ ወይም ምጣድ ላይ ቅቤ መጨመር፤

• የተቆራረጠውን ሥጋና አጥንት መጥበሻው ወይም ምጣዱ ላይ መጨመር፤

• እንዳይገነትር ቶሎ፣ ቶሎ ማገላበጥ፤

• ሥጋው በከፊል ከበሰለ በኋላ ሽንኩርቱንና ቃርያውን መጨመር፤

• ነጭ ቅመሙንና ጨውን አስተካክሎ ማውጣት::

(ደብረወርቅ አባተ (ሱ ሼፍ) የባህላዊ ምግቦች አዘገጃጀት፣ 2003)

በታደሰ ገብረማርያም

ሊስትሮስ ማኅበር በጀርመን የተሰኘው መንግሥታዊ ያልሆነ የውጭ ተቋም አዲስ አበባ ውስጥ ተደላድሎ ለመቀመጥና ጥቅሙን ለማስጠበቅ ከሚያካሂደው መጠነ ሰፊ እንቅስቃሴ ባሻገር የመጠለያና ሌሎች መሠረታዊ ችግሮቻቸውን ለመፍታት የፈየደላቸው ነገር እንደሌለ በተለያዩ ሥፍራዎች ከሚገኙት ሊስትሮዎች መካከል አንዳንዶቹ አስታወቁ:: የማኅበሩ መሥራችና ፕሬዚዳንት ደግሞ የመጠለያ ችግሮቻቸውን ለመፍታት የሊስትሮ ጎጆ ዲዛይን ሠርቶ ጉዳዩ በይበልጥ ለሚመለከተው መንግሥታዊ አካል ማቅረቡን አስታውቀዋል::

በአራዳ፣ በቂርቆስ፣ በአዲስ ከተማና በቦሌ ክፍለ ከተሞች በሚገኙ በልዩ ልዩ ሥፍራዎች እየተንቀሳቀሱ የሚሠሩት እነዚሁ ሊስትሮዎች እንዳብራሩት ተቋሙ ከተመሠረተ 10 ዓመት ሆኖታል:: በእነዚህ ጊዜያት ውስጥ ቋሚ የሆነ የሥራ ቦታና የመጠለያ እጦት ችግሮቻቸውን ለመቅረፍ ያደረገው ጥረት የለም:: ለመቀመጫ እያሉ የሚያዘጋጁትን የድንጋይ ክምር እንኳን በአነስተኛ መቀመጫ ሊተካላቸው ወይም ሊለውጥላቸው አልቻለም:: የሊስትሮ ሥራ የተከበረ፣ ከትምህርት የማያፈናቅል ሙያ መሆኑንና ማኅበረሰቡም ይህንኑ ሙያ ዝቅ አድርጎ እንዳያየው የሚያደርግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራም ሲያከናውን አልተስተዋለም::

ማኅበሩ የተመሠረተበትን 10ኛ ዓመት ምክንያት በዚህ ዓመት የመጀመሪያ ወር በአዲስ አበባ የባህል ማዕከልና በዳግማዊ ምኒልክ መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ማክበሩ አይዘነጋም:: የዝግጅቶቹ ታዳሚዎች ብትሆኑ መሠረታዊ ችግሮቻችሁ የሚፈታበት ሁኔታ ይመቻችላችኋል የሚል ቅስቀሳ እንደተደረገላቸውም አውስተዋል:: ጫማ በሚጠርጉባቸው አካባቢዎች የማኅበሩ ደጋፊዎች እየተዘዋወሩ ባደረጉላቸው በዚሁ ቅስቀሳ በማዕከሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ፣ በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ ደግሞ ከንቲባ ኩማ ደመቅሳ፣ እንዲሁም በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደርና ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ ይገኛሉ:: በተለይም ኃይሌ ጫማ ሲያጸዳ ይስተዋላል መባላቸውንም አልሸሸጉም::

የተጠቀሱት ባለሥልጣናት የዝግጅቱ የክብር ታዳሚዎች ይሆናሉ መባሉ የመሥሪያ ቦታ በማጣት የደረሰባቸውን ችግር ለማንሳት መልካም አጋጣሚ ነበር:: በማዕከሉ አዳራሽ ችግሮቻችውን በመጠኑም ቢሆን የማንፀባረቅ ዕድል ቢያገኙም ከንቲባዎቹም፣ አምባሳደሩና አትሌቱ አልተገኙም:: ከዚህ አኳያ ቀደም ሲል የተነገራቸው ሁሉ ውሸት መሆኑንና በእውነትም ለሊስትሮዎች ያልቆመ ተቋም መሆኑን ለመገንዘብ እንደቻሉ ነው ያወሱት::

ከአስተያየት ሰጪዎች መካከል ስለሺ ኃይሉ በሊስትሮ ሥራ ከተሰማራ ከሰባት ዓመት በላይ እንደሆነው፣ ከዚህም በሚያገኘው ገቢ እሱንና ቤተሰቡን በጥሩ ሁኔታ በማስተዳደር ላይ እንደሚገኝ ተናግሯል:: የሊስትሮ ችግር በግልጽ የታወቀና ለመፍትሔውም ውይይትና ጥናታዊ ምርምር የሚጠይቅ አለመሆኑን ያስረዳል:: ‹‹ማንኛውም በጎ ፈቃድ፣ ቅን ሐሳብና አቅም ያለው ግለሰብም ሆነ የኅብረተሰብ ክፍል ሊፈታው ይችላል:: በተረፈ በስማችን እየተጠቀሙ የራሳቸውን ፍላጎት የሚያደላድሉትን ኃይሎች አጥብቀን እናወግዛለን:: ሙያችንንም ለማስከበር በሕግ እስከመጠየቅ ድረስ እንደርሳለን፤›› ነው የሚለው::

የሊስትሮስ ማኅበር በጀርመን በተጠቀሰው ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ባከናወነው ዝግጅት ላይ የሕፃናትን የእግር ኳስ ውድድር ከማየትና የፖሊስ ሠራዊት ማርሽ አልፎ አልፎ ያቀረበውን ዜማ ከማዳመጥ የዘለለና ለሊስትሮው የሚበጅ ነገር አልተከናወነም:: በሁለት ቀናት ቆይታቸውም አንዴ 50 ብር ሌላ ጊዜ 35 ብር የውሎ አበል እንደተከፈላቸው ስለሺ ተናግሯል:: በመደበኛ ሥራቸው ላይ ቢውሉ ግን በቀን ቢያንስ 80 ብር እንደሚያገኙና ካለሥራ ሁለት ቀናት ያህል መዋላቸው ለኪሳራ እንደዳረጋቸው አውስቷል::

መሐመድ አወል የተባለው ሌላው ሊስትሮ ደግሞ ‹‹መሠረታዊ ችግሮቻችን መፈታት ያለባቸው በእኛው እንጂ በውጭ አገር ተቋም መሆን የለበትም:: ከዚህ አኳያ ጀርመን የተቋቋመው የሊስትሮስ ማኅበር የኢትዮጵያን ሊስትሮዎች ችግር ይፈታል ብሎ መጠበቅና ማመን ሞኝነት ነው:: ተጨባጭ ሁኔታውም አይፈቅድለትም የሚል እምነት አለኝ:: ማኅበሩ በአሥር ዓመት ዕድሜው የፈየደው ነገር

‹‹ሊስትሮስ ማኅበር የፈየደልን ነገር የለም›› ሊስትሮዎች

‹‹ማኅበሩ የሊስትሮ ጎጆ ዲዛይን ሠርቶ አስረክቧል››የማኅበሩ ፕሬዚዳንት

አለመኖሩ ደግሞ ግምቴን በይበልጥ እንዳልጠብቅ አድርጎኛል፤›› ብሏል::

የማኅበሩ መሥራችና ፕሬዚዳንት የሆኑት አቶ ዳዊት ሻንቆ እንደተናገሩት፣ ማኅበሩ በ1986 ዓ.ም. የተቋቋመውና ሕጋዊ ሰውነት ያገኘው በጀርመን በርሊን ነው:: የመጀመሪያ ሥራውም አዲስ አበባ ውስጥ የሊስትሮ መጠለያ ወይም የሥራ ቦታ በማዘጋጀት ላይ ያተኮረ ነበር:: በዚህም የተነሳ ‹‹የሊስትሮስ ጎጆ›› ዲዛይኖችን አዘጋጅቶ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እንዳስረከበ ነው የተናገሩት:: ጎጆዎቹ ዲዛይን የተደረጉት ለከተማው ውበትን በሚሰጡ፣ አገልግሎት ሰጪውና ተገልጋዩ ከዝናብና ከፀሐይ ሊጠለሉበት በሚያስችሉ፣ ለአካባቢው ንጽሕና አጠባበቅ አስተዋጽኦ በሚያደርጉና ለሥራውም ክብር በሚያጎናጽፉ መልክ ነው:: በዚህ ሁኔታ ዲዛይናቸው የተጠናቀቀው ጎጆዎች በተለያዩ ሥፍራዎች በሚገኙ የከተማ አውቶቡስ ፌርማታዎች፣ እንዲሁም መርካቶ በሁለት የገበያ አዳራሾች መካከል ባለውና የከተማ አውቶቡሶች መናኸሪያ በሆነው ክፍት ቦታ ላይ ተገንብተውና በፔፕሲ አርማ አሸብርቀው ነው ያገኟቸው::

‹‹የእነዚህ የሊስትሮ ጎጆዎቹ ዲዛይን ባለቤት ሊስትሮስ ማኅበር በጀርመን ሲሆን ግንባታውን ያከናወነው ማን እንደሆነ ግን የምናውቀው ነገር የለም፤›› ያሉት አቶ ዳዊት ዲዛይኖቹ ከየት እንደተገኙ? ግንባታውንስ ማን እንዳካሄደው? ለማወቅ ያደረጉት ሙኩራ እንዳልተሳካላቸው አስረድተዋል:: በውስጡ ከሚገለገሉት ሰዎች መካከልም አንዳንዶቹ ‹‹ተስፋ›› የሚባል ድርጅት ከፊሉ ደግሞ ‹‹ፔፕሲ›› አሠራው የሚል የተዘበራረቀ መልስ ሰጥተዋቸዋል::

ማኅበሩ ባዘጋጀው ዲዛይን ላይ በእያንዳንዱ የሊስትሮ ጎጆ ከፊት ለፊት በሚታየው ግድግዳ ላይ በየጊዜው የሚቀያየር የሊስትሮዎች ሐሳብ የሚጻፍበትና እንደሰሌዳ ሆኖ እንዲያገለግል የተዘጋጀ ቦታ ነበር:: ለምሳሌ ያህል ‹‹ለኔ ፍቅር ለሥራዬ ክብር›› የመሳሰሉና የሰውን ትኩረት የሚስቡ ትምህርት አዘል ጽሑፎች እንዲሰፍሩበት ተደርጎ የተዘጋጀ ነበር:: በአሁኑ ጊዜ ግን በዚህ ሰሌዳ ላይ ያለው መልዕክት እንደዚህ ሳይሆን የፔፕሲ አርማ ጎላ ባለ መልኩ ተቀርጾበት ይገኛል::

እንደ አቶ ዳዊት አባባል ከሆነ ስፖንሰር ብዙውን ጊዜ በእንዲህ አይነት ሰሌዳ ላይ የራሱን ጥቅም አያደርግም::›› ‹‹ኮርፖሬት ሶሻል ሪስፖንስብሊቲ›› የሚል መሥፈርት በመመሪያቸው ውስጥ ያካተቱ ስፖንሰር አድራጊዎች ብዙ ጊዜ አርማቸው የግድ እንዲለጠፍ አይፈልጉም:: ይህንን ነገር ሠርተናል:: ኃላፊነታችንን በዚህ መልኩ ተወጥተናል የሚለው ብቻ ነው እንዲካተት የሚፈልጉት:: እንደማኅበራችን ብሶት ከሆነ ፔፕሲ ሊስትሮዎችን ማገዝ ሲገባው እንደማስታወቂያ ቦርድ አድርጎ ተጠቅሞባቸዋል::

ማኅበሩ ያቀረበው ዲዛይን ወይም ሐሳብ ተሰረቀብን የሚል ቅሬታ አድሮባችሁ ይሆን? ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ ‹‹ቅሬታ አላደረብንም:: የሊስትሮስ ማኅበር የዕርዳታ ማኅበር ሳይሆን የተለያዩ ሐሳቦችን አሳሳቢና አቅራቢ ነው:: ከእንግዲህ ወዲህ ግን ዝም ብለን ዲዛይኖችን ብቻ በማቅረብ ሳንወሰን ከመንግሥትና መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር በመተባበር የቢዝነስ ፕላን እያዘጋጀን በማቅረብ ሥራ ላይ ትኩረት እናደርጋለን፤›› ሲሉ አቶ ዳዊት መልሰዋል::

አቶ አግዛቸው ክፍሌ የማኅበሩ አስተባባሪ ‹‹በማዕከሉ የተነሱ የሊስትሮዎቹን ችግር ለመፍታት ጉዳዩ ከሚመለከታቸው መንግሥታዊ አካላት ጋር በመነጋገር ላይ ነን:: ከዚህም ሌላ በአንድ ጊዜ ሦስት ሰዎችን መያዝ የሚችልና ከእንጨት የተዘጋጀ

የሊስትሮ መቀመጫ ናሙና ሠርተን በስፋት የሚሠራልንን ስፖንሰር በማፈላለግ ላይ ነን:: ቢጂአይ ኢትዮጵያ ደግሞ ለአሥር ሊስትሮዎች የትምህርት ዕድል ሰጥቶናል፤›› ብለዋል::

በማዕከሉም ሆነ በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ በተከናወኑ ዝግጅት ላይ ከንቲባውና ምክትል ከንቲባው እንዲሁም በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደርና ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ በክብር እንግድነት እንዲገኙ መጋበዛቸውን ገልጸዋል:: አምባሳደሩን በመወከል ምክትል አምባሳደሩ ሲገኙ የቀሩት ግን በልዩ ልዩ ምክንያት እንዳልተገኙ ነው ያስረዱት::

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ የሊስትሮ ጎጆዎች በሚል መጠሪያ በከተማ አውቶቡስ ፌርማታዎች ላይ ስለሚገኙት መጠለያዎች ዲዛይንና ግንባታቸውን አስመልክተን ማብራሪያ እንዲሰጡን በስልክ ላቀረብንላቸው ጥያቄ ‹‹ምንም መረጃ የለኝም፣ የሰማሁትም ነገር የለም፤›› ሲሉ መልሰዋል::

የሚድሮክ እህት ኩባንያ የሆነው የሞሀ ለስላሳ መጠጥ ፋብሪካ የማርኬቲንግ ክፍል በተለያዩ አካባቢዎች በሚገኙ የከተማ አውቶቡሶች መናኸሪያዎች ላይ የሚገኙትን መጠለያዎች ያሠራው ፋብሪካው ሲሆን ዲዛይኑ የተዘጋጀው ደግሞ በአገር ውስጥ በሚገኙ የውጭ አካላት አማካይነት መሆኑን አስረድቷል:: መጠለያዎቹንም ሊያሠራ የቻለው የትራንስፖርት አገልግሎት ፈላጊዎች ወደየሚፈልጉበት አቅጣጫ ሊያጓጉዛቸው የሚችል አውቶቡስ እስሚመጣላቸው ድረስ አረፍ ብለው እንዲጠብቁ ለማድረግ ሲባል ነው:: ይህ ዓይነቱ አገልግሎት የሚሰጡትን መጠለያዎች በሙሉ በፋብሪካው ለአንበሳ የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት አስረክቧል:: ወደፊትም ተመሳሳይ መጠለያዎችን ለመሥራት መታቀዱም ታውቋል::

ኩዩር ሆስፒታልና የሕፃናት አድን ድርጅት በኢትዮጵያ ለሚገኙ አካል ጉዳተኛ ሕፃናት የሕክምና አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችላቸውን የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ::

የሕፃናት አድን ድርጅት በላከው መግለጫ መሠረት ኩዩር ሆስፒታልና ድርጅቱ ከአካል ጉዳተኛ ሕፃናት መካከል የቀዶ ሕክምና የሚያስፈልጋቸውን በመለየት ተገቢውን ሕክምና እንዲያገኙ ያመቻቻሉ::

በስምምነቱም መሠረት ኩዩር ሆስፒታል በተፈጥሮም ሆነ በአደጋ ምክንያት የአካል ጉዳት ለደረሱባቸው ሕፃናት ሰው ሠራሽ እግር፣ መጫሚያና ክንድ የሚያዘጋጅላቸው ሲሆን የከንፈር መሰንጠቅ ለደረሰባቸው ሕፃናት ደግሞ የቀዶ ሕክምና አገልግሎት ይሰጣል::

ኒድ ኦልኒ የሕፃናት አድን ድርጅት ካንትሪ ዳይሬክተር ‹‹የትብብር ስምምነቱ

ለችግር የተጋለጡ ሕፃናትን ለመርዳት ያለንን

ቁርጠኝነት ያሳያል:: ሕፃናት በማኅበረሰቡ

ውስጥ ተሳትፎ እንዳያደርጉ የሚገድባቸውን

ሁሉ ለማስወገድ የምናበረክተውን ድጋፍ

እንቀጥላለን፤›› ብለዋል::

ኩዩር ሆስፒታል የአካል ጉዳት

ለደረሰባቸው ሕፃናት ፔዲያትሬክ

ፕላስቲክና አርቶፔዲክ ሪሃብሊቴሽን ሰርጀሪ

የሚሰጥ፣ ለትርፍ ያልቆመና መንግሥታዊ

ያልሆነ የሕክምና ተቋም ሲሆን ሕፃናት

አድን ድርጅት ደግሞ በሕፃናት ዙሪያ

የሚሠራ ከመሆኑም በላይ ትምህርትን፣

ጤናን፣ ሥነ ምግብን፣ የምግብ ዋስትናን

ያካተተ የሰብአዊና የልማት ፕሮግራሞችን

ተግባራዊ የሚያደርግ ነው::

ኩዩር ሆስፒታልና ሕፃናት አድን ድርጅት የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ

Page 68: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 24 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ

Page 69: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 25 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታወቂያ

Page 70: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 26 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ባ ህ ል

በፍቅር ለይኩን

ስለ ልደትና የልደትን ቀን ስለ ማክበር ጉዳይ ሲነሳ በበኩሌ እንኳን የልደቴን በዓል ለማክበር ቀርቶ ቀኑንም እንኳን በቅጡ አስቤው እንደማላውቅ ነው ትዝ የሚለኝ:: በልደትህ ቀን የተነሳኸው ፎቶ ነው ተብሎ ከወላጆቼ የተሰጠኝ በግምት የሰባት ወይም የስምንት ዓመት ልጅ እያለሁ ከታላቅ ወንድሜ ጋር የተነሳሁት ፎቶ፣ በልጅነት ዘመኔ ቢያንስ ለአንድ ጊዜ ወላጆቼ እንደነገሩ አድርገውም ቢሆን የተወለድኩበትን ቀን እንደዘከሩትና እንዳከበሩት በጥቂቱም እንዳስብ ዕድልን ሰጥቶኛል::

ይህ ፎቶዬ ብቸኛው በእጄ የሚገኝ የልጅነት ዘመኔ ፎቶዬ ስለሆነ በስስት ዓይን ነው የማየው፣ እናም በቅርስነት መዝግቤ በክብር ሥፍራ አስቀምጬዋለሁ:: የሚደንቀው ነገር ይህ ወላጆቼ በልደትህ ቀን የተነሳኸው ፎቶ ነው ብለው የሰጡኝ ፎቶ ልደቴን ስለማክበሬ አንዳንች የሚናገረው ነገር የለም:: ምክንያቱ ደግሞ ፎቶውን የተነሳሁት በፎቶ ቤት በመሆኑ የቤታችንን የልደት ድግስ ያላካተተ መሆኑ ነው::

እናም በልደትህ ቀን የተነሳኸው ፎቶ ነው ተብሎ ከወላጆቼ ከተሰጠኝ ከዚህ የፎቶ ማስታወሻ በቀር በልጅነቴ ወራት ቤተሰቦቼም ሆኑ ካደግኩ በኋላም እና እስካሁኗ ዕድሜ ዘመኔ ድረስ የተወለድኩበትን ቀን ስለማክበሬ አንዳች የማስታውሰው ነገር የለኝም::

እንደውም በአንድ ወቅት ትዝ የሚለኝ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ቆይታዬ የተዋወቅኋት ከኮርኔል ዩኒቨርሲቲ ለዶክትሬት ዲግሪ ማሟያ የሚሆናትን የምርምር ጽሑፍ በ20ኛው ምእት ዓመት በኢትዮጵያ የፎቶ ግራፍ አነሳስ ጥበብ ታሪክ ላይ ለመሥራት ከመጣች አሜሪካዊት ጋር በነበረን ቆይታ ልደትን በተመለከተ አንድ ጥያቄ አንስታልኝ ነበር::

እንዲህ ስትል፡- ‹‹የልደት ቀንህ መቼ ነው…!?›› እኔም በምላሹ የተወለድኩበትን ቀን ከነገርኳት በኋላ የልደት ቀኔ ብዙም ትዝ ብሎኝ እንደማያውቅና አክብሬውም እንደማላውቅ ስነግራት ይህች ነጭ አሜሪካዊት በትልቅ አግራሞት ውስጥ ሆና፡-

‹‹Are you serious come on… I don’t believe this… you should praise God…! ይህንን አላምንም… ይህችን ፍቅርን፣ ድንቅ ውበትንና ጥበብን የተሞላች ሕይወትን ስለሰጠህና እንዲሁም በፈጣሪ ዘላለማዊ ፍቅር ወደ ተዋበችው ፕላኔታችን ወደዚህች ምድር ትመጣ ዘንድ ዕድል የሰጠህን አምላክ ልታመሰግነው ይገባሃል:: ወደዚህች ምድር መምጣትህ ለአንተም ሆነ ሌሎች ብዙ ትርጉምና ዋጋ ያለው ነገር እንሆነ አታውቅም እንዴ…!?››

በወቅቱ የዚህች አሜሪካዊ ወዳጄ አግራሞትን የተሞላው ንግግሯ ስሜቴን እጅጉን ኮርኩሮኝ ነበር፣ ፍቅርና ተስፋን ያረገዘው በሳል የሕይወት ጅማሬ/ልደት ትንታኔዋና መረዳቷ እንደ ገደል ማሚቶ አሁንም ድረስ በውስጤ ያስተጋባል:: ግን ደግሞ፡-

‹‹እናቴ ስትወልደኝ መች አማከረችኝ፣ የፊት ጉዴን ትታ ማሞ እደግ አለችኝ::›› የሚል ዘፈንን እየሰማ በሰቆቃና በመከራ ላደገ ለእንደ እኔ ዓይነቱ ልጅ የልደት ቀን/የልደት በዓል የሚባለው ነገር ምናልባት ትርጉም የለሽና ስሜት አልባ ቢሆንብኝ ይፈረድብኝ ይሆንን በማለት ራሴን ማጽናናቴን አስታውሳለሁ::

ታዲያ አጋጣሚ ሆኖ የተወለድኩበት ቀን ይህን የልደት ጉዳይ አንስተን ጥቂት አሳቦችን ከተካፈልንበት ቀን ብዙም የራቀ ስላልነበር ይህች አሜሪካዊ ወዳጄ በልደቴ ቀን ‹‹ሀፒ በርዝ ዴይ›› የሚል ፈገግታንና የወዳጅነት ፍቅር ከተሞላ ብሩህ ፊት ጋር፣ ፖስት ካርድና ስጦታን አበረከተችልኝ::

መቼም አሜሪካውያን አድናቆትንና ማመስገንን የሚወዱ ሕዝቦች መሆናቸውን ስለማውቅ የመልካም ልደት ስጦታዋና ብሩህ የወዳጅነት ፍቅር የሚንጸባረቅበት ፈገግታዋ ብዙም አላስደነቀኝም:: አሜሪካኖቹ የምስጋና እና የአድናቆት ቀን ሲሉ ከወርም ወር ከቀንም ቀን ለይተው ያከበሩ የለ እንዴ ታዲያ ምን ያስደንቃል ማለቴን አስታውሳለሁ::

ማክሰኞ ታህሳስ 30 ቀን 2005 ዓ.ም. የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት አቶ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስን የ89ኛ ዓመት የልደት በዓልና የ60 ዓመታት ውጤታማ የአገልግሎት ዘመናቸውን ለመዘከር የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር በሸራተን አዲስ ባዘጋጀው ልዩ የልደት በዓል ላይ ለመታደም ዕድሉን አግኝቼ ነበር::

ይኼን በደመቀ ዝግጅትና መስተንግዶ የተከበረውን የክቡር ፕሬዚዳንቱን ልደት ለማክበር በታደምኩበት አዳራሽ ተቀምጬ ወደኋላ በታሪክ ሰረገላ ተጉዤ አንድ ነገር ታወሰኝ:: ለዛሬው በዚህ ጽሑፌ መነሻ የሆነኝም በሸራተን አዲስ የተከበረው የአዛውንቱ የአቶ ግርማ ወ/ጊዮርጊስ የልደት በዓል ነው::

መስከረም 1 ቀን 1967 ዓ.ም. ደርግ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያቀረበውን ፊልም በሕይወት ያላችሁ

የፕሬዚዳንት ግርማ የአልማዝ ኢዮቤልዩ

የትናትናው ትውልድ አባላት ታስታውሱታላችሁ ብዬ እገምታለሁ:: በጊዜው ገና ያልታሰብን ወይም ያልተወለድነው የቅርቡ እኔና የእኔ ትውልድ ደግሞ በታሪክ እንደተተረክልን ወይም ደግሞ በቲቪ መስኮት አሰቃቂውን የወሎን ራብ ምስል አስቀድሞ ያሰማውን የደርጉን የአትነሳም ወይ ወኔ ቀስቃሽ ሐተታ እንደሰማነውና እንዳየነው እርግጠኛ ስለሆንኩበት የልደት በዓል መዘዝ ከታሪካችን ጥቂት ነገርን ልበል::

የደርጉ ቅስቀሳ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ 80ኛ ዓመት የልደት በዓል በምን ዓይነት ሽርጉድና በሽበሽ እንደተከበረና በአንፃሩ ደግሞ የድርቅ ሰለባ የሆነው በመቶ ሺህ የሚቆጠር የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዴት ባለ ዘግናኝ እልቂት ውስጥ እንዳለ የሚያነፃፅር ነበር::

ይኽን በመቶ ሺሕ የሚቆጠር ሕዝብ በራብ ጠኔ አንጀቱ ተጣብቆ የሚንከላወሰውን የአገራችንን ምስኪን ገበሬ፣ በፃእረ ሞት እጅ ያሉ የሚመስሉ ሕፃናት በሞት የተለይዋቸውን የደረቀውን የእናቶቻቸውን ጡት እየጠቡ የሚያሳየውን በድብቅ የተነሳ ፊልም ዓለም ሁሉ በየቤቱ በእንባ እየተራጨ ለማየት ተገዶ ነበር::

ዓለም በቴሌቪዥን መስኮት ይህን አሰቃቂ ጉድ አይቶ እንባ በተራጨበት አስከፊ እልቂት መካከል ንጉሠ ነገሥቱ በውድ ኬክና በሻምፓኝ ልደታቸውን ማክበራቸውን ኢሰብአዊና ጨካኝ አድርጎ በማቅረብ ደርጉ ንጉሡን ከሥልጣን እንዲወርዱና ዝክራቸውም እንዲረሳ በእጅጉ ተጠቅሞበታል::

ታሪክ ራሱን ይደግማል እንደሚባለው በራሱ በደርግ ላይ በ1977 ዓ.ም. የደረሰውም ተመሳሳይ የሆነ ታሪካዊ ክስተት ነበር:: በሺሕዎች የሚቆጠሩ በጠኔ እያለቁ ያሉ ምስኪን ኢትዮጵያውያንን ደብቆ ለ10ኛው የአብዮት ልደት በዓልና ለፓርቲ ምሥረታ ደፋ ቀና ያለበትና ለመጠጥ ብቻ እስከ ሁለት መቶ ሺሕ ብር ወጥቷል ተብሎ የታመበት ይኸው የአብዮት ልደት ሽርጉድ ደርጉንና አብረው የተሰለፉትን ሁሉ ያሸማቀቀ ዳግማዊ ሌላኛው የታሪክ ምጸት ሆኖ ተመዝግቦ አልፏል::

የመሪዎቻችንን የልደት ቀን በማክበር ረገድ እስከ ቅርብ የታሪካችን ዘመን ድረስ እንዲህ በአደባባይ የተከበረለትና ለሥራውም ክብር የተቸረው ንጉሥ/መሪ እንደነበረን ወይም እንዳለን እርግጠኛ አይደለሁም:: ምናልባት ከትናንት ታሪካችን ለመጥቀስ የእናት ያህል ክብር አግኝተው ‹‹እምዬ!›› የሚል ቅጽልን ከተጎናጸፉት ከአፄ ምኒልክ በኋላ በሕዝብ ልብ ውስጥ ትልቅ ስፍራን አግኝቶ የተወደደና የተከበረ መሪ አላጋጠመንም ለማለት ይቻላል::

በቅርቡ ብዙዎች የአገራችን ነገሥታትና መሪዎች ያልታደሉትን ለበርካታ ቀናት ብዙዎች አልቀሰውና እንባ ተራጭተው በክብር የሸኟቸውና በወግ በማዕርግ ለመቀበር ዕድል ያገኙት የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የልቅሶና የቀብር ሥነ ሥርዓት እምብዛም መሪዎቻችን ልደታቸውም ሆነ ሞታቸው ክብር በማያገኝባት አገራችን ኢትዮጵያ ከበርካታ ዓመታት በኋላ እንደ ምሳሌ የሚጠቀስ ሊሆን እንደሚችል አስባለሁ::

ይኸው የአቶ መለስ ዜናዊ ለቀናት የዘለቀ ሐዘንና የቀብር ሥነ ሥርዓት ለብዙዎች እስካሁንም ድረስ የመነጋገሪያ ርእስ ሆኖ መቆየቱን እናውቃለን::

ከዚህ ውጭ ግን የመሪዎቻችንን የልደት በዓል ለማክበር ቀርቶ የተወለዱበትን ቀን ምን ያህሎቻችን እናውቃለን፣ ስንቶቻችንስ የልደት ቀናቸውን አስበን መልካም ልደት፣ እንኳን አደረሳችሁ ብለናል ተብለን ብንጠየቅ የብዙዎችን ምላሽ ‹‹ጽድቁ ቀርቶብኝ…›› ሊሆን እንደሚችል እገምታለሁ::

ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ አከራካሪና ደፈር ያሉ ፖለቲካዊ ቃለ ምልልሶችን፣ ትንታኔዎችንና የሰሉ ትችቶችን በቤተ ክህነቱ መሪዎች ላይ በማዝነብ የሚታወቁት አንጋፋው የሕወሓት መሪ፣ አባልና ታጋይ የሆኑት አቶ ስብሐት ነጋ በፕሬዚዳንቱ የልደት በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር እንዳሉትም፡-

‹‹በአብዛኛው በአገራችን ታሪክ ነገሥታቱ፣ መሪዎች፣ መሳፍንቱና መኳንንቱ እርስ በርሳቸው ሲጋደሉ ሕዝብ መሪውን ሲያማርር፣ መሪዎችም የገዛ ሕዝባቸውን ሲያስጨንቁ በኖሩባት አገራችን ኢትዮጵያ በሦስት መንግሥታት ዘመን ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ለሕዝባቸው ትልቅ ባለውለታ የሆኑ አዛውንት መሪያችንን ‹እንኳን ለዚህ ቀን አበቃዎት፣ መልካም ልደት፣ እንኳን ደስ አለዎት፣ ፈጣሪ ረዥም ዕድሜን ከጤና ጋር ያድልዎ!› ለማለት በመብቃታችን በአገራችን ትልቅ የታሪክ ምዕራፍ እንደሆነ ይሰማኛል::›› በማለት ያስተላለፉት መልዕክት ትልቅ ቁም ነገርን ያዘለና ከላይ ያነሳሁትን የአሳብ ጭብጥ የሚያጠናክርልኝ ነው::

በተለያዩ ዝግጅቶች በተከበረው በዚህ የፕሬዚዳንት ግርማ የልደት በዓል ላይ የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ ኢትዮጵያውያን የበጎ አድራጎት ድርጅት መሥራቾች፣ አትሌቶች፣ አርቲስቶች፣ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች፣ ታዋቂ ሰዎችና ጥሪ የተደረገላቸው በርካታ እንግዶች ተገኝተው ነበር::

በክብራቸው በተዘጋጀላቸው ዙፋን በሸራተኑ ላሊበላ አዳራሽ ውስጥ ከባለቤታቸው ከወ/ሮ ሰሎሜ ጳውሎስ ጋር የተሰየሙት ፕሬዚዳንቱ ከታላላቅ ባለሥልጣናት ጀምሮ የተለያዩ ሰዎች እንኳን አደረስዎት! እንኳን ደስ አለዎት! በማለት ሲሰጧቸው የነበረው ፍቅርና ክብር ምናል ባለሥልጣኖቻችን እንዲህ ከሕዝባቸው ጋር የሚያገነኛቸውና ለሕዝባቸው ያላቸውን ፍቅርን ክብር የሚገልጹበት የመተሳሰብና የፍቅር ድልድይ ቢገነባ ብዬ እንድመኝ

አስገድዶኛል የሸራተኑ የምሽቱ ልዩ ትዕይንት::

አንዳንድ ወዳጆቻቸውና በቅርብ ፕሬዚዳንቱን የሚያውቋቸው ሰዎችም አቶ ግርማን ዝቅ በማለት ሲሰጧቸው የነበረው ሰላምታና የእንኳን ደስ አለዎት የመልካም ደስታ መግለጫ በቀደመው በአገራችን ባህልና ወግ ለሽማግሌና ለዕድሜ አረጋውያን ይሰጥ የነበረውን ልዩ ክብር እንዳስታውስ አድርጎኛል:: በሽምግልና ውስጥ ያለውን ማስተዋል፣ ታላቅ ጸጋና ብስለትም ደጋግሜ እንዳሰብና ለዚህ ዕድልም እንድበቃና እንድንበቃ እንድመኝ ዕድሉን ሰጥቶኛል፣ በምሽቱ በላሊበላ አዳራሽ ያየሁትና ታዘብኩት ሁሉ::

በፕሬዚዳንቱ ልደት ላይ የተለያዩ ታዋቂ ሰዎችና ለአገራቸው ትልቅ ባለውለታ የሆኑ ሰዎች ንግግር አድርገው ነበር:: ከነዚህም መካከል የሕግ ባለሙያዋና አንደበተ ርቱዋ ወ/ሮ የት ነበርሽ ንጉሤ አንዷ ነበረች:: ወ/ሮ የት ነበርሽ በንግግሯ፡- ‹‹መንግሥታት ይመጣሉ፣ ይሄዳሉ:: ግን እንደ አቶ ግርማ በሦስት መንግሥታት ሊያውም በታላላቅ ኃላፊነት ላይ ሆነው ሳይናወጡ ሙያዊ ግዴታቸውንና አገራዊ ኃላፊነቱን የተወጣ ሰው በአገራችን ታሪክ ማግኘት አዳጋች ነው::››

ከእርስዋ በፊት በፕሬዝዳንቱ ልደት ላይ ንግግር ያደረጉትን የዶ/ር ወሮታው በዛብህን ንግግር በመጥቀስ ወ/ሮ የት ነበርሽ ንግግሯን እንዲህ ነበር ያጠቃለለችው::

‹‹ለአገራችን፣ ለትውልዳችን በጎ አመላከከት ያላቸው፣ ብሩህ ራእይን የሰነቁ የፍቅርና የተግባር ሰዎች የሆኑ ብልህ መሪዎች ያሰፈልጉናል:: ስለ ኢትዮጵያችን ደግ ደጉን የሚያስቡላት ብቻ ሳይሆኑ፣ ደግና በጎ የሆነ አሳባቸውንና ጽኑ ዘመን ተሻጋሪ ራእያቸውን በማስረጽ ሌላውን ለበጎ ሥራ የሚያስከትቱ፣ ደከመኝንና ሰለቸኝን የማያውቁ ብሔራዊ ራእይ ያላቸው መሪዎች በእጅጉ ያሰፈልጉናል::››

የአቶ ግርማን የ60 ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ አገልግሎት ታሪካዊ ምዕራፍን ምክንያት በማድረግ የሳቸውን የትጋትና ፅናት ተሞክሮ ለትውልድ ለማሸጋገር በሚል የፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስን ዋና ዋና የሕይወት ምዕራፎችና አገልግሎት ለመዘከር በአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር ከሌሎች ተባባሪ ድርጅቶች ጋር ተዘጋጅቶ ለበዓሉ እድምተኞች የተበተነው ቡክሌት ‹‹አገርንና ሕዝብን ማገልገል ትልቅ ክብር ነው!›› በሚለው የአቶ ግርማ ዐቢይ መሪ ቃል የተዘጋጀ እንደሆነ ያትታል::

ይህን ዐቢይ ቃል የ89ኛ ዓመቱ አዛውንት አቶ ግርማ ባደረጉት ንግግርም፡- ‹‹አገርንና ሕዝብን ማገልገል ታላቅ ጸጋ ነው::›› ሲሉ ደግመውታል:: አቶ ግርማ ወጣቱ ትውልድ ለራሱና ለወገኑ በጎ የሆነ ራእይን ሰንቆ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል በርትቶ መሥራት እንዳለበት ራሳቸውን በተምሳሌነት በመጥቀስ ገልጸዋል:: አቶ ግርማ ለዚህ ክብርና ጸጋ ያበቃቸውን ፈጣሪያቸውን በማመስገን ወጣቱ ትውልድም ለዚህ ክብርና ጸጋ ይበቃ ዘንድ መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል::

ፕሬዚዳንት ግርማ በሦስት መንግሥታት ውስጥ የፓርላማ አባል ሆነው እንደሠሩና በተለያዩ ትልልቅ የመንግሥት ኃላፊነት ቦታዎችም ላይ ደማቅ አሻራቸውን እንዳስቀመጡ ይኸው ቡክሌት ይተርካል:: በሲቪል አቪየሽን፣ በቀይ መስቀል ማህበር፣ በአገር ሽማግሌነትና በአስታራቂነት፣ በኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር፣ በጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር፣ በላየንስ ክለብ፣ ኢትዮጵያን ምድር አረንጓዴ ለማልበስ በርሳቸው መሪነት በተቋቋመው በ‹‹ለም ኢትዮጵያ›› በብቃት፣ ከፍተኛ በሆነ ኃላፊነትና ሙያዊ ጨዋነት ሥራቸውን እንደተወጡና እየተወጡ እንዳሉ ቡክሌቱ ይገልፃል::

ፕሬዚዳንት ግርማ በመቶ አለቃነታቸው ዘመን ከባለቤታቸው ጋራ

Page 71: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 27 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2

አሰናጅ፡- ሔኖክ ያሬድ

ዲቪ ሎተሪምን ዓይነት ዘመን ነው የጉድ የፈንጣጣ አንዱም ልውጣ ይላል አንደኛው ሲመጣ ያኛው መረረኝ ሲል ካገሩ ሊወጣ እኔስ የፈራሁት ያ ሲከንፍ ይህ ሲከንፍ ሰዎች በጉዞ ላይ እንዳንተላለፍ እኔስ የፈራሁት አለ አንድ ነገር ሁሉም ሂዶ ሂዶ ቤቱ ብቻ እንዳይቀር ካልያም የሔደው ሁሉም ተመልሶ አውሮፓ ኒዮርክ ቤሩት ቢሆን ፈልሶሰፋፊው ጎዳና የሚጠርገው ሲያጣ ስደተኛው ሁሉ ሀገሩ ሲመጣ:: የዲቪ ሎተሪ በብዛት መጣልንይኸው ሠልፍ ይዘናል በየፖስታ ቤት ሴቶችና ወንዶች ወጣት አዛውንት አግብተን የፈታን አምና እንደሄዱት ዲቪዋን ቢደርሰን እንደታደሉት በጠዋት ተስለናል ለሚሰማን ጌታ በሩቅ ለሚታየን ባሕር ማዶ ፌሽታ::

አሥራት አንለይ ‹‹የመጀመሪያዪቱ›› (2000)

ወንድምን መናቅወንድምን መናቅ ማለት አቃሎ እና ዋጋ

እንደሌለው አድርጎ ማየት፣ ትኩረትና ግምት አለመስጠት ነው:: ይህ ስሜት በሙስሊሞች መካከል ከተከሰተ ትስስራቸውን ክፉኛ የሚጎዳ በሽታ ነው:: ምክንያቱም ተመሳሳይ እምነት የሚከተሉ ወንድማማቾች በመልክ፣ በሀገር፣ በዘር ወይም በሌላ ነገር ቢለያዩም አንዱ ሌላውን ሊንቅ እና ሊያጣጥል ፈጽሞ አይገባም:: የእምነት ትስስር ከየትኛውም ትስስር በላይና ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ነውና:: አንድ ሰው ወንጀል በመፈጸሙም ሊንቀው አይገባም:: ምክንያቱም የራሱንም ሆነ የሌላውን ፍጻሜ አላወቀምና:: አላህ ትልቅ ወንጀል የሠራን ሰው አማኝ ሆኖ ከሞተ ሊምረው ይችላል:: በትንሽ ወንጀል እሣት የሚያስገባው ሰውም ይኖራል:: አላህ እንዲህ ሲል እውነትን ተናግሯል::

‹‹አላህ ለርሱ ተጋሪ መደረጉን (ሽርክን) ፈጽሞ አይምርም:: ከዚህ ባሻገር ያሉትን (ጥፋቶች) ግን ለሚሻው ሰው ይምራል::››

(አል ኒሣእ 48)ሰውየው ወንጀለኛ ሲያይ ማድረግ ያለበት ወንጀል

ፈጻሚውን መናቅ ሳይሆን ለአላህ ሲል መቆጣት፣ ከወንጀል እንዲታቀብ መምከርና መከልከል ነው:: ወንጀለኛውን ማኩረፍና ማግለል ሊኖርበት ይችላል:: ይህን ሁሉ ሲያደርግ ግን ወንጀለኛውን የመናቅ ስሜት ወደልቦናው እንዳይሰርጽ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ አለበት:: ምክንያቱም ይህ ስሜት ኩራት ነው:: ወይም ደግሞ ወደ ኩራት የሚያደርስ መንገድ ነው::

ሐሰን ታጁ ‹‹ኒዓም›› (2001)

የይመኔ ጥያቄሰማህ! አንተ ሰው፤ አንተ መሬት ነህ የተባልኸው

ምን ልታበቅል ነው? ወይስ ምን ሊበቅልብህ ይሆን? ሃይማኖትን ልታበቅልና ሃይማኖት ሊበቅልብህ ነው እንጂ መሬት የተባልኸው እንደ ትቢያ በንነህ ልትቀር አይደለም::

አንተነትህን ትተህ የክፋትና የተንኮል የክህደትና የወንጀል መብቀያ ልትሆን ትፈልጋለህ:: መሬት እንደመሆንህ መጠን ወደ መሬት ተመላሽ ነህና መልስ በተጠራህ ጊዜ እነማን ይሆኑ የሚከተሉህ?

ኧረ ለመሆኑ ሰውን በፍጡርነቱ የሚያስገድደው ግዳጅ ምንድን ነው? የሰው ዋና ግዴታው ሃይማኖት አይደለምን? እንዲህ ከሆነ ሰው ሃይማኖቱን እንደ ቀላል ነገር ለምን ይመለከተዋል? ደግ ነገር የማይጠራለት ይህ ዓለም እያታለለው ይሆን::

ይህ አሮጌው ዓለም እንዳያታልለው የፊተኛይቱ ሰማይና የፊተኛይቱ ምድር ታልፋለች ተብሎ የለምን:: ታዲያ በነሱ ፋንታ ሌላ ምን ሊተካ ይሆን? በእነሱስ ፋንታ አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር ይተካል ሲል ዮሐንስ በራዕይ ነግሮናል::

ኧረ የሆነስ ሆነና በዚህ አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር የሚኖርበት ማነው? የሚኖርበት ያው ሰው ነዋ!! ሌላ ማን ይመጣል? አሄሄ አሄሄ!! ታዲያ ምን ትለኛለህ? ይህን አዲስ ዓለም እንደገና ሰውማ ከወሰደው ያው የተሰለቸው የሰው ተንኮል ተከትሎ ሊሄድ አይደለምን? ሰው የሚኖርበት ቦታ እንደምን ደግ ሊሆን ይችላል?

ሁለት ሰዎች ስለዚሁ ነገር ሲወያዩ አንደኛው ወደ መንግሥተ ሰማያት ከመግባትና ወደ ገሃነም ከመውረድ የትኛው ይሻላል ቢለው ሁለተኛው ሲመልስ በመንግሥተ ሰማያት ለብቻ ከመኖር ሰው ወደ መላበት ወደ ገሃነም ሄዶ የሆነውን መሆን ይሻላል አለው ይባላል::

ብላታ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ ‹‹አምስት መንገደኞች›› (1954)

ሦስተኛው መንገድ … ይህቺ መንገድ ሁለተኛዋን አትሽርም….

አንድ ሰው አሞራ መሆን ቢችል ወይም አውሮፕላን አብራሪ ቢሆንና፣ ወደ ሰማይ ወጥቶም የመንደሬን የመንገድ ሥርዓት ቢቃኝ የሚያየው ማዕከሉን መሰየም የሚከብድ፣ ጠመዝማዛ፣ መጥረጊያ ያፈረሰው የሸረሪት ድር ነው:: ይኼ ተመልካች የሚገነዘበው ተደጋጋሚ ትዕይነት ከእያንዳንዱ ግቢ መውጫ ላይ የሚነሱትን ትናንሽ የአቧራማ መንገዶች ነው:: እነዚህ ትናንሾች እንደ መትን ተሰብስበው ትልቁን የአፈር መንገድ ይቀላቀሉታል….

ከቤቴ ደጃፍ በተጥመዘመዘ ስልት ዋናው የሰፈሬ ኮረኮንች መንገድ የምታስገባ እርዝመቷ አራት መቶ ሜትር ያህል፣ ስፋቷ አንድ እርምጃ ያህል የሆነ በየጉድጓዶቿ ላይ ድቡልቡልና ሰታታ ድንጋዮች የተነጠፉባት የመጋቢዎች መጋቢ መንገድ አለች:: ክረምት ክረምት መንገዷ ሁለት የተቆራኙ የባሕር ለውጦች ታሳያለች… የመጀመሪያው (መሐሉ) ጭቃና የሚያዳልጥ ሲሆን ዳር ዳሩ ግን ጎፈሬያም ሳር ይሆናል:: በጋ በጋ ሳሩ ይደርቅና እነዚህን ሁለቱን የሚለያቸው ነገር ቢኖር ለምድ ያቀናበረው ነሲበኛ የእርምጃ ባህላችን እየተመተመ የገነባው መረሬና ነጭ የተደባለቀበት የአፈር መቀነት ብቻ ይሆናል:: በጠቅላላ አራት ኩርባዎች አሏት:: የመጀመሪያዋ ኩርባ፣ አነ ካሱ ቤት ስትደርስ የመንገድነት ሕልውናዋ እንዳይጠፋ ወደ ግራ የታጠፈችዋ ናት:: ሁለተኛዋ ኩርባ በጎርፍ የተሸረሸረ ዘባጣ ቦታ ስትደርስ ወደ ቀኝ የታጠፈችዋ ናት ሦስተኛዋ የሠፈሩ ቆሻሻ መጣያ ቦታ ያለችው ሰፈረተኛው በአፍንጫው እየተመከረ የሰራት እንደ ደባ የምትሸት ገመምተኛ ቅንፍ ናት:: አራተኛዋ ኩርባ ወጣት ናት መሬቱ ተሸጦ ስለታጠረና እንደተለመደው መሄድ ስላልተቻለ ታፍኖ ላለመቅረት ሠፈረተኛው ማንንም ሳያማክር ቀላል አጭር አቅጣጫ ፈልጎ የፈጠራት ናት:: ሌሎች ትናንሽ ኩርባዎች ቢኖሩም በተጓዥ ሕሊና ‹መጠምዘዝ› ‹መታጠፍ› የተባሉትን ቃላት ለመጠቀም የሚያደርሱ አይደሉም::

መንገዷ በቤቶች የአጥር ቢጋር እንደ ዘንጋዳ እንጀራ የተሰባበረው ጠፍጣፋውና ሰርባዳው የሠፈራችን መልከአምድር ላይ እንደ ወፍራም ስፌት አርፋለች:: ስም የላትም:: ደራሲዋ ነጠላ ስም የለውም:: ሁላችን የሰራናት የየራሳችን የግል እቅዶችና ትርምሶች ጭማቂ ናት::

አዳም ረታ ‹‹ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ›› (2003)

ምጥንበሣይንሳዊ ስሟ ‹‹አስካፈስ ትሩኤ›› በሚል የምትታወቀውና

በሰሜን ምዕራብ የአሜሪካ ግዛቶች ውስጥ የምትገኘው ባለጭሯ እንቁራሪት ልጆቿን እስከነ ሕይወት በመውለድ ብቸኛ እንቁራሪት ለመሆን በቅታለች::

‹‹ዊዲንግ ሲ ድራጎን ፊሽ›› በመባል የምትታወቀው እንስት ዓሣ እንቁላሎቿን በወንድዬው ጅራት ላይ ጥላ ትፍረጥጣለች፤ ይሁን እንጂ አባትዬው እንቁላሎቹ እስከሚፈለፍሉ ድረስ ተንከባክቦ ለወግ ማዕረግ ያበቃቸዋል::

‹‹ማንደሪን ፊሽ›› ተብላ የምትጠራው የዓሣ ዓይነት በተለያዩ ቀለማት በማጌጥ በውበቷ የምትደነቅ ቢሆንም ጠላቶቿ ውቢቷን ተግነው ለግዳይነት ሲጠጉዋት ወድያውኑ ተፈጥሮ በለገሰቻት መጥፎ ጠረን ከአካባቢዋ በቅፅበት እንዲርቁ ታደርጋቸዋለች::

የሻርክ ዕድሜ ከ24 የማይበልጥ ቢሆንም በዕድሜ ዘመኑ ግን 24,000 የሚሆኑ ጥርሶችን ማብቀል ይችላል፣ በጣም አስደናቂው ግን አጋጣሚ አንድ ጥርሱ ቢወልቅ በ24 ሰዓት ጊዜ ውስጥ በቦታው ሌላ ጥርስ በቅሎ የሚገኝ መሆኑ ነው::

ከእባብ ዓይነቶች መካከል በእጅግ ትልቅነታቸው የሚታወቁት የደቡብ አሜሪካው ‹‹አናኮንዳ›› እና የእስያው ‹‹ሪቲኩሌት ፓይተን›› በመባል የሚታወቁት ናቸው፤ እነዚህ እባቦች ከ9-10 ሜትር ያህል ርዝመትና 250 ኪሎ ግራም ያህል ክብደት አላቸው::

በምሥራቅ ህንድ ነዋሪ የሆኑትና ‹‹የኮሞዶ ድራጎን›› በሚል ስም የሚታወቁት እንሽላሊቶች ርዝመት እስከ 3 ሜትር ድረስ የሚዘልቅ ሲሆን ክብደታቸውም እስከ 68 ኪሎ ግራም ያህል ይጠጋል:: የእነዚህ እንሽላሊቶች አፍ በበሽታ አምጭ ባክቴሪያዎች የተሞላ ሲሆን የነከሱዋቸው እንስሳት ሁሉ ቀስ በቀስ እየታመሙና እየተዝለፈለፉ በመሞት ለግድያነት ያበቁዋቸዋል:: እነዚህ ፍጥረታት ጎሽን የሚያህሉ እንስሳትን ሳይቀር በመተናኮል ለግዳይነት ያበቃሉ::

ፈቃዱ ሺፈታ ‹‹ምጥን››(2004)

ድምፃዊት ነፃነት መለሰ ‹‹ልቤን›› የተሰኘው አልበሟ ሐሙስ ምሽት በኤችቱኦ ክለብ አስመርቃለች:: የአልበም ምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ወደ መጠናቀቁ ሳለ መድረኩን ይመራ የነበረው ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ ያልታሰበ እንግዳ መድረኩ ላይ መገኘቱን ገለጸ:: ድምፃዊ አረጋኸኝ ወራሽ ነበር:: ታዳሚው አረጋኸኝና ነፃነት ከዓመታት በፊት በጋራ ‹‹ኧረ ተይ ውቢት ኧረ ተው ሸጋ›› የተጫወቱትን ዜማ በማስታወስ በዝግታ መዝፈን ጀመረ:: ምንም እንኳ ባንዱ ለዚህ ዜማ ባይዘጋጅም ዜማውን በጋራ እንዲሞክሩት ግፊት ተደረገ:: እነሱም ዘፈኑን ‹‹ኧረ ተይ ውቢት፣ ኧረ ተው ሸጋ›› በመቀባበል በአጭሩ ሲሞክሩት ታዳሚ በሰፊው አጅቧቸው ነበር:: ፎቶ በሪፖርተር/ ናሆም ተስፋዬ

ዝ ን ቅ

Page 72: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 28 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ

Cooperative Bank of Oromia (S.C)

Tender No.01/2013

Cooperative Bank of Oromia, the bank licensed to undertake commercial Banking Business, has planned to purchase 10 pcs of pick up double cab 4WD diesel vehicle. Therefore interested bidders can collect bid documents from procurement and service of the bank by paying non-refundable Birr 200.00 (two hundred birr only)

1. Bid Instruction

1.1 All bidders are required to submit copy of currently renewed trade license and other legal requirements to participate in the bid.

1.2 2% of bid bond of the total price in C.P.O with the bid document.

1.3 The bid document shall be sealed signed and submitted in closed envelope.

1.4 The submitting date of the bid shall be up to 19 working days including Saturdays 4:30 PM from the announcement date of the bid on the reporter news paper. The bid document will be put in a tender box at procurement and service of the Bank found in Kazanchis Oda tower ground floor.

1.5 The bid shall be opened on the 20th working day including Saturday at 2:30 A.M in Conference Room of the Bank.

Cooperative Bank of Oromia (S.C) P.O.Box 16936

Tel. 011-896 62 03 Addis Ababa

አማራ አቀፍ የጦር ጉዳኞች መርጃ ማህበር Amhara Disabled Veterans Aid Association

ባህር ዳር - Bahir Dar

የኦዲት ስራ ማስታወቂያ አማራ አቀፍ የጦር ጉዳተኞች መርጃ ማህበር የአገር ውስጥ የበጐ አድራጐት ድርጅት ሆኖ፣ ሰኔ 20 ቀን 2003 ዓ.ም በጐ አድራጐት ድርጅቶችና ማህበራት ኤጀንሲ በምስክር ወረቀት ቁጥር 2368 ተመዝግቦ የሚሰራ ማህበር ነው፡፡ ማህበራችን የ2012 በጀት አመት ሂሳብ ለማስመርመር /ኦዲት ለማድረግ/ ስለፈለግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት የምታሟሉ የኦዲት ድርጅቶች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ፣

በሙያ ብቃትና በህጋዊነት ታውቀው በመንግስት መመዝገቡን የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ፣

የዘመኑን ግብር ከፍለው በ2004 ዓ.ም በጀት ዓመት ፈቃዳቸውን ያሳደሱ፣

የኦዲቲንግ በቂ የሥራ ልምድ ባለሙያ ያላቸው፣

የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/TIN Number/ ያላቸው ተወዳዳሪዎች ለአገልግሎት የምታስከፍሉትን ዋጋ እና ስራውን ሰርታችሁ የምታስረክቡበትን ጊዜ የሚገልጽ ሠነድ በማያያዝ በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 የሥራ ቀናት ውስጥ በጋዜጣ በተጠቀሰው አድራሻ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

አድራሻ፣ ቀበሌ 11 ኮብል ኢንዱስትሪ አ/ማ ግቢ ውስጥ ከማህበሩ ቢሮ

ስልክ ቁጥር፡- 0911 53 60 46 0918 76 92 11 0918 70 63 33 0582 18 06 11 ፖ.ሳ.ቁ 1234 ባህርዳር 058 218 04 66 Fax 058 218 06 04 1234

1. ዓባይ ኢንሹራንስ አ.ማ የካሳ ክፍያ ፈጽሞ የተረከባቸውን ከባድና ቀላል የተጎዱ ተሽከርካሪዎች ልዩ ልዩ የተሽከርካሪ አካላት ቅሪቶች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

2. ተሽከርካሪዎቹን ለመግዛት በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ሁሉ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 08 ሳሎ ኪዳነምህረት አጠገብ በሚገኘው የኩባንያው ሪከቨሪ ከጥር 6፣ 2005 ዓ.ም. እስከ ጥር 17፣ 2005 ዓ.ም. ድረስ ባሉት የሥራ ቀናት በመምጣት ማየት ይቻላል፡፡

3. ተጫራቾች ተሽከርካሪውን ወይም እቃዎቹን የሚገዙበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ከጥር 6/2005 ዓ.ም. እስከ ጥር፣ 17/2005 ዓ.ም. ከቀኑ 10፡30 ሰዓት ድረስ ወደ ባምቢስ በሚወስደው መንገድ ግሪክ ት/ቤት ፊት ለፊት፣ አፔክስ ህንጻ 3ኛ ፎቅ በሚገኘው የኩባንያው ዋናው መ/ቤት፣ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ የሚጫረቱበትን ዕቃ በጨረታው በፖስታ ላይ በመጻፍ የሚወዳደሩበት ዋጋ ማስገባት ይቻላል፡፡

4. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 10% በCPO የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡

5. የጨረታው አሸናፊዎች የተሽከርካሪዎችንም ሆነ የዕቃዎችን ዋጋ 15% እና የተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ በመክፈል ተሸከርካሪዎችንና ዕቃዎችን በ15 ቀናት ውስጥ ማንሳት ይኖርባቸዋል፡፡

6. ተሽከርካሪዎች በጨረታ እስከተሸጡበት ጊዜ ድረስ የሚፈለግ ግብርና ታክስ ቢኖር፣ ጨረታውን አሸንፈው የሚገዙት አይጠየቁበትም፡፡ ተሽከርካሪዎቹ ከተሸጡ በኋላ የሚፈለግ ግብርና ታክስ እንዲሁም ሌላ ክፍያ ቢኖር የገዢው ኃላፊነት ይሆናል፡፡

7. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ የተጨማሪ እሴት ታክስን የሚያጠቃልል መሆኑን በግልጽ ሁኔታ በሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ ላይ ካልገለጹ በስተቀር፣ ባቀረቡት ዋጋ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ተጨምሮ የሚታሰብ ይሆናል፡፡

8. ከቀረጥ ነጻ ተሸከርካሪዎችን፣ ኩባንያው ለገዢዎች የሚያስረክበው፣ ገዢዎች በቅድሚያ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የሚወሰነውን የቀረጥና ታክስ ክፍያ ከፍለው ተገቢውን ማስረጃ ሲያቀርቡ ብቻ ይሆናል፡፡

9. አሸናፊ ተጫራቾች ተሽከርካሪዎቹንም ሆነ ሌሎች ዕቃዎችን ከሪከቨሪ በራሳቸው ወጪ አስነስተው ይወስዳሉ፡፡

10. ጨረታው ጥር 18 ቀን 2005 ዓ.ም. ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት፣ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኩባንያው ዋና መ/ቤት ይከፈታል፡፡ ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የጨረታ ማስታወቂያዓባይ ኢንሹራንስ አ.ማ.

Abay Insurance S.C. ግሎባል ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ

GLOBAL INSURANCE COMPANY (S.C)

የጨረታ ማስታወቂያ ግሎባል ኢንሹራንስ ኩባንያ /አ.ማ/ ጉዳት ደርሶባቸው ተገቢውን ካሳ ከከፈለ በኋላ የተረከባቸውን የተለያዩ አይነት ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ የመኪኖቹን ሁኔታ ማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች፣ ግሎባል ኢንሹራንስ ጉዳት የደረሰባቸው ማቆሚያ ቦታ /ሪከቨሪ/ እና ክላውዶ መስጫ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፣ ከሲ.አር.ሲ.ሲ በስተቀኝ ወደ ውስጥ በሚያስገባው መንገድ በግምት አምስት መቶ ሜትር ገባ ብሎ ዘወትር በስራ ሰዓት መመልከት ይችላሉ፡፡ አጠቃላይ ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011-1-56-58-51 ደውለው ወይም በተለምዶ አጠራር ሱማሌ ተራ የኩባንያው ሕንፃ ሶስተኛ ፎቅ ካሣ ዋና ክፍል ዘወትር በስራ ሰዓት በግንባር ቀርበው መረዳት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የጨረታ ማስከበሪያ ስለ አሻሻጡ፣ የጨረታ ማስከበሪያ፣ ስለተሽከርካሪዎቹና መለዋወጫዎቹ ዝርዝር መረጃ የያዘውን ፎርም ከኩባንያው የካሳ ዋና ክፍል በነጻ መውሰድ ይቻላል፡፡ ተጫራቾች መግዛት የሚፈልጉትን የእያንዳንዱን ተሽከርካሪ፣ ወይም የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃ ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ጥር 17 ቀን 2005 ዓ.ም 11፡00 ሰዓት ድረስ ግሎባል ኢንሹራንስ ሕንፃ በሚገኘው የድርጅቱ ካሳ ዋና ክፍል ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ለጨረታ ማስከበሪያ የተያዘው ገንዘብ ለተሸናፊዎች የሚመለስ ሲሆን ለአሸናፊዎች ግን ከሚገዙበት ዋጋ ላይ ይታሰባል፡፡ የጨረታው አሸናፊ በጨረታው አሸንፎ ለገዛው ንብረት ቫት፣ የስም ማዛወሪያና ልዩ ልዩ ወጪዎችን የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡ ተጫራቾች ለተጫረቱበት ንብረት አሸናፊነታቸው ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ፣ በአምስት የስራ ቀናት ውስጥ ክፍያውን አጠናቀው ንብረቱን ባያነሱ ያስያዙት ገንዘብ በመቀጫ መልክ ለኩባንያው ገቢ ሆኖ አሸናፊነታቸው ይሰረዛል፡፡ ጨረታው ጥር 18 ቀን 2005 ዓ.ም፣ ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት፣ በተለምዶ ሱማሌ ተራ አዲሱ ግሎባል ኢንሹራንስ ሕንፃ፣ የኩባንያው ዋና መስሪያ ቤት ይከፈታል፡፡ ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011-1-56-58-51 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

ግሎባል ኢንሹራንስ ኩባንያ /አ.ማ/

Page 73: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 29 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2ማስታወቂያ

Page 74: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 30 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ኪ ን

በምሕረት አስቻለው

ድምፃዊት ነፃነት መለሰ ‹‹ልቤን›› የተሰኘው አልበሟ ሐሙስ ምሽት በኤችቱኦ ክለብ አስመርቃለች:: በምርቃቱም ላይ በርካታ ሰዎች የተገኙ ሲሆን ጋዜጠኞችና አርቲስቶች እንዲሁም የድምፃዊቷ ቤተሰቦችና ጓደኞችም ነበሩ::

በአዲካ ኮሚኒዩኬሽንና ኤቬንትስ አሳታሚነት የተዘጋጀውን የነፃነት ‹‹ልቤን›› አልበም ለአድማጭ መብቃቱን የተዘጋጀውን ናሙና ሲዲ ጥብጣብ በመፍታት ያበሰረው የኢትዮጵያ ጃዝ ሙዚቃ አባት ሙላቱ አስታጥቄ ነበር::

ነፃነት ጥር 2 ቀን 2005 ዓ.ም. ምሽት መድረክ ላይ ወጥታ ከአዲሱ አልበሟ የጥንቶቹ ዘፈኖቿንም ከመጫወቷ በፊት የሙዚቃ ሕይወቷን የሚያሳይ አጭር ዘጋቢ ፊልም ታይቶ ነበር:: በዘጋቢ ፊልሙ ላይ በ1974 ዓ.ም. ነፃነት በታላቅ እኅቷ አበረታችነት ወደ ኢትዮጵያ ሬዲዮ በመሄድ ከዓይነ አፋርነቷና ከፍርሃቷ ጋር እየታገለች ባዜመቻቸው ዘፈኖች ተስረቅራቂ ድምፅ እንዳላት ማስመስከሯን ጋዜጠኛ ደረጃ ኃይሌ ያስታውሳል::

የሙዚቃ ባለሙያዎቹ ፈለቀ ኃይሉና ክብረትም የድምጿን ጥሩነትና በኋላም ዋሊያስ ባንድን ተላቅላ በአዲስ አበባ ሒልተን ስለመጫወቷ ያወሳሉ:: አልበሙም ለማጠናቀቅ ሦስት ዓመት እንደወሰደ ተገልጿል:: ፕሮዲዩሰር የሆነው አርቲስት አብርሃም ወልዴ (ባላገሩ) ‹‹ልቤን›› የነፃነት አልበም ተደጋጋሚ የሥራና ሙያዊ ግጭቶች የታዩበት ምርጥ ሥራ እንደሆነ ይመስክራል:: ነፃነት ኤችቱኦ ክለብ የደረሰችው ከአራት ሃያ ጉዳይ ገደማ ሲሆን የልደት ቀኗ ታኅሣሥ 29 ቀን በመሆኑ በአልበም ምርቃቷ ዕለት ልደቷንም በማክበር ኬክ ቆርሳለች:: የአልበም ምርቃቷ እንዲሁም የልደት ቀኗን በማስመልከት የተለያዩ ስጦታዎች ተበርክተውላታል::

ልቤን የሚለው የአልበሟ መጠርያ የሆነው ዘፈን ክሊፕ በቲቪ ስክሪን መታየቱን ተከትሎ ነፃነት ከዘመን ባንድ ጋር በመሆን ራሱን ዜማ መድረክ ላይ ተጫውታለች:: ከዚያም

‹‹ለዚህ አልበም የሰጠሁት ልቤን ነው››ድምፃዊት ነፃነት መለሰ

‹‹መለያየት››፣ ‹‹ዶጁ›› እያለች ከአዲሱ አልበሟ የቀድሞዎቹንም ዘፈኖቿን አዚማለች::

በ1975 ዓ.ም. የመጀመርያውን ካሴቷን ስትሠራ የተከፈላት 3,000 ብር እንደነበር ብትናገርም ከ30 ዓመታት በኋላ ለሠራችው ልቤን አልበም ስንት እንደተከፈላት መናገር አልፈለገችም:: የሰጠችው ‹‹ለዚህ ሥራ ልቤን ነው የሰጠሁት›› የሚል በሳቅ የታጀበ መልስ ነበር::

የአልበም ምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ወደ መጠናቀቁ ሳለ መድረኩን ይመራ የነበረው ጋዜጠኛ ደረጀ ኃይሌ አሁን ያልታሰበ እንግዳ መድረኩ ላይ መገኘቱን ገለጸ:: ድምፃዊ አረጋኸኝ ወራሽ ነበር:: ወዲያው ታዳሚው አረጋኸኝና ነፃነት ከዓመታት በፊት በጋራ ‹‹ኧረ ተይ ውቢት ኧረ ተው ሸጋ›› የተጫወቱትን ዜማ በማስታወስ በዝግታ መዝፈን ጀመረ:: ምንም እንኳ ባንዱ ለዚህ ዜማ ባይዘጋጅም ዜማውን

በጋራ እንዲሞክሩት ግፊት ተደረገ::

እነሱም ዘፈኑን ‹‹ኧረ ተይ ውቢት፣ ኧረ ተው ሸጋ›› በመቀባበል በአጭሩ ሲሞክሩት ታዳሚ በሰፊው አጀባቸው:: የሥነ ሥርዓቱ መዝጊያ ይሆን ዘንድ ነፃነት የተጫወተችው ‹‹ማላይካ›› የተሰኘውን ዜማ ነበር:: ዜማውን ጥሩ አድርጋ ብትጫወተውም ታዳሚው መዝጊያ ዶጁ እንዲሆን በመጠየቁ በብዙዎች ታጅባ ነፃነት እንደገና ዶጁን ተጫወተች::

በጋዜጣው ሪፖርተር

ፀዳል ሙዚቃ ትምህርት ቤት ለ13ኛ ጊዜ በተለያየ የሙዚቃ መሣርያና በድምፅ ያሰለጠናቸውን 40 ተማሪዎች ታኅሣሥ 28 ቀን 2005 ዓ.ም. በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት አስመረቀ:: ምረቃው መታሰቢያነቱን ለነፍስ ኄር ድምፃዊ ምኒልክ ወስናቸው አድርጓል::

ምሩቃኑ በተለያየ የዕድሜ ክልል የሚገኙ ወጣትና ጎልማሳ ተማሪዎች ሲሆኑ የሰለጠኑትም በኪቦርድና በክራር፣ በማሲንቆና በጊታር የሙዚቃ መሣርያዎችና በድምፅ መሆኑን የትምህርት ቤቱ ርእሰ መምህር አቶ ብርሃኑ ሳህሉ በምረቃው ዕለት ተናግረዋል::

ተማሪዎቹን የመረቁት የአዲስ አበባ ከተማ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሉ ገበየሁ ሲሆኑ፣ በትምህርታቸው ብልጫ ካገኙት ተማሪዎች ደግሞ ድምፃዊት ነፃነት መለስ የተዘጋጀላቸውን ልዩ ሽልማት

ሰጥታለች::በ1991 ዓ.ም. የተመሠረተው ፀዳል

ሙዚቃ ትምህርት ቤት ከ1999 ዓ.ም. ጀምሮ የምረቃ ፕሮግራሙን በሕይወት ለሌሉና ለአገሪቱ የሙዚቃ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽዖ ላደረጉ መታሰቢያ እንዲሆን በወሰነው መሠረት ከ1999 ዓ.ም. ጀምሮ በተከታታይ ዓመታት ለኢዮኤል ዮሐንስ፣ ለብዙነሽ በቀለ፣ ለፕሮፌሰር አሸናፊ ከበደ፣ ለኮሎኔል ሳህለ ደጋጎ መታሰቢያ ማድረጉን ርእሰ መምህሩ ለሪፖርተር ገልጸዋል::

የዘንድሮው ታሳቢ ድምፃዊ ምኒልክ ወስናቸው (1933 - 2001) በአስገምጋሚና ተስረቅራቂ ድምፁ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ከሀገሩ አልፎ በውጭ አገር ማስተዋወቁ ለክብሩ በተዘጋጀው መጽሔት ላይ ተገልጿል:: ምኒልክ ወስናቸው የሐረሯ ወጣት፣ ስለውበቷ ሳደንቅ፣ ውሸቴን ነው፣ እትት በረደኝ፣ ፍቅር አያረጅም፣ ጋሽ ጀምበሬ በሚባሉትና በሌሎችም

ጣፋጭ ዜማዎቹ ይታወቃል::

ፀዳል ሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪዎቹን አስመረቀ

መታሰቢያነቱን ለምኒልክ ወስናቸው ሰጠ

ምኒልክ ወስናቸው

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ ና

ሆም ተ

ስፋዬ

ድምፃዊት ነፃነት መለሰ

Page 75: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 31 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005 ክፍል-2

ፎቶ ዜና

ድምፃዊት ነፃነት መለሰ ‹‹ልቤን›› የተሰኘው አልበሟ ሐሙስ ምሽት በኤችቱኦ ክለብ አስመርቃለች:: በምርቃቱም ላይ በርካታ ሰዎች የተገኙ ሲሆን ጋዜጠኞችና አርቲስቶች እንዲሁም የድምፃዊቷ ቤተሰቦችና ጓደኞችም ነበሩ:: ፎቶ በሪፖርተር/ናሆም ተስፋዬ

ከ30 ዓመት በፊት የተዘፈነው ‹‹ይላል ዶጁ ፏፏ ፏፏ…››

ነፃነት ከእናቷ፣ ከወንድሞቿና እኅቶቿ ጋር በኤችቱኦ ክለብ አልበሟን ባስመረቀችበትና ልደቷን ባከበረችበት ወቅት ነፃነት ከሙላቱ አስታጥቄ ጋር

‹‹ምነው ጃል…ምነው ጃል›› ከዘመን ባንድ ጋር

Page 76: 345

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 32 | እሑድ | ጥር 5 ቀን 2005ክፍል-2

ማስታወቂያ